🎤 ሙስሊምና ወቅት
ጊዜ አላህ ለሰው ልጆች በእኩል ከሰጠው ፀጋዎች አንዱ ነው ። የሰው ልጅ ህይወቱ በጊዜ የተገደበ ነው ። ጊዜ መቆሚያው እስከሚደርስ በረቀቀ ስርአት ከመጓዝ አይታቀብም ። ወደ ፊትም ሆነ ወደ ኃላ ማድረግ አይቻልም ። በተወሰነለት መስመር ወደ ተወሰነለት ፌርማታ ይጓዛል ። በጊዜ መርከብ ተሳፋሪዎች ብዙ ናቸው ። ነቅተው ጉዞዉን የሚከታተሉት ጥቂቶች ሲሆኑ የጉዞዉን እንቅስቃሴ አላይም ብለው የተኙት ግን ብዙዎች ናቸው ። እነዚህ ከእንቅልፋቸው የሚነቁት መውረጃችሁ ደርሳችኃል የሚል ተጣሪ መጥቶ ድንገት ሲቀሰቅሳቸው ነው ።
ኢስላም ጊዜ ማለት ምን ማለት እንደሆነና ሙስሊሞች ጊዜያቸውን በምን መልኩ መጠቀም እንዳለባቸው ትኩረት ሰጥቶ አስተምሯል ። ጊዜ የህይወት መርከብ መሆኑን በግልፅ መርህ አስቀምጧል ። ጊዜውን የተጠቀመ የህይወት ሚስጢር የገባው ሲሆን ጊዜውን ያልተጠቀመ የህይወት ትርጉም ያልገባው መሆኑን አስረድቷል ። ህይወት ማለት የሰከንዶች፣ የደቂቃዎች ፣ የሳአታት ፣ የቀናት ፣ የሳምንታት ፣ የወራትና የአመታት ውጤት መሆኑን በተጨባጭ ማስረጃ አረጋግጧል ።
ቀደምት የኢስላም ሊቃውንት ሰለፎች ይህን ተገንዝበው ጊዜያቸውን በአግባቡ ተጠቅመዋል ። የአላህ መልእክተኛን " ሁለት ፀጋዎች ብዙ ሰዎች ይሞኙባቸዋል , ጤንነትና ክፍት ጊዜ "
ብለው በአግባቡ አስገንዝበዋል ። ከዚህ በመነሳት ነው ታላቁ ሊቅ አል ሐሰኑል አል በስሪ እንዲህ የሚለው : –
" ሰዎችን አግኝቻለሁ አንዳቸው በእድሜው ከወርቁና ከብሩ የበለጠ ስስታም ሆኖ " ።
ኢማሙ አሽሻፍዕይም – ረሒመሁላሁ እነዲህ ይላሉ :–
" ከሱፍዮች ጋር በቆየሁበት ጊዜ የተጠቀምኩት " ጊዜ ሰይፍ ነው ። ካልቆረጥከው ይቆርጠሃል" ። የሚለውን ነው "።
ታዲያ እኛ ለጊዜ ያለን ቦታ ምን ይመስላል ? ጊዜ ህይወታችን ነው ወይስ ጠላታችን ? ምክንያቱም ብዙ ሙስሊሞች ጊዜ እናጥፋ ብለው አልባሌ ተግባር ሲከውኑ ይታያል !!! ። ከላይ እንዳልኳችሁ ጊዜ አለህ ለሰዎች እኩል ከሰጣቸው ፀጋዎች አንዱ ነው ። አንዳንዱ ጊዜውን ተጠቅሞ የሁለት ሀገር የስኬት ማማ ላይ ሲወጣ ሌላው ጊዜውን አጥፍቶ የጀሀነም አዘቅት ይወርዳል ።
ጊዜ ሶስት ነው ይላሉ ጠበብቶች ።
🔹 ትላንት አልፏል ።
🔹 ነገ መድረሳችን አይታወቅም ።
🔹 ዛሬ እንጠቀምበት ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
ጊዜ አላህ ለሰው ልጆች በእኩል ከሰጠው ፀጋዎች አንዱ ነው ። የሰው ልጅ ህይወቱ በጊዜ የተገደበ ነው ። ጊዜ መቆሚያው እስከሚደርስ በረቀቀ ስርአት ከመጓዝ አይታቀብም ። ወደ ፊትም ሆነ ወደ ኃላ ማድረግ አይቻልም ። በተወሰነለት መስመር ወደ ተወሰነለት ፌርማታ ይጓዛል ። በጊዜ መርከብ ተሳፋሪዎች ብዙ ናቸው ። ነቅተው ጉዞዉን የሚከታተሉት ጥቂቶች ሲሆኑ የጉዞዉን እንቅስቃሴ አላይም ብለው የተኙት ግን ብዙዎች ናቸው ። እነዚህ ከእንቅልፋቸው የሚነቁት መውረጃችሁ ደርሳችኃል የሚል ተጣሪ መጥቶ ድንገት ሲቀሰቅሳቸው ነው ።
ኢስላም ጊዜ ማለት ምን ማለት እንደሆነና ሙስሊሞች ጊዜያቸውን በምን መልኩ መጠቀም እንዳለባቸው ትኩረት ሰጥቶ አስተምሯል ። ጊዜ የህይወት መርከብ መሆኑን በግልፅ መርህ አስቀምጧል ። ጊዜውን የተጠቀመ የህይወት ሚስጢር የገባው ሲሆን ጊዜውን ያልተጠቀመ የህይወት ትርጉም ያልገባው መሆኑን አስረድቷል ። ህይወት ማለት የሰከንዶች፣ የደቂቃዎች ፣ የሳአታት ፣ የቀናት ፣ የሳምንታት ፣ የወራትና የአመታት ውጤት መሆኑን በተጨባጭ ማስረጃ አረጋግጧል ።
ቀደምት የኢስላም ሊቃውንት ሰለፎች ይህን ተገንዝበው ጊዜያቸውን በአግባቡ ተጠቅመዋል ። የአላህ መልእክተኛን " ሁለት ፀጋዎች ብዙ ሰዎች ይሞኙባቸዋል , ጤንነትና ክፍት ጊዜ "
ብለው በአግባቡ አስገንዝበዋል ። ከዚህ በመነሳት ነው ታላቁ ሊቅ አል ሐሰኑል አል በስሪ እንዲህ የሚለው : –
" ሰዎችን አግኝቻለሁ አንዳቸው በእድሜው ከወርቁና ከብሩ የበለጠ ስስታም ሆኖ " ።
ኢማሙ አሽሻፍዕይም – ረሒመሁላሁ እነዲህ ይላሉ :–
" ከሱፍዮች ጋር በቆየሁበት ጊዜ የተጠቀምኩት " ጊዜ ሰይፍ ነው ። ካልቆረጥከው ይቆርጠሃል" ። የሚለውን ነው "።
ታዲያ እኛ ለጊዜ ያለን ቦታ ምን ይመስላል ? ጊዜ ህይወታችን ነው ወይስ ጠላታችን ? ምክንያቱም ብዙ ሙስሊሞች ጊዜ እናጥፋ ብለው አልባሌ ተግባር ሲከውኑ ይታያል !!! ። ከላይ እንዳልኳችሁ ጊዜ አለህ ለሰዎች እኩል ከሰጣቸው ፀጋዎች አንዱ ነው ። አንዳንዱ ጊዜውን ተጠቅሞ የሁለት ሀገር የስኬት ማማ ላይ ሲወጣ ሌላው ጊዜውን አጥፍቶ የጀሀነም አዘቅት ይወርዳል ።
ጊዜ ሶስት ነው ይላሉ ጠበብቶች ።
🔹 ትላንት አልፏል ።
🔹 ነገ መድረሳችን አይታወቅም ።
🔹 ዛሬ እንጠቀምበት ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
Forwarded from ሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ
🔖 አስደሳች ዜና ለሁሉም
🎙 በተወዳጁ ሸኻችን በሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን (አቡጦልሀ)
🕌በኮምቦልቻ ከተማ ሰላም መስጂድ በተከታታይ ከመግሪብ እስከ ኢዕሻ የሚሰጡትን ደርሶችን በቀጥታ ስርጭት (በቴሌግራም ላይቭ ) በሰላም መስጂድ ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕላይ የምናስተላልፍላችሁ መሁንን በታላቅ ደስታ እናሳውቃለን።
📚የሚሰጡት የደርሶች አይነት እና ፕሮግራም ፦
1⃣, ጁሙአ፣ ቅዳሜ እና እሁድ = ቁረአን ተፍሲር
2⃣, ሰኞ እና ማክሰኞ = ኢዕላሙ ዱአት ቢሲማቲል ሙመይአቲ ወል ሀዳዲየቲል غُላት
(إعلام الدعاة بسمات المميعة والحدادية الغلاة)
3⃣, እረቡዕ አና ሀሙስ = ፈትሁል መጂድ (የኪታቡ ተውሂድ ሸርህ )
💧ሁላችሁም ሸር ማድረግና ከታችያለውን ሊንኩን እየተጫናችሁ በመግባት የድሉ ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ ጋብዘነዎታል።
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://www.tg-me.com/kombolcha_selam_mesjd
https://www.tg-me.com/kombolcha_selam_mesjd
https://www.tg-me.com/kombolcha_selam_mesjd
🎙 በተወዳጁ ሸኻችን በሸይኽ አቡ ዘር ሐሰን (አቡጦልሀ)
🕌በኮምቦልቻ ከተማ ሰላም መስጂድ በተከታታይ ከመግሪብ እስከ ኢዕሻ የሚሰጡትን ደርሶችን በቀጥታ ስርጭት (በቴሌግራም ላይቭ ) በሰላም መስጂድ ገቢ ማሰባሰቢያ ግሩፕላይ የምናስተላልፍላችሁ መሁንን በታላቅ ደስታ እናሳውቃለን።
📚የሚሰጡት የደርሶች አይነት እና ፕሮግራም ፦
1⃣, ጁሙአ፣ ቅዳሜ እና እሁድ = ቁረአን ተፍሲር
2⃣, ሰኞ እና ማክሰኞ = ኢዕላሙ ዱአት ቢሲማቲል ሙመይአቲ ወል ሀዳዲየቲል غُላት
(إعلام الدعاة بسمات المميعة والحدادية الغلاة)
3⃣, እረቡዕ አና ሀሙስ = ፈትሁል መጂድ (የኪታቡ ተውሂድ ሸርህ )
💧ሁላችሁም ሸር ማድረግና ከታችያለውን ሊንኩን እየተጫናችሁ በመግባት የድሉ ተጠቃሚ ይሆኑ ዘንድ ጋብዘነዎታል።
⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️⬇️
https://www.tg-me.com/kombolcha_selam_mesjd
https://www.tg-me.com/kombolcha_selam_mesjd
https://www.tg-me.com/kombolcha_selam_mesjd
✅ ከሱና ለመውጣት ሰበብ የሚሆኑ ነገሮች
يقول الإمام ابن بطة - رحمه الله -
" إعلموا إخواني أني فكرت في السبب الذي أخرج أقواما من السنة والجماعة ، واضطرهم إلى البدعة والشناعة ، وفتح باب البلية على أفئدتهم وحجب نور الحق عن بصيرتهم ، فوجدت ذلك من وجهين : أحدهما : البحث والتنقير ، وكثرة السؤال عما لا يغني ، ولا يضر العاقل جهله ، ولا ينفع المؤمن فهمه ، والآخر : مجالسة من لا تؤمن فتنته ، وتفسد القلوب صحبته ....."
الإبانة الكبرى ( 1/390)
🔷 ታላቁ ሊቅ ኢብኑ በጣህ - ረሒመሁላሁ - እንዲህ ይላል :-
" ወንድሞቼ እወቁ እኔ ሰወችን ከሱናና ጀማዓህ ያወጣውና ወደ ቢዳዓና ጥፋት ያስገባቸው በልባቸው ላይ የበላእ ፈተና የከፈተባቸው የሐቅን ብርሃን ከቀልብ አይናቸው የጋረደባቸው ነገር ምን እንደሆነ አሰብኩ ። ( ከዛም) በሁለት ነገር አገኘሁት :–
አንደኛ -
መፈላፈል ስለማይጠቅም ነገር
ዓቂል የሆነን ሰው አለማወቁ የማይገዳው አማኝንም የሱ ግንዛቤ የማይጠቅመው የሆነን ነገር ጥያቄ ማብዛት ።
ሁለተኛ -
ፈተናው የማይታመንና ጓደኝነቱ ልብን የሚያበላሽ ሰው ጋር መቀማመጥ ነው "
http://www.tg-me.com/bahruteka
يقول الإمام ابن بطة - رحمه الله -
" إعلموا إخواني أني فكرت في السبب الذي أخرج أقواما من السنة والجماعة ، واضطرهم إلى البدعة والشناعة ، وفتح باب البلية على أفئدتهم وحجب نور الحق عن بصيرتهم ، فوجدت ذلك من وجهين : أحدهما : البحث والتنقير ، وكثرة السؤال عما لا يغني ، ولا يضر العاقل جهله ، ولا ينفع المؤمن فهمه ، والآخر : مجالسة من لا تؤمن فتنته ، وتفسد القلوب صحبته ....."
الإبانة الكبرى ( 1/390)
🔷 ታላቁ ሊቅ ኢብኑ በጣህ - ረሒመሁላሁ - እንዲህ ይላል :-
" ወንድሞቼ እወቁ እኔ ሰወችን ከሱናና ጀማዓህ ያወጣውና ወደ ቢዳዓና ጥፋት ያስገባቸው በልባቸው ላይ የበላእ ፈተና የከፈተባቸው የሐቅን ብርሃን ከቀልብ አይናቸው የጋረደባቸው ነገር ምን እንደሆነ አሰብኩ ። ( ከዛም) በሁለት ነገር አገኘሁት :–
አንደኛ -
መፈላፈል ስለማይጠቅም ነገር
ዓቂል የሆነን ሰው አለማወቁ የማይገዳው አማኝንም የሱ ግንዛቤ የማይጠቅመው የሆነን ነገር ጥያቄ ማብዛት ።
ሁለተኛ -
ፈተናው የማይታመንና ጓደኝነቱ ልብን የሚያበላሽ ሰው ጋር መቀማመጥ ነው "
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
🔷 ባወቁት እውቀት አለመስራት መጨረሻው
قال علي – رضى الله عنه – :
" سيأتي على الناس زمان لا يبقى من الإسلام إلا اسمه، ولا من القرآن إلا رسمه، مساجدهم يومئذ عامرة وهي خراب من الهدى، علماؤهم شر من تحت أديم السماء، منهم خرجت الفتنة وفيهم تعود ".
موسوعة ابن أبي الدنيا (4/431)
ዐልይ ኢብኑ አቢ ጣሊብ – ረዲየላሁ ዐንሁ – በዒልማቸው የማይሰሩ ሰዎችን ሁኔታ ሲነግረን እንዲህ ይላል : –
" በሰዎች ላይ ጊዜ ይመጣል ። ከእስልምና ስሙ እንጂ አይቀርም ። ከቁርኣንም ፁሑፉ እንጂ አይቀርም ። መስጂዶቻቸው በዛ ዘመን ያጌጡ ናቸው ። ነገር ግን ከትክክለኛው መንገድ የፈረሱ ናቸው ። ዑለማኦቻቸው ከሰማይ ስር ካሉ ( ኸልቆች ሁሉ ) ሸረኞች ናቸው ። ፈተናው ከእነርሱ ነው የወጣው በእነርሱም ላይ ይመለሳል " ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
قال علي – رضى الله عنه – :
" سيأتي على الناس زمان لا يبقى من الإسلام إلا اسمه، ولا من القرآن إلا رسمه، مساجدهم يومئذ عامرة وهي خراب من الهدى، علماؤهم شر من تحت أديم السماء، منهم خرجت الفتنة وفيهم تعود ".
موسوعة ابن أبي الدنيا (4/431)
ዐልይ ኢብኑ አቢ ጣሊብ – ረዲየላሁ ዐንሁ – በዒልማቸው የማይሰሩ ሰዎችን ሁኔታ ሲነግረን እንዲህ ይላል : –
" በሰዎች ላይ ጊዜ ይመጣል ። ከእስልምና ስሙ እንጂ አይቀርም ። ከቁርኣንም ፁሑፉ እንጂ አይቀርም ። መስጂዶቻቸው በዛ ዘመን ያጌጡ ናቸው ። ነገር ግን ከትክክለኛው መንገድ የፈረሱ ናቸው ። ዑለማኦቻቸው ከሰማይ ስር ካሉ ( ኸልቆች ሁሉ ) ሸረኞች ናቸው ። ፈተናው ከእነርሱ ነው የወጣው በእነርሱም ላይ ይመለሳል " ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
✅ የአላህን ሐቅ አቅልሎ ማየት ውጠ ት
قال حذيفة – رضى الله عنه – قال :
" ما استخف قوم بحق الله - عزَّ وجلَّ - إلا بعث الله - عزَّ وجلَّ - عليهم من يستخف بحقهم.
موسوعة ابن أبي الدنيا ( 4/441 )
ሑዘይፋ – ረዲየላሁ ዐንሁ – እንዲህ ይላል : –
" ሰዎች የአላህን ሐቅ ቀለል አያደርጉም አላህ በእነርሱ ላይ ሐቃቸውን የሚያቀልባቸው ቢልክባቸው እንጂ " ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
قال حذيفة – رضى الله عنه – قال :
" ما استخف قوم بحق الله - عزَّ وجلَّ - إلا بعث الله - عزَّ وجلَّ - عليهم من يستخف بحقهم.
موسوعة ابن أبي الدنيا ( 4/441 )
ሑዘይፋ – ረዲየላሁ ዐንሁ – እንዲህ ይላል : –
" ሰዎች የአላህን ሐቅ ቀለል አያደርጉም አላህ በእነርሱ ላይ ሐቃቸውን የሚያቀልባቸው ቢልክባቸው እንጂ " ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
✅ ሙብተዲዕን ያዳመጠ የአላህ ጥበቃ ይነሳበታል።
قال محمد بن النضر الحارثي – رحمه الله :-
"من أصغى سمعه إلى صاحب بدعة، وهو يعلم أنه صاحب بدعة، نزعت منه العصمة، ووكل إلى نفسه".
الإبانة (471)
🔹 መሐመድ ኢብኑ ነድር አል ሓሪሲ – ረሒመሁላሁ – የተባለ ዓሊም እንዲህ ይላል፦
"ወደ ቢዳዓ ባለቤት የቢዳዓ ባልተቤት መሆኑን እያወቀ ጆሮውን ሰጥቶ ያዳመጠ የአላህ ጥበቃ ከሱ ላይ ይነሳል። ወደራሱም ይጠጋል"።
↪️ አብዛኛዎች ሰለፍዮች ከቢዳዓ ባልተቤቶች መራቅ ሲባል በአካል አለመገናኘት ብቻ ይመስላቸዋል። ይህ ትልቅ ስህተት ነው። ከሙብተዲዕ መራቅ ሲባል በአካል መራቅን፣ ትምህርቶቹን በማንኛውም መንገድ አለማዳመጥን፣ ፁሑፎቹን አለማንበብን፣ ከግሩፑም ይሁን ከቻናሉ መራቅን ያካትታል።
➧
♻️ ይህ ፍፁም የተሳሳተ ሀሳብ ነው። ምክንያቱም ሀገራችን ውስጥ ያሉ ሙኻሊፎች የሚያሰራጩዋቸው ሹብሀዎች እራሳቸው ከትክክለኛ አቋም እንዲንሸራተቱ ያደረጉዋቸው ሹብሀዎች ናቸው። በመሆኑም በፍፁም ለእንደዚህ አይነት የሸይጣን ጉትጎታ መንገድ መክፈት አያስፈልግም። በመረጃ ያወቅነውን ዐቂዳና ሚንሀጃችን ካፒታላችን ነውና እንጠብቀው።
https://www.tg-me.com/bahruteka
قال محمد بن النضر الحارثي – رحمه الله :-
"من أصغى سمعه إلى صاحب بدعة، وهو يعلم أنه صاحب بدعة، نزعت منه العصمة، ووكل إلى نفسه".
الإبانة (471)
🔹 መሐመድ ኢብኑ ነድር አል ሓሪሲ – ረሒመሁላሁ – የተባለ ዓሊም እንዲህ ይላል፦
"ወደ ቢዳዓ ባለቤት የቢዳዓ ባልተቤት መሆኑን እያወቀ ጆሮውን ሰጥቶ ያዳመጠ የአላህ ጥበቃ ከሱ ላይ ይነሳል። ወደራሱም ይጠጋል"።
↪️ አብዛኛዎች ሰለፍዮች ከቢዳዓ ባልተቤቶች መራቅ ሲባል በአካል አለመገናኘት ብቻ ይመስላቸዋል። ይህ ትልቅ ስህተት ነው። ከሙብተዲዕ መራቅ ሲባል በአካል መራቅን፣ ትምህርቶቹን በማንኛውም መንገድ አለማዳመጥን፣ ፁሑፎቹን አለማንበብን፣ ከግሩፑም ይሁን ከቻናሉ መራቅን ያካትታል።
➧
ይሁን እንጂ ብዙ ሰለፍዮች የቢዳዓ ባልተቤቶች ናቸው ብለው የሀገራችን ዑለሞች ያስጠነቀቁዋቸውን ሰዎች ቻናል ተቀላቅለው የተለያዩ ፁሑፎችን ሲያነቡና ድምፆችንም ሲሰሙ ይታያል ለምን ሲባሉ ምን እንደሚል ለመስማት ነው ይላሉ!!!።
♻️ ይህ ፍፁም የተሳሳተ ሀሳብ ነው። ምክንያቱም ሀገራችን ውስጥ ያሉ ሙኻሊፎች የሚያሰራጩዋቸው ሹብሀዎች እራሳቸው ከትክክለኛ አቋም እንዲንሸራተቱ ያደረጉዋቸው ሹብሀዎች ናቸው። በመሆኑም በፍፁም ለእንደዚህ አይነት የሸይጣን ጉትጎታ መንገድ መክፈት አያስፈልግም። በመረጃ ያወቅነውን ዐቂዳና ሚንሀጃችን ካፒታላችን ነውና እንጠብቀው።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
Forwarded from مدرسة الإصلاح (አልኢስላሕ መድረሳ)
🔵ውድ ቀናቶች ደረሱ።
ሰባተኛው ዙር ወርሐዊ ፕሮግራማችን ከፊታችን ጁሙዓህ (13/10/2017) ከዐስር ሰላት በኋላ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ይቆያል ኢን ሻእ አላህ።
የኪታቦቹ ዝርዝር ለማስታወስ
١. أصول في التفسير
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/7645
٢. الأصول من علم الأصول
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/6634
٣. مختصر سيرة الرسول ﷺ
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/6639
٤.التوسل والوسيلة (بين فهم السلف وفعل الخلف)
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/8485
٥. بلوغ المرام
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/6630
٦. متممة الآجرومية في علم العربية
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/6624
المدرس:- 🎙 فضيلة الشيخ أبو عبدالحليم عبدالحميد بن ياسين اللتمي
🕌 በአልኢስላሕ መድረሳ
https://www.tg-me.com/medresetulislah
ሰባተኛው ዙር ወርሐዊ ፕሮግራማችን ከፊታችን ጁሙዓህ (13/10/2017) ከዐስር ሰላት በኋላ ጀምሮ ለተከታታይ ሶስት ቀናት ይቆያል ኢን ሻእ አላህ።
የኪታቦቹ ዝርዝር ለማስታወስ
١. أصول في التفسير
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/7645
٢. الأصول من علم الأصول
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/6634
٣. مختصر سيرة الرسول ﷺ
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/6639
٤.التوسل والوسيلة (بين فهم السلف وفعل الخلف)
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/8485
٥. بلوغ المرام
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/6630
٦. متممة الآجرومية في علم العربية
የኪታቡ pdf
⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬⏬
https://www.tg-me.com/medresetulislah/6624
المدرس:- 🎙 فضيلة الشيخ أبو عبدالحليم عبدالحميد بن ياسين اللتمي
🕌 በአልኢስላሕ መድረሳ
https://www.tg-me.com/medresetulislah
🚫 ተንኮለኛ አይደለሁም ተንኮለኛም አይሸውደኝም ።
የባጢል ሰዎች ለባጢላቸው መረጃ ሲያጡ ወደ ዱላ መዞር ልማዳቸው ነው ። ይህ በተለያየ ዘመን በተላኩ ነብያቶች ህዝቦች የታየ እውነታ ነው ። ነብያቶች ህዝቦቻቸውን ከተለያየ ባእድ አምልኮ ወጥተው አላህን ብቻ እንዲያመልኩ ዳዕዋ ሲያደርጉላቸው ዳዕዋውን እንዲያቆሙ ለማድረግ ሁሉንም አይነት የሀይል አካሄድ ተጠቅመዋል ። ማስፈራራት ፣ ይህ ካልሆነ ስም ማጥፋ ፣ ካላዋጣ አስቁሙልን ብሎ ሰው መላክ ፣ ይህ ካላለፈ ወደ ሀይል እርምጃ መሄድ ፣ ማሳደድ ፣ ማሳሰር ፣ ከዛም አልፎ እስከ መግደልም ጭምር ርቀው ሄደዋል ። ይሁን እንጂ የነብያቱ ተልእኮ እንኳን ሊቆም በደማቸው ለምልሟል ። በእንባቸው ፀድቋል በአደራቸው ከአጥናፍ አጥናፍ ደርሷል ።
ይህ የሐቅና የባጢል ትግል እስከ ዐለም ፍፃሜ ይቀጥላል ። የሐቅ ሰዎች ሐቅን ለሰው ልጆች ለማድረስ በተጉ ቁጥር የባጢል ሀይሎች መንገድ ላይ ከመቆምና ከማደናቀፍ አይወገዱም ። አላህ ይህ እንዲሆን የፈቀደበት የራሱ ሒክማ አለው ። የሐቅ ተጣሪዮችን ደረጃ ከፍ ሊያደርግበትና የባጢል ሀይሎችን ማንነት ለሰዎች ግልፅ እንዲሆን ማድረግ ከጥበቡ ውስጥ ሊካተቱ ይችላሉ ። በመጨረሻ ሐቅንና የሐቅ ባልተቤቶችን መርዳቱ አይቀርም ።
እንደሚታወቀው በአሁኑ ጊዜ የሰለፍያን ዳዕዋ ሁሉም የባጢል ሀይሎች ይዋጉታል ። ይህም የሆነው የባጢል ስምምነታቸውን ድባቅ እየመታ ማንነታቸውን ለሙስሊሙ ማህበረሰብ ግልፅ የሚያደርገው ብቸኛው የነብያት ውርስ የሆነው ዳዕዋ የሰለፍያ ዳዕዋ ስለሆነ ነው ። ሌላው ዳዒ ነኝ ባይ የግል ጥቅሙን ለማስከበር በተውሒድ ዳዕዋ ሒሳብ ያወራርዳል ። በመሆኑም የባጢል ሀይሎች የሰለፍያ ዳዕዋ ህያው እስከሆነ ሁሌም ስጋት ውስጥ ናቸው ። ከዚህ ስጋታቸው ለመውጣት የሰለፍያን ዳዕዋ ማጥፋት አማራጭ የሌለው መፍትሄ አድርገው ይንቀሳቀሳሉ ። ይሁን እንጂ ይህ ምኞታቸው ምኞት ሆኖ ከመቅረት ውጪ እውን ሊያደርጉት አይችሉም ። ምክንያቱም የሰለፍያ ዳዕዋ ሐቅ ነው ሐቅን ማጥፋት ደግሞ የህልም እንጀራ ነው ። በዋነኝነት የዚህ የጥፋት ተልእኮ ሀላፊነቱን ወስደው እየተንቀሳቀሱ ያሉት የነሲሓ አመራሮችና ሙሪዶቻቸው ናቸው ።
ድሮ ነሲሓዎች ከኢኽዋን ጋር ሆድና ጀርባ በነበሩ ጊዜ ኢኽዋኖች የሱናውን ዳዕዋ ለማጨናገፍ ሲጠቀሙበት የነበረው እስትራቴጂ ከአንዳንድ ለጥቅም ካደሩ የፀጥታ አባላት ጋር ኔት ወርክ ፈጥረው የተውሒድ ዳዕዋ በሚደረግበት ቦታ የተወሰኑ ብጥብጥ የሚያነሱ ሙሪዶችን በማስቀመጥ ፕሮግራም መሀል ላይ ተነስተው ሁከት እንዲፈጥሩ ያደርጉና በኔት ወርክ የተያዙት አካላት መጥተው ሰላማዊውን ሰው አፍሰው እንዲያስሩና ፕሮግራሙ እንዲቋረጥና እንዳይቀጥል ያደርጉ ነበር ። በጣም የሚገርመው ይህ ያረጀና የወደቀ እስትራቴጂ ነሲሓዎች አሁን የሰለፍያ አስተምሮ በሚሰጥባቸው መስጂዶች ላይ ለመተግበር እየዳከሩ መሆኑን ከውስጣቸው መረጃዎች እየወጡ ነው ። ለማንኛውም ይህ ድራማ ፋሽኑ ያለፈበት ስለሆነ ይቅርባችሁ ነው የምንላቸው ። ቢሳካላችሁ እንኳን በዚህ መንገድ ሰውን ትጎዱ ይሆናል እንጂ ዳዕዋውን ማስቆም አትችሉም ። የተውሒድ ዳዕዋ እንኳን ሸይኽና ኡስታዝ ታስሮ አይደለም ነብዩም ወደ አኼራ ሄደው አልቆመም ። አላህ ለዚህ ያጫቸው ባሮቹ በየዘመኑና ቦታው ይተካል ። በእንደዚህ አይነት ሁለት ሀገር ከሚያጠፋ የረከሰ ሴራ ጊዜን ከማባከን የሚጠቅም ነገር መስራት ሳይሻል አይቀርም ። ለማንኛውም ሰለፍዮች ጠላቶቻችሁ በማሱት ጉድጓድ ራሳቸው እንዲገቡ ሰለፍዮች ነገሮችን በሰከነና በረጋ ሁኔታ ተከታተሉ ። በደርስ ቦታዎች ላይ ውቃቤ እንደያዘው ሰው የሚያጓራ ብታዩ ውቃቤው አውጥቶ እስኪጥለው አለያም እስኪደክመው ዝም በሉት ። አብዛኛውን ጊዜ በዚህ መልኩ የሚላኩ ሰዎች አላህ ሂዳያ ሰጥቷቸው ወደ ሐቅ ይመለሳሉ ። ይህ የሚሆነው ለአላህ ተብሎ ሐቅ ግልፅ ሲደረግ ነውና በዚህ ላይ እንበርታ ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
የባጢል ሰዎች ለባጢላቸው መረጃ ሲያጡ ወደ ዱላ መዞር ልማዳቸው ነው ። ይህ በተለያየ ዘመን በተላኩ ነብያቶች ህዝቦች የታየ እውነታ ነው ። ነብያቶች ህዝቦቻቸውን ከተለያየ ባእድ አምልኮ ወጥተው አላህን ብቻ እንዲያመልኩ ዳዕዋ ሲያደርጉላቸው ዳዕዋውን እንዲያቆሙ ለማድረግ ሁሉንም አይነት የሀይል አካሄድ ተጠቅመዋል ። ማስፈራራት ፣ ይህ ካልሆነ ስም ማጥፋ ፣ ካላዋጣ አስቁሙልን ብሎ ሰው መላክ ፣ ይህ ካላለፈ ወደ ሀይል እርምጃ መሄድ ፣ ማሳደድ ፣ ማሳሰር ፣ ከዛም አልፎ እስከ መግደልም ጭምር ርቀው ሄደዋል ። ይሁን እንጂ የነብያቱ ተልእኮ እንኳን ሊቆም በደማቸው ለምልሟል ። በእንባቸው ፀድቋል በአደራቸው ከአጥናፍ አጥናፍ ደርሷል ።
ይህ የሐቅና የባጢል ትግል እስከ ዐለም ፍፃሜ ይቀጥላል ። የሐቅ ሰዎች ሐቅን ለሰው ልጆች ለማድረስ በተጉ ቁጥር የባጢል ሀይሎች መንገድ ላይ ከመቆምና ከማደናቀፍ አይወገዱም ። አላህ ይህ እንዲሆን የፈቀደበት የራሱ ሒክማ አለው ። የሐቅ ተጣሪዮችን ደረጃ ከፍ ሊያደርግበትና የባጢል ሀይሎችን ማንነት ለሰዎች ግልፅ እንዲሆን ማድረግ ከጥበቡ ውስጥ ሊካተቱ ይችላሉ ። በመጨረሻ ሐቅንና የሐቅ ባልተቤቶችን መርዳቱ አይቀርም ።
እንደሚታወቀው በአሁኑ ጊዜ የሰለፍያን ዳዕዋ ሁሉም የባጢል ሀይሎች ይዋጉታል ። ይህም የሆነው የባጢል ስምምነታቸውን ድባቅ እየመታ ማንነታቸውን ለሙስሊሙ ማህበረሰብ ግልፅ የሚያደርገው ብቸኛው የነብያት ውርስ የሆነው ዳዕዋ የሰለፍያ ዳዕዋ ስለሆነ ነው ። ሌላው ዳዒ ነኝ ባይ የግል ጥቅሙን ለማስከበር በተውሒድ ዳዕዋ ሒሳብ ያወራርዳል ። በመሆኑም የባጢል ሀይሎች የሰለፍያ ዳዕዋ ህያው እስከሆነ ሁሌም ስጋት ውስጥ ናቸው ። ከዚህ ስጋታቸው ለመውጣት የሰለፍያን ዳዕዋ ማጥፋት አማራጭ የሌለው መፍትሄ አድርገው ይንቀሳቀሳሉ ። ይሁን እንጂ ይህ ምኞታቸው ምኞት ሆኖ ከመቅረት ውጪ እውን ሊያደርጉት አይችሉም ። ምክንያቱም የሰለፍያ ዳዕዋ ሐቅ ነው ሐቅን ማጥፋት ደግሞ የህልም እንጀራ ነው ። በዋነኝነት የዚህ የጥፋት ተልእኮ ሀላፊነቱን ወስደው እየተንቀሳቀሱ ያሉት የነሲሓ አመራሮችና ሙሪዶቻቸው ናቸው ።
ድሮ ነሲሓዎች ከኢኽዋን ጋር ሆድና ጀርባ በነበሩ ጊዜ ኢኽዋኖች የሱናውን ዳዕዋ ለማጨናገፍ ሲጠቀሙበት የነበረው እስትራቴጂ ከአንዳንድ ለጥቅም ካደሩ የፀጥታ አባላት ጋር ኔት ወርክ ፈጥረው የተውሒድ ዳዕዋ በሚደረግበት ቦታ የተወሰኑ ብጥብጥ የሚያነሱ ሙሪዶችን በማስቀመጥ ፕሮግራም መሀል ላይ ተነስተው ሁከት እንዲፈጥሩ ያደርጉና በኔት ወርክ የተያዙት አካላት መጥተው ሰላማዊውን ሰው አፍሰው እንዲያስሩና ፕሮግራሙ እንዲቋረጥና እንዳይቀጥል ያደርጉ ነበር ። በጣም የሚገርመው ይህ ያረጀና የወደቀ እስትራቴጂ ነሲሓዎች አሁን የሰለፍያ አስተምሮ በሚሰጥባቸው መስጂዶች ላይ ለመተግበር እየዳከሩ መሆኑን ከውስጣቸው መረጃዎች እየወጡ ነው ። ለማንኛውም ይህ ድራማ ፋሽኑ ያለፈበት ስለሆነ ይቅርባችሁ ነው የምንላቸው ። ቢሳካላችሁ እንኳን በዚህ መንገድ ሰውን ትጎዱ ይሆናል እንጂ ዳዕዋውን ማስቆም አትችሉም ። የተውሒድ ዳዕዋ እንኳን ሸይኽና ኡስታዝ ታስሮ አይደለም ነብዩም ወደ አኼራ ሄደው አልቆመም ። አላህ ለዚህ ያጫቸው ባሮቹ በየዘመኑና ቦታው ይተካል ። በእንደዚህ አይነት ሁለት ሀገር ከሚያጠፋ የረከሰ ሴራ ጊዜን ከማባከን የሚጠቅም ነገር መስራት ሳይሻል አይቀርም ። ለማንኛውም ሰለፍዮች ጠላቶቻችሁ በማሱት ጉድጓድ ራሳቸው እንዲገቡ ሰለፍዮች ነገሮችን በሰከነና በረጋ ሁኔታ ተከታተሉ ። በደርስ ቦታዎች ላይ ውቃቤ እንደያዘው ሰው የሚያጓራ ብታዩ ውቃቤው አውጥቶ እስኪጥለው አለያም እስኪደክመው ዝም በሉት ። አብዛኛውን ጊዜ በዚህ መልኩ የሚላኩ ሰዎች አላህ ሂዳያ ሰጥቷቸው ወደ ሐቅ ይመለሳሉ ። ይህ የሚሆነው ለአላህ ተብሎ ሐቅ ግልፅ ሲደረግ ነውና በዚህ ላይ እንበርታ ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
✅ ጁሙዓ የሙስሊሞች ቀን ነው ።
አላህ ይህንን ኡማ አይሁዶችና ነሳራዎች ለተናጉበት ጁሙዓ ቀን መራው ። የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም – ይህን አስመልክተው እንዲህ ይላሉ : –
عن أبي هريرة رضي الله قال : قال رسول – صلى الله عليه وسلم –
" نحن الآخرون الأولون يوم القيامة ونحن أول من يدخل الجنة بيد أنهم أوتوا الكتاب من قبلنا وأوتناه من بعدهم فاخلفوا فهدانا الله لما اختلفوا فيه من الحق ، فهذا يومهم الذي اختلفوا فيه هدانا الله له قال : يوم الجمعة فاليوم لنا وغدا لليهود وبعد غد للنصارى "
متفق عليه
" እኛ የመጨረሻዎቹ ስንሆን የቂያማ ቀን የመጀመሪያዎቹ ነን ። እኛ መጀመሪያ ጀነት የሚገቡት ነን ። እነርሱ ( አይሁዶችና ነሳራዎች ) መፅሐፍ ቅድሜያ ከመሰጠታቸውና ለኛ ከኋላቸው ከመሰጠቱ ጋር ለተናጉበት ሐቅ አላህ መራን !!! ። ይህ እነርሱ የተናጉበት ቀን ነው አላህ እኛን ለርሱ መራን ። የጁሙዓ ቀን ።
ዛሬ የኛ ነው, ነገ ( ቅዳሜ ) ለአዩሁዶች ነው, ከነገወዲያ ( እሁድ ) ለነሳራዎች ነው "
ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
አላህ ይህንን ኡማ አይሁዶችና ነሳራዎች ለተናጉበት ጁሙዓ ቀን መራው ። የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም – ይህን አስመልክተው እንዲህ ይላሉ : –
عن أبي هريرة رضي الله قال : قال رسول – صلى الله عليه وسلم –
" نحن الآخرون الأولون يوم القيامة ونحن أول من يدخل الجنة بيد أنهم أوتوا الكتاب من قبلنا وأوتناه من بعدهم فاخلفوا فهدانا الله لما اختلفوا فيه من الحق ، فهذا يومهم الذي اختلفوا فيه هدانا الله له قال : يوم الجمعة فاليوم لنا وغدا لليهود وبعد غد للنصارى "
متفق عليه
" እኛ የመጨረሻዎቹ ስንሆን የቂያማ ቀን የመጀመሪያዎቹ ነን ። እኛ መጀመሪያ ጀነት የሚገቡት ነን ። እነርሱ ( አይሁዶችና ነሳራዎች ) መፅሐፍ ቅድሜያ ከመሰጠታቸውና ለኛ ከኋላቸው ከመሰጠቱ ጋር ለተናጉበት ሐቅ አላህ መራን !!! ። ይህ እነርሱ የተናጉበት ቀን ነው አላህ እኛን ለርሱ መራን ። የጁሙዓ ቀን ።
ዛሬ የኛ ነው, ነገ ( ቅዳሜ ) ለአዩሁዶች ነው, ከነገወዲያ ( እሁድ ) ለነሳራዎች ነው "
ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 ከሰለፍ ዑለሞች ነፀብራቅ
ሰዒድ ኢብኑ ሙሰይብ
ኩንያው አቡ ሙሐመድ ስሙ ሰዒድ ኢብኑ ሙሰይብ ኢብኑ ሐዝን ይባላል ። አያቱ የአላህ መልእክተኛ - ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም - ስምህ ማን ነው ሲሉት ሐዝን ነው አላቸው ። እሳቸውም አንተ ሰህል ነህ አሉት ። እሱም ይህ ስም የምታወቅበትና እናትና አባቴ ያወጡልኝ ስም ነው አላቸው ። ዝም አሉት ሰዒድ ከዛን ጊዜ ጀምሮ ከቤታችን ሐዘንና ትካዜ አልጠፋም ይላል ።
የተወለደው በዑመር ዘመነ መንግስት ነበር ።
መክሑል የተባለው ታበዕይ እውቀት ፍለጋ ሁሉ ቦታ ሄጃለሁ ከሰዒድ የበለጠ በእውቀት የጠለቀ አላየሁም ይል ነበር ።
ሰዒድ በዚህ ምድር ላይ በነፍሴ ላይ ከሴት ፈተና የበለጠ የምፈራው ነገር የለም ይል ነበር ።
ለሰላሳ አመት አዛን አልተባለም መስጂድ ውስጥ ሆኜ እንጂ , ለሃምሳ አመት በዒሻ ውዱእ ፈጅር ሰግጃለሁ , ለሃምሳ አመትም ተክቢረተል ኢሕራም አላመለጠኝም , ለሃምሳ አመትም በሶላት ላይ ሆኜ የሰው ጀርባ አላየሁም ሰፈል አወል ነበር የምሰግደው ይለናል ። መዲና ውስጥ ከቤቴ ውጪ የማንም ቤት አጥሎኝ አላውቅም አንዳንዴ ሴት ልጄ ጋር ሄጄ ሰላም ከማለቴ ውጪ ።
ከበይተል ማል የሚደርሰው ከሰላሳ ሺህ ዲርሀም በላይ ነበር አንድም ቀን አልተቀበለም በኔና በበኒ መርዋኖች አላህ እስከሚፈርድ ( በመሪዎቹ ) አልፈልገውም ይል ነበር ።
ሐጃጅ ኢብኑ ዩሱፍ ሶላት ሲያበላሽ አይቶት አሸዋ በተነበት እሱም ሶላቴን ለማስተካከል ሰበብ ሆነኝ ይል ነበር ። ልጁን ለንጉሱ ልጅ ለአልጋ ወራሹ ለወሊድ እንዲሰጠው ዐ/መሊክ ኢብኑ መርዋን ( ንጉሱ ) ሲጠይቀው እንቢ አለው ። በዚህም የመጣ መቶ ግርፋት እንዲገረፍ ተደረገ
ይህን ነበር አላህ እንዲፈርደው የሚፈልገው ።
ኢብኑ አቢ ወዳዓ የሰዒድ ኢብኑ ሙሰይብ ተማሪ እንዲህ ይላል :–
ለአንድ ወር ከደርስ ጠፋሁ ከወር በኃላ ተገናኘን
ምን ሆነህ ነው የጠፋኸው አለኝ ባለቤቴ ሞታብኝ ነው በዚህ ምክንያት መሽጉል ነበርኩኝ አልኩት ።
ሰዒድም ለምን አልነገርከንም እንቀብራት ነበር አለኝ ። ከዛም ሌላ ሚስት አገባህ እንዴ ታዲያ አለኝ ? አላህ ይዘንልህ አባ ሙሐመድ ሆይ ለኔ ማን ነው ልጁን የሚሰጠኝ ከሁለት ወይም ሶስት ዲርሃም ውጪ እንደሌለኝ የሚያውቅ ሰው አልኩት ። ሰዒድም እኔ አለኝ ታደርገዋለህን ? አልኩት ። አው አደርገዋለሁ አለኝና አላህን አመስግኖ በነብዩ ላይ ሶለዋት አውርዶ ባለኝ ዲርሀም ልጁን ሰጠኝ ።
በደስታ ምን እንደማደርግ አላውቅም ።
ወደ ቤት ሄድኩኝ ከማን እንደምበደር እያሰብኩኝ መግሪብ ደረሰ መስጂድ ሄጄ ሰግጄ ወደ ቤት ተመለስኩ ። ፆመኛ ነበርኩኝ ቂጣ በዘይት አድርጌ እያፈጠርኩኝ የቤቴ በር ተንኳኳ ። በጣም ደነገጥኩ ማን ነው በዚህ ሰዓት የሚመጣው ብዬ እያሰብኩ ማን ነው ? አልኩኝ ሰዒድ አለኝ
የማውቀው ሰዒድ የሚባል ሰው ማሰብ ጀመርኩ
ሸኼ ከሆነ እኔ ጋር አይመጣም ከቤቱና ከመስጂድ ውጪ አያውቅም አልኩኝ ። በሩን ከፈትኩት ። ለካ እሱ ነው ሰላምታ ተለዋወጥን
ከዛም አንተ ወንደላጤ ነህ አሁን አግብተሃል ብቻህን ልታድር አይገባም ብሎ እጇን ሳብ አድርጎ ወደ ቤት አደረጋትና ተመልሶ ሄደ ። የማደረገው ጠፋብኝ የምበላበትን እቃ እንዳታየው
በኩራዙ ጥላ ስር አድርጌው ወጣሁ ከዛም ጎረቤቶቼን ተጣራሁ ምን ሆንክ ብለው መጡ
የሆንኩትን ነገርኳቸው ወደርሷ ገቡ እናቴ መጣች ፊቴ በፊትህ ላይ እርም ነው ለሶሰት ቀን ከነካሃት እኔ አዘጋጅቼልህ እስከምሰጥህ አለችኝ ። በሶስተኛው ቀን እናቴ ዛሬ አግኛት አለችኝ
ገባሁ ሳያት በዐለም ላይ እንደርሷ ቆንጆ የለም ቁርኣን ሐፍዛለች የነብዩንም ሐዲስ እንደዚሁ በጣም ሳሊህ የባልዋን ሐቅ ጠባቂ አላህን ፈሪ ነች ። ከወር በኃላ ሸኼ ጋር ሄድኩኝ
ደርስ ላይ ነው መስጂድ ቁጭ አልኩ
ሰው ወጥቶ ካለቀ በኃላ ሰውየው እንዴት ነው አለኝ ። ወዳጅ በሚወደውና ጠላት በሚጠላው ሁኔታ አልኩት ። የማይመችህ ነገር ካየህ ዱላ አለህ አለኝ ተሰናብቼ ወደ ቤት ሄድኩኝ
እሱም ሃያ ሺህ ዲርሃም ላከልኝ ።
ሰዒድ በ94ኛ አመተ ሂጅሪያ
መዲና ላይ በ75 አመቱ ወደ አኼራ ሄደ ።
ታሞ እያለ ተማሪዎቹና ጓደኞቹ ተሰብስበው ባሉበት ራሱን ሳተ ። እነሱም የተኛበትን ፍራሽ ወደ ቂብላ አዞሩት ሲነቃ ፍራሹ ዞሮ አየው ከዛም እንዲህ አላቸው ። ቂብላ ላይና ትክክለኛ መንገድ ላይ ካልሆንኩኝ የናንተ ፍራሽ ማዞር አይጠቅመኝም !!! :: ረሒመሁላሁ ራሕመቱላሂ ዐለይሂ ራሕመተን ዋሲዐን ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
ሰዒድ ኢብኑ ሙሰይብ
ኩንያው አቡ ሙሐመድ ስሙ ሰዒድ ኢብኑ ሙሰይብ ኢብኑ ሐዝን ይባላል ። አያቱ የአላህ መልእክተኛ - ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም - ስምህ ማን ነው ሲሉት ሐዝን ነው አላቸው ። እሳቸውም አንተ ሰህል ነህ አሉት ። እሱም ይህ ስም የምታወቅበትና እናትና አባቴ ያወጡልኝ ስም ነው አላቸው ። ዝም አሉት ሰዒድ ከዛን ጊዜ ጀምሮ ከቤታችን ሐዘንና ትካዜ አልጠፋም ይላል ።
የተወለደው በዑመር ዘመነ መንግስት ነበር ።
መክሑል የተባለው ታበዕይ እውቀት ፍለጋ ሁሉ ቦታ ሄጃለሁ ከሰዒድ የበለጠ በእውቀት የጠለቀ አላየሁም ይል ነበር ።
ሰዒድ በዚህ ምድር ላይ በነፍሴ ላይ ከሴት ፈተና የበለጠ የምፈራው ነገር የለም ይል ነበር ።
ለሰላሳ አመት አዛን አልተባለም መስጂድ ውስጥ ሆኜ እንጂ , ለሃምሳ አመት በዒሻ ውዱእ ፈጅር ሰግጃለሁ , ለሃምሳ አመትም ተክቢረተል ኢሕራም አላመለጠኝም , ለሃምሳ አመትም በሶላት ላይ ሆኜ የሰው ጀርባ አላየሁም ሰፈል አወል ነበር የምሰግደው ይለናል ። መዲና ውስጥ ከቤቴ ውጪ የማንም ቤት አጥሎኝ አላውቅም አንዳንዴ ሴት ልጄ ጋር ሄጄ ሰላም ከማለቴ ውጪ ።
ከበይተል ማል የሚደርሰው ከሰላሳ ሺህ ዲርሀም በላይ ነበር አንድም ቀን አልተቀበለም በኔና በበኒ መርዋኖች አላህ እስከሚፈርድ ( በመሪዎቹ ) አልፈልገውም ይል ነበር ።
ሐጃጅ ኢብኑ ዩሱፍ ሶላት ሲያበላሽ አይቶት አሸዋ በተነበት እሱም ሶላቴን ለማስተካከል ሰበብ ሆነኝ ይል ነበር ። ልጁን ለንጉሱ ልጅ ለአልጋ ወራሹ ለወሊድ እንዲሰጠው ዐ/መሊክ ኢብኑ መርዋን ( ንጉሱ ) ሲጠይቀው እንቢ አለው ። በዚህም የመጣ መቶ ግርፋት እንዲገረፍ ተደረገ
ይህን ነበር አላህ እንዲፈርደው የሚፈልገው ።
ኢብኑ አቢ ወዳዓ የሰዒድ ኢብኑ ሙሰይብ ተማሪ እንዲህ ይላል :–
ለአንድ ወር ከደርስ ጠፋሁ ከወር በኃላ ተገናኘን
ምን ሆነህ ነው የጠፋኸው አለኝ ባለቤቴ ሞታብኝ ነው በዚህ ምክንያት መሽጉል ነበርኩኝ አልኩት ።
ሰዒድም ለምን አልነገርከንም እንቀብራት ነበር አለኝ ። ከዛም ሌላ ሚስት አገባህ እንዴ ታዲያ አለኝ ? አላህ ይዘንልህ አባ ሙሐመድ ሆይ ለኔ ማን ነው ልጁን የሚሰጠኝ ከሁለት ወይም ሶስት ዲርሃም ውጪ እንደሌለኝ የሚያውቅ ሰው አልኩት ። ሰዒድም እኔ አለኝ ታደርገዋለህን ? አልኩት ። አው አደርገዋለሁ አለኝና አላህን አመስግኖ በነብዩ ላይ ሶለዋት አውርዶ ባለኝ ዲርሀም ልጁን ሰጠኝ ።
በደስታ ምን እንደማደርግ አላውቅም ።
ወደ ቤት ሄድኩኝ ከማን እንደምበደር እያሰብኩኝ መግሪብ ደረሰ መስጂድ ሄጄ ሰግጄ ወደ ቤት ተመለስኩ ። ፆመኛ ነበርኩኝ ቂጣ በዘይት አድርጌ እያፈጠርኩኝ የቤቴ በር ተንኳኳ ። በጣም ደነገጥኩ ማን ነው በዚህ ሰዓት የሚመጣው ብዬ እያሰብኩ ማን ነው ? አልኩኝ ሰዒድ አለኝ
የማውቀው ሰዒድ የሚባል ሰው ማሰብ ጀመርኩ
ሸኼ ከሆነ እኔ ጋር አይመጣም ከቤቱና ከመስጂድ ውጪ አያውቅም አልኩኝ ። በሩን ከፈትኩት ። ለካ እሱ ነው ሰላምታ ተለዋወጥን
ከዛም አንተ ወንደላጤ ነህ አሁን አግብተሃል ብቻህን ልታድር አይገባም ብሎ እጇን ሳብ አድርጎ ወደ ቤት አደረጋትና ተመልሶ ሄደ ። የማደረገው ጠፋብኝ የምበላበትን እቃ እንዳታየው
በኩራዙ ጥላ ስር አድርጌው ወጣሁ ከዛም ጎረቤቶቼን ተጣራሁ ምን ሆንክ ብለው መጡ
የሆንኩትን ነገርኳቸው ወደርሷ ገቡ እናቴ መጣች ፊቴ በፊትህ ላይ እርም ነው ለሶሰት ቀን ከነካሃት እኔ አዘጋጅቼልህ እስከምሰጥህ አለችኝ ። በሶስተኛው ቀን እናቴ ዛሬ አግኛት አለችኝ
ገባሁ ሳያት በዐለም ላይ እንደርሷ ቆንጆ የለም ቁርኣን ሐፍዛለች የነብዩንም ሐዲስ እንደዚሁ በጣም ሳሊህ የባልዋን ሐቅ ጠባቂ አላህን ፈሪ ነች ። ከወር በኃላ ሸኼ ጋር ሄድኩኝ
ደርስ ላይ ነው መስጂድ ቁጭ አልኩ
ሰው ወጥቶ ካለቀ በኃላ ሰውየው እንዴት ነው አለኝ ። ወዳጅ በሚወደውና ጠላት በሚጠላው ሁኔታ አልኩት ። የማይመችህ ነገር ካየህ ዱላ አለህ አለኝ ተሰናብቼ ወደ ቤት ሄድኩኝ
እሱም ሃያ ሺህ ዲርሃም ላከልኝ ።
ሰዒድ በ94ኛ አመተ ሂጅሪያ
መዲና ላይ በ75 አመቱ ወደ አኼራ ሄደ ።
ታሞ እያለ ተማሪዎቹና ጓደኞቹ ተሰብስበው ባሉበት ራሱን ሳተ ። እነሱም የተኛበትን ፍራሽ ወደ ቂብላ አዞሩት ሲነቃ ፍራሹ ዞሮ አየው ከዛም እንዲህ አላቸው ። ቂብላ ላይና ትክክለኛ መንገድ ላይ ካልሆንኩኝ የናንተ ፍራሽ ማዞር አይጠቅመኝም !!! :: ረሒመሁላሁ ራሕመቱላሂ ዐለይሂ ራሕመተን ዋሲዐን ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 የሙሐረም ወርና ሙስሊሞች
የሙሐረም ወር ከሂጅሪያ ወሮች የመጀመሪያውና አላህ ለይቶ ካላቃቸው አራቱ ወራቶች አንዱ ነው ። ይህ ወር የሂጅሪያ ወር መጀመሪያ ቢሆንም ሙስሊሞች የዘመን መለወጫ ብለው በዚህ ወር መግቢያ ላይ የተለየ የሚሰሩት ነገር የለም ።
ይልቁንም ሙስሊሞቸው ህይወታቸው የሰከንዶች ሽርፍራፊ ጥርቅም መሆኑንና እየአንዳንዱ ሽርፍራፊ በተቀነሰ ቁጥር ከእድሜያቸው እየተቀነሰና ወደ ቀብር እየተጠጉ መሆናቸውን ነው የሚያውቁት ። በመሆኑም በየትኛውም ዘመን ፣ አመት ፣ ወር ፣ ሳምንት ፣ ሳአት ፣ ደቂቃና ሰከንድ ለሚቀጥለው ዐለም መዘጋጀት እንዳለባቸው ያውቃሉ ።
ከዚህ ዝግጅታቸው አንዱ ምንዳና ቱሩፋት አለባቸው በተባሉ ቦታና ጊዜያቶች የታዘዙትን መልካም ስራዎች መስራት ነው ። በመሆኑም በሙሐረም ወር ውስጥ የታዘዙ የአምልኮ አይነቶችን ይፈፅማሉ ምንዳውንም ከጌታቸው ይጠብቃሉ ።
የሙሐረም ወር ከአራቱ የተከበሩ ወራቶች ለመሆኑ በመልእክተኛው ሐዲስ የተረጋገጠ ሲሆን ከ12ቱ አራቱ የተከበሩ መሆናቸው ደግሞ አላህ በተከበረው ቃሉ በተውባ ምእራፍ 36ው አንቀፅ እንዲ ብሎ ይነግረናል : –
« إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ ۚ ذَٰلِكَ الدِّينُ الْقَيِّمُ ۚ فَلَا تَظْلِمُوا فِيهِنَّ أَنفُسَكُمْ ۚ وَقَاتِلُوا الْمُشْرِكِينَ كَافَّةً كَمَا يُقَاتِلُونَكُمْ كَافَّةً ۚ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ »
" የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው ፡፡ ከእነሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው ፡፡ ይህ ቀጥተኛው ሃይማኖት ነው ፡፡ በእነርሱ ውስጥም ነፍሶቻችሁን አትበድሉ ፡፡ አጋሪዎችንም በአንድ ላይ ኾነው እንደሚዋጉዋችሁ በአንድ ላይ ኾናችሁ ተጋደሉዋቸው ፡፡ አላህም ከሚፈሩት ጋር መኾኑን ዕወቁ ፡፡"
የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም – የተከበሩት ወራት የተኞቹ እንደሆኑ በሚከተለው በሐዲሳቸው ነገረውናል : –
عن أَبي بَكْرَةَ رضي الله عنه عَنْ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أنه قَالَ :
" إنَّ الزَّمَانَ قَدْ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ ثَلاثٌ مُتَوَالِيَاتٌ ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ "
متفق عليه
አቡ በክረተ የተባለ ሶሐብይ እንዳወራው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል : –
" ዘመን አላህ ሰማይና ምድር ሲፈጥር ወደ ነበረበት ተመልሷል ። ( የሐጅ ወር አላህ በዙል ሒጃ አድርጎታል ። መሀይማኖች የቀየሩት ውድቅ ሆኖ ወደዛው ተመልሷልና ይህን ያዙ ) ። አመት አስራ ሁለት ወር ነው ። ከእነሱ ውስጥ አራቱ የተከበሩ ናቸው ። ሶስቱ ተከታታዮች ናቸው ። ዙል ቀዕዳ ፣ ዙል ሒጃ ፣ ሙሐረም , ረጀብ ደግሞ በጁማደ ሳኒና በሻዕባን መካከል ነው ። "
ከእነዚህ ከአራቱ ደግሞ ሙሐረም ይበልጥ የተከበረ ወር መሆኑን ሲነግሩን የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ይላሉ : –
عن أبي ذر رضي الله عنه قال :
سألت النبي – صلى الله عليه وسلم – : أي الليل خير وأي الأشهر أفضل؟ فقال :
" خير الليل جوفه وأفضل الأشهر شهر الله الذي تدعونه المحرم "
አቡ ዘር የተባለ ሶሐብይ – ረዲየላሁ ዐንሁ – የአላህ መልእክተኛን የትኛው ለይል ይበልጣል ? የትኛውስ ወር በላጭ ነው ብዬ ጠየቋቸው ። እሳቸውም እንዲ አሉ : –
" ከለሊቱ ውስጥ በላጩ ድቅድቁ ( ከመካከለኛው በኋላ) ያለው ነው ። ከወሮች ደግሞ እናንተ ሙሐረም ብላችሁ የምትጠሩት ነው ። "
በዚህ ወር ውስጥ ተወዳጅ የሆው መልካም ስራ ደግሞ ፆም ነው ። ይህንንም መልእክተኛው እንዲህ በማለት ይነግሩናል : –
عن أبي هريرة أن النبي صلى الله عليه وسلم قال :
" أفضل الصيام بعد شهر رمضان شهر الله الذي تدعونه المحرم وأفضل الصلاة بعد الفريضة قيام الليل " .
رواه مسلم
አቡ ሁረይራ ባወሩትና ኢማሙ ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ ነብዩ እንዲህ ብለዋል : –
" ከፆሞች ሁሉ በላጩ ከረመዳን ወር በኋላ ሙሐረም ብላችሁ የምትጠሩት ወር ( መፆም ነው) ከሶላት ሁሉ በላጩ ከፈርድ ሶላት በኋላ የለይል ሶላት ነው ። "
የአላህ መልእክተኛ በሙሐረም ወር መፆም ( የቻሉትን ማለት ነው) ከረመዳን ወር ፆም ቀጥሎ የተወደደ መሆኑን እየነገሩን ነው ። በመሆኑም አንድ ሰው በሙሐረም ወር ውስጥ የቻለውን ያክል ቢፆም በጣም ተወዳጅ ነው ። እዚህ ጋር መታወቅ ያለበት ከረመዳን ውጪ ወሩን ሙሉ መፆም እንደማይቻል ነው ።
በዚህ በሙሐረም ወር የዐስረኛውን ቀን መፆም ያለፈውን አመት ወንጀል የሚያስምር መሆኑን መልእክተኛው በሚቀጥለው ሐዲሳቸው ነግረውናል ።
عن أبي قَتادة رضي الله تعالى عنه ، عن الرّسول - صلّى الله عليه وسلّم - قال :
" صوم عاشوراء يكفِّر السّنة الماضية "
رواه النسائي
አቡ ቀታዳ የተባለ ሶሐብይ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል : –
" የዓሹራእ ቀንን መፆም ያለፈው አመት ወንጀል ያስምራል ። "
ከእነዚህ መረጃዎች በመነሳት ሙስሊሞች በሙሐረም ወር ከፆም የበለጠ የተወደደ ስራ አለመኖሩን ያውቃሉ ። በቻሉት አቅም በፆም ወደ አላህ ይቃረባሉ ከዚህ ውጪ አላስፈላጊ አመለካከትና እምነት ከኢስላም አንፃር ቦታ የለውም ።
አላህ ከተጠቃሚዮች ያድረገን ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
የሙሐረም ወር ከሂጅሪያ ወሮች የመጀመሪያውና አላህ ለይቶ ካላቃቸው አራቱ ወራቶች አንዱ ነው ። ይህ ወር የሂጅሪያ ወር መጀመሪያ ቢሆንም ሙስሊሞች የዘመን መለወጫ ብለው በዚህ ወር መግቢያ ላይ የተለየ የሚሰሩት ነገር የለም ።
ይልቁንም ሙስሊሞቸው ህይወታቸው የሰከንዶች ሽርፍራፊ ጥርቅም መሆኑንና እየአንዳንዱ ሽርፍራፊ በተቀነሰ ቁጥር ከእድሜያቸው እየተቀነሰና ወደ ቀብር እየተጠጉ መሆናቸውን ነው የሚያውቁት ። በመሆኑም በየትኛውም ዘመን ፣ አመት ፣ ወር ፣ ሳምንት ፣ ሳአት ፣ ደቂቃና ሰከንድ ለሚቀጥለው ዐለም መዘጋጀት እንዳለባቸው ያውቃሉ ።
ከዚህ ዝግጅታቸው አንዱ ምንዳና ቱሩፋት አለባቸው በተባሉ ቦታና ጊዜያቶች የታዘዙትን መልካም ስራዎች መስራት ነው ። በመሆኑም በሙሐረም ወር ውስጥ የታዘዙ የአምልኮ አይነቶችን ይፈፅማሉ ምንዳውንም ከጌታቸው ይጠብቃሉ ።
የሙሐረም ወር ከአራቱ የተከበሩ ወራቶች ለመሆኑ በመልእክተኛው ሐዲስ የተረጋገጠ ሲሆን ከ12ቱ አራቱ የተከበሩ መሆናቸው ደግሞ አላህ በተከበረው ቃሉ በተውባ ምእራፍ 36ው አንቀፅ እንዲ ብሎ ይነግረናል : –
« إِنَّ عِدَّةَ الشُّهُورِ عِندَ اللَّهِ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا فِي كِتَابِ اللَّهِ يَوْمَ خَلَقَ السَّمَاوَاتِ وَالْأَرْضَ مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ ۚ ذَٰلِكَ الدِّينُ الْقَيِّمُ ۚ فَلَا تَظْلِمُوا فِيهِنَّ أَنفُسَكُمْ ۚ وَقَاتِلُوا الْمُشْرِكِينَ كَافَّةً كَمَا يُقَاتِلُونَكُمْ كَافَّةً ۚ وَاعْلَمُوا أَنَّ اللَّهَ مَعَ الْمُتَّقِينَ »
" የወሮች ቁጥር አላህ ዘንድ በአላህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን ዐሥራ ሁለት ወር ነው ፡፡ ከእነሱ አራቱ የተከበሩ ናቸው ፡፡ ይህ ቀጥተኛው ሃይማኖት ነው ፡፡ በእነርሱ ውስጥም ነፍሶቻችሁን አትበድሉ ፡፡ አጋሪዎችንም በአንድ ላይ ኾነው እንደሚዋጉዋችሁ በአንድ ላይ ኾናችሁ ተጋደሉዋቸው ፡፡ አላህም ከሚፈሩት ጋር መኾኑን ዕወቁ ፡፡"
የአላህ መልእክተኛ – ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም – የተከበሩት ወራት የተኞቹ እንደሆኑ በሚከተለው በሐዲሳቸው ነገረውናል : –
عن أَبي بَكْرَةَ رضي الله عنه عَنْ النَّبِيِّ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ أنه قَالَ :
" إنَّ الزَّمَانَ قَدْ اسْتَدَارَ كَهَيْئَتِهِ يَوْمَ خَلَقَ اللَّهُ السَّمَوَاتِ وَالأَرْضَ السَّنَةُ اثْنَا عَشَرَ شَهْرًا مِنْهَا أَرْبَعَةٌ حُرُمٌ ثَلاثٌ مُتَوَالِيَاتٌ ذُو الْقَعْدَةِ وَذُو الْحِجَّةِ وَالْمُحَرَّمُ وَرَجَبُ مُضَرَ الَّذِي بَيْنَ جُمَادَى وَشَعْبَانَ "
متفق عليه
አቡ በክረተ የተባለ ሶሐብይ እንዳወራው የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል : –
" ዘመን አላህ ሰማይና ምድር ሲፈጥር ወደ ነበረበት ተመልሷል ። ( የሐጅ ወር አላህ በዙል ሒጃ አድርጎታል ። መሀይማኖች የቀየሩት ውድቅ ሆኖ ወደዛው ተመልሷልና ይህን ያዙ ) ። አመት አስራ ሁለት ወር ነው ። ከእነሱ ውስጥ አራቱ የተከበሩ ናቸው ። ሶስቱ ተከታታዮች ናቸው ። ዙል ቀዕዳ ፣ ዙል ሒጃ ፣ ሙሐረም , ረጀብ ደግሞ በጁማደ ሳኒና በሻዕባን መካከል ነው ። "
ከእነዚህ ከአራቱ ደግሞ ሙሐረም ይበልጥ የተከበረ ወር መሆኑን ሲነግሩን የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ይላሉ : –
عن أبي ذر رضي الله عنه قال :
سألت النبي – صلى الله عليه وسلم – : أي الليل خير وأي الأشهر أفضل؟ فقال :
" خير الليل جوفه وأفضل الأشهر شهر الله الذي تدعونه المحرم "
አቡ ዘር የተባለ ሶሐብይ – ረዲየላሁ ዐንሁ – የአላህ መልእክተኛን የትኛው ለይል ይበልጣል ? የትኛውስ ወር በላጭ ነው ብዬ ጠየቋቸው ። እሳቸውም እንዲ አሉ : –
" ከለሊቱ ውስጥ በላጩ ድቅድቁ ( ከመካከለኛው በኋላ) ያለው ነው ። ከወሮች ደግሞ እናንተ ሙሐረም ብላችሁ የምትጠሩት ነው ። "
በዚህ ወር ውስጥ ተወዳጅ የሆው መልካም ስራ ደግሞ ፆም ነው ። ይህንንም መልእክተኛው እንዲህ በማለት ይነግሩናል : –
عن أبي هريرة أن النبي صلى الله عليه وسلم قال :
" أفضل الصيام بعد شهر رمضان شهر الله الذي تدعونه المحرم وأفضل الصلاة بعد الفريضة قيام الليل " .
رواه مسلم
አቡ ሁረይራ ባወሩትና ኢማሙ ሙስሊም በዘገቡት ሐዲስ ነብዩ እንዲህ ብለዋል : –
" ከፆሞች ሁሉ በላጩ ከረመዳን ወር በኋላ ሙሐረም ብላችሁ የምትጠሩት ወር ( መፆም ነው) ከሶላት ሁሉ በላጩ ከፈርድ ሶላት በኋላ የለይል ሶላት ነው ። "
የአላህ መልእክተኛ በሙሐረም ወር መፆም ( የቻሉትን ማለት ነው) ከረመዳን ወር ፆም ቀጥሎ የተወደደ መሆኑን እየነገሩን ነው ። በመሆኑም አንድ ሰው በሙሐረም ወር ውስጥ የቻለውን ያክል ቢፆም በጣም ተወዳጅ ነው ። እዚህ ጋር መታወቅ ያለበት ከረመዳን ውጪ ወሩን ሙሉ መፆም እንደማይቻል ነው ።
በዚህ በሙሐረም ወር የዐስረኛውን ቀን መፆም ያለፈውን አመት ወንጀል የሚያስምር መሆኑን መልእክተኛው በሚቀጥለው ሐዲሳቸው ነግረውናል ።
عن أبي قَتادة رضي الله تعالى عنه ، عن الرّسول - صلّى الله عليه وسلّم - قال :
" صوم عاشوراء يكفِّر السّنة الماضية "
رواه النسائي
አቡ ቀታዳ የተባለ ሶሐብይ የአላህ መልእክተኛ እንዲህ ብለዋል ይላል : –
" የዓሹራእ ቀንን መፆም ያለፈው አመት ወንጀል ያስምራል ። "
ከእነዚህ መረጃዎች በመነሳት ሙስሊሞች በሙሐረም ወር ከፆም የበለጠ የተወደደ ስራ አለመኖሩን ያውቃሉ ። በቻሉት አቅም በፆም ወደ አላህ ይቃረባሉ ከዚህ ውጪ አላስፈላጊ አመለካከትና እምነት ከኢስላም አንፃር ቦታ የለውም ።
አላህ ከተጠቃሚዮች ያድረገን ።
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 አላህን ትፈራለህ ወይ ከተባልክ
قال الفضيل بن عياض – رحمه اللّه –:
" إذا قيل لك هل تخاف اللّه ؟
فاسكت ، فإنّك إن قلت نعم كذبت وإن قلت لا كفرت ! "
تزكية النفوس ص ( 117 )
🔹 ፉደይል ኢብኑ ዒያድ – ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : –
" አላህን ትፈራለህ ወይ ከተባልክ ዝም በል ። ( ምክንያቱም ) አው ካልክ ዋሽተሀል ። አይ ካልክ ደግሞ ከፍረሀል ። "
https://www.tg-me.com/bahruteka
قال الفضيل بن عياض – رحمه اللّه –:
" إذا قيل لك هل تخاف اللّه ؟
فاسكت ، فإنّك إن قلت نعم كذبت وإن قلت لا كفرت ! "
تزكية النفوس ص ( 117 )
🔹 ፉደይል ኢብኑ ዒያድ – ረሒመሁላሁ – እንዲህ ይላል : –
" አላህን ትፈራለህ ወይ ከተባልክ ዝም በል ። ( ምክንያቱም ) አው ካልክ ዋሽተሀል ። አይ ካልክ ደግሞ ከፍረሀል ። "
https://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
🔷 ልጆችና ክረምት
ልጆችን አስመልክቶ አላህ በተለያዩ የቁርኣን አንቀፆች የተለያዩ ጥቆማዎችን አድርጎልናል ። ከእነዚህ ውስጥ ልጆች ጌጥ መሆናቸውንና በውዴታ ለሰው የተሸለሙ መሆናቸውን አስመልክቶ እንዲህ ይለናል : –
" زُيِّنَ لِلنَّاسِ حُبُّ الشَّهَوَاتِ مِنَ النِّسَاءِ وَالْبَنِينَ وَالْقَنَاطِيرِ الْمُقَنطَرَةِ مِنَ الذَّهَبِ وَالْفِضَّةِ وَالْخَيْلِ الْمُسَوَّمَةِ وَالْأَنْعَامِ وَالْحَرْثِ ۗ ذَٰلِكَ مَتَاعُ الْحَيَاةِ الدُّنْيَا ۖ وَاللَّهُ عِندَهُ حُسْنُ الْمَآبِ "
سورة آل عمران ( 14 )
" ከሴቶች ፣ ከወንዶች ልጆችም ፣ ከወርቅና ከብር ፣ ከተካመቹ ገንዘቦችም ፣ ከተሰማሩ ፈረሶችም ፣ ከግመል ከከብትና ከፍየልም ፣ ከአዝመራም የኾኑ ፍላጎቶችን መውደድ ለሰዎች ተሸለመ ፡፡ ይህ ሁሉ የቅርቢቱ ሕይወት መጠቀሚያ ነው ፡፡ አላህም እርሱ ዘንድ መልካም መመለሻ (ገነት) አለ ፡፡ "
በሌላ አንቀፅ ላይ ደግሞ ወንድ ልጆችን በመስጠት ፀጋው በኛ ላይ ማድረጉና የሱ ፀጋ መሆናቸውን በመግለፅ እንድናመሰግነውና እንዳንክደው ሲጠቁመን እንዲህ ይለናል : –
" وَاللَّهُ جَعَلَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا وَجَعَلَ لَكُم مِّنْ أَزْوَاجِكُم بَنِينَ وَحَفَدَةً وَرَزَقَكُم مِّنَ الطَّيِّبَاتِ ۚ أَفَبِالْبَاطِلِ يُؤْمِنُونَ وَبِنِعْمَتِ اللَّهِ هُمْ يَكْفُرُون َ"
سورة النحل ( 72 )
አላህም ከነፍሶቻችሁ (ከጎሶቻችሁ) ለእናንተ ሚስቶችን አደረገ ፡፡ ለእናንተም ከሚስቶቻችሁ ወንዶች ልጆችን ፣ የልጅ ልጆችንም አደረገላችሁ ፡፡ ከመልካሞችም ጸጋዎች ሰጣችሁ ፡፡ ታድያ በውሸት (በጣኦት) ያምናሉን በአላህም ጸጋ እነሱ ይክዳሉን
አሁንም ወንድ ልጆች ሀይል መሆናቸውን ሲገልፅልን እንዲህ ይላል : –
" ثُمَّ رَدَدْنَا لَكُمُ الْكَرَّةَ عَلَيْهِمْ وَأَمْدَدْنَاكُم بِأَمْوَالٍ وَبَنِينَ وَجَعَلْنَاكُمْ أَكْثَرَ نَفِيرًا "
سورة الإسراء ( 6 )
" ከዚያም (በኋላ) ለእናንተ በእነሱ ላይ ድልን መለስንላችሁ ፡፡ በገንዘቦችና በወንዶች ልጆችም ጨመርንላችሁ ፡፡ በወገንም የበዛችሁ አደረግናችሁ ፡፡ "
በሌላ አንቀፅ ላይ ደግሞ ከልጆች ውስጥ ጠላት የሚሆኑ እንዳሉ ሲያስጠነቅቀን እንዲህ በማለት ነው : –
" يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ مِنْ أَزْوَاجِكُمْ وَأَوْلَادِكُمْ عَدُوًّا لَّكُمْ فَاحْذَرُوهُمْ ۚ وَإِن تَعْفُوا وَتَصْفَحُوا وَتَغْفِرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيم ٌ"
التغابن ( 14 )
" እላንተ ያመናችሁ ሆይ! ከሚስቶቻችሁና ከልጆቻችሁ (ከአላህ መንገድ በማስተጓጎል) ለናንተ ጠላቶች የኾኑ አልሉ ፤ ስለዚህ ተጠንቀቋቸው ፤ ይቅርታ ብታደርጉ ብታልፏቸውም ብተምሩዋቸውም አላህ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው ፡፡ "
በሌላ አንቀፅ ደግሞ ለአኼራችን ካልሰራን አላህን ካልፈራን ልጅም ሆነ ዝምድና እንደማይጠቅመን ሲነግረን እንዲህ ይለናል : –
" لَن تَنفَعَكُمْ أَرْحَامُكُمْ وَلَا أَوْلَادُكُمْ ۚ يَوْمَ الْقِيَامَةِ يَفْصِلُ بَيْنَكُمْ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ "
الممتحنة ( 3 )
ዘመዶቻችሁም ፣ ልጆቻችሁም በትንሣኤ ቀን አይጠቅሟችሁም ፤ (አላህ) በመካከላችሁ ይለያል ፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው ፡፡
አሁንም ልጆችቻችን ፈተናዎች መሆናቸውንና በእነርሱ የመጣ ከአኼራ ፈተና መውደቅ እንደሌለብን ሲነግረን በሚቀጥሉት አንቀፆች የአእምሮዋችንን በር በማንኳኳት ነው : –
" وَاعْلَمُوا أَنَّمَا أَمْوَالُكُمْ وَأَوْلَادُكُمْ فِتْنَةٌ وَأَنَّ اللَّهَ عِندَهُ أَجْرٌ عَظِيمٌ "
الأنفال ( 28 )
" ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁም ፈተና ብቻ መኾናቸውንና አላህም እሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ ያለው መኾኑን እወቁ ፡፡ "
በመጨረሻም አላህን ከማውሳት የሱን ትእዛዝ ከመፈፀም በልጆቻችን እንዳንታለል ሲመክረን እንዲህ ይለናል: –
" يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُلْهِكُمْ أَمْوَالُكُمْ وَلَا أَوْلَادُكُمْ عَن ذِكْرِ اللَّهِ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ فَأُولَٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُون َ"
المنافقون ( 9 )
" እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ አላህን ከማስታወስ አያታሉዋችሁ ፡፡ ይህንንም የሚሠሩ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎች ናቸው ፡፡ "
ታድያ አላህ በዚህ መልኩ የነገረንን ልጆቻችን ከጠላትነታቸው ተጠብቀን ከፈተናቸው ወጥተን ከአኼራ ሳያዘናጉን ሀይል እንዲሆኑንና ፀጋነታቸውን አውቀን ልንጠቀምባቸው የምንችለው በጥንቃቄ ይዘን ሀላፊነታችንን ስንወጣ ነው ።
ልጆቻችን ከታች ጀምረን ትኩረት ሰጥተን ካልያዝናቸው ጠላት መሆናቸው አይቀርም ። በተገቢው መንገድ መስመር እንዲዙ አላህን እንዲፈሩ ዲናቸውን እንዲወዱ ማድረግ ግድ ይላል ።
አሁን ባለንበት ዘመን የልጆች ፊትና በጣም የከፋ ነው ። ዙሪያቸው በፈተና የታጠረ ነው ። ምእራባዊያን ትልቁ አላማቸው የሙስሊም ልጆች ትክክለኛ እስልምናን እንዳይረዱ የስሜት አምላኪ እንዲሆኑ ከታች ጀምሮ በየቤታችን ገብተው እየሰሩ ነው ። ዛሬ አንድ ሙስሊም ልጁን በትክክል ለማሳደግ የሚያየው ፈተና ፍም በውስጥ እጅ ከመጨበጥ የከፋ ነው ። አንተ ልጅህን እቆጣጠራለሁ ስትል ሌላው ሙስሊም ተብዬ ወግ አታጥብቅ ለቀቅ አድርጋቸው አዕምሯቸውን አታስጨንቀው ብሎ ወደ ጥፋት ጉድጓድ እንዲያመሩ ይፈቅዳል ። ያንተ ልጅ ከሱ ልጅ ጋር ሰፈር ውስጥ ት/ቤት እና የተለያየ ቦታ ይገናኛሉ ያንተ ልጅ በብዙ እብዶች ውስጥ እብዱ እሱ ይሆናል ።
በተለይ የዚህ ክረምት እረፍት ብዙዎችን ያገናኛል ። ተገናኝተው ምንድነው የሚሰሩት ?
በምእራባዊያን የጥፋት መረብ የተተበተበው ወላጅ ስልጣኔ መስሎት እስማርት ፎን ገዝቶ ለልጁ ይሰጣል ይህ ያልታደለ ልጅ በዚህ ስልኩ መስጂድ ግቢ አካባቢ ሶላት ሲሰገድ ከየ ቤቱ መስጂድ ብለው የወጡ ልጆችን ይዞ የግንኙነት ፊልም ያሳያቸዋል ። !!!! አላህ ይዘንልን ተመልከቱ የሙስሊም ልጅ ነው የካፊር አይደለም ወሬ እንዳይመስላችሁ በያላችሁበት ከመስጂድ ስትወጡ ተሰብስበው የምታይዋቸው ልጆች በዚህ ሁኔታ ላይ ነው ያሉት ። አላህ ካዘነለት በስተቀር ሰ። ሰለዚህ በጣም አስፈሪ ሁኔታ ላይ ነው ያለነው ። እነዚህ ከአላህ ለፈተና የተሰጡን ፀጋዎች ጠላት እንዳይሆኑብን በየቦታው ያለን ሙስሊሞች አደራ በመባባል ይህን አደጋ ልንጋፈጠው ይገባል።
ይህ የአንድ ወር እረፍት በመድረሳዎች እንዲያሳልፉ ካልሆነ አላህን የሚፈራ ኡስታዝ በመቅጠር እና በመቆጣጠር ልንሰራበት ይገባል።
http://www.tg-me.com/bahruteka
ልጆችን አስመልክቶ አላህ በተለያዩ የቁርኣን አንቀፆች የተለያዩ ጥቆማዎችን አድርጎልናል ። ከእነዚህ ውስጥ ልጆች ጌጥ መሆናቸውንና በውዴታ ለሰው የተሸለሙ መሆናቸውን አስመልክቶ እንዲህ ይለናል : –
" زُيِّنَ لِلنَّاسِ حُبُّ الشَّهَوَاتِ مِنَ النِّسَاءِ وَالْبَنِينَ وَالْقَنَاطِيرِ الْمُقَنطَرَةِ مِنَ الذَّهَبِ وَالْفِضَّةِ وَالْخَيْلِ الْمُسَوَّمَةِ وَالْأَنْعَامِ وَالْحَرْثِ ۗ ذَٰلِكَ مَتَاعُ الْحَيَاةِ الدُّنْيَا ۖ وَاللَّهُ عِندَهُ حُسْنُ الْمَآبِ "
سورة آل عمران ( 14 )
" ከሴቶች ፣ ከወንዶች ልጆችም ፣ ከወርቅና ከብር ፣ ከተካመቹ ገንዘቦችም ፣ ከተሰማሩ ፈረሶችም ፣ ከግመል ከከብትና ከፍየልም ፣ ከአዝመራም የኾኑ ፍላጎቶችን መውደድ ለሰዎች ተሸለመ ፡፡ ይህ ሁሉ የቅርቢቱ ሕይወት መጠቀሚያ ነው ፡፡ አላህም እርሱ ዘንድ መልካም መመለሻ (ገነት) አለ ፡፡ "
በሌላ አንቀፅ ላይ ደግሞ ወንድ ልጆችን በመስጠት ፀጋው በኛ ላይ ማድረጉና የሱ ፀጋ መሆናቸውን በመግለፅ እንድናመሰግነውና እንዳንክደው ሲጠቁመን እንዲህ ይለናል : –
" وَاللَّهُ جَعَلَ لَكُم مِّنْ أَنفُسِكُمْ أَزْوَاجًا وَجَعَلَ لَكُم مِّنْ أَزْوَاجِكُم بَنِينَ وَحَفَدَةً وَرَزَقَكُم مِّنَ الطَّيِّبَاتِ ۚ أَفَبِالْبَاطِلِ يُؤْمِنُونَ وَبِنِعْمَتِ اللَّهِ هُمْ يَكْفُرُون َ"
سورة النحل ( 72 )
አላህም ከነፍሶቻችሁ (ከጎሶቻችሁ) ለእናንተ ሚስቶችን አደረገ ፡፡ ለእናንተም ከሚስቶቻችሁ ወንዶች ልጆችን ፣ የልጅ ልጆችንም አደረገላችሁ ፡፡ ከመልካሞችም ጸጋዎች ሰጣችሁ ፡፡ ታድያ በውሸት (በጣኦት) ያምናሉን በአላህም ጸጋ እነሱ ይክዳሉን
አሁንም ወንድ ልጆች ሀይል መሆናቸውን ሲገልፅልን እንዲህ ይላል : –
" ثُمَّ رَدَدْنَا لَكُمُ الْكَرَّةَ عَلَيْهِمْ وَأَمْدَدْنَاكُم بِأَمْوَالٍ وَبَنِينَ وَجَعَلْنَاكُمْ أَكْثَرَ نَفِيرًا "
سورة الإسراء ( 6 )
" ከዚያም (በኋላ) ለእናንተ በእነሱ ላይ ድልን መለስንላችሁ ፡፡ በገንዘቦችና በወንዶች ልጆችም ጨመርንላችሁ ፡፡ በወገንም የበዛችሁ አደረግናችሁ ፡፡ "
በሌላ አንቀፅ ላይ ደግሞ ከልጆች ውስጥ ጠላት የሚሆኑ እንዳሉ ሲያስጠነቅቀን እንዲህ በማለት ነው : –
" يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا إِنَّ مِنْ أَزْوَاجِكُمْ وَأَوْلَادِكُمْ عَدُوًّا لَّكُمْ فَاحْذَرُوهُمْ ۚ وَإِن تَعْفُوا وَتَصْفَحُوا وَتَغْفِرُوا فَإِنَّ اللَّهَ غَفُورٌ رَّحِيم ٌ"
التغابن ( 14 )
" እላንተ ያመናችሁ ሆይ! ከሚስቶቻችሁና ከልጆቻችሁ (ከአላህ መንገድ በማስተጓጎል) ለናንተ ጠላቶች የኾኑ አልሉ ፤ ስለዚህ ተጠንቀቋቸው ፤ ይቅርታ ብታደርጉ ብታልፏቸውም ብተምሩዋቸውም አላህ በጣም መሓሪ አዛኝ ነው ፡፡ "
በሌላ አንቀፅ ደግሞ ለአኼራችን ካልሰራን አላህን ካልፈራን ልጅም ሆነ ዝምድና እንደማይጠቅመን ሲነግረን እንዲህ ይለናል : –
" لَن تَنفَعَكُمْ أَرْحَامُكُمْ وَلَا أَوْلَادُكُمْ ۚ يَوْمَ الْقِيَامَةِ يَفْصِلُ بَيْنَكُمْ ۚ وَاللَّهُ بِمَا تَعْمَلُونَ بَصِيرٌ "
الممتحنة ( 3 )
ዘመዶቻችሁም ፣ ልጆቻችሁም በትንሣኤ ቀን አይጠቅሟችሁም ፤ (አላህ) በመካከላችሁ ይለያል ፡፡ አላህም የምትሠሩትን ሁሉ ተመልካች ነው ፡፡
አሁንም ልጆችቻችን ፈተናዎች መሆናቸውንና በእነርሱ የመጣ ከአኼራ ፈተና መውደቅ እንደሌለብን ሲነግረን በሚቀጥሉት አንቀፆች የአእምሮዋችንን በር በማንኳኳት ነው : –
" وَاعْلَمُوا أَنَّمَا أَمْوَالُكُمْ وَأَوْلَادُكُمْ فِتْنَةٌ وَأَنَّ اللَّهَ عِندَهُ أَجْرٌ عَظِيمٌ "
الأنفال ( 28 )
" ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁም ፈተና ብቻ መኾናቸውንና አላህም እሱ ዘንድ ታላቅ ምንዳ ያለው መኾኑን እወቁ ፡፡ "
በመጨረሻም አላህን ከማውሳት የሱን ትእዛዝ ከመፈፀም በልጆቻችን እንዳንታለል ሲመክረን እንዲህ ይለናል: –
" يَا أَيُّهَا الَّذِينَ آمَنُوا لَا تُلْهِكُمْ أَمْوَالُكُمْ وَلَا أَوْلَادُكُمْ عَن ذِكْرِ اللَّهِ ۚ وَمَن يَفْعَلْ ذَٰلِكَ فَأُولَٰئِكَ هُمُ الْخَاسِرُون َ"
المنافقون ( 9 )
" እናንተ ያመናችሁ ሆይ ! ገንዘቦቻችሁና ልጆቻችሁ አላህን ከማስታወስ አያታሉዋችሁ ፡፡ ይህንንም የሚሠሩ ሰዎች እነዚያ እነርሱ ከሳሪዎች ናቸው ፡፡ "
ታድያ አላህ በዚህ መልኩ የነገረንን ልጆቻችን ከጠላትነታቸው ተጠብቀን ከፈተናቸው ወጥተን ከአኼራ ሳያዘናጉን ሀይል እንዲሆኑንና ፀጋነታቸውን አውቀን ልንጠቀምባቸው የምንችለው በጥንቃቄ ይዘን ሀላፊነታችንን ስንወጣ ነው ።
ልጆቻችን ከታች ጀምረን ትኩረት ሰጥተን ካልያዝናቸው ጠላት መሆናቸው አይቀርም ። በተገቢው መንገድ መስመር እንዲዙ አላህን እንዲፈሩ ዲናቸውን እንዲወዱ ማድረግ ግድ ይላል ።
አሁን ባለንበት ዘመን የልጆች ፊትና በጣም የከፋ ነው ። ዙሪያቸው በፈተና የታጠረ ነው ። ምእራባዊያን ትልቁ አላማቸው የሙስሊም ልጆች ትክክለኛ እስልምናን እንዳይረዱ የስሜት አምላኪ እንዲሆኑ ከታች ጀምሮ በየቤታችን ገብተው እየሰሩ ነው ። ዛሬ አንድ ሙስሊም ልጁን በትክክል ለማሳደግ የሚያየው ፈተና ፍም በውስጥ እጅ ከመጨበጥ የከፋ ነው ። አንተ ልጅህን እቆጣጠራለሁ ስትል ሌላው ሙስሊም ተብዬ ወግ አታጥብቅ ለቀቅ አድርጋቸው አዕምሯቸውን አታስጨንቀው ብሎ ወደ ጥፋት ጉድጓድ እንዲያመሩ ይፈቅዳል ። ያንተ ልጅ ከሱ ልጅ ጋር ሰፈር ውስጥ ት/ቤት እና የተለያየ ቦታ ይገናኛሉ ያንተ ልጅ በብዙ እብዶች ውስጥ እብዱ እሱ ይሆናል ።
በተለይ የዚህ ክረምት እረፍት ብዙዎችን ያገናኛል ። ተገናኝተው ምንድነው የሚሰሩት ?
በምእራባዊያን የጥፋት መረብ የተተበተበው ወላጅ ስልጣኔ መስሎት እስማርት ፎን ገዝቶ ለልጁ ይሰጣል ይህ ያልታደለ ልጅ በዚህ ስልኩ መስጂድ ግቢ አካባቢ ሶላት ሲሰገድ ከየ ቤቱ መስጂድ ብለው የወጡ ልጆችን ይዞ የግንኙነት ፊልም ያሳያቸዋል ። !!!! አላህ ይዘንልን ተመልከቱ የሙስሊም ልጅ ነው የካፊር አይደለም ወሬ እንዳይመስላችሁ በያላችሁበት ከመስጂድ ስትወጡ ተሰብስበው የምታይዋቸው ልጆች በዚህ ሁኔታ ላይ ነው ያሉት ። አላህ ካዘነለት በስተቀር ሰ። ሰለዚህ በጣም አስፈሪ ሁኔታ ላይ ነው ያለነው ። እነዚህ ከአላህ ለፈተና የተሰጡን ፀጋዎች ጠላት እንዳይሆኑብን በየቦታው ያለን ሙስሊሞች አደራ በመባባል ይህን አደጋ ልንጋፈጠው ይገባል።
ይህ የአንድ ወር እረፍት በመድረሳዎች እንዲያሳልፉ ካልሆነ አላህን የሚፈራ ኡስታዝ በመቅጠር እና በመቆጣጠር ልንሰራበት ይገባል።
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
Forwarded from مدرسة الإصلاح (አልኢስላሕ መድረሳ)
የክረምት ኮርስ ምዝገባ ማስታወቂያ
አልኢስላሕ መድረሳ ልጆች የእረፍት ጊዜያቸውን ስለዲናቸው በማወቅና እና በመማር እንዲያሳልፉ የ (2) የሁለት ወር የክረምት ኮርስ አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል፡፡
ቅድመ ስፈርቶች
1. ቁርአን ማንበብ የሚችል/ትችል
2. ኪታብ መቅራት የጀመረ/ረች
3. እድሜ ከ10 አመት በላይ
4. መልካም ስነ-ምግባር ያላው/ላት
5. የተቀመጠውን ክፍያ መክፍል የሚችል/ትችል
6. ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 መቆየት የሚችል/ትችል
የምዝገባ ጊዜ እና ሰአት :-
ከሰኔ 17 እስከ 29, 2017 ከጠዋቱ 3:00 - 12:00
ትምህርቱ የሚሰጠው፡- ከሰኔ 30, 2017 ጀምሮ
የሚሰጠው የትምህርት አይነት :-
1. ቁርአን
2. አቂዳ
3. ሐዲስ
4. ፊቅህ
ማሳሰቢያ፡-
1. የተማሪ ኮታ ከሞላ ምዝገባ ስለሚቆም ቦታ ሳይሞላባችሁ በጊዜ እንድትመዘገቡ ይሁን።
2. ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የሚያሟሉ ተማሪዎች ወላጆች በአካል በመቅረብ ወይም በተቀመጠው አድራሻ በመደወል ማስመዝገብ ይችላሉ ::
3. ትምህርቱ የሚሰጠው እስከ 9፡30 ስለሆነ ለምሳ መውጣት ስለማይቻል ተማሪዎች ምሳ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡ በስልክ ቁጥር፡ 09-51-51-83-83
በመድረሳው ቴሌግራም ቻናል፡ www.tg-me.com/medresetulislah
አልኢስላሕ መድረሳ ልጆች የእረፍት ጊዜያቸውን ስለዲናቸው በማወቅና እና በመማር እንዲያሳልፉ የ (2) የሁለት ወር የክረምት ኮርስ አዘጋጅቶ ይጠብቃችኋል፡፡
ቅድመ ስፈርቶች
1. ቁርአን ማንበብ የሚችል/ትችል
2. ኪታብ መቅራት የጀመረ/ረች
3. እድሜ ከ10 አመት በላይ
4. መልካም ስነ-ምግባር ያላው/ላት
5. የተቀመጠውን ክፍያ መክፍል የሚችል/ትችል
6. ከጠዋቱ 2፡30 እስከ 9፡30 መቆየት የሚችል/ትችል
የምዝገባ ጊዜ እና ሰአት :-
ከሰኔ 17 እስከ 29, 2017 ከጠዋቱ 3:00 - 12:00
ትምህርቱ የሚሰጠው፡- ከሰኔ 30, 2017 ጀምሮ
የሚሰጠው የትምህርት አይነት :-
1. ቁርአን
2. አቂዳ
3. ሐዲስ
4. ፊቅህ
ማሳሰቢያ፡-
1. የተማሪ ኮታ ከሞላ ምዝገባ ስለሚቆም ቦታ ሳይሞላባችሁ በጊዜ እንድትመዘገቡ ይሁን።
2. ከላይ የተጠቀሰውን መስፈርት የሚያሟሉ ተማሪዎች ወላጆች በአካል በመቅረብ ወይም በተቀመጠው አድራሻ በመደወል ማስመዝገብ ይችላሉ ::
3. ትምህርቱ የሚሰጠው እስከ 9፡30 ስለሆነ ለምሳ መውጣት ስለማይቻል ተማሪዎች ምሳ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል፡፡
ለበለጠ መረጃ፡ በስልክ ቁጥር፡ 09-51-51-83-83
በመድረሳው ቴሌግራም ቻናል፡ www.tg-me.com/medresetulislah
Forwarded from مدرسة الإصلاح (አልኢስላሕ መድረሳ)
🔵 ዛሬ ምሽት
ተከታታይ የተፍሲር ፕሮግራሙ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ ዛሬ በሰአቱ ይቀጥላል።
📖وقفات مع سورة القصص
ቆይታ ከሱረህ አልቀሰስ ጋር
🎤 በአሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ኢብኑ ያሲን አልለተሚ ጣፋጭ ገለፃ
የነብይላህ ሙሳ አለይሂሰላም ደዕወህ በቀጥታ ከአላህ ንግግር (ከቁርኣን) በሰፊው ይተረካል።
ኢን ሻእ አላህ
ቦታ ፡አል ኢስላህ መድረሳ
https://www.tg-me.com/medresetulislah
ተከታታይ የተፍሲር ፕሮግራሙ ከመግሪብ እስከ ዒሻእ ዛሬ በሰአቱ ይቀጥላል።
📖وقفات مع سورة القصص
ቆይታ ከሱረህ አልቀሰስ ጋር
🎤 በአሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ኢብኑ ያሲን አልለተሚ ጣፋጭ ገለፃ
የነብይላህ ሙሳ አለይሂሰላም ደዕወህ በቀጥታ ከአላህ ንግግር (ከቁርኣን) በሰፊው ይተረካል።
ኢን ሻእ አላህ
ቦታ ፡አል ኢስላህ መድረሳ
https://www.tg-me.com/medresetulislah
Telegram
مدرسة الإصلاح (አልኢስላሕ መድረሳ)
ይህ ቻናል ፉሪ (በተለምዶ ኑሪ ሜዳ ባጃጅ ተራ ተብሎ የሚጠራው) አካባቢ የሚገኘው የአል ኢስላሕ መድረሳ ኦፊሺያል የቴሌግራም ቻናል ነው። በአላህ ፍቃድ በመድረሳው የሚሰጡና በተለያዩ የሰለፊየህ ዱዓቶች፣ ኡስታዞችና መሻኢኾች የሚተላለፉ መልዕክቶች (በድምፅም ይሁን በፅሑፍ) ይተላለፉበታል። ለወዳጅ ዘመድዎ ያስተዋውቁት።
https://www.tg-me.com/medresetulislah
https://www.tg-me.com/medresetulislah
👉 አላህን በየትኛው ፀጋ እናመስግነው ? በሚሰትረው ድብቅ ወንጀላችን ወይስ በሚውልልን ግልፁ ፀጋ ?
سٌئل أحد السلف :
كيف أصبحت؟
قال : أصبحنا وبنا من نعم الله
ما لا نحصيه مع كثرة ما نعصيه
فما ندري أيهما نشكر ؟!
أجميل ما ظَهر
أم قبيح ما ستر
[ الشكر ] لابن أبي الدنيا (٦٦/١).
🔷 ከሰለፎች ለአንዱ እንዲህ ተብሎ ተጠየቀ
እንዴት አነጋህ ?
እንዲህ አለ :-
" ከምናምፀው በበለጠ ብዙ የአላህ ኒዕማ ላይ ( አነጋሁ )
የትኛውን እንደምናመሰግን አላውቅም
አላህ የሚወደው ግልፁ ( በሆነው ፀጋ )
ወይስ በሚሰትረው ድብቅ መጥፎ ( ወንጀል )
http://www.tg-me.com/bahruteka
سٌئل أحد السلف :
كيف أصبحت؟
قال : أصبحنا وبنا من نعم الله
ما لا نحصيه مع كثرة ما نعصيه
فما ندري أيهما نشكر ؟!
أجميل ما ظَهر
أم قبيح ما ستر
[ الشكر ] لابن أبي الدنيا (٦٦/١).
🔷 ከሰለፎች ለአንዱ እንዲህ ተብሎ ተጠየቀ
እንዴት አነጋህ ?
እንዲህ አለ :-
" ከምናምፀው በበለጠ ብዙ የአላህ ኒዕማ ላይ ( አነጋሁ )
የትኛውን እንደምናመሰግን አላውቅም
አላህ የሚወደው ግልፁ ( በሆነው ፀጋ )
ወይስ በሚሰትረው ድብቅ መጥፎ ( ወንጀል )
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
👉 ሱማመተ ኢብኑል ኣሳል
ከነብዩ - ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም - ድንቅ የዳዕዋ መንገዶች አንዱ ለበደሉዋቸው መልካም በመዋል የእስልምና ፍቅር እንዲያድርባቸው ማድረግ ነበር ።
ከእነዚህ ገጠመኞች አንዱ አቡ ሁረይራ ያወሩትና ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡት የሱማማህ ገጠመኝ ነው ።
" የአላህ መልእክተኛ ከኸንደቅ ዘመቻ በኀላ የተለያዩ ሰራዊቶችን በተለያየ መስመር የመዲናን ዙሪያ እንዲቃኝና ፀጥታዋን እንዲያስጠብቅ እንዲሁም ያሉበትን የሀይል ሚዛን ለእነርሱ መድፋት ለሌሎች ለማሳየት ይልኩ ነበር ።
ከእነዚህ ውስጥ ሙሀመድ ኢብኑ መስለማ የሚመራው ሰርያ ( ሰራዊት ) በቅኝት ላይ እያለ ከሙሰይለመተል ከዛብ ነብይ ነኝ ባይ ነብዩን እንዲገድል የቤት ስራ ተሰጥቶት እሳቸውን ለመግደል ወደ መዲና ሲጓዝ ከነበረው ሱማማህ ጋር ይገናኙና ይዘውት ይመጣሉ ። ወደ መስጂድ ወስደው ከምሶሶ ጋር ያስሩትና ወደ ነብዩ ይሄዱና የሆነውን ይነግሯቸዋል ።
እሳቸውም ወደ መስጂድ ሄደው አጠገቡ ደርሰው ሱማማ ሆይ ምን አዲስ ነገር አለህ አሉት ።
እሱም በልበ ሙሉነት እንዲህ አላቸው :–
ሙሀመድ ሆይ ብትገል ደሙ የሚያጠራለት ያለውን ሰው ነው ምትገለው !
ብትምር አመስጋኝን ነው የምትምረው !
ገንዘብ ከፈለግህ ጠይቅ የፈለግኸው ይሰጠሃል ። አላቸው ! እሳቸውም ትተውት ሄዱ በዚህ ሁኔታ መስጂድ ውስጥ ያለውን አደብ ዒባዳ ሶሃቦች ለሳቸው ያላቸውን ክብር እርስ በርሳቸው መሃል ያለው ፍቅር እያየ አደረ ። ጠዋት መጥተው ተመሳሳይ ጥያቄ ጠየቁት ። እሱም ተመሳሳይ መልስ መለሰላቸው ። በዛው ሁኔታ ትተውት ሄዱ ። እርሱም ያንኑ ሁኔታ እያየ ቆየ በሶስተኛው ቀን ጠዋት ተመልሰው ያንኑ ጥያቄ ጠየቁት ። እሱም ያንኑ መልስ መለሰላቸው ።
ከዛም ለሶሃባዎች ፍቱና ልቀቁት ይሂድ አሏቸው ።
ተፈታ ፀጥ ብሎ ወጥቶ ሄደ ከዛም ወንዝ ሲደርስ ሰውነቱን ታጥቦ ተመልሶ መጥቶ የምስክርነት ቃል በመስጠት እስልምናን ተቀበለ ። ከዛም እንዲህ አለ :– በአላህ ይሁንብኝ እኔ ዘንድ ከፊቶች ሁሉ የተጠላ ፊት ያንተ ፊት ነበር ። አሁን ግን ከፊቶች ሁሉ የተወደደ ፊት ያንተ ፊት ሆነ ። ከእምነት ሁሉ የተጠላ እምነት ያንተ እምነት ነበር ። አሁን ግን ከእምነቶች ሁሉ ተወዳጁ ያንተ እምነት ሆኗል አላቸው ። ከዛም ተሰናብቷቸው ወደ የማማ ሲሄድ ወደ መካ ሄዶ ዑምራ አድርጎ ለመሄድ ወስኖ መካ ሄዶ ጧፍ ሲያደርግ የመካ ሹማምንቶች እስልምናን በመቀበሉ አነወሩት እሱም ከአሁን በኀላ ከየማማ አንድ ፍሬ ስንዴ ነብዩ ሳይፈቅዱ አይመጣላችሁም አላቸው ።
የማማ ከደረሰ በኀላም ለመካ ሰዎች ማንም ምንም አይነት ቀለብ እንዳይሸጥላቸው አዘዘ !
ማእቀብ ተጣለባቸው ። የመካ ከሃዲያን ነብዩን በዝምድና ይሁንብህ ሱማማህ ፈቃድ እንዲሰጥ ንገርልን ብለው መልእክተኛ ላኩ ።እሳቸውም ፍቀድላቸው ብለው ፃፉለት ። እሱም መልእክቱን ካነበበ በኀላ ፈቀደላቸው " !!!! ::
ይህ ነው የመልካም ስነምግባር ዳዕዋ ፋሬ
እኛ የት ነን ?
አላህ ያግራልን ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
ከነብዩ - ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም - ድንቅ የዳዕዋ መንገዶች አንዱ ለበደሉዋቸው መልካም በመዋል የእስልምና ፍቅር እንዲያድርባቸው ማድረግ ነበር ።
ከእነዚህ ገጠመኞች አንዱ አቡ ሁረይራ ያወሩትና ቡኻሪና ሙስሊም የዘገቡት የሱማማህ ገጠመኝ ነው ።
" የአላህ መልእክተኛ ከኸንደቅ ዘመቻ በኀላ የተለያዩ ሰራዊቶችን በተለያየ መስመር የመዲናን ዙሪያ እንዲቃኝና ፀጥታዋን እንዲያስጠብቅ እንዲሁም ያሉበትን የሀይል ሚዛን ለእነርሱ መድፋት ለሌሎች ለማሳየት ይልኩ ነበር ።
ከእነዚህ ውስጥ ሙሀመድ ኢብኑ መስለማ የሚመራው ሰርያ ( ሰራዊት ) በቅኝት ላይ እያለ ከሙሰይለመተል ከዛብ ነብይ ነኝ ባይ ነብዩን እንዲገድል የቤት ስራ ተሰጥቶት እሳቸውን ለመግደል ወደ መዲና ሲጓዝ ከነበረው ሱማማህ ጋር ይገናኙና ይዘውት ይመጣሉ ። ወደ መስጂድ ወስደው ከምሶሶ ጋር ያስሩትና ወደ ነብዩ ይሄዱና የሆነውን ይነግሯቸዋል ።
እሳቸውም ወደ መስጂድ ሄደው አጠገቡ ደርሰው ሱማማ ሆይ ምን አዲስ ነገር አለህ አሉት ።
እሱም በልበ ሙሉነት እንዲህ አላቸው :–
ሙሀመድ ሆይ ብትገል ደሙ የሚያጠራለት ያለውን ሰው ነው ምትገለው !
ብትምር አመስጋኝን ነው የምትምረው !
ገንዘብ ከፈለግህ ጠይቅ የፈለግኸው ይሰጠሃል ። አላቸው ! እሳቸውም ትተውት ሄዱ በዚህ ሁኔታ መስጂድ ውስጥ ያለውን አደብ ዒባዳ ሶሃቦች ለሳቸው ያላቸውን ክብር እርስ በርሳቸው መሃል ያለው ፍቅር እያየ አደረ ። ጠዋት መጥተው ተመሳሳይ ጥያቄ ጠየቁት ። እሱም ተመሳሳይ መልስ መለሰላቸው ። በዛው ሁኔታ ትተውት ሄዱ ። እርሱም ያንኑ ሁኔታ እያየ ቆየ በሶስተኛው ቀን ጠዋት ተመልሰው ያንኑ ጥያቄ ጠየቁት ። እሱም ያንኑ መልስ መለሰላቸው ።
ከዛም ለሶሃባዎች ፍቱና ልቀቁት ይሂድ አሏቸው ።
ተፈታ ፀጥ ብሎ ወጥቶ ሄደ ከዛም ወንዝ ሲደርስ ሰውነቱን ታጥቦ ተመልሶ መጥቶ የምስክርነት ቃል በመስጠት እስልምናን ተቀበለ ። ከዛም እንዲህ አለ :– በአላህ ይሁንብኝ እኔ ዘንድ ከፊቶች ሁሉ የተጠላ ፊት ያንተ ፊት ነበር ። አሁን ግን ከፊቶች ሁሉ የተወደደ ፊት ያንተ ፊት ሆነ ። ከእምነት ሁሉ የተጠላ እምነት ያንተ እምነት ነበር ። አሁን ግን ከእምነቶች ሁሉ ተወዳጁ ያንተ እምነት ሆኗል አላቸው ። ከዛም ተሰናብቷቸው ወደ የማማ ሲሄድ ወደ መካ ሄዶ ዑምራ አድርጎ ለመሄድ ወስኖ መካ ሄዶ ጧፍ ሲያደርግ የመካ ሹማምንቶች እስልምናን በመቀበሉ አነወሩት እሱም ከአሁን በኀላ ከየማማ አንድ ፍሬ ስንዴ ነብዩ ሳይፈቅዱ አይመጣላችሁም አላቸው ።
የማማ ከደረሰ በኀላም ለመካ ሰዎች ማንም ምንም አይነት ቀለብ እንዳይሸጥላቸው አዘዘ !
ማእቀብ ተጣለባቸው ። የመካ ከሃዲያን ነብዩን በዝምድና ይሁንብህ ሱማማህ ፈቃድ እንዲሰጥ ንገርልን ብለው መልእክተኛ ላኩ ።እሳቸውም ፍቀድላቸው ብለው ፃፉለት ። እሱም መልእክቱን ካነበበ በኀላ ፈቀደላቸው " !!!! ::
ይህ ነው የመልካም ስነምግባር ዳዕዋ ፋሬ
እኛ የት ነን ?
አላህ ያግራልን ።
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
السلام عليكم ورحمة الله وبركاته
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
قناة رسمية
لمحاضرات ودروس الأستاذ بحرو تكا
(أبو عبيدة) الدعوة السلفية
በአላህ ፈቃድ በዚህ ቻናል የአማርኛ ትምህርቶችን እንዲሁም አጫጭር የአረብኛና የአማርኛ ፁሁፎችን
እንለቃለን
ከዚህ ቻናል ውጪ ከሌላ ቦታ ተወስደው ለሚለቀቁ
ኦዲዮዎች እውቅና አልሰጥም
https://www.tg-me.com/bahruteka
☀️የሰርግ ፕሮግራም☀️
🗓መቼ⁉️
ኢን ሻእ አላህ የፊታችን እሑድ ሰኔ ,22 2017
🔐ማነው የሚሞሸረው ⁉️
ወንድማችን ጂብሪል ሱልጣን እና እህታችን ሶፊያ ሻሚል
🕌ፕሮግራሙ የሚደምቀው የት ነው⁉️
አልኢስላሕ መድረሳ ተሰናድቶ ይጠብቃችኋል።
ፕሮግራሙ ልዩ ሰርግንና የትዳርን ህይወት በሚመለከቱ ምክሮች ይደምቃል ‼️
🎤በፕሪግራሙ ላይ ከሚታደሚ የተከበሩ እንግዶች መካካል:-
1. አሸይኽ ሐሰን ገላው ሐሰን (ሐፊዘሁላህ)
2. አሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ያሲን አልለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)
3. አሸይኽ ዩሱፍ አሕመድ (ሐፊዘሁላህ)
4. አሸይኽ አቡዘር ሐሰን (ሐፊዘሁላህ)
5. አሸይኽ ሙሐመድ ጀማል (ሐፊዘሁላህ)
👉ተጠርታችኋል‼️‼️
በአላህ ፈቃድ እጅግ ያማረና የምትጠቀሙበት ፕሪግራም ነውና አይደለም መቅረት ማርፈድ እንዳታስቡት።
https://www.tg-me.com/medresetulislah
🗓መቼ⁉️
ኢን ሻእ አላህ የፊታችን እሑድ ሰኔ ,22 2017
🔐ማነው የሚሞሸረው ⁉️
ወንድማችን ጂብሪል ሱልጣን እና እህታችን ሶፊያ ሻሚል
🕌ፕሮግራሙ የሚደምቀው የት ነው⁉️
አልኢስላሕ መድረሳ ተሰናድቶ ይጠብቃችኋል።
ፕሮግራሙ ልዩ ሰርግንና የትዳርን ህይወት በሚመለከቱ ምክሮች ይደምቃል ‼️
🎤በፕሪግራሙ ላይ ከሚታደሚ የተከበሩ እንግዶች መካካል:-
1. አሸይኽ ሐሰን ገላው ሐሰን (ሐፊዘሁላህ)
2. አሸይኽ ዐብዱልሐሚድ ያሲን አልለተሚይ (ሐፊዘሁላህ)
3. አሸይኽ ዩሱፍ አሕመድ (ሐፊዘሁላህ)
4. አሸይኽ አቡዘር ሐሰን (ሐፊዘሁላህ)
5. አሸይኽ ሙሐመድ ጀማል (ሐፊዘሁላህ)
👉ተጠርታችኋል‼️‼️
በአላህ ፈቃድ እጅግ ያማረና የምትጠቀሙበት ፕሪግራም ነውና አይደለም መቅረት ማርፈድ እንዳታስቡት።
https://www.tg-me.com/medresetulislah
👉 ሙሐረም ገባ
ዛሬ ሰኔ 18/2017 በሳውዲ ዐረቢያ ቲምየር ላይ ጨረቃ በመታየቷ የሙሐረም ወር ነገ ሰኔ 19 /2017 አንድ ብሎ የሚጀምር መሆኑ ታውቋል ።
የሙሐረም ወር የሙስሊሞች የአመተ ሂጅሪያ አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር ነው ። በመሆኑም ነገ ሙሐረም 1/1447 አ/ ሂጅሪያ ነው ማለት ነው ።
ሙስሊሞች ለሙሐረም ወር ( ለአዲስ) አመት ያላቸው እይታ ምን እንደሚመስል በሚቀጥለው ሊንክ ገብተው ያንብቡ : –
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.tg-me.com/bahruteka/6107
http://www.tg-me.com/bahruteka
ዛሬ ሰኔ 18/2017 በሳውዲ ዐረቢያ ቲምየር ላይ ጨረቃ በመታየቷ የሙሐረም ወር ነገ ሰኔ 19 /2017 አንድ ብሎ የሚጀምር መሆኑ ታውቋል ።
የሙሐረም ወር የሙስሊሞች የአመተ ሂጅሪያ አቆጣጠር የመጀመሪያ ወር ነው ። በመሆኑም ነገ ሙሐረም 1/1447 አ/ ሂጅሪያ ነው ማለት ነው ።
ሙስሊሞች ለሙሐረም ወር ( ለአዲስ) አመት ያላቸው እይታ ምን እንደሚመስል በሚቀጥለው ሊንክ ገብተው ያንብቡ : –
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://www.tg-me.com/bahruteka/6107
http://www.tg-me.com/bahruteka
Telegram
ባህሩ ተካ - Bahiru Teka
👉 የሙሐረም ወርና ሙስሊሞች
የሙሐረም ወር ከሂጅሪያ ወሮች የመጀመሪያውና አላህ ለይቶ ካላቃቸው አራቱ ወራቶች አንዱ ነው ። ይህ ወር የሂጅሪያ ወር መጀመሪያ ቢሆንም ሙስሊሞች የዘመን መለወጫ ብለው በዚህ ወር መግቢያ ላይ የተለየ የሚሰሩት ነገር የለም ።
ይልቁንም ሙስሊሞቸው ህይወታቸው የሰከንዶች ሽርፍራፊ ጥርቅም መሆኑንና እየአንዳንዱ ሽርፍራፊ በተቀነሰ ቁጥር ከእድሜያቸው እየተቀነሰና…
የሙሐረም ወር ከሂጅሪያ ወሮች የመጀመሪያውና አላህ ለይቶ ካላቃቸው አራቱ ወራቶች አንዱ ነው ። ይህ ወር የሂጅሪያ ወር መጀመሪያ ቢሆንም ሙስሊሞች የዘመን መለወጫ ብለው በዚህ ወር መግቢያ ላይ የተለየ የሚሰሩት ነገር የለም ።
ይልቁንም ሙስሊሞቸው ህይወታቸው የሰከንዶች ሽርፍራፊ ጥርቅም መሆኑንና እየአንዳንዱ ሽርፍራፊ በተቀነሰ ቁጥር ከእድሜያቸው እየተቀነሰና…
وقفات مع سورة القصص ١
🎙 አሸይኽ አብዱልሐሚድ ኢብኑ ያሲን አልለተሚ
✅ ተፍሲር ሱረቱ አልቀሰስ ክፍል 1⃣
👌 የነቢይላህ ሙሳ (ዐለይሂ ሰላም) ታሪክ ከልጅነታቸው እስከ ጎልማሳነታቸው የተዳሰሰበት።
👌 አላህ እንዴት አድርጎ ሙሳን እንደጠበቃቸው ።
👌 አላህ ከዚያም የአላህ መልእክተኛ ከእናት በላይ በጣም አዛኝ መሆናቸው።
👌 ጥንካሬ (በአጥፊ ላይ ሺዳን መጠቀም) በቦታው አስፈላጊ እንደሆነ።
🎙 በአሸይኽ አብዱልሐሚድ ኢብኑ ያሲን አልለተሚ (ሐፊዘሁላህ)
https://www.tg-me.com/abdulham/2456
https://www.tg-me.com/abdulham/2456
https://www.tg-me.com/abdulham/2456
👌 የነቢይላህ ሙሳ (ዐለይሂ ሰላም) ታሪክ ከልጅነታቸው እስከ ጎልማሳነታቸው የተዳሰሰበት።
👌 አላህ እንዴት አድርጎ ሙሳን እንደጠበቃቸው ።
👌 አላህ ከዚያም የአላህ መልእክተኛ ከእናት በላይ በጣም አዛኝ መሆናቸው።
👌 ጥንካሬ (በአጥፊ ላይ ሺዳን መጠቀም) በቦታው አስፈላጊ እንደሆነ።
🎙 በአሸይኽ አብዱልሐሚድ ኢብኑ ያሲን አልለተሚ (ሐፊዘሁላህ)
https://www.tg-me.com/abdulham/2456
https://www.tg-me.com/abdulham/2456
https://www.tg-me.com/abdulham/2456