"ቤተክርስቲያንን የሚያስቀጥሉ ሦስት ሰንሰለቶች አሉ እነርሱም:---
ትዳር ፣ ምንኩስና እና ክህነት ናቸው።
እነዚህ እክል ስለገጠማቸው ነው ቤተክርስቲያን እየተቸገረች ያለቸው እንጂ ሌሎች ሰዎች ወይም አህዛብ ክፉ ስለሆኑ አይደለም። እነሱ ደግ የሚሆኑበት ዘመን ነገም እኔ አልጠብቅም ሰይጣን ባለበት መልካም ነገር አይመጣም።
እኛ ግን የጎደለን ይህ ነው፣ በተከበረ ትዳር ፣በተከበረ ምንኩስና እና በተከበረ ክህነት ቤተክርስቲያን ትቀጥላለች።
ምሳሌ እንዴት ካልን፦
የተከበረ ትዳር:- የተከበረ መነኩሴ ይወልዳል።
የተከበረ መነኩሴ:- የተከበረን ጵጵስናን ያመጣል።
የተከበረ ጳጳስ:- የተከበረን ክህነትን ይሾምና
የተከበረው ክህነት:- የተከበረ ትዳርን ባርኮ ያጋባል። የተከበረው ትዳር መልሶ እንደገና የተከበረ ካህንን ይወልዳል።
በዚህ ዑደት ነው ቤተክርስቲያን ተጠብቃ የምትኖረው። አሁን ግን ምንጩ ደፍርሷል። ለዚህም ሁላችንም መስተካከል አለብን። አሁን እኔ ሁሉም ሥርዓት እየፈረሰ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ! ተምረን ማግባትና፣ተምረን መመንኮስም ሆነ ክህነት መያዝን ማስቀጠል አለብን።"
ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
ትዳር ፣ ምንኩስና እና ክህነት ናቸው።
እነዚህ እክል ስለገጠማቸው ነው ቤተክርስቲያን እየተቸገረች ያለቸው እንጂ ሌሎች ሰዎች ወይም አህዛብ ክፉ ስለሆኑ አይደለም። እነሱ ደግ የሚሆኑበት ዘመን ነገም እኔ አልጠብቅም ሰይጣን ባለበት መልካም ነገር አይመጣም።
እኛ ግን የጎደለን ይህ ነው፣ በተከበረ ትዳር ፣በተከበረ ምንኩስና እና በተከበረ ክህነት ቤተክርስቲያን ትቀጥላለች።
ምሳሌ እንዴት ካልን፦
የተከበረ ትዳር:- የተከበረ መነኩሴ ይወልዳል።
የተከበረ መነኩሴ:- የተከበረን ጵጵስናን ያመጣል።
የተከበረ ጳጳስ:- የተከበረን ክህነትን ይሾምና
የተከበረው ክህነት:- የተከበረ ትዳርን ባርኮ ያጋባል። የተከበረው ትዳር መልሶ እንደገና የተከበረ ካህንን ይወልዳል።
በዚህ ዑደት ነው ቤተክርስቲያን ተጠብቃ የምትኖረው። አሁን ግን ምንጩ ደፍርሷል። ለዚህም ሁላችንም መስተካከል አለብን። አሁን እኔ ሁሉም ሥርዓት እየፈረሰ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ! ተምረን ማግባትና፣ተምረን መመንኮስም ሆነ ክህነት መያዝን ማስቀጠል አለብን።"
ርዕሰ ሊቃውንት አባ ገብረ ኪዳን ግርማ
"እኔ እለምናለሁ አቺ ጸሎቴን ታሳርጊያለሽ ልጅሽም ኃጢአቴን ያስተሠርያል። የልቤን ግዳጅ ይሰጠኛል። እኔ ቁስለኛ ነኝ አቺ የመድኃኒት ሙዳይ ነሽ። ልጅሽም ባለ መድኃኒት ነው፡፡"
አርጋኖ፣ ዘሐሙስ
አርጋኖ፣ ዘሐሙስ
እመቤቴ አንቺስ ከስደት ወደ ሀገርሽ ናዝሬት ተመለሽ። የአኛስ ልብ ከአመፃና ከእርኩሰት ስደት መች ይሆን የሚመለሰው ?
አብርሂ አብርሂ ናዝሬት ሀገሩ
ንጉሥኪ በጽሐ ዘምስለ ማርያም መፆሩ
አብርሂ አብርሂ ናዝሬት ሀገሩ
ንጉሥኪ በጽሐ ዘምስለ ማርያም መፆሩ
Forwarded from ሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
"መልአከ ሰላምነ ሊቀ መላእክት ሚካኤል ሰአል ወጸሊ በእንቲአነ አዕርግ ጸሎተነ ቅድመ መንበሩ ለንጉሥ ዐቢይ"
“አንጨነቅ ይህን በማድረጋችን የምናተርፈው ምንም ነገር የለምና። ከልክ በላይ በማሰብ ራሳችንን ነው የምናሰቃየው አሰብነውም አላሰብነውም እግዚአብሔር ይሰጣል! እንዲያውም አብዛኛውን ጊዜ ሳንጨነቅ።ስለዚህ በመጨነቅ ምን እናገኛለን ራሳችንን ከመቅጣት ውጪ?”
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ድርሳን 6
ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ድርሳን 6
የይሁዳ መሳም ውጤቱ ጌታን አሳልፎ መስጠት ነው። የለንጊኖስ መውጋት ውጤቱ ልጅነት የምናገኝበትን ማየ ገቦ ማስገኘት ነው። እንዲህ ከሆነ ከይሁዳ ሰላምታ የለንጊኖስ መውጋት ይሻላል።
ማርያም ጽዮን ታቦተ ቃለ ጽድቅ መንፈቀ ዕሥራ፣ ዕጐላት እምዕጐሊሆን ከመ ኪያኪ አፍቀራ፣ አፍቀርኩኪ አፍቅርኒ እምይእዜ ለግሙራ
➥|እውነተኛው የእግዚአብሔር ቃል (ዐሠርቱ ቃላት) የተጻፉብሽ የሙሴ ታቦት (ጽላት) ነሽ፡፡ (ጊደሮች) ርግቦች ከልጆቻቸው ይልቅ አንቺን እንደወደዱ፡፡ ከዛሬ ጀምሮ ፈጽሜ አፈቅርሻለሁና ረድኤትሽ አይለየኝ፡፡
➥|እውነተኛው የእግዚአብሔር ቃል (ዐሠርቱ ቃላት) የተጻፉብሽ የሙሴ ታቦት (ጽላት) ነሽ፡፡ (ጊደሮች) ርግቦች ከልጆቻቸው ይልቅ አንቺን እንደወደዱ፡፡ ከዛሬ ጀምሮ ፈጽሜ አፈቅርሻለሁና ረድኤትሽ አይለየኝ፡፡
ባዘንኩም በተቆረቆርሁ ጊዜ የኃዘኔ መፅናኛ ነሽ። ባለቀስኩም ጊዜ የለቅሶዬ መተዊያ ነሽ። በዘመርሁ ጊዜ ለእጄ እንደ መሰንቆ ለጣቶቼም እንደበገና ነሽ። በተራብሁ ጊዜ ለሆዴ ትመግቢኛለሽ በተጠማሁ ጊዜ እኔን ለማርካት የሕይወት ውሃን የተመላሽ ነሽ። በተጨነቅሁ ጊዜ ጭንቀቴን ታርቂያለሽ። በቆሰልኩም ጊዜ ቁስሌን ታጠጊያለሽ። በበደልኩም ጊዜ ኃጢያቴን ታቀልያለሽ። በርኩሰቴም ጊዜ ንጹሕ ታደርጊኛለሽ። የደኸየሁም ጊዜ ለድህነቴ ባለጸግነት ሀብቴ ነሽ።
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ
“ጸቃውዕ ይውኅዝ እምከናፍርኪ፤ ሀሊበ ወመዓር እምታሕተ ልሳንኪ፤ወይቤላ ንዒ ንሑር ኀበ ደብረ ከርቤ ውስተ አውግረ ስሂን"
ቅዱስ ያሬድ
እንኳን አደረሳችሁ
በዓታ ለማርያም
ቅዱስ ያሬድ
እንኳን አደረሳችሁ
በዓታ ለማርያም
“የክርስቶስ ፍቅር እንደምናውቀው እና እንደምንጠብቀው “እንደሆነው የሚቀበል(accept as who they are)” አይነት ሳይሆን የክርስቶስ ፍቅር ሰዎችን እንደሆኑት የሚቀበል እና ‘አዲስ፣ዋጋ የሚታጣለት፣ታላቅ’ አድርጎ የሚለውጥ ነው።”
አበምኔት አይሪኒ
አበምኔት አይሪኒ