Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ያው እኔ የሚጠቅማችሁን ነው ማጋራችሁ.. የዛሬው ደግሞ በጣም የተወደደ እና ትንሽ ብታበረታቱት በጣም አብዝቶ ሚጠቅመን ወንድም ነው ማርያምን.. ሁላችሁም ተቀላቀሉት.. እስቲ እንደተለመደው ሺህ እናስገባው
👇 👇
@KidanZeIyesus
@KidanZeIyesus
👆 👆
@KidanZeIyesus
@KidanZeIyesus
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ዛሬ ቅደሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ጳውሎስ መልእት ክፍል:
“እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው። ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል።”
[ወደ ቆላስይስ 1: 15-16]
ከጥቅሱ ላይ የተወሰኑ ነጥቦች:
1. በሰማይ ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
2. በምድር ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
3. የሚታዩት ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
4. የማይታዩትም ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
5. ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኩር(መጀመሪያ የተወለደ) ነው
ቅዳሴው ላይ ከጴጥሮስ መልእክት የተነበበ የሕይወት ምክር:
1ኛ ጴጥሮስ 1
13፤ ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና በመጠን ኖራችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ የምታገኙትን ጸጋ ፈጽማችሁ ተስፋ አድርጉ።
14፤ እንደሚታዘዙ ልጆች ባለማወቃችሁ አስቀድሞ የኖራችሁበትን ምኞት አትከተሉ።
15-16፤ ዳሩ ግን፦ እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ፡ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።
17፤ ለሰው ፊትም ሳያደላ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ሥራው የሚፈርደውን አባት ብላችሁ ብትጠሩ በእንግድነታችሁ ዘመን በፍርሃት ኑሩ።
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
“እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው። ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል።”
[ወደ ቆላስይስ 1: 15-16]
ከጥቅሱ ላይ የተወሰኑ ነጥቦች:
1. በሰማይ ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
2. በምድር ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
3. የሚታዩት ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
4. የማይታዩትም ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
5. ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኩር(መጀመሪያ የተወለደ) ነው
ቅዳሴው ላይ ከጴጥሮስ መልእክት የተነበበ የሕይወት ምክር:
1ኛ ጴጥሮስ 1
13፤ ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና በመጠን ኖራችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ የምታገኙትን ጸጋ ፈጽማችሁ ተስፋ አድርጉ።
14፤ እንደሚታዘዙ ልጆች ባለማወቃችሁ አስቀድሞ የኖራችሁበትን ምኞት አትከተሉ።
15-16፤ ዳሩ ግን፦ እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ፡ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።
17፤ ለሰው ፊትም ሳያደላ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ሥራው የሚፈርደውን አባት ብላችሁ ብትጠሩ በእንግድነታችሁ ዘመን በፍርሃት ኑሩ።
መልካም የጌታ ቀን
@Apostolic_Answers
ስቃዥ አድሬ ምንድን ነው ብዬ ሳይ ለካ ጌቱ የተባለ የተመታ ወንድም እዛ ፌስቡክ ላይ ፎቶዬን ለጥፎ ሲጫወትብኝ ውሎ ነው😐 😐
ሲንግል ነው እና ማመልከቻ አስገቡ የሚል ጽፎ አየሁ እና ደነገጥኩ(ቀልድ ቢሆንም ማርያምን ደነገጥኩ😆😆).. ከዛ እድሜው 22 ነው ሲል አልቻልኩም.. 22..?? ይሄማ የስም መመሳሰል ነው እኔ 28 ነኝ በቅርብ ወራት ውስጥ ወደ 29 መሄዴ አይቀርም.. ይሄ የማን ነው ጨቅላ የኔን ስም የያዘ ብዬ ፎቶውን ሳይ የኔ ይመስላል..
በሉ በተመሳሳይ ምርት እንዳትሸወዱ.. ጌቱ አንድ ቀን እመጣልሃለሁ እዛው ከመቃብር ሥፍራህ ጋር ነው ምለቅህ ሎል
ሲንግል ነው እና ማመልከቻ አስገቡ የሚል ጽፎ አየሁ እና ደነገጥኩ(ቀልድ ቢሆንም ማርያምን ደነገጥኩ😆😆).. ከዛ እድሜው 22 ነው ሲል አልቻልኩም.. 22..?? ይሄማ የስም መመሳሰል ነው እኔ 28 ነኝ በቅርብ ወራት ውስጥ ወደ 29 መሄዴ አይቀርም.. ይሄ የማን ነው ጨቅላ የኔን ስም የያዘ ብዬ ፎቶውን ሳይ የኔ ይመስላል..
በሉ በተመሳሳይ ምርት እንዳትሸወዱ.. ጌቱ አንድ ቀን እመጣልሃለሁ እዛው ከመቃብር ሥፍራህ ጋር ነው ምለቅህ ሎል
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ዘማሪ ሐዋዝ ተገኝ ወደ ቤተ ክርስቲያን ተመለሰ.. እንኳን ደስ አላችሁ.. ዮኒ ቀደም ብሎ በማታ የሰራው መሆኑ ነው😁😁
https://vm.tiktok.com/ZMhcWaA7M/
https://vm.tiktok.com/ZMhcWaA7M/
ኢየሱስ በራሱ አንደበት አምላክ ነኝ አላለም.. ስለዚህ አምላክ አይደለም ለሚሉ ሙስሊሞች የተሰጠ መልስ..
በጌታ አካውንቱን ፎሎው ማድረግና ቪዲዮውንም ሼር ምናምን ማድረግ እንዳትረሱ.. በጣም ጠቃሚ ወንድም ነው.. አረብኛም ጎበዝ ነው..
👇 👇
https://vm.tiktok.com/ZMh31UCp7/
👆 👆
በጌታ አካውንቱን ፎሎው ማድረግና ቪዲዮውንም ሼር ምናምን ማድረግ እንዳትረሱ.. በጣም ጠቃሚ ወንድም ነው.. አረብኛም ጎበዝ ነው..
https://vm.tiktok.com/ZMh31UCp7/
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ሐዋዝዬ ወንድሜ በድጋሜ እንኳን ደህና መጣህ.. የምትወደው ኢየሱስ ያስፈጽምህ..
ጳውሎስ ፈቃዱ ደግሞ ምን አድርጉ ነው ሚሉን..??🙄 😭
https://vm.tiktok.com/ZMh3eT2Jy/
ጳውሎስ ፈቃዱ ደግሞ ምን አድርጉ ነው ሚሉን..??
https://vm.tiktok.com/ZMh3eT2Jy/
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አሰልቺ በሆነው ሚዲያ ላይ እንደዚህ ዓይነት ቪዲዮዎችን ሳይ የሚጠብቁ ሰዎች እንዳሉ ያስታውሰኛል.. እና ሃላፊነት እንዲሰማኝ ያደርገኛል..
ግን fan የሚለውን ቃል ቀይሩልኝ😁😁
https://vm.tiktok.com/ZMh3mJfxk/
ግን fan የሚለውን ቃል ቀይሩልኝ😁😁
https://vm.tiktok.com/ZMh3mJfxk/
ቤተ ክርስቲያን በጣም ጥንቁቅ ከመሆኗ የተነሳ ሕጻናትን ስታጠምቅ እና ከጌታ ጋር መኖር እንዲጀምሩ ስታደርግ የክርስትና አባት ወይም እናት እንዲኖራቸው ታደርጋለች..
ይህንንም የምታደርገው ሕጻናቱ ከፍ እያሉ ሲሄዱ በእምነት እንዲያድጉ እና እምነታቸውንም እንዲያውቁት አስተምረው እንዲያሳድጉ ነው.. ስለዚህም እነዛ አባት ወይም እናት የሆኑት ሰዎች ለማስተማር ቃል ይገባሉ እዛው የጥምቀቱ ሰዓት..
በጣም ደስ የሚለኝ ደግሞ እኚ የክርስትና አባት እና እናት ሕጻኑን ወክለው እምነታቸውን እንዲመሰክሩ ሲደርግ የሚመሰክሩት ጸሎተ ሃይማኖትን ብቻ ነው.. “ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በሚሆን በእግዚአብሔር አብ አምናለሁ…” ብሎ ጀምሮ “…በሙታንም ትንሳኤ አምናለሁ” እስከሚለው ድረስ ያለውን ማለት ነው..
@Apostolic_Answers
ይህንንም የምታደርገው ሕጻናቱ ከፍ እያሉ ሲሄዱ በእምነት እንዲያድጉ እና እምነታቸውንም እንዲያውቁት አስተምረው እንዲያሳድጉ ነው.. ስለዚህም እነዛ አባት ወይም እናት የሆኑት ሰዎች ለማስተማር ቃል ይገባሉ እዛው የጥምቀቱ ሰዓት..
በጣም ደስ የሚለኝ ደግሞ እኚ የክርስትና አባት እና እናት ሕጻኑን ወክለው እምነታቸውን እንዲመሰክሩ ሲደርግ የሚመሰክሩት ጸሎተ ሃይማኖትን ብቻ ነው.. “ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በሚሆን በእግዚአብሔር አብ አምናለሁ…” ብሎ ጀምሮ “…በሙታንም ትንሳኤ አምናለሁ” እስከሚለው ድረስ ያለውን ማለት ነው..
@Apostolic_Answers
አንዱ “ሉተራን ነኝ” የሚል ወንድም በሃዋዝ መመለስ እንዳዘነ ሰምቼ ትንሽ ያስቃል😁😁
አስበችሁታል ምስጢራትን ሙሉ በሙሉ ከካደ ቤተ እምነት ወጥቶ ቅዱሳት ምስጢራት በትክክል ወደሚፈጸምባት ቤተ ክርስቲያን መምጣቱ ሉተራኑን ሲያስለቅሰው ሎል.. እንደውም ለእውነተኛ ሉተራኖች ሊያስደስት ነበር የሚገባው.. ምክንያቱም በእነርሱ አስተሳሰብ አንድነት ያላቸው ከእኛ ጋር ስለሆነ.. ያው እነርሱ ምስጢራት ላይ በጣም እናምናለን ስለሚሉ..
ግን እውነተኛ confessional ሉተራኖች ብዙም የሉም እኛ ሃገር.. ውስጣቸው ያለው ጴንጤያዊነት ሳያስቡት ፈንቅሎ ይወጣባቸዋል😁😁
አስበችሁታል ምስጢራትን ሙሉ በሙሉ ከካደ ቤተ እምነት ወጥቶ ቅዱሳት ምስጢራት በትክክል ወደሚፈጸምባት ቤተ ክርስቲያን መምጣቱ ሉተራኑን ሲያስለቅሰው ሎል.. እንደውም ለእውነተኛ ሉተራኖች ሊያስደስት ነበር የሚገባው.. ምክንያቱም በእነርሱ አስተሳሰብ አንድነት ያላቸው ከእኛ ጋር ስለሆነ.. ያው እነርሱ ምስጢራት ላይ በጣም እናምናለን ስለሚሉ..
ግን እውነተኛ confessional ሉተራኖች ብዙም የሉም እኛ ሃገር.. ውስጣቸው ያለው ጴንጤያዊነት ሳያስቡት ፈንቅሎ ይወጣባቸዋል😁😁
“ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና።”
[ፊልጵስዩስ 1: 21]
ቢኖር ክርስቶስን ያገለግላል ክብር ነው.. ቢገድሉትም ጌታን በመከራው መስሎት ወደ ዘላለም እረፍትና ክብር ይሸጋገራልና ለእርሱ ጥቅም ነው..
@Apostolic_Answers
[ፊልጵስዩስ 1: 21]
ቢኖር ክርስቶስን ያገለግላል ክብር ነው.. ቢገድሉትም ጌታን በመከራው መስሎት ወደ ዘላለም እረፍትና ክብር ይሸጋገራልና ለእርሱ ጥቅም ነው..
@Apostolic_Answers
በጋሻው ጌታ ይርዳህ ወንድሜዋ.. እባክህን በድጋሜ አስብበት ብዙ ስህተት ውስጥ ነህ..
ሐዋ 2:38 ላይ ያለው ጥምቅት በውኃ ሚፈጸመው ጥምቀት አይደለምን..??
https://vm.tiktok.com/ZMhwAmv76/
ሐዋ 2:38 ላይ ያለው ጥምቅት በውኃ ሚፈጸመው ጥምቀት አይደለምን..??
https://vm.tiktok.com/ZMhwAmv76/
TikTok
TikTok · ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers
126.4K likes, 4594 comments. Check out ሐዋርያዊ መልሶች - Apostolic Answers’s video.
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ምናልባት የሐዋዝን “በሕይወት መዝገብ ጻፍከኝ” የሚለውን መዝሙር አለመስማት ያልቻላችሁ ሰዎች ካላችሁ.. መዝሙሩ ውስጥ ስህተት ብለን ከሐዋዝ ጋርም ያሰብነውን ክፍል ቆርጬ አውጥቼ ለቀክሁላችሁ..
ሐዊ ካየው ግን “እንደገና እስኪሰራ አትታገስም እንዴ” ማለቱ አይቀርም.. ምክንያቱም በድጋሜ ሊሰራው አሳቡ አለው.. ጌታ ይርዳው
እና ደግሞ መሳሪያዎቹም ይሄ አሁን የለቀኩላችሁ ይሻላል ከመድረክ ሥራው ይልቅ😁😁
@Apostolic_Answers
ሐዊ ካየው ግን “እንደገና እስኪሰራ አትታገስም እንዴ” ማለቱ አይቀርም.. ምክንያቱም በድጋሜ ሊሰራው አሳቡ አለው.. ጌታ ይርዳው
እና ደግሞ መሳሪያዎቹም ይሄ አሁን የለቀኩላችሁ ይሻላል ከመድረክ ሥራው ይልቅ😁😁
@Apostolic_Answers
ጀማሪ ጴንጤ ትዝታው ሳሙኤል..
ወደ ቤተ ክርስቲያን እንድመለስ ታቦት መፈለጥ አለበት እያለ ነው.. በዚህ ንግግሩ ከመጽሐፍ ቅዱስ አንጻር ምን ያህል የክርስቶስ ጠላት እንደሆነ ይመልከቱ
https://vm.tiktok.com/ZMhK6pAxr/
———
ወደ ቤተ ክርስቲያን እንድመለስ ታቦት መፈለጥ አለበት እያለ ነው.. በዚህ ንግግሩ ከመጽሐፍ ቅዱስ አንጻር ምን ያህል የክርስቶስ ጠላት እንደሆነ ይመልከቱ
https://vm.tiktok.com/ZMhK6pAxr/
———
ዌል ዌል😁😁
በሕይወት መጽሐፍ ስሙ የተጻፈ ሰው ስሙ ከዛ መጽሐፍ ላይ የማይደመሰሰው ድል ከነሣ ነው.. ልክ ጌታችን ለሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን አባት መልእክትን ሲያስተላልፍ በሰርዴስ ስላሉ ሰዎች ሲናገር እንዲህ እንዳለው:
“ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም..”
[ራእይ 3: 5]
——————//////—————-
“ወርሻለሁ.. ገብቻለሁ ወደ እረፍት” የሚል ንግግርም በጣም ጥንቃቄ ይፈልጋል.. መጽሐፍ እንዲህ ይላል:
“እንግዲህ እንደዚያ እንደ አለመታዘዝ ምሳሌ ማንም እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ። “
[ዕብራውያን 4: 11]
ወደ እረፍት ለመግባት እንትጋ ነው ሚለው.. “ወርሻለሁ” የሚለው ላይም መጽሐፍ የሚለው ወራሾች ነን(እንወርሳለን) ነው እንጂ “ወርሰናል አለቀ” የሚል ዓይነት ነገር መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አይቼ አላውቅም..
“ድል የሚነሣ ይህን ይወርሳል አምላክም እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል።”
[ራእይ 21: 7]
@Apostolic_Answers
በሕይወት መጽሐፍ ስሙ የተጻፈ ሰው ስሙ ከዛ መጽሐፍ ላይ የማይደመሰሰው ድል ከነሣ ነው.. ልክ ጌታችን ለሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን አባት መልእክትን ሲያስተላልፍ በሰርዴስ ስላሉ ሰዎች ሲናገር እንዲህ እንዳለው:
“ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም..”
[ራእይ 3: 5]
——————//////—————-
“ወርሻለሁ.. ገብቻለሁ ወደ እረፍት” የሚል ንግግርም በጣም ጥንቃቄ ይፈልጋል.. መጽሐፍ እንዲህ ይላል:
“እንግዲህ እንደዚያ እንደ አለመታዘዝ ምሳሌ ማንም እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ። “
[ዕብራውያን 4: 11]
ወደ እረፍት ለመግባት እንትጋ ነው ሚለው.. “ወርሻለሁ” የሚለው ላይም መጽሐፍ የሚለው ወራሾች ነን(እንወርሳለን) ነው እንጂ “ወርሰናል አለቀ” የሚል ዓይነት ነገር መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አይቼ አላውቅም..
“ድል የሚነሣ ይህን ይወርሳል አምላክም እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል።”
[ራእይ 21: 7]
@Apostolic_Answers