የፌደራል ተቋማትን የትምህርት ማስረጃ የማጥራት ስራ ማገባደዱን ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን አስታወቀ
የፌደራል ተቋማትን የትምህርት ማስረጃ የማጥራት ስራ ማገባደዱን ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን አስታውቋል።
የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚመራ ኮሚቴ እየተሰራ መሆኑን በመግለጽ አሁን ላይ የፌደራል ተቋማትን የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየተገባደደ መሆኑን በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የተቋማት ቁጥጥር ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢንያም ኤሮ ለመናኸሪያ ሬዲዮ ጣቢያ ገልጸዋል።
ባለስልጣኑን የሚመለከተው ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሩ ሰራተኞችን ማስረጃ ማጣራት እንደሆነ ያስታወቁት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ የአብዛኛውን የፌደራል ተቋማት የማጣራት ስራ መጠናቀቁንና በይፋ የማሳወቁ ስራ እንደሚቀር ተናግረዋል።
ተቋሙ አሁን ላይ አዲስ ሲስተም አበልጽጎ ማስረጃዎችን በማጥራትና በመመዝገብ ሂደት ላይ እንደሆነና እስካሁን 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ያህል የተማሪዎች መረጃ መጫኑን አቶ ቢንያም ገልጸዋል።
የፌደራል ተቋማትን የትምህርት ማስረጃ ውጤት ከማሳወቅ ጎን ለጎን በቅርቡ ወደ ክልሎች በማቅናት ስራው እንደሚጀመር የተገለጸ ሲሆን በተለይም በኦሮሚያ፣ ሲዳማ እና በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አስቀድሞ እንደሚጀመር ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።
ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ማስረጃዎች በሙሉ፤ በተለይም ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተገኙትን የማጥራት ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል ያሉት አቶ ቢንያም፤ ስራው በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ሳይሆን በግዴታ የሚከናወን መሆኑንም ነው ያስታወቁት።
አሁን ላይ ባንኮች፣ የፌደራል ተቋማትና ሌሎችም የሰራተኞቻቸው የትምህርት ማስረጃ እንዲረጋገጡላቸው እየጠየቁም በመሆኑ አስገዳጅነቱ ይቀጥላል ሲሉ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራው የአዲሱ የትምህርት ፖሊሲና አሰራር አንዱ አካል በመሆኑ በየደረጃው ያሉ ተቋማት ሰራተኞች ከክልል እስከ ፌደራል በተፈለገው ጊዜና ቅደም ተከተል እንደሚጣራ አቶ ቢንያም በአጽንኦት ተናግረዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የፌደራል ተቋማትን የትምህርት ማስረጃ የማጥራት ስራ ማገባደዱን ትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን አስታውቋል።
የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚመራ ኮሚቴ እየተሰራ መሆኑን በመግለጽ አሁን ላይ የፌደራል ተቋማትን የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራ እየተገባደደ መሆኑን በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የተቋማት ቁጥጥር ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢንያም ኤሮ ለመናኸሪያ ሬዲዮ ጣቢያ ገልጸዋል።
ባለስልጣኑን የሚመለከተው ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተማሩ ሰራተኞችን ማስረጃ ማጣራት እንደሆነ ያስታወቁት ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ፤ የአብዛኛውን የፌደራል ተቋማት የማጣራት ስራ መጠናቀቁንና በይፋ የማሳወቁ ስራ እንደሚቀር ተናግረዋል።
ተቋሙ አሁን ላይ አዲስ ሲስተም አበልጽጎ ማስረጃዎችን በማጥራትና በመመዝገብ ሂደት ላይ እንደሆነና እስካሁን 1 ነጥብ 3 ሚሊዮን ያህል የተማሪዎች መረጃ መጫኑን አቶ ቢንያም ገልጸዋል።
የፌደራል ተቋማትን የትምህርት ማስረጃ ውጤት ከማሳወቅ ጎን ለጎን በቅርቡ ወደ ክልሎች በማቅናት ስራው እንደሚጀመር የተገለጸ ሲሆን በተለይም በኦሮሚያ፣ ሲዳማ እና በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አስቀድሞ እንደሚጀመር ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል።
ዲግሪና ከዚያ በላይ የትምህርት ማስረጃዎች በሙሉ፤ በተለይም ከግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተገኙትን የማጥራት ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል ያሉት አቶ ቢንያም፤ ስራው በፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ሳይሆን በግዴታ የሚከናወን መሆኑንም ነው ያስታወቁት።
አሁን ላይ ባንኮች፣ የፌደራል ተቋማትና ሌሎችም የሰራተኞቻቸው የትምህርት ማስረጃ እንዲረጋገጡላቸው እየጠየቁም በመሆኑ አስገዳጅነቱ ይቀጥላል ሲሉ ምክትል ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ስራው የአዲሱ የትምህርት ፖሊሲና አሰራር አንዱ አካል በመሆኑ በየደረጃው ያሉ ተቋማት ሰራተኞች ከክልል እስከ ፌደራል በተፈለገው ጊዜና ቅደም ተከተል እንደሚጣራ አቶ ቢንያም በአጽንኦት ተናግረዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#MoE
የመውጫ ፈተና የአምስተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 6/2017 ዓ.ም)
ፈተናው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራምች በሁለት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ9:00-12:00 ሰዓት
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የመውጫ ፈተና የአምስተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 6/2017 ዓ.ም)
ፈተናው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራምች በሁለት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:00-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ9:00-12:00 ሰዓት
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
Call for Application for 2026-2027 Hubert Humphrey Fellowship
Would you like to advance your career through a graduate-level program at a U.S. university?
The prestigious Humphrey Fellowship program for mid-career professional development may be for you. The application opens on June 11, 2025 and closes on July 31, 2025.
©US Embassy
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
Would you like to advance your career through a graduate-level program at a U.S. university?
The prestigious Humphrey Fellowship program for mid-career professional development may be for you. The application opens on June 11, 2025 and closes on July 31, 2025.
©US Embassy
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ለ22 ሴት አይነስውራን ተማሪዎች ድጋፍ ተደረገ።
ጸሐይ ዘውዴ መታሰቢያ የስኮላርሺፕ ፈንድ ለ22 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሴት አይነስውራን ተማሪዎች ድጋፍ አደረገ።
ፈንዱ የቀድሞዋ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተ/ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)፣ ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተው በዘንድሮው ዓመት ለሚመረቁ 22 ሴት አይነስውራን ተማሪዎች የስማርት ስልኮችን ድጋፍ አድርጓል።
ጸሐይ ዘውዴ መታሰቢያ የስኮላርሺፕ ፈንድ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት 14 ዓመታት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አይነስራውን ተማሪዎች የመማሪያ ቴክኖሎጂ ግባአቶችን ጨምሮ የገንዘብና የተለያዩ ድጋፎችን እንዲሁም ስልጠናዎችን ሲያከናውን ቆይቷል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአካል ጉዳተኞችን የትምህርት ስኬት ለማረጋገጥ የልዩ ድጋፍ ቢሮ ከአጋር ድርጅቶች ጋር በቅርበት እየሰራ እንደሚገኝ በዚሁ ወቅት ተገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ጸሐይ ዘውዴ መታሰቢያ የስኮላርሺፕ ፈንድ ለ22 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሴት አይነስውራን ተማሪዎች ድጋፍ አደረገ።
ፈንዱ የቀድሞዋ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ክብርት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተ/ፕሬዝዳንት ሳሙኤል ክፍሌ (ዶ/ር)፣ ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተው በዘንድሮው ዓመት ለሚመረቁ 22 ሴት አይነስውራን ተማሪዎች የስማርት ስልኮችን ድጋፍ አድርጓል።
ጸሐይ ዘውዴ መታሰቢያ የስኮላርሺፕ ፈንድ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ላለፉት 14 ዓመታት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አይነስራውን ተማሪዎች የመማሪያ ቴክኖሎጂ ግባአቶችን ጨምሮ የገንዘብና የተለያዩ ድጋፎችን እንዲሁም ስልጠናዎችን ሲያከናውን ቆይቷል።
የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የአካል ጉዳተኞችን የትምህርት ስኬት ለማረጋገጥ የልዩ ድጋፍ ቢሮ ከአጋር ድርጅቶች ጋር በቅርበት እየሰራ እንደሚገኝ በዚሁ ወቅት ተገልጿል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
🚀 መማር + ቴክኖሎጂ = ለወደፊት ዝግጁ መሆን - ዲጂታል ችሎታችሁን ገንቡ
🌍 ለነገው አለም ዝግጁ ናቹህ ?
መጪው ዘመን ዲጂታል ነው, ከጨዋታው በፊት መሆን ትችላላቹ ! 💻📱
🔑 ጥናት + ቴክን በማዋሃድ አሁኑኑ ጀምሩ ።
በ eTemari ፣ ችሎታችሁን ለመገንባት እና ለወደፊቱ እራሳችሁን ለማዘጋጀት ከቴክኖሎጂ ጋር አንድላይ በመማር ኃይል እናምናለን። 🚀
📅 በዚህ መንገድ እንድትቀጥሉ ልንረዳቹህ መጥተናል!
etemariን በመጠቀም internetን ከ social media ባሻገር መጠቀም ትችላላችሁ
eTemari ከ Ethio telecom ጋር በመተባበር የሚከተለውን ይዞላችሁ ቀርቧል :
📌 ይሄን አገልግሎት ለማግኘት ወደ 9429 A ብላለችሁ ስትልኩ በ 10 ብር ከ 75MB ጋር የ eTemariን አገልግሎት በሙሉ ለ 1 ቀን የሚያስጠቅም ሊንክ ይላክላቹሃል::
📌 ወደ 9429 B ብላችሁ ስትልኩ በ 50 ብር ከ 500MB ጋር የ eTemari አገልግሎት በሙሉ ለ 1 ሳምንት የሚያስጠቅም ሊንክ ይላክላቹሃል::
ጥናታቹን አሁኑኑ ጀምሩ !
✅ etemari
🌍 ለነገው አለም ዝግጁ ናቹህ ?
መጪው ዘመን ዲጂታል ነው, ከጨዋታው በፊት መሆን ትችላላቹ ! 💻📱
🔑 ጥናት + ቴክን በማዋሃድ አሁኑኑ ጀምሩ ።
በ eTemari ፣ ችሎታችሁን ለመገንባት እና ለወደፊቱ እራሳችሁን ለማዘጋጀት ከቴክኖሎጂ ጋር አንድላይ በመማር ኃይል እናምናለን። 🚀
📅 በዚህ መንገድ እንድትቀጥሉ ልንረዳቹህ መጥተናል!
etemariን በመጠቀም internetን ከ social media ባሻገር መጠቀም ትችላላችሁ
eTemari ከ Ethio telecom ጋር በመተባበር የሚከተለውን ይዞላችሁ ቀርቧል :
📌 ይሄን አገልግሎት ለማግኘት ወደ 9429 A ብላለችሁ ስትልኩ በ 10 ብር ከ 75MB ጋር የ eTemariን አገልግሎት በሙሉ ለ 1 ቀን የሚያስጠቅም ሊንክ ይላክላቹሃል::
📌 ወደ 9429 B ብላችሁ ስትልኩ በ 50 ብር ከ 500MB ጋር የ eTemari አገልግሎት በሙሉ ለ 1 ሳምንት የሚያስጠቅም ሊንክ ይላክላቹሃል::
ጥናታቹን አሁኑኑ ጀምሩ !
✅ etemari
#ማትሪክ_ደርሷል!
አትጨነቁ!
ለዝግጅታችሁ አሪፍ መፍትሄ እኛ ጋር አለ!
#ESSLCE_With_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣
#Concise_Summary_With_Model_Exams: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣
#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።
#Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ
ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች
ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521
Join Our Telegram
@Select_Academy
አትጨነቁ!
ለዝግጅታችሁ አሪፍ መፍትሄ እኛ ጋር አለ!
#ESSLCE_With_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣
#Concise_Summary_With_Model_Exams: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣
#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።
#Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ
ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች
ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521
Join Our Telegram
@Select_Academy
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በበይነ መረብ(online) በሚሰጥባቸው የመፈተኛ ጣቢያዎች የሙከራ ፈተና ተሰጥቷል።
የሙከራ ፈተናውን በተለያዩ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤት የሚማሩ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የወሰዱ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል አባላትና የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አመራሮች ጋር በመሆን የሙከራ ፈተናው በተሰጠባቸው ጣቢያዎች በመገኘት ሂደቱን ተመልክተዋል።
በከተማ አስተዳደሩ በበይነ መረብ የሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ስኬታማ እንዲሆን የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ የሚገኝ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሂደቱ ስኬታማ እንዲሆን የቅርብ ድጋፍና ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
በዛሬው የሙከራ ፈተና ኮምፒውተሮች ፣ ታብሌቶች እንዲሁም ላፕቶፖች እና ሌሎች ለፈተናው የሚያስፈልጉ መሰረተ ልማቶች ዝግጁ መሆናቸውን የቢሮው ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገልጸዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የሙከራ ፈተናውን በተለያዩ የመንግስትና የግል ትምህርት ቤት የሚማሩ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች የወሰዱ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ስትራቴጂክ ካውንስል አባላትና የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ልማት ቢሮ አመራሮች ጋር በመሆን የሙከራ ፈተናው በተሰጠባቸው ጣቢያዎች በመገኘት ሂደቱን ተመልክተዋል።
በከተማ አስተዳደሩ በበይነ መረብ የሚሰጠው የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ስኬታማ እንዲሆን የተለያዩ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እየተከናወኑ የሚገኝ ሲሆን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሂደቱ ስኬታማ እንዲሆን የቅርብ ድጋፍና ክትትል በማድረግ ላይ ይገኛሉ።
በዛሬው የሙከራ ፈተና ኮምፒውተሮች ፣ ታብሌቶች እንዲሁም ላፕቶፖች እና ሌሎች ለፈተናው የሚያስፈልጉ መሰረተ ልማቶች ዝግጁ መሆናቸውን የቢሮው ሃላፊ ዘላለም ሙላቱ (ዶ/ር) ገልጸዋል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news