Telegram Web Link
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
📖 በየሦስት ወራቱ የምትወጣው አሐዱ፡ሰሌዳ ዲጂታል መጽሔት ቅጽ 4 ለንባብ ትበቃለች!

📖 ይጠብቁን!

አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች

የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!

Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube

#አሐዱባንክ #AhaduBank #AHADU_SELEDA
ዛሬ የዓለም የጥቃቅን ፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች (MSMEs) ቀን ነው!
ይህንን ያውቃሉ?

👉90% - የሚሆነውን ቢዝነስ በጥቃቅን ፣ አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች (MSMEs) የተሸፈነ ነው!
👉ከ60-70% - የሚሆነው የውጤታማ ሠራተኞች መገኛ ብቻም ሳይሆን የብዙዎቹ እንጀራ ይህ ዘርፍ ነው!
👉50% - የሚሆነው የዓለም GDP የ(MSMEs)ውጤት ነው !
አሐዱ፡ ባንክ በዚህ ዘርፍ ትርጉም ያለው ሥራ እየሰራ ይገኛል::
በርካቶች ሕይወታቸው ተቀይሯል፤ ከራሳቸው አልፈው ለብዙዎች መትረፍ ችለዋል!
ይምጡና ተግባራዊ መልሱን እኛ ዘንድ ያግኙ!

አሐዱ፡ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች!


የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube

#አሐዱባንክ #AhaduBank #MSME
✍️ሀገር አቀፉ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ዛሬ መሰጠት ተጀምሯል፡፡

✍️በባንካችን "ደቀ መዝሙር የቁጠባ ሒሳብ" የተሻለ ለቆጠቡ ተማሪዎች ጠቀም ያለ ወለድ ይጠብቃቸዋል!

✍️ለተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ መልካም ፈተና ይሁንላችሁ!


አሐዱ ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች!

የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#AhaduBank #አሐዱ_ባንክ #National_Exam
📱የአሐዱ፡ባንክ ዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎቶች ተጠቃሚ ይሁኑ!

ባሉበት ሆነው ራስዎን ይመዝግቡ!
For Android: https://play.google.com/store/apps/details?id=com.ahadubank.retail
For Apple iOS: https://apps.apple.com/us/app/ahadu-mobile-banking/id6463130433
For USSD: *611#

Beyond Convenience!
ከምቾት በላይ!


አሐዱ ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች!

የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube
#AhaduBank #አሐዱ_ባንክ #DigitalBanking
አሐዱ ባንክ የታክስ ክፍያን በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ለማሰባሰብ የሚያስችል ስምምነት ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ጋር የሦስትዮሽ ስምምነት ተፈራረመ!
ይኽ ስምምነት ሰኔ 25/2017 ዓ.ም በገቢዎች ሚኒስቴር አዳራሽ ከገቢዎች ሚኒስቴር እና ከኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ጋር የተካሄደ ሲሆን፤ ስምምነቱ የታክስን ክፍያን በኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ለማሰባሰብ የሚያስችል የሦስትዮሽ ስምምነት ነው፡፡
የገቢዎች ሚኒስቴር ሚኒስትር ክብርት ዓይናለም ንጉሤ እንደገለጹት፤ “የታክስ ክፍያ ሥርዓታችንን በማዘመናችን የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ባዘጋጀው ፕላትፎርም 153 ቢሊዮን ብር መሰብሰብ መቻላችን መልካም ቢሆንም፤ ሁሉም ባንኮች ቶሎ ወደ ተግባር በመግባት በሀገር እድገት ላይ የበኩላቸውን አሻራ ማሳረፍ ይጠበቅባቸዋል” ብለዋል፡፡
የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ክብርት ትዕግስት ሀሚድ በበኩላቸው፤ “በዲጂታል ሥርዓት 'ደራሽ' በተሰኘ የክፍያ ፕላትፎርም የታክስ ክፍያን በቀላሉ መሰብሰብ የሚቻልበትን የኤሌክትሮኒክስ ዘዴ ተግባራዊ በማድረጋችን ደስተኞች ነን፤ አሐዱ ባንክም በሀገር ደረጃ ለሚሰበሰበው የግብር ሥርዓት የድርሻውን የሚወጣበት እንደሚሆን” ገልጸዋል፡፡
አሐዱ፡ባንክ ከብዙዎች ለብዙዎች በሚለው መርሑ ለብዙዎች እየደረሰ ያለ፣ ከ 1 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች ያሉት እና በዲጂታል ባንኪንግ ዘርፉም በርካታ ተግባራትን እየከወነ የሚገኝ ባንክ መሆኑን የአሐዱ ባንክ ተ/ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ሲሳይ ገብሩ አብራርተዋል፡፡ “አሐዱ ባንክ የዲጂታል ሥርዓቱን በመጠቀም፤ የታክስ አሰባሰብ ዘዴውን ዘመናዊ በማድረግ፤ ለከፋዮች ምቹ ሁኔታ ለመፍጠርና ቀልጣፋ አገልግሎት ለደንበኞች ለመስጠት ዝግጁ መሆኑን” አቶ ሲሳይ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
👉ብዙዎችን ለመድረስ ዓልሞ የመጣው  ባንክ ባለቤት ይሁኑ!

✔️አሁኑኑ በአቅራቢያዎ ወደሚገኝ የአሐዱ ባንክ ቅርንጫፍ በመሔድ ባለቤት የሚያደርግዎትን አክሲዮን የራስዎ ያድርጉ!
✔️በተጨማሪም የባንኩ ድረ-ገጽ ላይ 🌐
https://www.ahadubank.com/sharesale/ በመግባት የሚያገኙትን ቅፅ  ሞልተው በዚህ ኢሜል አድራሻ  መላክ ይችላሉ! ([email protected])

አሐዱ ባንክ
ከብዙዎች ለብዙዎች!


🌐የአሐዱ፡ባንክ ማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ!
Website|Facebook|Instagram|LinkedIn|YouTube

#AhaduBank #አሐዱ_ባንክ #Share
2025/07/06 02:22:51
Back to Top
HTML Embed Code: