አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ75ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን ዛሬ ያስመርቃል
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ተመራቂዎች ለ75ኛ ጊዜ ያስመርቃል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የተመራቂ ቤተሰቦች እና የክብር እንግዶች እንደሚገኙ ከወጣው መርሐ-ግብር ለመረዳታ ተችሏል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዛሬው ዕለት 3334 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 2859 የሁለተኛ ዲግሪ፣ 304 የሦስተኛ ዲግሪ እና 352 የስፕሻሊቲ እና ሰብ-ስፔሻሊቲ በአጠቃላይ 6849 ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡
ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ይጀምራል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ተመራቂዎች ለ75ኛ ጊዜ ያስመርቃል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የተመራቂ ቤተሰቦች እና የክብር እንግዶች እንደሚገኙ ከወጣው መርሐ-ግብር ለመረዳታ ተችሏል፡፡
ዩኒቨርሲቲው በዛሬው ዕለት 3334 የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 2859 የሁለተኛ ዲግሪ፣ 304 የሦስተኛ ዲግሪ እና 352 የስፕሻሊቲ እና ሰብ-ስፔሻሊቲ በአጠቃላይ 6849 ተማሪዎችን ያስመርቃል፡፡
ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የምረቃ ሥነ-ሥርዓት ይጀምራል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ATC NEWS
አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለ75ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን ዛሬ ያስመርቃል አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከመጀመሪያ ዲግሪ እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ያስተማራቸውን ተመራቂዎች ለ75ኛ ጊዜ ያስመርቃል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊዎች፣ የትምህርት ሚኒስቴር ተወካዮች፣ የተመራቂ ቤተሰቦች እና የክብር እንግዶች እንደሚገኙ ከወጣው መርሐ-ግብር ለመረዳታ ተችሏል፡፡ ዩኒቨርሲቲው በዛሬው ዕለት 3334 የመጀመሪያ…
የ6ኛ ክፍል ተማሪ ሳለች ለእናቷ የገባችውን ቃል ያሳካችው ተመራቂ
የአብስራ ሽፈራው ትባላለች። የ6ኛ ክፍል ተማሪ ሳለች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በእናቷ ምርቃት ላይ ተገኝታ ነበር።
ያኔ ታዲያ "በዚህ ግቢ ተምሬ እመረቅበታለሁ" ስትል ለእናቷ ቃል ገብታላት ነበር።
እንሆ ዛሬ የአብስራ ያን ቃሏን አሳክታለች። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል 3.5 በማምጣት በከፍተኛ ማዕረግ በዲግሪ ተመርቃለች።
አካል ጉዳተኝነት ያልበገራት የአብስራ በመምህሮቿ የተመሰገነች ታታሪ ተማሪ ስትሆን፤ ለዚህ ስኬቷ ደግሞ የእናቷ አበርክቶ ትልቅ ድርሻ ይወስዳል።
በ4 ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ እናቷ እርሷን በማመላለስ እና በማበረታታት ለዚህ አብቅታታለች።
የአብስራ እናት፥ "ልጆቻችን አካል ጉዳተኞች ናቸው ብለን በየቤቱ ደብቀን ይበልጥ ከምንጎዳቸው፤ መስዋዕት ከፍለን ካሰቡበት እናድርሳቸው" ስትል ለወላጆች መልዕክት አስተላልፋለች።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የአብስራ ሽፈራው ትባላለች። የ6ኛ ክፍል ተማሪ ሳለች አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በእናቷ ምርቃት ላይ ተገኝታ ነበር።
ያኔ ታዲያ "በዚህ ግቢ ተምሬ እመረቅበታለሁ" ስትል ለእናቷ ቃል ገብታላት ነበር።
እንሆ ዛሬ የአብስራ ያን ቃሏን አሳክታለች። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሳይኮሎጂ ትምህርት ክፍል 3.5 በማምጣት በከፍተኛ ማዕረግ በዲግሪ ተመርቃለች።
አካል ጉዳተኝነት ያልበገራት የአብስራ በመምህሮቿ የተመሰገነች ታታሪ ተማሪ ስትሆን፤ ለዚህ ስኬቷ ደግሞ የእናቷ አበርክቶ ትልቅ ድርሻ ይወስዳል።
በ4 ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታዋ እናቷ እርሷን በማመላለስ እና በማበረታታት ለዚህ አብቅታታለች።
የአብስራ እናት፥ "ልጆቻችን አካል ጉዳተኞች ናቸው ብለን በየቤቱ ደብቀን ይበልጥ ከምንጎዳቸው፤ መስዋዕት ከፍለን ካሰቡበት እናድርሳቸው" ስትል ለወላጆች መልዕክት አስተላልፋለች።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ውድ ደንበኞቻችን ከዚህ በታቹ ካሉት website ላይ ማዘዝ የምትፈልጉትን ማንኛውንም እቃ photo screenshots በinbox ይላኩልን
👨💻 Amazon.ae
👨💻 Shein.com
👨💻 Zara.com
👨💻 Noon.com
👨💻 Sephora.com
በ 7 ቀን ውስጥ ያሉበት ቦታ ድረስ በነፃ እናደርሳለን
📞0946362749( @eden16mg)
join our telegram channel 🫴🫴
https://www.tg-me.com/edmart24
👨💻 Amazon.ae
👨💻 Shein.com
👨💻 Zara.com
👨💻 Noon.com
👨💻 Sephora.com
በ 7 ቀን ውስጥ ያሉበት ቦታ ድረስ በነፃ እናደርሳለን
📞0946362749( @eden16mg)
join our telegram channel 🫴🫴
https://www.tg-me.com/edmart24
💡Big ideas start small. Like Bill Gates, you can build the next big thing. Ready?
Apply here 👉 https://www.tg-me.com/Founderacademyapplicationguide
Apply here 👉 https://www.tg-me.com/Founderacademyapplicationguide
#JigjigaUniversity
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ1,500 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል።
የዩኒቨርሲቲው 17ኛ ባች ተመራቂዎች፤ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በሕግ፣ በግብርና፣ በጤና፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ እንዲሁም ሌሎች የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቀቁ ናቸው፡፡
ከዩኒቨርሲቲው የዛሬ ተመራቂዎች መካከል ከጎረቤት ሀገር ሶማሊያ የመጡ 13 ተማሪዎች ይገኙበታል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ከ1,500 በላይ ተማሪዎች አስመርቋል።
የዩኒቨርሲቲው 17ኛ ባች ተመራቂዎች፤ በመጀመሪያ እና በሁለተኛ ዲግሪ ፕሮግራሞች በሕግ፣ በግብርና፣ በጤና፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ እንዲሁም ሌሎች የትምህርት ዘርፎች ትምህርታቸውን ተከታትለው ያጠናቀቀቁ ናቸው፡፡
ከዩኒቨርሲቲው የዛሬ ተመራቂዎች መካከል ከጎረቤት ሀገር ሶማሊያ የመጡ 13 ተማሪዎች ይገኙበታል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያው ዙር ከ35 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለማስፈተን እየተቀበለ ነው::
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በመጀመሪያው ዙር የሚፈተኑ 35,650 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ከሲዳማ ብሔራዊ ክልልና ከአጎራባች የኦሮምያ ክልል ትምህርት ቤቶች ተቀብሎ በሰባቱም የማስተማሪያ ግቢዎቹ (ካምፓሶቹ) በወረቀትና በይነ መረብ ያስፈትልናል:: ተፈታኝ ተማሪዎች ከሰኔ 20/2017 ዓም ጀምሮ ወደየግቢው እየገቡ ነው::
ለተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ መልካም ውጤት እንመኛለን!
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና በመጀመሪያው ዙር የሚፈተኑ 35,650 የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን ከሲዳማ ብሔራዊ ክልልና ከአጎራባች የኦሮምያ ክልል ትምህርት ቤቶች ተቀብሎ በሰባቱም የማስተማሪያ ግቢዎቹ (ካምፓሶቹ) በወረቀትና በይነ መረብ ያስፈትልናል:: ተፈታኝ ተማሪዎች ከሰኔ 20/2017 ዓም ጀምሮ ወደየግቢው እየገቡ ነው::
ለተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ መልካም ውጤት እንመኛለን!
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
12ኛ ክፍል ፈተና -መልስ መስጫው ላይ እንዴት እንደሚሞላና እንደሚቀባ የሚያብራራ ቪዲዮ✍️
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ለመፈተን በኢፌዲሪ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት ለተመደቡ ተማሪዎች ፈተናቸውን በውጤታማነት ለማከናወን እንዲችሉ ቅድመ ማስገንዘቢያ ተሰጥቷል።
የኢንስቲትዩቱ ፎካልፐርሰን አቶ ታምራት ፈቃደ እንደገለጹት ኢንስቲትዩቱ በዲጂታል መንገድ ፈተና የሚሰጥባቸው ኮምፒውተሮች፣ የኢንተርኔት እና ሌሎች መሠረተ ልማቶች ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ከዚህም በተጨማሪ አስፈላጊ እገዛ የሚያደርጉ ሙያተኞች መኖራቸውን ገልጸዋል።
የጸጥታ አካላት ስርዓቱን ለማስጠበቅ እና ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ፈተናው እንዲከናወን የጸጥታ አካላት በተጠንቀቅ እንደሚሰሩ ተገልጿል።
ተማሪዎች በቆይታቸው ማሟላት የሚገቧቸውን እና የሚያገኟቸውን አገልግሎቶች በተመለከተ በኦረንቴ
በኢንስቲትዩቱ ከ4 ትምህርት ቤቶች 813 ተማሪዎች እንደሚፈተኑ ለማወቅ ተችሏል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የኢንስቲትዩቱ ፎካልፐርሰን አቶ ታምራት ፈቃደ እንደገለጹት ኢንስቲትዩቱ በዲጂታል መንገድ ፈተና የሚሰጥባቸው ኮምፒውተሮች፣ የኢንተርኔት እና ሌሎች መሠረተ ልማቶች ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸዋል።
ከዚህም በተጨማሪ አስፈላጊ እገዛ የሚያደርጉ ሙያተኞች መኖራቸውን ገልጸዋል።
የጸጥታ አካላት ስርዓቱን ለማስጠበቅ እና ደህንነቱ በተጠበቀ ሁኔታ ፈተናው እንዲከናወን የጸጥታ አካላት በተጠንቀቅ እንደሚሰሩ ተገልጿል።
ተማሪዎች በቆይታቸው ማሟላት የሚገቧቸውን እና የሚያገኟቸውን አገልግሎቶች በተመለከተ በኦረንቴ
በኢንስቲትዩቱ ከ4 ትምህርት ቤቶች 813 ተማሪዎች እንደሚፈተኑ ለማወቅ ተችሏል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news