Telegram Web Link
እስከ ሰኔ 15 ብቻ በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️0991926707

Join telegram https://www.tg-me.com/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes
💡Big ideas start small. Like Bill Gates, you can build the next big thing. Ready?

Apply here 👉 https://www.tg-me.com/Founderacademyapplicationguide
የግል ተፈታኞች የመውጫ ፈተና ውጤት ነገ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም ይለቀቃል። - ትምህርት ሚኒስቴር

የግል ተፈታኞች ውጤት አለመለቀቁን ተከትሎ ቲክቫህ በጉዳዩ ዙሪያ የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራርን ጠይቆ ተከታዩን ዘገባ አጋርቷል👇

"ያልተጣሩ ጉዳዮች በመኖራቸው የግል ተፈታኞች ውጤት መዘግየቱን" ከፍተኛ አመራሩ ገልፀዋል።

የፈተና አገልግሎት ክፍያ (Service Payment) ያልከፈሉ ተቋማት መኖራቸውን የጠቆሙት ኃላፊው፤ ክፍያቸውን የፈፀሙ ተቋማት የተፈታኞቻቸው ውጤት ነገ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም ይገለጽላቸዋል ብለዋል።

በዚህም የፈተና አገልግሎት ክፍያ የከፈሉ ተቋማት ተወካዮች የተፈታኞቻቸውን ውጤት እንዲያውቁት እንደሚደረግ ተናግረዋል።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
🎓 Congratulations! 🎉

ከ30 በላይ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማሯቸውን ተማሪዎች በሳምንቱ መጨረሻ ማለትም ሰኔ 14 እና 15/2017 ዓ.ም ያስመርቃሉ።

🎓 ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ
🎓 አርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ጅማ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ዲላ ዩኒቨርሲቲ
🎓 አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
🎓 አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ
🎓 አምቦ ዩኒቨርሲቲ
🎓 መቐለ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ወልድያ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ
🎓 ራያ ዩኒቨርሲቲ
🎓 አክሱም ዩኒቨርሲቲ
🎓 ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ
🎓 ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ
🎓 እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ደባርቅ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ
🎓 አሶሳ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ሰመራ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ቦንጋ ዩኒቨርሲቲ
🎓ወሎ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ወራቤ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ጂንካ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ
🎓 መደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ሰላሌ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ቦረና ዩኒቨርሲቲ
🎓 አርሲ ዩኒቨርሲቲ
🎓 ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ
🎓 መቱ ዩኒቨርሲቲ
🎓 የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ


፨ተመራቂዎች እንኳን ደስ አላችሁ 🥳

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
🗣️ Learn Arabic & Refresh Your Mind

🌿 Join our Arabic Speaking Course at our Wellness-Inspired Skill Center!

What you get:
✔️ Speak with native Arabic tutors
✔️ Support in Amharic, English ,French, Tigrigna, German & Somali.
✔️ 2-month course (online or in-person)
✔️ Relaxing space with herbal teas & calm vibes
✔️ Certification & 1-on-1 support available

🌱 Learn – Grow – Refresh
Start your language journey in a space that cares for your mind, body, and growth.

📞 Register now & transform your learning experience!

For more information and registration :
          ☎️
0989747878
0799331774

For more information and skills :
@merahyan
በርካታ የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች በልዩ ልዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች እያስመረቁ ነው።

ከ25 በላይ ዩኒቨርሲቲዎች በዛሬው ዕለት ተማሪዎቻቸውን እያስመረቁ ይገኛሉ፡፡

ተመራቂዎቹ በተለያዩ ፕሮግራሞች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቁና የመውጫ ፈተና ወስደው ያለፉ የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ተማሪዎች እንዲሁም የድኅረ-ምረቃ እና የስፔሻሊቲ ፕሮግራም ሰልጣኞች ናቸው፡፡

እንኳን ደስ አላችሁ!

ምስል፦ መቀሌ፣ጅማ፣ ባህርዳር፣ ደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲዎች


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
42 ኮርሶችን A+ በማግኘት የተመረቀችው ፌቨን ጉርጁ
*****************

ፌቨን ጉርጁ ትባላለች በባህር ዳር ዩኒቨርስቲ በ2017 ዓ.ም ከአጠቃላይ የዩኒቨርሲቲው ተመራቂዎች ውስጥ 4 በማምጣት በባሕርዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት በሳይበር ደህንነት የጥናት መስክ በመጀመሪያ ዲግሪ ተመርቃለች።

ፌቨን ጉርጁ ከ53 ኮርሶች 42ቱን A+ በማምጣትም የዋንጫ ተሸላሚ መሆን ችላለች፡፡

ፌቨን ዩኒቨርሰቲ ከመግባቷ በፊት በነበሩ የትምህርት ደረጃዎች ጥሩ ውጤት እያመጣች እዚህ እንደደረሰች ለኢቢሲ ተናግራለች።

ዩኒቨርስቲ ከገባሁ በኋላም ጥሩ ውጤት አምጥቼ መመረቅ ህልሜ ነበር፤ አሳክቸዋለሁም ትላለች።

ለውጤታማነቴ ከፈጣሪ በታች የቤተሰቦቼ፣ የመምህራኖች ጠንካራ ድጋፍ እና ያደረጉት ጥረት ለውጤት አብቅቶኛል ብላለች።

ኢትዮጵያ የሳይበር ደህንነት እውቀትያላቸው የሰው ሀይል ያስፈልጋታል፤ በዚህም በተመረኩበት መስክ አገለግላለሁ ስትል የወደፊት እቅዷንም ተናግራለች።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#ማትሪክ_ደርሷል!
አትጨነቁ!
ለዝግጅታችሁ አሪፍ መፍትሄ እኛ ጋር አለ!

#ESSLCE_With_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣

#Concise_Summary_With_Model_Exams: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣

#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ  ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs  ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።

#Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት  ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ

ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች

ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521

Join Our Telegram

@Select_Academy
እስከ ሰኔ 15 ብቻ በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️0991926707

Join telegram https://www.tg-me.com/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes
💡Big ideas start small. Like Bill Gates, you can build the next big thing. Ready?

Apply here 👉 https://www.tg-me.com/Founderacademyapplicationguide
በጅማ ዩኒቨርሲቲ የሦስት ቤተሰብ ተመራቂ መንትዮች
******
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ከተመረቁ ተማሪዎች መካከል የሦስት ቤተሰብ መንትዮቹ ተማሪዎች ይገኙበታል።

ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መርሃ ግብሮች ዛሬ ሰኔ 14/2017 ዓ.ም 3045 ተማሪዎችን አስመርቋል።

ከተመራቂ ተማሪዎች መካከል የሶስት ቤተሰብ መንትዮች የሚገኙበት ሲሆን የ2ቱ ቤተሰብ መንትዮች የጅማ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ተማሪዎች ናቸው።

በጅማ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የሶፍትዌር ምህንድስና ተመራቂ ዮሐንስ ደረጀ እና ያዕቆብ ደረጀ ሲሆኑ ዮሐንስ ፉፋና ዮናስ ፉፋ በሀይድሮሊክስና ውሃ ምህንድስና በተመሳሳይ ነጥብ ትምህርታቸውን አጠናቀው በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል።

በተመሳሳይ የሦስተኛ ቤተሰብ ተመራቂ የሆኑት ተስፋ ደረጀ እና ፍቅር ደረጀ በጅማ ዩኒቨርሲቲ በአካውንቲንግ እና ፋይናንስ ትምህርት ክፍል ትምህርታቸውን አጠናቀው መመረቅ ችለዋል።

ለተመራቂ ተማሪዎችና ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
2025/07/03 20:46:10
Back to Top
HTML Embed Code: