Telegram Web Link
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 22 አዳዲስ ፕሮጀክቶን አስመረቀ

የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ ዓመት እና የዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት ምስረታ በዓል አከባበር አካል የሆነው አዳዲስ ፕሮጀክቶችን የማስመረቅ መርሃግብር ዛሬ ሰኔ 8/2017 ዓ.ም በታላቅ ድምቀት ተካሄደ::

ፕሮጀክቶቹ በትምህርት፣ በጤና አገልግሎት፣ በምርምርና በሌሎችም ዘርፎች ዙሪያ የተሰሩ ሲሆን፣ የዩኒቨርሲቲውን እና የማህበረሰቡን ተጠቃሚነት ከፍ የሚያደርጉ ናቸው።

በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የኢፌድሪ ፕሬዚዳንት ክቡር አቶ ታየ አፅቀስላሴ፣ የኢፌድሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስቴር ክቡር አቶ ተመስገን ጥሩነህ፣ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ክቡር አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የአማራ ክልል ፕሬዝዳንት የተከበሩ አቶ አረጋ ከበደ፣ ሌሎች የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የዩኒቨርሲቲው አመራሮች፣ መምህራን፣ ሰራተኞች፣ ተማሪዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በዶናልድ ትራምፕ የሚመራው የዩናይትድ ስቴትስ አስተዳደር ኢትዮጵያን ጨምሮ 36 ሀገራትን የጉዞ ዕቀባ ከጣለባቸው ጎራ የማካተት ዕቅድ አለው ተባለ። የአሜሪካው ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው በዩናይትድ ስቴትስ የውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የውስጥ ማስታወሻ የጉዞ ዕቀባ ይጣልባቸዋል ተብለው ከሰፈሩ መካከል 25 የአፍሪካ ሀገራት ይገኙበታል።

ኢትዮጵያ፣ ግብጽ፣ ጅቡቲ፣ ናይጄሪያ እና ደቡብ ሱዳን በዝርዝሩ ውስጥ ከተካተቱ መካከል ናቸው። ውሳኔው ተግባራዊ ከሆነ ዜጎቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ በፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ አስተዳደር ዕቀባ የተጣለባቸውን ሀገራት ቁጥር ወደ 48 ያደርሰዋል።

ባለፈው ሰኞ ገቢራዊ በሆነው የትራምፕ አስተዳደር ውሳኔ ኤርትራን ጨምሮ የ12 ሀገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የሚከለክል ገደብ ተጥሎባቸዋል።

በዩናይትድ ስቴትስ ውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ የተፈረመው እና ዋሽንግተን ፖስት ተመለከትኩት ያለው የውስጥ ማስታወሻ የጉዞ ዕቀባ ሊደረግባቸው ይችላል በተባሉት 36 ሀገራት ለሚሰሩ የአሜሪካ ዲፕሎማቶች የተሠራጨ ነው። በማስታወሻው ኢትዮጵያን ጨምሮ 36ቱ ሀገራት የቪዛ ዕቀባ እንዳይጣልባቸው በአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የተቀመጡ ቅድመ-ሁኔታዎችን በ60 ቀናት ማሟላት እንደሚጠበቅባቸው መገለጹን ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል። ሀገራቱ ቅድመ ሁኔታዎቹን ካላሟሉ ሙሉ ወይም ከፊል የቪዛ ዕቀባ ይጠብቃቸዋል።

ስለ ጉዳዩ የተጠየቁት የአሜሪካ ውጪ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ በውስጥ ጉዳይ ወይም የውስጥ የመረጃ ልውውጥ ላይ አስተያየት እንደማይሰጡ ለዋሽንግተን ፖስት ምላሽ ሰጥተዋል።

ሀገራቱ የተቀመጡትን ቅድመ ሁኔታዎች ካላሟሉ በውስጥ ማስታወሻው የቀረበው የጉዞ ማዕቀብ መቼ በትክክል ተግባራዊ እንደሚሆን እንደማይታወቅ ዋሽንግተን ፖስት ዘግቧል።

የጉዞ ዕቀባ ይጣልባቸዋል ከተባሉት መካከል አንጎላ፣ ቡርኪና ፋሶ፣ ካሜሩን፣ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ፣ ጋና እና አይቮሪ ኮስት ይገኙበታል። ዝርዝሩ ከአፍሪካ በተጨማሪ የካሪቢያን፣ ማዕከላዊ እስያ እና የፓሲፊክ የደሴት ሀገራትን ጭምር የሚያካትት ነው።

[ዘገባው የዶይቼ ቬለ ነው]

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#ማትሪክ_ደርሷል!
አትጨነቁ!
ለዝግጅታችሁ አሪፍ መፍትሄ እኛ ጋር አለ!

#ESSLCE_With_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣

#Concise_Summary_With_Model_Exams: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣

#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ  ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs  ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።

#Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት  ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ

ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች

ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521

Join Our Telegram

@Select_Academy
5th round!
5-in-1 Digital Marketing Course – Learn, Grow & Refresh
Offered at Our Newly Upgraded Skill & Wellness Center

🔹 What You’ll Learn (5-in-1 Specialization):

1. Digital Marketing
2. WordPress
3. Graphic Design
4. Video Editing
5. Wellness Fusion (Special offer for this round)

🌿 Wellness-Centered Learning Environment:
Enjoy classes in a calming, plant-decorated space. Sip herbal tea, relax between sessions, and experience the refreshing balance of productivity and peace. You don’t just gain skills—you grow personally and mentally.

🧘‍♀️ Grow Professionally & Personally:
• Weekly skill-building workshops
• Mindful breaks & creative corner
• Networking in a stress-free zone

Includes certificate, & project-based learning

For registration :
          ☎️
0989747878
0799331774

For more info: @merahyan
እስከ ሰኔ 15 ብቻ በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️0991926707

Join telegram https://www.tg-me.com/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes
#AddisAbaba

የትምህርት ቤት ክፍያ ጭማሪ !

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሥር ሚገኙ 1,227 የግል ትምህርት ቤቶች በ2018 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን እስከ 65 በመቶ ድረስ የትምህርት ቤት ክፍያ ጭማሪ እንዲያደርጉ እንደተፈቀደለቸው ተሰምቷል።

የጭማሪውን ጣሪያ 65 በመቶ መጨመር እንዲችል የተፈቀደለት ግን አንድ ትምህርት ቤት ብቻ ነው ተብሏል።

የከተማው ካቢኔ ባፀደቀው፣ " የግል ትምህርት አገልግሎት ክፍያ አሠራር ሥርዓት ረቂቅ ደንብ ቁጥር 194/2017 " መሠረት በ2018 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን ከ1,585 የግል ትምህርት ቤቶች ውስጥ 1,227 ያህሉ እስከ 65 በመቶ ብቻ የትምህርት ቤት ክፍያ ጭማሪ ማድረግ እንደሚችሉ የአዲስ አበባ ከተማ የትምህርትና ሥልጠና ጥራት ቁጥጥር ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ኢዘዲን ሙስባህ ለሪፖርተር ጋዜጣ ተናግረዋል።

በ2018 ዓ.ም. ጭማሪ ያደርጋሉ ተብለው የሚጠበቁ 1,227 ትምህርት ቤቶች አስቀድሞ የክፍያ ጭማሪ መነሻ ሐሳባችሁን አቅርቡ ሲባሉ " የዋጋ ግሽበት (Inflation) ጨምሯል " በሚል ያቀረቡት ጭማሪ አስደንጋጭ ነበር ብለዋል።

ከትምህርት ቤቶቹ ውስጥ 10 በመቶ የሚሆኑት ብቻ እስከ 50 በመቶ የጭማሪ ሐሳብ ያቀረቡ ሲሆን፣ ቀሪ 90 በመቶ ያህሉ ከ75 እስከ 263 በመቶ ጭማሪ ማቅረባቸውን ተናግረዋል።

ሆኖም ትምህርት ቤቶች ፣ ወላጆች፣ የከተማ አስተዳደሩ የትምህርት ቢሮ፣ የንግድ ቢሮ፣ የፕላንና ልማት ቢሮ፣ የፍትሕ ቢሮና የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት በተሳተፉበት ጥናት፣ ካለው ነባራዊ ሁኔታ ጋር አብሮ ሊሄድ የሚችልና በሚቀጥሉት 3 ዓመታት የሚኖር የዋጋ ማሪ ጣሪያ ይፋ መደረጉን አስረድተዋል።

የከተማ አስተዳደሩ ካቢኔ የክፍያ ጭማሪ ጣሪያውን ሲያስቀምጥ አንዱ መሠረት ያደረገበት ነጥብ የትምህርት ቤቶች ጥራት እንደሆነ ጠቁመዋል።

በዚህም ት/ቤቶች ከደረጃ አንድ እስከ ደረጃ አራት ተብለው በመሥፈርት መለየታቸውን ገልጸዋል። ከእነዚህም ውስጥ ጥራቱ የተሻለ የሚባለው ደረጃ አራት ትምህርት ቤት ነው ሲሉ ገልጸዋል።

" ደረጃ አራት የተሻለ ጥራት ያለው ትምህርት ቤት ነው፤ ጭማሪ ሲደረግም ከደረጃ ሁለት ጋር እኩል መሆን የለበትም፡፡ ስለዚህ ጭማሪውን በፐርሰንት (በመቶኛ) አለያይተነዋል " ብለዋል።

በዚህም ቅድመ መደበኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የዋጋ ጭማሪ የሚያደርጉት እስከ 45 በመቶ ብቻ ነው ሲሉ ተናግረዋል። " 45 በመቶ ጨምሩ ማለት ሳይሆን ከዜሮ ጀምሮ 10 301 45 በመቶ ብቻ መጨመር ይችላሉ፡፡ ነገር ግን ከዚህ በላይ ማለፍ አይችሉም " ብለዋል።

- አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እስከ 40 በመቶ
- መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እስከ 45 በመቶ፣
- ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እስከ 55 በመቶ ዋጋ መጨመር ይችላሉ ተብሏል።

በጣሪያው መሠረት ፦
° 144 ትምህርት ቤቶች እስከ 40 በመቶ፣
° 591 ትምህርት ቤቶች እስከ 45 በመቶ
° 378 ትምህርት ቤቶች እስከ 50 በመቶ፣
° 47 ትምህርት ቤቶች እስከ 55 በመቶ፣
° 66 ትምህርቶች እስከ 60 በመቶ ሊጨምሩ እንደሚችሉ ተገልጿል።

ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ አንድ ትምህርት ቤት ብቻ የመጨረሻውን ጣሪያ ማለትም እስከ 65 በመቶ ክፍያ መጨመር እንደሚችል አቶ ኢዘዲን አመላከተዋል።

በከተማ አስተዳደሩ ከሚገኙ 1,585 ትምህርት ቤቶች መካከል 358 ያህሉ በ2016 ዓ.ም. የትምህርት ዘመን የጨመሩ ስለሆኑ በቀጣዩ ዓመት እንደማይጨምሩ ገልጸዋል። እነዚህ ትምህርት ቤቶች ክፍያ መጨመር የሚችሉት በ2019 ዓ.ም. እንደሚሆንም አክለዋል።

ይህ መረጃ ባለቤትነቱ የሪፖርተር ጋዜጣ ነው።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
#MoE

የመውጫ ፈተና የስድስተኛ ቀን መርሐግብር (ሰኔ 9/2017 ዓ.ም)

ፈተናው በተለያዩ የትምህርት ፕሮግራምች በሁለት ክፍለ-ጊዜ ይሰጣል፦

ፈረቃ 1: ጠዋት ከ2:30-6:00 ሰዓት
ፈረቃ 2: ከሰዓት ከ9:00-12:00 ሰዓት


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
የመውጫ ፈተና የስድስተኛ ቀን ፈተናዎች እየተሰጡ ነው።

የዛሬ ሰኔ 9/2017 ዓ.ም ፈተናዎች ጠዋት እና ከሰዓት በሁለት ክፍለ-ጊዜ እንደሚሰጡ የወጣው መርሐግብር ያሳያል።

ነገ ማክሰኞ ሰኔ 9/2017 ዓ.ም በክረምት የመምህራን ስልጠና መርሐግብር ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ለቆዩ 5,521 መምህራን የመውጫ ፈተና እንደሚሰጥ መገለፁ ይታወቃል።

መምህራኑ የመውጫ ፈተናውን በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 35 የፈተና ማዕከላት ስልጠና በተከታተሉባቸው 24 የትምህርት ፕሮግራሞች እንደሚወስዱ ተገልጿል።

ተፈታኞች በዛሬው ዕለት ፈተና ለመውሰድ የሚያስችላቸውን User Name እና Password ከሚፈተኑባቸው ተቋማት እየወሰዱ ይገኛሉ።

ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
ስትጠብቁት የነበረው የ12 ክፍል ማትሪክ ፈተና አጋዥ አፕሊኬሽናትችን አሁን playstore ላይ ይገኛል። ዳውንሎአድ አድርጎ መጠቀም ብቻ ነው የሚጠበቅባችሁ።
በነጻ
አዲሱን ስር አተ ትምህርት ያካተተ
አጫጭር ኖቶችና አጋዥ ቪድዮዎች የያዘ
አሁኑኑ ይሞክሩት!!!!!!!!!

  መተግበርያውን ለማግኘት👇                                                             
https://play.google.com/store/apps/details?id=com.exam_time.exam

ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት Telegram ቻናላችን ይቀላቀሉ
@thinkhub

#ethiopia #ethiopian #ትምህርት #grade12 #Ethiopians #entranceexam #examtime #time #education #matric #Ethiopians
ፈተናውን ከስርቆት በጸዳ መልኩ እንዲሰጥ በማድረግ ውጤታማና ተወዳዳሪ ትውልድ መፍጠር ይገባል – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሄራዊ ፈተና ከስርቆት በጸዳ መልኩ እንዲሰጥ በማድረግ ውጤታማና ተወዳዳሪ ትውልድ መፍጠር ይገባል አሉ።

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ሂደትን በተመለከተ የጸጥታ ዕቅድና ኦሬንቴሽን መርሐ ግብር እየተካሄደ ይገኛል።

በመርሐ ግብሩ ላይ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የስራ ኃላፊዎች፣ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነሮች፣ የክልልና ከተማ መስተዳድሮች ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊዎች፣ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ተወካዮች እና የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንቶችን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚሁ ወቅት፤ የ12ኛ ክፍል ፈተና በአግባቡ እንዲሰጥ ትኩረት የተሰጠው የተሻለ ሀገር ተረካቢ ትውልድ ለመፍጠር መሆኑን ገልጸው፤ ፈተናውን ከስርቆት በጸዳ መልኩ እንዲሰጥ በማድረግ ውጤታማና ተወዳዳሪ ትውልድ መፍጠር ይገባል ብለዋል።

ባለፉት ሦስት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ፈተና አሰጣጥ ችግሮችን በማረም ፈተናውን በተሻለ መልኩ ተደራሽ ለማድረግ የተሰሩ ስራዎች አበረታች ውጤት የተገኘባቸው መሆኑን ገልጸዋል።

ለዚህም የጸጥታ አካላት ሚና ትልቅ መሆኑን ጠቁመው፤ 12ኛ ክፍል ፈተና ከነበረበት ችግሮች ተላቆ በተሻለ መልኩ እንዲሰጥ የጸጥታ ተቋማት ላበረከቱት አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርበዋል።

ዘንድሮ ፈተናው ለ150 ሺህ ተማሪዎች በኦንላይን እንደሚሰጥ ጠቁመው፤ ፈተና አሰጣጡ ወደ ዲጂታል እንዲሸጋገር እየተሰራ መሆኑንም አብራርተዋል።

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል በበኩላቸው፤ ፖሊስ የ12ኛ ክፍል ፈተና በሰላም እንዲካሄድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ መሆኑን ጠቁመዋል።

በሥነምግባር የታነጸ ትውልድ ለሀገር ሰላም ግንባታ ጉልህ አስተዋጽኦ እንዳለው ገልጸው፤ በፈተና አሰጣጥ ሂደቱ የጸጥታ ተቋሟት መሳተፍ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ አለው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
በትግራይ ክልል የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ምንም አይነት የክፍያ ጭማሪ እንዳያደርጉ ተከለከሉ

የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ የሚገኙ የግል ትምህርት ቤቶች በቀጣይ አመት 2018 የትምህርት ዘመን የተማሪዎች ክፍያ ጋር በተያያዘ ምንም አይነት ጭማሪ እንዳያደርጉ መከልሉን አስታወቀ።

ትምህርት ቢሮ የጻፈው ደብዳቤ እንደሚያሳየት በክልሉ የሚገኙ በቀን፣ በማታም ሆነ በርቀት የሚያስተምሩ ትምህርት ቤቶች ክፍያቸውን ከተያዘው የ2017 ዓ.ም ክፍያ መብለጥ እንደሌለበት አሳስቧል።

በሌላ በኩል በትግራይ ክልል 49 በመቶ የሚሆኑ ህጻናት በትምህርት ገበታ ላይ እንደማይገኙ የጊዜያዊ አስተዳደሩ የማህበራዊ ጉዳይ እና መልሶ መቋቋም ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ ሜጀር ጀነራል ዘውዱ ኪሮስ አስታውቀዋል። በክልሉ ከተካሄደው ጦርነት በፊት 95 በመቶ የሚሆኑት ህጻናት በትምህርት ገበታ ላይ ይገኙ እንደነበር ተጠቁሟል።


ለጥቆማ 👉 @atc_newsbot
➡️ https://www.tg-me.com/atc_news
እስከ ሰኔ 15 ብቻ በሶስቱም ቅርንጫፎቻችን ( መገናኛ፣ ሜክሲኮና ጀሞ) እንዲሁም በኦንላይን በምንሰጣቸዉ  ስልጠናዎች በ Advanced level እና 90% practical በሆነ ካሪኩለም እንዲሁም ዘመኑ ያፈራቸዉን ሙሉ የላብራቶሪና የስቱዲዮ እቃዎችን በማሟላት ከሁሉም ስልጠናዎቻችን ላይ ታላቅ የዋጋ ቅናሽ አድርገናል! አሁኑኑ ይመዝገቡና ትልቅ ለዉጥ ወደሚያመጡበት ተቋም ይቀላቀሉ!

ከትምህርትና ስልጠና ጥራትና ቁጥጥር ባለስልጣን ሙሉ ዕዉቅና ካለዉ ሰርተፊኬት ጋር!

እኛጋ ለመሰልጠን ኮምፕዩተር መግዛት አያስፈልግዎትም!

የብዙ አመት ልምድ እና ብቃት ባላቸዉ አሰልጣኞች!

🎯 Graphics Design
🎯 Video Editing
🎯 Digital Marketing
🎯 Photography
🎯 Videography
🎯 Cinematography
🎯 Adobe photoshop
🎯 Fullstack Web app development 
🎯 Programming Language
🎯 Interior Design
🎯 English Language
🎯 Database
🎯 Basic Computer
🎯 Accounting Softwares
🎯 Engineering Softwares
🎯 SPSS & STATA
🎯 MS-Project
🎯  Foreign & Local Languages

አድራሻ:-
1. መገናኛ መተባበር ህንፃ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 419 (ሊፍት ይጠቀሙ)  ☎️ 0991929303

2. ሜክሲኮ ኬኬር ህንፃ 6ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 639 (ሊፍት ይጠቀሙ) ☎️ 0991929304

 3. ጀሞ 1 አንደኛ በር ካኩ ቢዝነስ ሴንተር 3ኛ ፎቅ ☎️0991926707

Join telegram https://www.tg-me.com/topinstitutes

tiktok https://Tiktok.com/@topinstitute

Facebook https://www.facebook.com/Topinstitutes
#ማትሪክ_ደርሷል!
አትጨነቁ!
ለዝግጅታችሁ አሪፍ መፍትሄ እኛ ጋር አለ!

#ESSLCE_With_Model_Exams: ከ2012 እስከ 2016 ዓ.ም የማትሪክ ፈተና ጥያቄዎች ከነመልሶቻቸውና ሙሉ ማብራርያ፣

#Concise_Summary_With_Model_Exams: ከ9ኛ - 12ኛ ክፍል ያሉትን ትምህርቶች አጫጭር ማስታወሻዎች፣

#Ethiopian_New_Curriculum_All_Subjects: በከፍተኛ ጥራት የተቀረጹ  ቪዲዮዎች፣ Virtual Labs  ፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ(AI) የታገዙ ትምህርቶች፣ እና እየተዝናኑ የሚማሩበትን ጌሞችን ያካተተ።

#Short_Notes: ለእያንዳንዱ ትምህርት  ዋና ነጥቦችን አጠቃሎ የያዘ

ይፍጠኑ ይህ እድል እንዳያልጥዎ
www.selectacademy.edu.et በመመዝገብ ዝግጅቶን አሁኑኑ ይጀምሩ።
መልካም እድል ለመላው ተፈታኞች

ለበለጠ መረጃ
+251 926 913 404 | 9521

Join Our Telegram

@Select_Academy
🗣️ Learn Arabic & Refresh Your Mind

🌿 Join our Arabic Speaking Course at our Wellness-Inspired Skill Center!

What you get:
✔️ Speak with native Arabic tutors
✔️ Support in Amharic, English ,French, Tigrigna, German & Somali.
✔️ 2-month course (online or in-person)
✔️ Relaxing space with herbal teas & calm vibes
✔️ Certification & 1-on-1 support available

🌱 Learn – Grow – Refresh
Start your language journey in a space that cares for your mind, body, and growth.

📞 Register now & transform your learning experience!

For more information and registration :
          ☎️
0989747878
0799331774

For more information and skills :
@merahyan
2025/07/04 07:22:17
Back to Top
HTML Embed Code: