Telegram Web Link
በምስሉ ላይ የምትመለከቱትና ሰሙ ሻኪር አብዶ ኢብራሂም ይባላል። በደቡብ ክልል በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ በአበሱጃ ቀ/ገ/ማህበር ተወልዶ ያደገ ሲሆን እንደ ማንኛውም ሰው ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ለዓመታት ኖሯል።ዛሬ ሶስት ዓመት ከቤት እንደወጣ አልተመለሰም። እናቱ በጭንቀትና በለቅሶ ልጇን እያፈላለገች ሲሆን ያለበትን የሚያውቅ ከታች ባሉት ስልክ ቁጥሮች መረጃ መስጠት እንዲተባበረን በአላህ ስም እንጠይቃለን።
ወላጅ እናት።

0978262680
0911945654
0915837356
ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

“‘ቁል ሁወላሁ አሐድን’ ሙሉውን አስር ጊዜ ያነበበ ሰው፤ አላህ ጀነት ውስጥ ህንፃ ይገነባለታል።”

ሲልሲለቱ አሶሂሃ: 589
🌙 ረመዳን ሙባረክ🌙

የረመዳን ወር መግቢያ ጨረቃ በመታየቷ ነገ ቅዳሜ የረመዳን የመጀመሪያው ቀን ይሆናል።
🛑 ተራዊህ በመስገድ ከሚገኙ ጥቅሞች

📌 ቀኑን በጾም ሌሊቱን በሰላት በማሳለፋችን ከደጋግ የአላህ ባሪያዎች እንመደባለን

📌 ቁርኣን በብዛት በማድመጣችን የአላህን እዝነት እናገኛለን

📌ተራዊሕ ብዙ ሩኩዕና ሱጁድ ስላለበት ሰፊ የዱዓና የዚክር እድል እናገኛለን

📌ከወንጀል ርቀን ጊዜያችንን በመልካም ስራ እናሳልፋለን

📌ዒባዳ ላይ ትዕግስትን እንማራለን

📌ሰላተል-ለይል እንለማመዳለን

📌በተደጋጋሚ ከኢማሙና ማእሙሞች ጋር "አሚን" በማለታችን ወንጀላችን ይማራል

📌 መስጂድ ስንሄድና ስንመለስ በእርምጃችን ልክ ወንጀሎች ተራግፈው መልካም ስራዎች ይጻፉልናል

📌 ሰላት እየጠበቀን በምናሳልፋቸው ጊዜያቶች መላኢካዎች ምህረት ይጠይቁልናል

📌 የሙስሊሞችን ጀማዓ በማብዛት ሸይጣንና አጋዦችን እናስቆጫለን

📌 ከመልካም ሰዎች ጋር በመቀላቀላችን መልካም ስራዎቻችን ወደ ሰማይ እንዲወጡና ተቀባይነት እንዲያገኙ እድል ይፈጥራል

📌 ከአልባሌ ነገሮች ለመራቅ ለወጣቱ መልካም አርዓያ እንሆናለን

📌 ካመኑበትና ጥቅሙን ካወቁት ሁሉም ነገር ቀላልና የሚቻል መሆኑን በተጨባጭ እናይበታለን

📌 ቁርኣንን በብዛት በመስማት የአላህን እዝነት እናገኛለን እንዲሁም ብዙ በመስማት ትክክለኛውን የቁርኣን አቀራርም እንማራለን

📌 በቁኑት ዱዓ ወቅት ብዙ እኛ ያላሰብናቸውና መግለጽ የማንችላቸው ነገሮች ዱዓ ተደርጎ "አሚን" በማለታችን ትርፋማ እንሆናለን

📌 ከኢማሙ ጋር እስከሰላቱ ፍጻሜ ድረስ አብረን እየሰገድን ከቆየን ሌሊቱን በሙሉ ሲሰግድ ያደረን ሰው እጅር /ምንዳ እንሸምታለን

📌 የቂያማ ቀን መቆምን ያቀልልናል፥ዱኒያ ላይ ለጌታው ብሎ ረጅም ሰዓት የቆመ የቂያማ ቀን መቆም አይከብደውም

📌 ሰግደን ስንመለስ የውስጥ ደስታና እፎይታና ሌሎችንም የዲንም የዱኒያ በርካታ ጥቅሞችን እናገኛልንና ተራዊህን ሳንሰለች እንስገድ።

አላህ ያግራልን
"ስሁርን ተመገቡ ስሁር መብላት በረካ አለው።"

የአላህ መልክተኛው ﷺ
🎈ኑ የ4አመቷን ህፃን ኢኽላስ ሰይፉን እንታደጋት

ህፃን ኢኽላስ ሰይፉ ከ2 አመቷ ጀምሮ ባጋጠማት የአጥንት ኢንፌኬሽን ላለፉት 2 አመታት ስትሰቃይ የቆየች ሲሆን በተለያየ መልኩ ተመልሶ እየወጣ ህይወቷ አስጊ ደረጃ ላይ ደርሷል። ወላጆቿ ላለፉት 24 ወራት ያላቸውን አሟጠው ለማሳከም የጣሩ ቢሆንም አጥጋቢ መፍትሄ እስካሁን ባለመገኘቱ የተሻለ ህክምና ወደምታገኝበት ሆስፒታል ሄዳ ህክምናውን ለማግኘኘት የህክምናው ወጪም ከ500ሺ ብር በላይ እንደሚፈጅ ስለተገመተ እህት ወንድሞቼ ይህቺን ህፃን ለመታደግ እንረባረብ ዘንድ በአላህ ስም እጠይቃችኋለሁ

ስም ሰይፉ ያሲን አባዲጋ

🎈ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1000328289508

🎈አዋሽ ባንክ 01425794869500

🎈ህብረት ባንክ 1000036553573
የአላህ መልዕክተኛ (ሰዐወ) ስለ ስሁር እንዲህ ብለዋል።

« ስሁር ከአላህ የተሰጣችሁ ረድዔት ነውና እንዳትተውት።»
★★★★★
T.me/ahmedin99
“እጁ አመድ አፋሽ ይሁን ረመዳንን አገኝቶ ወንጀሉ ሳይማርለት ያለፈው።”

ረሱል (ﷺ)
🛑 ተራዊህ በመስገድ ከሚገኙ ጥቅሞች

📌 ቀኑን በጾም ሌሊቱን በሰላት በማሳለፋችን ከደጋግ የአላህ ባሪያዎች እንመደባለን

📌 ቁርኣን በብዛት በማድመጣችን የአላህን እዝነት እናገኛለን

📌ተራዊሕ ብዙ ሩኩዕና ሱጁድ ስላለበት ሰፊ የዱዓና የዚክር እድል እናገኛለን

📌ከወንጀል ርቀን ጊዜያችንን በመልካም ስራ እናሳልፋለን

📌ዒባዳ ላይ ትዕግስትን እንማራለን

📌ሰላተል-ለይል እንለማመዳለን

📌በተደጋጋሚ ከኢማሙና ማእሙሞች ጋር "አሚን" በማለታችን ወንጀላችን ይማራል

📌 መስጂድ ስንሄድና ስንመለስ በእርምጃችን ልክ ወንጀሎች ተራግፈው መልካም ስራዎች ይጻፉልናል

📌 ሰላት እየጠበቀን በምናሳልፋቸው ጊዜያቶች መላኢካዎች ምህረት ይጠይቁልናል

📌 የሙስሊሞችን ጀማዓ በማብዛት ሸይጣንና አጋዦችን እናስቆጫለን

📌 ከመልካም ሰዎች ጋር በመቀላቀላችን መልካም ስራዎቻችን ወደ ሰማይ እንዲወጡና ተቀባይነት እንዲያገኙ እድል ይፈጥራል

📌 ከአልባሌ ነገሮች ለመራቅ ለወጣቱ መልካም አርዓያ እንሆናለን

📌 ካመኑበትና ጥቅሙን ካወቁት ሁሉም ነገር ቀላልና የሚቻል መሆኑን በተጨባጭ እናይበታለን

📌 ቁርኣንን በብዛት በመስማት የአላህን እዝነት እናገኛለን እንዲሁም ብዙ በመስማት ትክክለኛውን የቁርኣን አቀራርም እንማራለን

📌 በቁኑት ዱዓ ወቅት ብዙ እኛ ያላሰብናቸውና መግለጽ የማንችላቸው ነገሮች ዱዓ ተደርጎ "አሚን" በማለታችን ትርፋማ እንሆናለን

📌 ከኢማሙ ጋር እስከሰላቱ ፍጻሜ ድረስ አብረን እየሰገድን ከቆየን ሌሊቱን በሙሉ ሲሰግድ ያደረን ሰው እጅር /ምንዳ እንሸምታለን

📌 የቂያማ ቀን መቆምን ያቀልልናል፥ዱኒያ ላይ ለጌታው ብሎ ረጅም ሰዓት የቆመ የቂያማ ቀን መቆም አይከብደውም

📌 ሰግደን ስንመለስ የውስጥ ደስታና እፎይታና ሌሎችንም የዲንም የዱኒያ በርካታ ጥቅሞችን እናገኛልንና ተራዊህን ሳንሰለች እንስገድ።

አላህ ያግራልን
Ahmedin Jebel - አሕመዲን ጀበል
Video
የዛሬ 13 ዓመት ነበር ታላቁ የህዳሴ ግድብ ሲበሰር የባምዛ አካባቢ ነዋሪዎች ቄያቸውን ለልማት ቀዳሚ ሆነው ሀገር ትልማ ፣ ትደግ ሁላችንም በጋራ ከፍ እንበል በማለት ያለምንም ካሳ ለመነሳት ፈቀዱ።

ያ ሲሆን በመንግስት በኩል አስፈላጊውን መሠረታዊ ልማት ለማሟላት ቃል ተገባ ፣ መንገድ ፣ ሆስፒታል ፣ ጤና ጣቢያ ፣ ት/ቤት ፣ ውሃ እና ቤተ እምነቶችን ለመገንባት መንግስት ለህዝቡ ቃል ገባ ቃሉን ተከትሎ
- ቤተ ክርስቲያን ተሰራ
- ትምህርት ቤት ተሰራ
- ሆስፒታል ተሰራ
- መንገድ ተጀመረ
- ውሃው ጅምር ላይ ሆነ

መስጅዱ ግን የለም ፣ አልተሰራም ለዚህም እንጠይቃለን መስጂዱ የታለ ? አው በተገባው ቃል መሠረት በቂ ያልሆነ አሸዋና ጠጠር አውርደው ደብዛቸው ጠፍቷል።

ለዓመታት ልጆቹን እያከፈሩበትና ፣ የስነ ልቦና ተጠቂ ሆኖ ዲኑን ለመጠበቅ ድንበር ተሻግሮ ሱዳን በመግባት ልጆችን በማስተማር እምነቱን ጠብቆ ለማቆየት እየተጋ ይገኛል ።

የአካባቢው ማህበረሰብ ይህ ግን እስከ መቼ ብለው ይጠየቃሉ የአካባቢው አመራሮች ? መስጅዱን ሆን
ተብሎ በሚያስብል ደረጃ የአካባቢው ማህበረሰብ በልማት ተነሺው ሙስሊሙ ሆኖ ሳለ እስከ አሁን ድረስ ለዓመታት መስጅዱ አልተሰራለትም፣ ይህን ተከትሎ አካባቢው የአክፍሮት ሀይላት መናኸሪያ ሆኗል። ይህን መቀየርና መለወጥ አንድና አንድ ነው ተቋም መገንባት በመሆኑ ለዚህም ባምዛ አራህማን መስጅድን ማዕከልን እውን ለማድረግ ከፍተኛ ርብርብ በመደረግ ላይ ይገኛል።

በሀገር አቀፍ ደረጃ የፊታችን ጁምዓ የረመዳን የመጀመሪያ ጁምዓ በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ መስጅዶችና አለም አቀፍ ማህበረሰብ በሶሻል ሚዲያዎች በሚደረገው የሰደቀቱል ጃሪያ ባምዛ አራህማን መስጅድን እውን ለማድረግ በሚደረገው
ዘመቻ ላይ ተሳታፊ በመሆን ኢስላማዊ ግዴታውን እንዲወጣ የቤንሻጉል ጉምዝ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ም/ቤት እና የባምዛ አራህማን መስጅድ አስተባባሪ ኮሚቴዎች ይጠይቃሉ።

“የአላህን ቤት (መስጅድ) የገነባ ፣ አላህ በጀነት ለሱ ቤት ይገነባለታል።“ ነብዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ)

የአካውንት ስም:- ባምዛ አራህማን መሰጅድ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:- 1000661869953
ሂጅራ ባንክ:- 1000039130001
አዋሽ ባንክ:- 01425156535600
ኦሮሚያ ሕብረት ስራ:- 1013800153709
ዘምዘም ባንክ:- 0051190110301
አቢሲንያ ባንክ:- 219545827
ዳሽን ባንክ:- 2966782305111
“ወላሂ ቀብር ላይ ያሉ ሰዎች ተመኙ ቢባሉ አንዲትን የረመዳን ቀን ይመኙ ነበር”

ኢብኑል ጀውዚ
“የፆመኛ ሰው የአፉ ጠረን ከአላህ ዘንድ ከሚስክ (ሽቶ) ሽታ የተሻለ ይሆናል።”

ረሱል (ﷺ)
ለባለሃብቱ!
🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴🔴
ለገቢዎች ባለስልጣን መስሪያ ቤት የምትከፍለውን ግብር እያሰብክ ከዘካ እንዳትዘናጋ። ዘካ ለደካሞች የሚሰጥ ሐቅ እንጂ ለሹማምንት የሚሰጥ ግብር ወይም ጉቦ አይደለም። አኺል ከሪም! ገንዘቡን የሰጠህ አላህ ነው። እንጂ ካንተ የበለጠ የሚለፉ ድሃዎች በዙሪያህ አሉኮ። በእውቀቴ አገኘሁት እንዳትል ካንተ የበለጠ የተማሩ ድሃዎች ሞልተዋልኮ። ጥለኸው ለምትሄደው ገንዘብ ብለህ በራስህ ላይ አትሳሳ። እውነተኛው ያንተ ገንዘብ ማለት ለአኺራህ ያሻገርከው ነው። ዐብዱላህ ብኑ ሺኺር - ረዲየሏሁ ዐንሁ - እንዲህ ይላሉ፦

"ነብያችን ﷺ ዘንድ መጣሁኝ። {በብዛት መፎካከር (ጌታችሁን ከመገዛት) አዘነጋችሁ} የሚለውን እየቀሩ ነው። ቀጥለው እንዲህ አሉ፦

'የአደም ልጅ 'ገንዘቤ ገንዘቤ!' ይላል። የአደም ልጅ ሆይ! በልተህ ከጨረስከው፣ ለብሰህ ካሳለቅከው፣ ሶደቃ ሰጥተህ አጅሩን ካሻገርከው ውጭ ገንዘብ አለህ'ንዴ?' " [ሶሒሕ ሙስሊም፡ 2958]

እወቅ! የምታወጣው ካጠቃላይ ገንዘብህ 2.5 ከመቶ ብቻ ነው። መቶ ብር ያለው ሰው ሁለት ብር ከሃምሳ ሳንቲም ቢያወጣ ብዙ ነው ወይ? ምስሉ ላይ በጣት የተጠቆመችዋን ተመልከት። ካጠቃላይ ሃብትህ ይቺን ታክል ለዘመዶችህ፣ ለጎረቤቶችህ፣ ለምታውቃቸው ምስኪኖች ብታወጣ ብዙ ነውን? በአኺራ እጥፍ ድርብ ምንዳ እንደሚጠብቅህ የቂን የለህም ወይ?

ደግሞም እወቅ! ወላሂ ሶደቃ ሃብትን አይቀንስም። ይልቁንም ይበልጥ በረካ እንዲኖረው ነው የሚያደርግልህ። አላህ ትእዛዙን ለመፈፀም ያግራልህ።

©️Ibnu Munewor
““Halkan jum'aatiifi guyyaa jum'aa anarratti salawaata buusuu baay'isaa.”

Ergamaa Rabbii ﷺ
ዛሬ ጁምዐ በመላው አዲስ አበባ በሚገኙ መስጅዶች ለቤኒሻንጉል ጉሙዝ ባምዛ መስጂድ ግንባታ ገንዘብ ስለሚሰበሰብ ሁላችንም አሻራችንን እናኑር።

የባንክ አካውንቶች ለምትፈልጉ 👇

የአካውንት ስም:- ባምዛ አራህማን መሰጅድ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ:- 1000661869953
ሂጅራ ባንክ:- 1000039130001
አዋሽ ባንክ:- 01425156535600
ኦሮሚያ ሕብረት ስራ:- 1013800153709
ዘምዘም ባንክ:- 0051190110301
አቢሲንያ ባንክ:- 219545827
ዳሽን ባንክ:- 2966782305111
2025/07/06 11:36:20
Back to Top
HTML Embed Code: