#AAU
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተከታታይ (በማታ) የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ምደባ ያገኛችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥቅምት 13-15/ 2018 ዓ.ም መሆኑኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
🔔 ማንኛውም ቅሬታ ካለዎት ከዛሬ ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት አድሚሽን ቢሮ ቁጥር 202 እና 203 በመሔድ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
portal.aau.edu.et ላይ በመግባት፣ Freshman የሚለውን ይጫኑ፣ My Section የሚለውን ይምረጡ፣ የUGA ቁጥርዎትን ያስገቡና የመታወቂያ ቁጥራችሁን እና የተመደባችሁበትን ኮሌጅ ወይም ትምህርት ቤት ያግኙ፡፡
የምዝገባ ሚስጥር ቁጥር (Password) ከተመደባችሁበት ኮሌጅ ወይም ትምህርት ቤት በሚገኘው የሬጅስትራር ቢሮ ይቀበሉ፡፡
ቅበላ ያገኙ አመልካቾች ዝርዝር እንዲሁም የኦንላይን ምዝገባው ቅደም ተከተል ሂደቱ (Steps for Registration) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ Testing Center-AAU የቴሌግራም ቻናል ላይ ያገኛሉ፡፡
በኦንላይን ያስገባችሁትን የትምህርት ማስረጃዎች እና 4 ጉርድ ፎቶግራፍ በተመደባችሁበት ኮሌጅ ወይም ትምህርት ቤት በአካል ማስገባት ይጠበቅባችኋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተከታታይ (በማታ) የ2018 ዓ.ም የቅድመ-ምረቃ መርሐግብር ምደባ ያገኛችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ከጥቅምት 13-15/ 2018 ዓ.ም መሆኑኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
🔔 ማንኛውም ቅሬታ ካለዎት ከዛሬ ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት አድሚሽን ቢሮ ቁጥር 202 እና 203 በመሔድ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
portal.aau.edu.et ላይ በመግባት፣ Freshman የሚለውን ይጫኑ፣ My Section የሚለውን ይምረጡ፣ የUGA ቁጥርዎትን ያስገቡና የመታወቂያ ቁጥራችሁን እና የተመደባችሁበትን ኮሌጅ ወይም ትምህርት ቤት ያግኙ፡፡
የምዝገባ ሚስጥር ቁጥር (Password) ከተመደባችሁበት ኮሌጅ ወይም ትምህርት ቤት በሚገኘው የሬጅስትራር ቢሮ ይቀበሉ፡፡
ቅበላ ያገኙ አመልካቾች ዝርዝር እንዲሁም የኦንላይን ምዝገባው ቅደም ተከተል ሂደቱ (Steps for Registration) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ Testing Center-AAU የቴሌግራም ቻናል ላይ ያገኛሉ፡፡
በኦንላይን ያስገባችሁትን የትምህርት ማስረጃዎች እና 4 ጉርድ ፎቶግራፍ በተመደባችሁበት ኮሌጅ ወይም ትምህርት ቤት በአካል ማስገባት ይጠበቅባችኋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ትምህርት ዘመን የአቅም ማሻሻያ (Remedial) ፕሮግራም የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ መቁረጫ ነጥብን በተመለከተ ለሁሉም የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ማብራሪያ መላኩ ይታወሳል፡፡
በዚህም በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች በግልም ሆነ በመንግሥት ተቋማት እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33 ከመቶና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች እንደሆኑ መግለፁ ይታወቃል፡፡
በማብራሪያው ላይ የዓይነ ስውራን ተማሪዎች ለሁለቱም ጾታ የመቁረጫ ነጥብ 165 ከ 600 የሚለው በ 165 ከ 500 (33%) በሚል እንዲታረም ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያስገነዝባል (የሂሳብ ትምህርት ስለማይወስዱ)፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በዚህም በ2018 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም መከታተል የሚችሉ ተማሪዎች በግልም ሆነ በመንግሥት ተቋማት እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33 ከመቶና ከዚያ በላይ ያስመዘገቡ ተማሪዎች እንደሆኑ መግለፁ ይታወቃል፡፡
በማብራሪያው ላይ የዓይነ ስውራን ተማሪዎች ለሁለቱም ጾታ የመቁረጫ ነጥብ 165 ከ 600 የሚለው በ 165 ከ 500 (33%) በሚል እንዲታረም ትምህርት ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያስገነዝባል (የሂሳብ ትምህርት ስለማይወስዱ)፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#UniversityOfGondar
በ2018 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እና በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተምራችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች እንዲሁም በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ለመማር ያመለከታችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ የብሔራዊ መታወቂያ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የምዝገባ ቦታ፡-
አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ማራኪ ግቢ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች አጼ ቴዎድሮስ ግቢ
የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች
በኮሌጅ / ኢንስቲቲዩት / ትምህርት ቤት ረዳት ሬጅስትራር ጽ/ቤቶች
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም ጎንደር ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እና በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተምራችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች እንዲሁም በድኅረ-ምረቃ ፕሮግራም ለመማር ያመለከታችሁ አዲስ ገቢ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ቀናት ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የመጀመሪያ ዲግሪ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ የብሔራዊ መታወቂያ፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
የምዝገባ ቦታ፡-
አዲስ ገቢ የመጀመሪያ ዲግሪ መደበኛ ተማሪዎች
➫ የማኅበራዊ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ማራኪ ግቢ
➫ የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች አጼ ቴዎድሮስ ግቢ
የድኅረ-ምረቃ ተማሪዎች
በኮሌጅ / ኢንስቲቲዩት / ትምህርት ቤት ረዳት ሬጅስትራር ጽ/ቤቶች
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#WallagaUniversity
በ2018 ዓ.ም ወለጋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እና በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተምራችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፡-
በዩኒቨርሲቲው ነቀምቴ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም ወለጋ ዩኒቨርሲቲ አዲስ የተመደባችሁ የመጀመሪያ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች እና በ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ፕሮግራም ተምራችሁ ያለፋችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ቀናት ጥቅምት 20 እና 21/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።
የምዝገባ ቦታ፡-
በዩኒቨርሲቲው ነቀምቴ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ብርድ ልብስ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር የ2018 የቲክኒክና ሙያ ሰልጣኞች መግቢያ ነጥብ ይፋ አድርጓል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው የተቋሙ ደብዳቤ፣ በ2018 ዓ/ም የስልጠና ዘመን ወደ ቲክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት የሚገቡ ሰልጣኞች የመግቢያ ነጥብ በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ውጤታቸው መሰረት ለተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ የመግቢያ ውጤት ከደረጃ 1 እስከ 5 በዝርዝር አስቀምጧል።
የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ እና ቅድመ ዝግጅት (12ኛ ክፍል) ላጠናቀቁ ደረጃ 1 እና ደረጃ 2 ሰልጣኞች መቁረጫ ነጥብ፦
-ለወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎችን ሳይጨምር 134 እና ከዚያ በታች፣
-ለወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 132 እና ከዚያ በታች፣
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢዎችን ሳይጨምር 121 እና ከዚያ በታች፣
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 120 እና ከዚያ በታች፣
-ለሁሉም ክልል አካል ጉዳተኞች 120 እና ከዚያ በታች ሆኖ ተቆርጧል።
የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ እና ቅድመ ዝግጅት (12ኛ ክፍል) ላጠናቀቁ ደረጃ 3 እና 4 ሰልጣኞች መቁረጫ የጥብ፦
-ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎችን ሳይጨምር 135 እና ከዚያ በላይ፤
-ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 133 እና ከዚያ በላይ፤
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢዎችን ሳይጨምር 122 እና ከዚያ በላይ፤
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 121 እና ከዚያ በላይ፤
-ለሁሉም ክልል አካል ጉዳተኞች 121 እና ከዚያ በላይ ሆኖ ተቆርጧል።
እንዲሁም፣ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ እና ቅድመ ዝግጅት (12ኛ ክፍል) ላጠናቀቁ ደረጃ 5 ሰልጣኞች መቁረጫ ነጥብ፦
-ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 179 እና ከዚያ በላይ፤
-ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 168 እና ከዚያ በላይ፤
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 168 እና ከዚያ በላይ፤
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢ 157 እና ከዚያ በላይ፤
-ለሁሉም ክልል አካል ጉዳተኞች 142 እና ከዚያ በላይ ሆኖ ተቆርጧል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ቲክቫህ ኢትዮጵያ የተመለከተው የተቋሙ ደብዳቤ፣ በ2018 ዓ/ም የስልጠና ዘመን ወደ ቲክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት የሚገቡ ሰልጣኞች የመግቢያ ነጥብ በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ውጤታቸው መሰረት ለተፈጥሮና ማህበራዊ ሳይንስ የመግቢያ ውጤት ከደረጃ 1 እስከ 5 በዝርዝር አስቀምጧል።
የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ እና ቅድመ ዝግጅት (12ኛ ክፍል) ላጠናቀቁ ደረጃ 1 እና ደረጃ 2 ሰልጣኞች መቁረጫ ነጥብ፦
-ለወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎችን ሳይጨምር 134 እና ከዚያ በታች፣
-ለወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 132 እና ከዚያ በታች፣
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢዎችን ሳይጨምር 121 እና ከዚያ በታች፣
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 120 እና ከዚያ በታች፣
-ለሁሉም ክልል አካል ጉዳተኞች 120 እና ከዚያ በታች ሆኖ ተቆርጧል።
የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ እና ቅድመ ዝግጅት (12ኛ ክፍል) ላጠናቀቁ ደረጃ 3 እና 4 ሰልጣኞች መቁረጫ የጥብ፦
-ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎችን ሳይጨምር 135 እና ከዚያ በላይ፤
-ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 133 እና ከዚያ በላይ፤
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢዎችን ሳይጨምር 122 እና ከዚያ በላይ፤
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 121 እና ከዚያ በላይ፤
-ለሁሉም ክልል አካል ጉዳተኞች 121 እና ከዚያ በላይ ሆኖ ተቆርጧል።
እንዲሁም፣ የከፍተኛ ትምህርት መግቢያ እና ቅድመ ዝግጅት (12ኛ ክፍል) ላጠናቀቁ ደረጃ 5 ሰልጣኞች መቁረጫ ነጥብ፦
-ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 179 እና ከዚያ በላይ፤
-ወንዶች አርብቶ አደር አካባቢዎች 168 እና ከዚያ በላይ፤
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢን ሳይጨምር 168 እና ከዚያ በላይ፤
-ሴቶች አርብቶ አደር አካባቢ 157 እና ከዚያ በላይ፤
-ለሁሉም ክልል አካል ጉዳተኞች 142 እና ከዚያ በላይ ሆኖ ተቆርጧል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#SamaraUniversity
በ2018 ዓ.ም ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት አዲስ ግቢ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 19 እስከ 20/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ ብሔራዊ የፋይዳ መታወቂያ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ለምትመደቡ ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም ሠመራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት አዲስ ግቢ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 19 እስከ 20/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ የ8ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ የ12ኛ ክፍል ሰርተፊኬት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ከ9-12ኛ ክፍል ትራንስክሪፕት ዋናውና ኮፒው፣
➫ ስምንት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ ብሔራዊ የፋይዳ መታወቂያ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN)፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
በ2018 ዓ.ም በሠመራ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርታችሁን እንድትከታተሉ ለምትመደቡ ተማሪዎች ወደፊት ጥሪ ይደረጋል ተብሏል።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በኢትዮጵያና በቻይና መንግስታት መካከል በትምህርት መስክ ያለው የትብብር ግንኙነት እየተጠናከረ መምጣቱ ተገለጸ፤
ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ከቻይናዋ ሻንዢ ግዛት የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ ከቻይናዋ ሻንዢ ግዛት ምክትል ገዢ ዋንግ ዢአዎ የተመራ ልዑካን ቡድን ባነጋገሩበት ወቅት እንደገለጹት በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ረጅም ጊዜ ያስቆጠረ የትብብር ግንኙነት መኖሩን ጠቅሰዋል፡፡
በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የትብብር ግንኙነት በአሁኑ ጊዜ ወደ ስትራጂካው አጋርነት መሸጋገሩንም ክቡር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረዋል፡፡
የቻይና የስልጣኔ ማዕከል የሆነችው የሻንዢ ግዛት ከኢትዮጵያ ጋር በባቡር ፣ በቴክኒክና ሙያ እና በሌሎችም መስኮች የትብብር ግንኙነት እንዳላትና ትምህርት ሚኒስቴር ከግዛቲቱ ጋር ያለውን ትብብር በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍም ማጠናከር እንደሚፈልግ ገልጸዋል፡፡ ሙሉ መረጃውን ይህንን ሊንክ በመጫን መከታተል ይችላሉ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው ከቻይናዋ ሻንዢ ግዛት የልዑካን ቡድን ጋር ተወያይተዋል፡፡
የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ኮራ ጡሹኔ ከቻይናዋ ሻንዢ ግዛት ምክትል ገዢ ዋንግ ዢአዎ የተመራ ልዑካን ቡድን ባነጋገሩበት ወቅት እንደገለጹት በኢትዮጵያና በቻይና መካከል ረጅም ጊዜ ያስቆጠረ የትብብር ግንኙነት መኖሩን ጠቅሰዋል፡፡
በሁለቱ አገራት መካከል ያለው የትብብር ግንኙነት በአሁኑ ጊዜ ወደ ስትራጂካው አጋርነት መሸጋገሩንም ክቡር የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው ተናግረዋል፡፡
የቻይና የስልጣኔ ማዕከል የሆነችው የሻንዢ ግዛት ከኢትዮጵያ ጋር በባቡር ፣ በቴክኒክና ሙያ እና በሌሎችም መስኮች የትብብር ግንኙነት እንዳላትና ትምህርት ሚኒስቴር ከግዛቲቱ ጋር ያለውን ትብብር በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍም ማጠናከር እንደሚፈልግ ገልጸዋል፡፡ ሙሉ መረጃውን ይህንን ሊንክ በመጫን መከታተል ይችላሉ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#JinkaUniversity
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት አዲስ ግቢ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በጂንካ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 18 እና 19/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር ጂንካ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት አዲስ ግቢ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በጂንካ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 18 እና 19/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#MattuUniversity
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በመቱ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ
➫ በ2018 ዓ.ም መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች በዋናው ግቢ
➫ በ2017 ዓ.ም በመቱ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት የተከታትላችሁና ያለፋችሁ በበደሌ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በ2018 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስቴር መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት አዲስ ገቢ መደበኛ ተማሪዎች እንዲሁም በ2017 ዓ.ም በመቱ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት ተከታትላችሁ ማለፊያ ውጤት ያመጣችሁ ተማሪዎች የምዝገባ ጊዜ ጥቅምት 17 እና 18/2018 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡
የምዝገባ ቦታ
➫ በ2018 ዓ.ም መቱ ዩኒቨርሲቲ የተመደባችሁ የአንደኛ ዓመት መደበኛ ተማሪዎች በዋናው ግቢ
➫ በ2017 ዓ.ም በመቱ ዩኒቨርሲቲ የሪሚዲያል ትምህርት የተከታትላችሁና ያለፋችሁ በበደሌ ካምፓስ
ለምዝገባ ስትሔዱ ልትይዟቸው የሚገቡ፦
➫ ከ8ኛ-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች ዋናውና ኮፒው፣
➫ አራት 3x4 መጠን የሆኑ ፎቶግራፎች፣
➫ ብርድ ልብስ፣ አንሶላ፣ ትራስ ልብስ እና የስፖርት ትጥቅ።
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በኒውክሊየር ሳይንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ትምህርት ለመስጠት ዝግጅት ማጠናቀቁን ገለፀ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በኒውክሊየር ሳይንስ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት እየሰጠ እንደሚገኝ ያስታወሱት ተቋሙ ፕሬዝዳንት ደረጀ እንግዳ (ዶ/ር)፤ በመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ለመቀበል የተለያዩ ዝግጅቶች ሲደረጉ መቆየታቸውን ገልፀዋል፡፡
ባለፉት ሁለት ዓመታት ትምህርቱን ለመስጠት የሚያስችሉ የህንጻ እና የላብራቶሪ ግንባታ እንዲሁም የመምህራን ስልጠና ሲደረግ መቆየቱን ፕሬዝዳንቱ አንስተዋል፡፡
በተመሳሳይ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በኒውክሊየር ሳይንስ በሁለተኛ ዲግሪ ሲያስተምራቸው የነበሩ ተማሪዎችን በተያዘው ዓመት ለመጀመርያ ጊዜ እንደሚያስመርቅ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት መንገሻ አየነ (ዶ/ር) ለሸገር ኤፍኤም ተናግረዋል፡፡
መንግሥት የኒውክለር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ መንገድ ለመጠቀም የሚደረግን ጥረት የመምራትና የማስተባበር ኃላፊነት የተሰጠው የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ማቋቋሙ ይታወቃል፡፡
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለዘርፉ የሚያስፈልገውን የሰው ኃይል ለማፍራት እንደሚሠሩ ለሸገር ኤፍኤም ተናግረዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ዩኒቨርሲቲው በኒውክሊየር ሳይንስ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት እየሰጠ እንደሚገኝ ያስታወሱት ተቋሙ ፕሬዝዳንት ደረጀ እንግዳ (ዶ/ር)፤ በመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎችን ለመቀበል የተለያዩ ዝግጅቶች ሲደረጉ መቆየታቸውን ገልፀዋል፡፡
ባለፉት ሁለት ዓመታት ትምህርቱን ለመስጠት የሚያስችሉ የህንጻ እና የላብራቶሪ ግንባታ እንዲሁም የመምህራን ስልጠና ሲደረግ መቆየቱን ፕሬዝዳንቱ አንስተዋል፡፡
በተመሳሳይ ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በኒውክሊየር ሳይንስ በሁለተኛ ዲግሪ ሲያስተምራቸው የነበሩ ተማሪዎችን በተያዘው ዓመት ለመጀመርያ ጊዜ እንደሚያስመርቅ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት መንገሻ አየነ (ዶ/ር) ለሸገር ኤፍኤም ተናግረዋል፡፡
መንግሥት የኒውክለር ቴክኖሎጂን ለሰላማዊ መንገድ ለመጠቀም የሚደረግን ጥረት የመምራትና የማስተባበር ኃላፊነት የተሰጠው የኢትዮጵያ ኒውክሊየር ኃይል ኮሚሽን ማቋቋሙ ይታወቃል፡፡
አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እና ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ለዘርፉ የሚያስፈልገውን የሰው ኃይል ለማፍራት እንደሚሠሩ ለሸገር ኤፍኤም ተናግረዋል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከ9-12ኛ ክፍል ይሸፍናል፡፡ - MOE
ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በተመለከት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች እንዲሁም ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ትናንት ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም ደብዳቤ ልኳል፡፡
በሚኒስቴሩ የስርዓተ ትምህርት ማበልጸጊያ መሪ ሥራ አስፈጻማ ቴዎድሮስ ሽዋርገጥ (ዶ/ር) የተፈረመው ደብዳቤው፤ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ9-12ኛ ክፍል እንደሚሸፍንና ተማሪዎች የተማሩትን ይዘቶች የሚፈተኑ መሆኑን ይገልጻል፡፡
ብሔራዊ ፈተናው ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍሎች የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይዘቶችን መሠረት ያደረገ እንደሚሆን ተጠቁሟል፡፡
በ2015 ዓ.ም የሙከራ ትምህርት ቤቶች 9ኛ ክፍልን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት፤ ሌሎቹ ደግሞ በቀድሞው ስርዓተ ትምህርት የተማሩ በመሆኑ ፈተናው ከሁለቱ ስርዓተ ትምህርቶች የጋራ የሆኑ ይዘቶች ተጣጥሞ የሚወጣ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በአጠቃላይ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት ሪፎርም መሠረት የሁለተኛ ደረጃ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በ2015 ዓ.ም የሙከራ ትግበራ በማካሔድ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሙሉ ትግበራ መገባቱ ይታወቃል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በተመለከት ለሁሉም ክልሎች እና ለሁለቱ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች እንዲሁም ለትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ትናንት ጥቅምት 10/2018 ዓ.ም ደብዳቤ ልኳል፡፡
በሚኒስቴሩ የስርዓተ ትምህርት ማበልጸጊያ መሪ ሥራ አስፈጻማ ቴዎድሮስ ሽዋርገጥ (ዶ/ር) የተፈረመው ደብዳቤው፤ የ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና ከ9-12ኛ ክፍል እንደሚሸፍንና ተማሪዎች የተማሩትን ይዘቶች የሚፈተኑ መሆኑን ይገልጻል፡፡
ብሔራዊ ፈተናው ከ10ኛ እስከ 12ኛ ክፍሎች የአዲሱ ስርዓተ ትምህርት ይዘቶችን መሠረት ያደረገ እንደሚሆን ተጠቁሟል፡፡
በ2015 ዓ.ም የሙከራ ትምህርት ቤቶች 9ኛ ክፍልን በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት፤ ሌሎቹ ደግሞ በቀድሞው ስርዓተ ትምህርት የተማሩ በመሆኑ ፈተናው ከሁለቱ ስርዓተ ትምህርቶች የጋራ የሆኑ ይዘቶች ተጣጥሞ የሚወጣ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በአጠቃላይ ትምህርት ስርዓተ ትምህርት ሪፎርም መሠረት የሁለተኛ ደረጃ አዲሱ ስርዓተ ትምህርት በ2015 ዓ.ም የሙከራ ትግበራ በማካሔድ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሙሉ ትግበራ መገባቱ ይታወቃል፡፡
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#National_ID
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ላይ ለመቀመጥ ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ቅድመ ሁኔታ ተደረገ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት " ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ለፈተና ለመቀመጥ ቅድመ ሁኔታ ነው " ብሏል።
" ማንኛውም የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ከፈተና ምዝገባ ቀድሞ ማውጣትና በእጁ መያዝ ይገባዋል " ሲል አሳውቋል።
" ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) የሌለው ተማሪ ለፈተና መመዝገብ ሆነ በማንኛውም ሁኔታ መፈተን አይችልም " ሲል አስገንዝቧል።
ተማሪዎች የብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ይዘው እንዲገኙ ፦
- የተማሪ ቤተሰብ
- መምህራን
- የትምህርት አመራሮች
- የሚዲያ አካላት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
#National_ID
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ላይ ለመቀመጥ ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ቅድመ ሁኔታ ተደረገ።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት " ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ለፈተና ለመቀመጥ ቅድመ ሁኔታ ነው " ብሏል።
" ማንኛውም የ2018 ትምህርት ዘመን 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ከፈተና ምዝገባ ቀድሞ ማውጣትና በእጁ መያዝ ይገባዋል " ሲል አሳውቋል።
" ብሔራዊ መታወቂያ (National ID) የሌለው ተማሪ ለፈተና መመዝገብ ሆነ በማንኛውም ሁኔታ መፈተን አይችልም " ሲል አስገንዝቧል።
ተማሪዎች የብሔራዊ መታወቂያ (National ID) ይዘው እንዲገኙ ፦
- የተማሪ ቤተሰብ
- መምህራን
- የትምህርት አመራሮች
- የሚዲያ አካላት ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ቀርቧል።
#National_ID
ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news