ጥምቀት ላይ ካህኑ የሴትን እርቃን ገላ ሊያይ አይገባም.. ስለዛ ስትጠመቁ የመጠመቂያ ልብስ ይኑራችሁና በዛ ተጠመቁ.. እርቃናችሁን አትሁኑ.. ወንድም በቦክሰርህ ተጠመቅ ከፈለግህ..
አጭር ማስታወሻ😁😁
@Apostolic_Answers
አጭር ማስታወሻ😁😁
@Apostolic_Answers
👍430❤76😁37🤣24🙏18🙈15🤔14
ጸልዩልኝ እስቲ.. አትርሱኝ እንጂ😁😁
በጸሎታችሁ መሃል ስሜን ጠርታችሁ “በነገር ሁሉ የአንተ እርዳታና ጠብቆት አይለየው” ብላችሁ ለጌታ አሳስቡ.. በቃ እቺን ነው አታካብዱ🙄🙄ሎል
በጸሎታችሁ መሃል ስሜን ጠርታችሁ “በነገር ሁሉ የአንተ እርዳታና ጠብቆት አይለየው” ብላችሁ ለጌታ አሳስቡ.. በቃ እቺን ነው አታካብዱ🙄🙄ሎል
❤660👍55🙏39😁19🥰15🔥5🤔2
🤣129👍24😁8🙈4❤3
እስቲ በቅርቡ ይህን የዲያቆን ያረጋልን “ሳይንስ እና ሃይማኖት” መጽሐፍ አንብቤ ልጨርስና እንዳስሰዋለን..
በቃ አስተምህሮአዊ ጉዳዮችን ዲን ያረጋል ይጻፍ😁😁 ያው ግነታዊ ነው ሌሎቹም ይጻፉ😁😁
@Apostolic_Answers
በቃ አስተምህሮአዊ ጉዳዮችን ዲን ያረጋል ይጻፍ😁😁 ያው ግነታዊ ነው ሌሎቹም ይጻፉ😁😁
@Apostolic_Answers
❤405👍77🤣25🥰17😁9🙈6🙏5😱1
የጌታችን እናት ማርያም የተመረጠችው ንጽሕት ስለሆነች ነው ወይስ ንጽሕት የሆነችው ስለተመረጠች ነው..??
ሁለቱም አንድ ላይ ሳይነጣጠል ያስኬዳል ብዬ አስባለሁ.. የእመቤታችን መመረጥ ለተለየ ዓላማ ስለሆነ ንጽሕት እንድትሆን ወይም እንዳትበድል መንፈስ ቅዱስ ይጠብቃታል.. አባ ጊዮርጊስ “ድንግልን ከማሕጸን ጀምሮ እንዳትበድል የጠበቃት መንፈስ ቅዱስ ነው” እንዲሉ..
ግን ደግሞ ይህ መንፈስ ነጻ ፈቃዷን አያሳጣትምና እርሷም አሜን ብላ መተባበሯና ራሷን በመንፈስ ቅዱስ እርዳታ መጠበቋና እሺታዋ ደግሞ በእርሷ በኩል የታሰበው ነገር እንዲፈጸም ያደርገዋል ማለት ነው..
@Apostolic_Answers
ሁለቱም አንድ ላይ ሳይነጣጠል ያስኬዳል ብዬ አስባለሁ.. የእመቤታችን መመረጥ ለተለየ ዓላማ ስለሆነ ንጽሕት እንድትሆን ወይም እንዳትበድል መንፈስ ቅዱስ ይጠብቃታል.. አባ ጊዮርጊስ “ድንግልን ከማሕጸን ጀምሮ እንዳትበድል የጠበቃት መንፈስ ቅዱስ ነው” እንዲሉ..
ግን ደግሞ ይህ መንፈስ ነጻ ፈቃዷን አያሳጣትምና እርሷም አሜን ብላ መተባበሯና ራሷን በመንፈስ ቅዱስ እርዳታ መጠበቋና እሺታዋ ደግሞ በእርሷ በኩል የታሰበው ነገር እንዲፈጸም ያደርገዋል ማለት ነው..
@Apostolic_Answers
❤622👍73🥰22🙏21👏10🤩2😱1
ዛሬ ቅዳሴ ላይ ከተነበበው የወንጌል ክፍል:
“ስምዖን ጴጥሮስ ግን ባየ ጊዜ በኢየሱስ ጕልበት ላይ ወድቆ፦ ጌታ ሆይ፥ እኔ ኃጢአተኛ ነኝና ከኔ ተለይ፡ አለው።”
[ሉቃስ 5: 8]
ቅዱስ ጴጥሮስ ይህንን ያለው አንድ ተአምርን ከጌታችን አይቶ ነው.. አሣ ለመያዝ መረብን ጥለው ነበር ነገር ግን ሌሊቱን ሁሉ ቢፈጉም ምንም ሊያገኙ አልቻሉም ነበር
ነገር ግን ጌታችን ወደ ጥልቁ ፈቀቅ ብለው መረቦቻቸውን ለማጥመድ እንዲጥሉ ይነግራቸዋል.. እናም ጴጥሮስም “ሌሊቱን ሁሉ ደክመን ምንም አልያዝንም ነገር ግን በቃልህ መረቦቹን እጥላለሁ” አለው.. እናም ጣለ መረቡም እስኪቀደድ ድረስ ብዙ አሣዎችን ያዘ..
አያችሁ የኔ ተወዳጆች ብዙ ያደከሙን ነገሮች ጌታ ሲገባበት ቀላል ይሆናል.. በሕይወታችን ፍሬን ማፍራት ቢከብደን በክርስቶስ ግን እናፈራለን.. ያለ እርሱ ምንም ልናደርግ አንችልም.. ጌታችንም “ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉም” ብሎናል..
የጌታን እርዳታ ለማግኘት ደግሞ እኛ በራሳችን ደካማና ኃጢአተኞች መሆናችንን ማወቅ አለብን.. ቅዱስ ጴጥሮስ በጌታው ጉልበት ላይ ወድቆ እኔ ጌታ ሆይ እኔ ኃጢአተኛ ነኝና ከኔ ተለይ አለው.. ራሱን በእንደዚህ ዓይነት ቦታ ሲያስቀምጥ ጌታም ደግሞ መለስ አድርጎ “አትፍራ ከእንግዲህስ ወዲህ ሰውን የምታጠምድ ትሆናለህ” አለው..
ከክርስቶስ የተነሣ ፍሬን የምናፈራ እንሁን
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
“ስምዖን ጴጥሮስ ግን ባየ ጊዜ በኢየሱስ ጕልበት ላይ ወድቆ፦ ጌታ ሆይ፥ እኔ ኃጢአተኛ ነኝና ከኔ ተለይ፡ አለው።”
[ሉቃስ 5: 8]
ቅዱስ ጴጥሮስ ይህንን ያለው አንድ ተአምርን ከጌታችን አይቶ ነው.. አሣ ለመያዝ መረብን ጥለው ነበር ነገር ግን ሌሊቱን ሁሉ ቢፈጉም ምንም ሊያገኙ አልቻሉም ነበር
ነገር ግን ጌታችን ወደ ጥልቁ ፈቀቅ ብለው መረቦቻቸውን ለማጥመድ እንዲጥሉ ይነግራቸዋል.. እናም ጴጥሮስም “ሌሊቱን ሁሉ ደክመን ምንም አልያዝንም ነገር ግን በቃልህ መረቦቹን እጥላለሁ” አለው.. እናም ጣለ መረቡም እስኪቀደድ ድረስ ብዙ አሣዎችን ያዘ..
አያችሁ የኔ ተወዳጆች ብዙ ያደከሙን ነገሮች ጌታ ሲገባበት ቀላል ይሆናል.. በሕይወታችን ፍሬን ማፍራት ቢከብደን በክርስቶስ ግን እናፈራለን.. ያለ እርሱ ምንም ልናደርግ አንችልም.. ጌታችንም “ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉም” ብሎናል..
የጌታን እርዳታ ለማግኘት ደግሞ እኛ በራሳችን ደካማና ኃጢአተኞች መሆናችንን ማወቅ አለብን.. ቅዱስ ጴጥሮስ በጌታው ጉልበት ላይ ወድቆ እኔ ጌታ ሆይ እኔ ኃጢአተኛ ነኝና ከኔ ተለይ አለው.. ራሱን በእንደዚህ ዓይነት ቦታ ሲያስቀምጥ ጌታም ደግሞ መለስ አድርጎ “አትፍራ ከእንግዲህስ ወዲህ ሰውን የምታጠምድ ትሆናለህ” አለው..
ከክርስቶስ የተነሣ ፍሬን የምናፈራ እንሁን
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
❤468🙏60👍33🥰14👏10
👍176❤54🔥9👏6
በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ለቅዱስ ቁርባን ያለን ፍራቻና ክብር በጣም ነው ደስ የሚለኝ.. ይህንንው ክብር ይዘን ደግሞ በፍርሃት ወደ መቀበሉ ብንቀርብ አስበኸዋል.. ያበደ ነው የምር..
ግብጾች ጋር ሄደህ አስቀድሰህ አይ አልቀበልም ብትል የምር ለራስህ ራሱ ሃፍረት ያሸማቅቅሃል.. ምክንያቱም ሁሉም ነው ሚቀበለው.. ካህኑ ራሱ ይጠይቁሃል ለምን ሳትቆርብ ብለው.. እና ብቻ ሼም ይይዝሃል😁😁
እኛ ጋርም ሁላችንም ብንቆርብ ሃሪፍ ነው..
ግብጾች ጋር ሄደህ አስቀድሰህ አይ አልቀበልም ብትል የምር ለራስህ ራሱ ሃፍረት ያሸማቅቅሃል.. ምክንያቱም ሁሉም ነው ሚቀበለው.. ካህኑ ራሱ ይጠይቁሃል ለምን ሳትቆርብ ብለው.. እና ብቻ ሼም ይይዝሃል😁😁
እኛ ጋርም ሁላችንም ብንቆርብ ሃሪፍ ነው..
❤615👍84🥰27🙏27😢18👏11🤔4
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከዚህ ቀደም “መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ” በሚል ርእስ የተወያየኝ ወንድም ውይይቱን እንድገመው ብሎ እንደ አዲስ ጥሪ እያቀረበ ነው😁😁
አስፈላጊ አልነበረም ለኔ በቂ ነው የቀድሞው.. ግን ደግሞ እስከ ዛሬ ድረስ ተሰብስበው እዛው ርእስ ላይ ናቸው😁😁
እና ልቀበለው አሰብኩ.. ያኔ ያልጠራላቸው ነገር ካለም ምናልባት ቻሪተብል መሆናችን ስለሆነ ይህንን ሰዋዊ ትምህርት እነርሱም እንዳያነሱት አድርገን በድጋሜ እንምታው መሰል..
አስፈላጊ አልነበረም ለኔ በቂ ነው የቀድሞው.. ግን ደግሞ እስከ ዛሬ ድረስ ተሰብስበው እዛው ርእስ ላይ ናቸው😁😁
እና ልቀበለው አሰብኩ.. ያኔ ያልጠራላቸው ነገር ካለም ምናልባት ቻሪተብል መሆናችን ስለሆነ ይህንን ሰዋዊ ትምህርት እነርሱም እንዳያነሱት አድርገን በድጋሜ እንምታው መሰል..
❤367👍103😁30🔥16🤣15🙈9👏5😢5
ከላይ ላለው ጽሑፍ
"አይ ትንሽ ቆይተህ ነው የመለስክልኝ እና መች እንደምችል አላውቅም" ብሏል ወንድማችን😁😁
ያረጋል ምናምን እያሉ ሲንተባተቡ ሳይ ትንሽ ቦታቸውንም በዛው እናስታውሳቸው ብለን ነበር የተቀበልናቸው.. ይመስለኛል ግን እኛ ወደ ፊት ትምህርታችንን እንቀጥል..
ክላሲካል ፕሮቴስታንቲዝም ምናምን እያሉ ጴንጤዎችን ወደ ጎን አድርገው እነሱ የተሻለ ነገር ማምጣት የሚችሉ ለሚመስላቸው ጥቂት ልጆች ደግሞ አንድ ቀን እንገባላቸው ይሆናል😁😁
"አይ ትንሽ ቆይተህ ነው የመለስክልኝ እና መች እንደምችል አላውቅም" ብሏል ወንድማችን😁😁
ያረጋል ምናምን እያሉ ሲንተባተቡ ሳይ ትንሽ ቦታቸውንም በዛው እናስታውሳቸው ብለን ነበር የተቀበልናቸው.. ይመስለኛል ግን እኛ ወደ ፊት ትምህርታችንን እንቀጥል..
ክላሲካል ፕሮቴስታንቲዝም ምናምን እያሉ ጴንጤዎችን ወደ ጎን አድርገው እነሱ የተሻለ ነገር ማምጣት የሚችሉ ለሚመስላቸው ጥቂት ልጆች ደግሞ አንድ ቀን እንገባላቸው ይሆናል😁😁
😁280👍86🤣45❤26🔥7
አንድ በዚህ መልኩ የማልጠብቀው ሰው እንዲህ ብሎ ጽፎ አየሁት..
“ይሄ ሃይማኖት አይደለም ፤ ይሄ ዶግማ አይደለም ፤ ይሄን ባትቀበሉትም ችግር የለውም የሚለው ቀፋፊ አባባል ነው”
እንዳልኩትም ካልጠበኩት ሰው ነው ይህንን የሰማሁት😁😁 ይህ ንግግራቸው ደግሞ ስሜት እንዲሰጥ የሚጠቀሙበት መንገድ ልክ ቤተ ክርስቲያኒቱ በቀኖና ደረጃ ምእመኖቿ እንዲፈጽሙት የሰጠቻቸውንም አንቀበልም ማለት እንደሚችሉ ያስተማረ ያለ በማስመሰል ነው.. ለምሳሌ የአብይ ጾም መጾም አለበት ብላ ተናግራ ልክ አንዳንዶች ደግሞ ኖ አለመጾም ትችላላችሁ ብለው እንደተነሱ በማስመሰል ማለት ነው..
(ሥጋዊ ወይም የአላዋቂ መንገድ ይመስላል ይሄ)
☝️ ሃይማኖት ካልሆነ አልሆነም ነው ያልሆነውን ለይተን ማሳወቅ መብታችን ሳይሆን ግዴታችን ነው.. ቅዱስ ይሁዳ በመልእክቱ “ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ..” ይላል አንዳንዶች ደግሞ ተነስተው ሃይማኖት የሆነውን ካልሆነው ለይተህ አትናገር ሚመስል ነገር ይጽፋሉ..
✌️ ባትቀበሉት ችግር የለውም የሚባልባቸውም ጉዳዮች አዎ አሉ.. እነዚህ ነገሮች ቀኖናም አይደሉም እይታዎች እና በተለያዩ መጽሐፍት ውስጥ የሚገኙ አንዳንድ ታሪኮችና ንግግሮች ናቸው.. እና እንዲሁ በግእዝ ወይም በግሪክ ወይም በቅብጥ የተጻፈውን ሁሉ ልታግበሰብስ ነው እንዴ..
ሳጠቃልለው እንደው ሰው ክርስትናውን አውቆት ወዶት እንዲኖር በማሰብ የሚሰራውን ሥራ የሚያበላሽ ነገር ባለማወቅ አትስሩ ከይቅርታ ጋር እንደው..
@Apostolic_Answers
“ይሄ ሃይማኖት አይደለም ፤ ይሄ ዶግማ አይደለም ፤ ይሄን ባትቀበሉትም ችግር የለውም የሚለው ቀፋፊ አባባል ነው”
እንዳልኩትም ካልጠበኩት ሰው ነው ይህንን የሰማሁት😁😁 ይህ ንግግራቸው ደግሞ ስሜት እንዲሰጥ የሚጠቀሙበት መንገድ ልክ ቤተ ክርስቲያኒቱ በቀኖና ደረጃ ምእመኖቿ እንዲፈጽሙት የሰጠቻቸውንም አንቀበልም ማለት እንደሚችሉ ያስተማረ ያለ በማስመሰል ነው.. ለምሳሌ የአብይ ጾም መጾም አለበት ብላ ተናግራ ልክ አንዳንዶች ደግሞ ኖ አለመጾም ትችላላችሁ ብለው እንደተነሱ በማስመሰል ማለት ነው..
(ሥጋዊ ወይም የአላዋቂ መንገድ ይመስላል ይሄ)
☝️ ሃይማኖት ካልሆነ አልሆነም ነው ያልሆነውን ለይተን ማሳወቅ መብታችን ሳይሆን ግዴታችን ነው.. ቅዱስ ይሁዳ በመልእክቱ “ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለተሰጠ ሃይማኖት እንድትጋደሉ..” ይላል አንዳንዶች ደግሞ ተነስተው ሃይማኖት የሆነውን ካልሆነው ለይተህ አትናገር ሚመስል ነገር ይጽፋሉ..
✌️ ባትቀበሉት ችግር የለውም የሚባልባቸውም ጉዳዮች አዎ አሉ.. እነዚህ ነገሮች ቀኖናም አይደሉም እይታዎች እና በተለያዩ መጽሐፍት ውስጥ የሚገኙ አንዳንድ ታሪኮችና ንግግሮች ናቸው.. እና እንዲሁ በግእዝ ወይም በግሪክ ወይም በቅብጥ የተጻፈውን ሁሉ ልታግበሰብስ ነው እንዴ..
ሳጠቃልለው እንደው ሰው ክርስትናውን አውቆት ወዶት እንዲኖር በማሰብ የሚሰራውን ሥራ የሚያበላሽ ነገር ባለማወቅ አትስሩ ከይቅርታ ጋር እንደው..
@Apostolic_Answers
❤256👍76🤔7😢4🤣3🔥2😱1
ከ5 ዓመት አካባቢ በፊት ራሴው ላይ ከገጠመኝ ነገር ላካፍላችሁ😁😁
ገድላት ምናምን መጽሐፍት ላይ የሚነሱ ነገሮችን ስመለከት በምን መልኩ ላስኬድ እንደሚገባኝ የተወሰነ ግራ ገብቶኝ ነበር ምክንያቱም በጣም ብዙ ጥያቄዎች ይነሳሉ እና እኔ ደግሞ እነዚህ መጽሐፍት ላይ ያለኝ እይታ እንደ አብዛኛው አማኝ ነው እንጂ ትክክለኛውን ነገር አላውቅም ነበር..
እና የግሪክ ኦርቶዶክስን ስለመቀላቀል እንኳ አስቤ ነበር የሆነ ጊዜ ላይ.. ግን ደግሞ ገድላት እና ድርሳናት መጽሐፍት ላይ ያሉ ነገሮችን እንዴት መመልከት እንደምንችል ከንባብ ምናምን ተረዳሁ.. ያሉ አንዳንድ ችግሮችንም አየሁ.. ብቻ ግን ጌታ ይመስገንና በኦሬንታል ኦርቶዶክስ ቀጠልሁ ማለት ነው..
እና በእንደዚህ ዓይነት ቀላል ነገሮች ምክንያት ሰዎችን ወደ ድኅነት እንዳይመጡ የሚያደርጉ ሰዎችን ሳይ በጣም ነው ሚደብረኝ.. እና ቤተ ክርስቲያንን ከልምድ በዘለለ እንወቃት እላለሁ
@Apostolic_Answers
ገድላት ምናምን መጽሐፍት ላይ የሚነሱ ነገሮችን ስመለከት በምን መልኩ ላስኬድ እንደሚገባኝ የተወሰነ ግራ ገብቶኝ ነበር ምክንያቱም በጣም ብዙ ጥያቄዎች ይነሳሉ እና እኔ ደግሞ እነዚህ መጽሐፍት ላይ ያለኝ እይታ እንደ አብዛኛው አማኝ ነው እንጂ ትክክለኛውን ነገር አላውቅም ነበር..
እና የግሪክ ኦርቶዶክስን ስለመቀላቀል እንኳ አስቤ ነበር የሆነ ጊዜ ላይ.. ግን ደግሞ ገድላት እና ድርሳናት መጽሐፍት ላይ ያሉ ነገሮችን እንዴት መመልከት እንደምንችል ከንባብ ምናምን ተረዳሁ.. ያሉ አንዳንድ ችግሮችንም አየሁ.. ብቻ ግን ጌታ ይመስገንና በኦሬንታል ኦርቶዶክስ ቀጠልሁ ማለት ነው..
እና በእንደዚህ ዓይነት ቀላል ነገሮች ምክንያት ሰዎችን ወደ ድኅነት እንዳይመጡ የሚያደርጉ ሰዎችን ሳይ በጣም ነው ሚደብረኝ.. እና ቤተ ክርስቲያንን ከልምድ በዘለለ እንወቃት እላለሁ
@Apostolic_Answers
👍313❤98🥰21🤣14😱5👏3🔥2
ስጦታ..?? አጠር ያለች ማሳሰቢያ😁😁
አሁን በዚች ሰዓት አንዲት እህቴ ደውላ የሆነ ሰው የቅዱስ ሚካኤል ስእል እንድንሰጠህ ነግሮን ነበር አለች.. እና የምትሰራዋ ልጅ ሰርታ ስለጨረሰች ውሰድ አሉኝ..
ደስ ይላል ግን በጣም ብዙ ስእላት ስለተላከልኝ ከአሁን በኋላ ስእል አትላኩልኝ ከይቅርታ ጋር😭😭 የሰው ስጦታ ሆኖ ራሱ ከራሴው ጋር ልይዛቸው አልችልም እሱ ደግሞ ይደብራል ትንሽ..
ግን እንዲህ የማይባል ከሆነ እንደው ይቅርታ😁🤗
አሁን በዚች ሰዓት አንዲት እህቴ ደውላ የሆነ ሰው የቅዱስ ሚካኤል ስእል እንድንሰጠህ ነግሮን ነበር አለች.. እና የምትሰራዋ ልጅ ሰርታ ስለጨረሰች ውሰድ አሉኝ..
ደስ ይላል ግን በጣም ብዙ ስእላት ስለተላከልኝ ከአሁን በኋላ ስእል አትላኩልኝ ከይቅርታ ጋር😭😭 የሰው ስጦታ ሆኖ ራሱ ከራሴው ጋር ልይዛቸው አልችልም እሱ ደግሞ ይደብራል ትንሽ..
ግን እንዲህ የማይባል ከሆነ እንደው ይቅርታ😁🤗
👍177🤣69❤26🥰15🤔11😢5🙈5😁2
እስላምና ፕሮቴስታንት ከሚያመሳስላቸው ነገር ውስጥ ማኅበረሰብን የሚቀድም መጽሐፍ መፍጠራቸው ነው😁😁
ለወንድም ቃሌ የተሰጠ መልስ ቢሆንም ለእስላሞችም ይሆናል እዩት.. ወንድማችንንም አበረታቱት ፕሊስ
https://vm.tiktok.com/ZMhmGwCEU/
ለወንድም ቃሌ የተሰጠ መልስ ቢሆንም ለእስላሞችም ይሆናል እዩት.. ወንድማችንንም አበረታቱት ፕሊስ
https://vm.tiktok.com/ZMhmGwCEU/
❤185👍50👏4
ገብረ ኢየሱስ አንዴ እንዲህ አለኝ..
በጣም በደበረኝና ምንም ሚያስደስት ነገር በዙሪያዬ ምመለከተው ነገር ባጣሁባት በዛች አስቀያሚ ደቂቃ.. ዳግመኛ የሚመጣውን ኢየሱስን ሳስብ ልቤ በደስታ ይመላል..
@Apostolic_Answers
በጣም በደበረኝና ምንም ሚያስደስት ነገር በዙሪያዬ ምመለከተው ነገር ባጣሁባት በዛች አስቀያሚ ደቂቃ.. ዳግመኛ የሚመጣውን ኢየሱስን ሳስብ ልቤ በደስታ ይመላል..
@Apostolic_Answers
❤423👍33🔥30🥰25😢8🙏6🤣3🤩1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
😁😁 ቀለል ያለ ነገር ስለሆነ አየር ላይ እዚው ለቴሌግራም በሚሆን መልኩ ትንሽ ነገር አልኩባት
ክላሲካል ፕሮቴስታንት vs ክላሲካል ፕሮቴስታንት ሎል
ክላሲካል ፕሮቴስታንት vs ክላሲካል ፕሮቴስታንት ሎል
👍178🤣71❤27🙈13🔥8😁8
ከአንድ ፕሮቴስታንት ወንድም ጋር አጋጣሚ ተገናኝተን እያወራን መሃል ላይ ምን ቢለኝ ጥሩ ነው..??
ማኅበረ ቅዱሳን ደሞዝ ይከፍልሃላ..?? አለኝ😭😭 እሱንስ አልፈልግም ግን ጭራሽ ቪዲዮ እንደሰሩብን ባላየው አልኩ ሎል😆😆
ማኅበረ ቅዱሳን ደሞዝ ይከፍልሃላ..?? አለኝ😭😭 እሱንስ አልፈልግም ግን ጭራሽ ቪዲዮ እንደሰሩብን ባላየው አልኩ ሎል😆😆
🤣349😁41❤19🤔12👍6😢6🤩3😱2