Telegram Web Link
Forwarded from Arba Minch University (Wondimeneh Tesfaye)
Forwarded from Sofoniyas
ማስታወቂያ

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ (exit) የመውጫ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ

ከፈተና ጋር በተያያዘ እንሆ የ16 ዓመት እና ከዛ በላይ የትምህርት ቆይታችን በ100 ጥያቄ ልንመዘን መሆኑ ይታወቃል ።ስለሆነም ልፋታችን በአንዳንድ የጥንቃቄ ችግሮች ፈተናችሁ እንዳይስተጓጎል ጥንቃቄ እንድታደርጉ እያሳሰብን ከጥንቃቄ ጉደለት ጋር በተያያዘ ግቢው ሃላፊነት የማይወስድ መሆኑን እና
በፈተና ወቅት ፦
~ተንቀሳቃሽ ስልክ ፣
~ ሜሞሪ ያለው የእጅ ሰዓት ፣
~ የራስ ያልሆነ መታወቂያ፣
-~ያልተፈቀዱ ሂሳብ ማሽኖች፣
~ አጫጭር ማስታወሻዎች፣
~ የተጭበረበሩ ሰነዶች
~ ከፈተና አስፈጻሚዎች ጋር አሉታዊ ተጽእኖ ያላቸው ውዝግቦችን መፍጠር ፣
°~ያለመታወቂያ ካርድ ( national id) ወደ ፈተና ማእከል መሄድ ፣
° ~ያለፈቃድ ፈተና ማዕከል መገኘት
የተከለከለ መሆኑን እናሳውቃለን።

<< ምታውቁት እንዳለ ሆኖ ግምታችሁን ያማረ ያድርግለችሁ ፈጣሪ ያግዛችሁ ልፋታችሁን ፍሬማ ያድርግላችሁ >>

መልካም ፈተና ይሁንላችሁ

አ/ም/ዩ/ተማሪዎች ህብረት ጽ/ቤት
Forwarded from Sofoniyas
ማስታወቂያ

ሁለተኛ ዓመት እና ከዚያ በላይ ላላችሁ የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች በሙሉ

በዩኒቨርሲቲያችን የሚደረጉ እና እየተደረጉልን ያሉ ግልጋሎቶች ላይ በተማሪዎች  የሚሞሉ ጥያቄዎች በዝርዝር የተቀመጡ ሲሆን በሚሙሉት መጠይቆች  መሠረት እንደ ግባት በመጠቀም ካሉት አገልግሎቶች በተጨማሪ ለማሻሻል ይረዳ ዘንድ ተማሪዎች  ሀሳባችንን መስጠት ይገባልና ከዚህ በታች በተቀመጠው ሊንክ
👇https://survey.amu.edu.et/index.php/159154?lang=en 
በመግባት እንድትሞሉ እናሳስባለን ።

አ/ም/ዩ/ተ/ህብረት ጽ/ቤት
ማስታወቂያ

ባይንደርና ሪቫን ለማሰራት የተመዘገባችሁ  ተመራቂ ተማሪዎች በሙሉ

ሙሉ መረጀችሁን ማለትም ክፍያ የፈፀማችሁበትን ህጋዊ ደረሰኝ በመያዝ በተመራቂ ተማሪዎች ኮሚቴ በኩል ባይንደርና ሪቫን  የምታገኙ ሲሆን  ያለመረጃ የሚመጣ ተማሪ የማናስተናግድ መሆኑን  እናሳውቃለን።

ማሳሰቢያ :- ያለው ጊዜ አጭር በመሆኑ ህጋዊ ደረሰኛችሁን በመያዝ በቶሉ እንድትስተናገዱ በጥብቅ እናሳስባለን።
Forwarded from Sofoniyas
መንትዮቹ ተመረቁ


የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የ Electrical and computer engineering ተማሪ የሆኑት
መንትዮቹ ተማሪ ተመስገን ክንዴ እና ተማሪ ቤተልሄም ክንዴ 14/10/2017 ዓ/ም ተመረቁ

እንኳን ደስ አላችሁ
congratulation twins

መልካም የስራ ዘመን ይሁንላችሁ

አ/ም/ዩ/ተ/ህ/ጽ/ቤት
Forwarded from Sofoniyas
Forwarded from Sofoniyas
ማስታወቂያ

ለአንደኛ አመት 2 ኛሴሚስቴር ተማሪዎች በሙሉ

ቀደም ብሎ በመጀመሪያ ሴሚስቴር በተወሰኑ ዲፓርትመንት ምደባ የተከናወነ መሆኑ ይታወቃል። ይሁን እንጂ አብዛኞቹ ዲፓርትመንቶች በሁለተኛ ሴሚስቴር ምደባ የሚከናወን ሲሆን አሁን ላይ ምደባ ለማድረግ የተጣበበ ሰዓት በመሆኑ የዲፓርትመንት ምደባ በ2018 ዓ/ም መስከረም 7 ወደ ግቢ ገብታችሁ የዲፓርትመንት ምርጫ የሚከናወን ይሆናል። ስለሆነም ፈተና እንደጨረሳችሁ የምትወጡ ስለሆነ ከወዲሁ ቅድመ ዝግጂት እንድታደርጉ እናሳስባለን ።

አ/ም/ዩ/ተ/ህብረት ጽ/ቤት
2025/07/04 00:48:05
Back to Top
HTML Embed Code: