Telegram Web Link
📌 ከአነስ (رضي ﷲ عنه) ተይዞ፡ እንዲህ ይላሉ፦

“ረሱል (ﷺ) ለኢደል ፊጥር ሶላት አይወጡም ነበር፤  ቴምር ተመግበው ቢሆን እንጂ። የሚመገቡት ደግሞ ዊትር አድርገው ነበር።”

ቡኻሪ ዘግበውታል፡ 953
270👍67
የ1445 ዓ.ሒ ዒድ አል‐ፊጥር በዓል አከባበር በአዲስ አበባ ስታዲየም
📷 Abel Gashaw
284👍64
የ1445 ዓ.ሒ ዒድ አል‐ፊጥር በዓል አከባበር በወሎ ከሚሴ
249👍70
የ1445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል #በወልቂጤ ከተማ
👍206118
2025/07/13 14:56:05
Back to Top
HTML Embed Code: