Telegram Web Link
ቅዱስ ሚካኤል ለኢዮባ.. በጣም ደስ ይላል😊😊 እቺን ትሬንድ ልቀላቀል እንዴ እኔም😁😁

👇👇

https://vm.tiktok.com/ZMh7xCr6d/
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ያው እኔ የሚጠቅማችሁን ነው ማጋራችሁ.. የዛሬው ደግሞ በጣም የተወደደ እና ትንሽ ብታበረታቱት በጣም አብዝቶ ሚጠቅመን ወንድም ነው ማርያምን.. ሁላችሁም ተቀላቀሉት.. እስቲ እንደተለመደው ሺህ እናስገባው

👇👇

@KidanZeIyesus
@KidanZeIyesus

👆👆
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ጋዲ ቅዱስ ሚካኤል ያደረገለትን ተአምር ተናግሮ ቪዲዮ ሰርቶ ቫይራል ሲወጣለት..

የቲክቶክ ስሙን.. “ጋዲሳ-ዘሚካኤል” ሎል
ዛሬ ቅደሴ ላይ ከተነበበው የቅዱስ ጳውሎስ መልእት ክፍል:

“እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው። የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው። ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል።”
[ወደ ቆላስይስ 1: 15-16]


ከጥቅሱ ላይ የተወሰኑ ነጥቦች:

1. በሰማይ ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
2. በምድር ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
3. የሚታዩት ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
4. የማይታዩትም ሁሉ በኢየሱስ ተፈጠሩ
5. ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኩር(መጀመሪያ የተወለደ) ነው

ቅዳሴው ላይ ከጴጥሮስ መልእክት የተነበበ የሕይወት ምክር:

1ኛ ጴጥሮስ 1
13፤ ስለዚህ የልቡናችሁን ወገብ ታጥቃችሁና በመጠን ኖራችሁ፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ የምታገኙትን ጸጋ ፈጽማችሁ ተስፋ አድርጉ።
14፤ እንደሚታዘዙ ልጆች ባለማወቃችሁ አስቀድሞ የኖራችሁበትን ምኞት አትከተሉ።
15-16፤ ዳሩ ግን፦ እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ሁኑ፡ ተብሎ ስለ ተጻፈ የጠራችሁ ቅዱስ እንደ ሆነ እናንተ ደግሞ በኑሮአችሁ ሁሉ ቅዱሳን ሁኑ።
17፤ ለሰው ፊትም ሳያደላ በእያንዳንዱ ላይ እንደ ሥራው የሚፈርደውን አባት ብላችሁ ብትጠሩ በእንግድነታችሁ ዘመን በፍርሃት ኑሩ።

መልካም የጌታ ቀን

@Apostolic_Answers
ስቃዥ አድሬ ምንድን ነው ብዬ ሳይ ለካ ጌቱ የተባለ የተመታ ወንድም እዛ ፌስቡክ ላይ ፎቶዬን ለጥፎ ሲጫወትብኝ ውሎ ነው😐😐

ሲንግል ነው እና ማመልከቻ አስገቡ የሚል ጽፎ አየሁ እና ደነገጥኩ(ቀልድ ቢሆንም ማርያምን ደነገጥኩ😆😆).. ከዛ እድሜው 22 ነው ሲል አልቻልኩም.. 22..?? ይሄማ የስም መመሳሰል ነው እኔ 28 ነኝ በቅርብ ወራት ውስጥ ወደ 29 መሄዴ አይቀርም.. ይሄ የማን ነው ጨቅላ የኔን ስም የያዘ ብዬ ፎቶውን ሳይ የኔ ይመስላል..

በሉ በተመሳሳይ ምርት እንዳትሸወዱ.. ጌቱ አንድ ቀን እመጣልሃለሁ እዛው ከመቃብር ሥፍራህ ጋር ነው ምለቅህ ሎል
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ዘማሪ ሐዋዝ ተገኝ ወደ ቤተ ክርስቲያን ተመለሰ.. እንኳን ደስ አላችሁ.. ዮኒ ቀደም ብሎ በማታ የሰራው መሆኑ ነው😁😁

https://vm.tiktok.com/ZMhcWaA7M/
ኢየሱስ በራሱ አንደበት አምላክ ነኝ አላለም.. ስለዚህ አምላክ አይደለም ለሚሉ ሙስሊሞች የተሰጠ መልስ..

በጌታ አካውንቱን ፎሎው ማድረግና ቪዲዮውንም ሼር ምናምን ማድረግ እንዳትረሱ.. በጣም ጠቃሚ ወንድም ነው.. አረብኛም ጎበዝ ነው..

👇👇

https://vm.tiktok.com/ZMh31UCp7/

👆👆
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ሐዋዝዬ ወንድሜ በድጋሜ እንኳን ደህና መጣህ.. የምትወደው ኢየሱስ ያስፈጽምህ..

ጳውሎስ ፈቃዱ ደግሞ ምን አድርጉ ነው ሚሉን..??🙄😭

https://vm.tiktok.com/ZMh3eT2Jy/
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አሰልቺ በሆነው ሚዲያ ላይ እንደዚህ ዓይነት ቪዲዮዎችን ሳይ የሚጠብቁ ሰዎች እንዳሉ ያስታውሰኛል.. እና ሃላፊነት እንዲሰማኝ ያደርገኛል..

ግን fan የሚለውን ቃል ቀይሩልኝ😁😁

https://vm.tiktok.com/ZMh3mJfxk/
ዋላ ወደ ውኃ ምንጭ እንደሚናፍቅ፥
ኢየሱስ፥ እንዲሁ ነፍሴ ወደ አንተ ትናፍቃለች።


@Apostolic_Answers
ቤተ ክርስቲያን በጣም ጥንቁቅ ከመሆኗ የተነሳ ሕጻናትን ስታጠምቅ እና ከጌታ ጋር መኖር እንዲጀምሩ ስታደርግ የክርስትና አባት ወይም እናት እንዲኖራቸው ታደርጋለች..

ይህንንም የምታደርገው ሕጻናቱ ከፍ እያሉ ሲሄዱ በእምነት እንዲያድጉ እና እምነታቸውንም እንዲያውቁት አስተምረው እንዲያሳድጉ ነው.. ስለዚህም እነዛ አባት ወይም እናት የሆኑት ሰዎች ለማስተማር ቃል ይገባሉ እዛው የጥምቀቱ ሰዓት..

በጣም ደስ የሚለኝ ደግሞ እኚ የክርስትና አባት እና እናት ሕጻኑን ወክለው እምነታቸውን እንዲመሰክሩ ሲደርግ የሚመሰክሩት ጸሎተ ሃይማኖትን ብቻ ነው.. “ሁሉን የፈጠረ አንድ አምላክ በሚሆን በእግዚአብሔር አብ አምናለሁ…” ብሎ ጀምሮ “…በሙታንም ትንሳኤ አምናለሁ” እስከሚለው ድረስ ያለውን ማለት ነው..

@Apostolic_Answers
ዶር ተስፋዬ ሮበሌ ስለ ማርያም የሚያምኗቸው 12 ነገሮች እና የኛ ትዝብት

https://vm.tiktok.com/ZMhTQ6jkt/

—————
አንዱ “ሉተራን ነኝ” የሚል ወንድም በሃዋዝ መመለስ እንዳዘነ ሰምቼ ትንሽ ያስቃል😁😁

አስበችሁታል ምስጢራትን ሙሉ በሙሉ ከካደ ቤተ እምነት ወጥቶ ቅዱሳት ምስጢራት በትክክል ወደሚፈጸምባት ቤተ ክርስቲያን መምጣቱ ሉተራኑን ሲያስለቅሰው ሎል.. እንደውም ለእውነተኛ ሉተራኖች ሊያስደስት ነበር የሚገባው.. ምክንያቱም በእነርሱ አስተሳሰብ አንድነት ያላቸው ከእኛ ጋር ስለሆነ.. ያው እነርሱ ምስጢራት ላይ በጣም እናምናለን ስለሚሉ..

ግን እውነተኛ confessional ሉተራኖች ብዙም የሉም እኛ ሃገር.. ውስጣቸው ያለው ጴንጤያዊነት ሳያስቡት ፈንቅሎ ይወጣባቸዋል😁😁
“ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ፥ ሞትም ጥቅም ነውና።”
[ፊልጵስዩስ 1: 21]

ቢኖር ክርስቶስን ያገለግላል ክብር ነው.. ቢገድሉትም ጌታን በመከራው መስሎት ወደ ዘላለም እረፍትና ክብር ይሸጋገራልና ለእርሱ ጥቅም ነው..


@Apostolic_Answers
በጋሻው ጌታ ይርዳህ ወንድሜዋ.. እባክህን በድጋሜ አስብበት ብዙ ስህተት ውስጥ ነህ..

ሐዋ 2:38 ላይ ያለው ጥምቅት በውኃ ሚፈጸመው ጥምቀት አይደለምን..??

https://vm.tiktok.com/ZMhwAmv76/
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ምናልባት የሐዋዝን “በሕይወት መዝገብ ጻፍከኝ” የሚለውን መዝሙር አለመስማት ያልቻላችሁ ሰዎች ካላችሁ.. መዝሙሩ ውስጥ ስህተት ብለን ከሐዋዝ ጋርም ያሰብነውን ክፍል ቆርጬ አውጥቼ ለቀክሁላችሁ..

ሐዊ ካየው ግን “እንደገና እስኪሰራ አትታገስም እንዴ” ማለቱ አይቀርም.. ምክንያቱም በድጋሜ ሊሰራው አሳቡ አለው.. ጌታ ይርዳው

እና ደግሞ መሳሪያዎቹም ይሄ አሁን የለቀኩላችሁ ይሻላል ከመድረክ ሥራው ይልቅ😁😁

@Apostolic_Answers
ጀማሪ ጴንጤ ትዝታው ሳሙኤል..

ወደ ቤተ ክርስቲያን እንድመለስ ታቦት መፈለጥ አለበት እያለ ነው.. በዚህ ንግግሩ ከመጽሐፍ ቅዱስ አንጻር ምን ያህል የክርስቶስ ጠላት እንደሆነ ይመልከቱ

https://vm.tiktok.com/ZMhK6pAxr/

———
ዌል ዌል😁😁

በሕይወት መጽሐፍ ስሙ የተጻፈ ሰው ስሙ ከዛ መጽሐፍ ላይ የማይደመሰሰው ድል ከነሣ ነው.. ልክ ጌታችን ለሰርዴስ ቤተ ክርስቲያን አባት መልእክትን ሲያስተላልፍ በሰርዴስ ስላሉ ሰዎች ሲናገር እንዲህ እንዳለው:

“ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም..”
[ራእይ 3: 5]

——————//////—————-

“ወርሻለሁ.. ገብቻለሁ ወደ እረፍት” የሚል ንግግርም በጣም ጥንቃቄ ይፈልጋል.. መጽሐፍ እንዲህ ይላል:

“እንግዲህ እንደዚያ እንደ አለመታዘዝ ምሳሌ ማንም እንዳይወድቅ ወደዚያ ዕረፍት ለመግባት እንትጋ። “
[ዕብራውያን 4: 11]

ወደ እረፍት ለመግባት እንትጋ ነው ሚለው.. “ወርሻለሁ” የሚለው ላይም መጽሐፍ የሚለው ወራሾች ነን(እንወርሳለን) ነው እንጂ “ወርሰናል አለቀ” የሚል ዓይነት ነገር መጽሐፍ ቅዱስ ላይ አይቼ አላውቅም..

“ድል የሚነሣ ይህን ይወርሳል አምላክም እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል።”
[ራእይ 21: 7]

@Apostolic_Answers
2025/07/07 16:40:51
Back to Top
HTML Embed Code: