Forwarded from Dallol Gebeya
ከባድ ዝርፊያ ተፈፅሞብናል!
እስከ ማክሰኞ/ረቡዕ መልሰን እንከፍታለን
ዛሬ ከሩቅ ቦታ መጥታችሁ ባዶ እጃችሁን የተመለሳችሁ ደንበኞቻችን በጣም ይቅርታ!!
እስከ ማክሰኞ/ረቡዕ መልሰን እንከፍታለን
ዛሬ ከሩቅ ቦታ መጥታችሁ ባዶ እጃችሁን የተመለሳችሁ ደንበኞቻችን በጣም ይቅርታ!!
" ግብረሰዶማዊነት በሀገራችን ህግ ፍፅሙ የተከለከና በህግ የሚያስጠይቅ ተግባር ነው "
" ሀገራችን በህብረ ብሄራዊነቷ የምትታወቅና የተለያዩ ባህሎችና ወጎች ያሏት ሀገር ነች፡ " ያሉ ሲሆን ፤ " ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከማህበረሰቡ ወግና ባህል ያፈነገጡ ድርጊቶች እያጋጠሙ ነው " ብለዋል።
በከተማው አንዳንድ ሆቴሎች እና ሬስቶራንቶች የሀገሪቷን ህግ በሚጥስና ከማህበረሰቡ ወግ ተቃራኒ በሆነ መልኩ የግብረሰዶም እንቅስቃሴ መኖሩን መረጃዎች እያመለከቱ መሆኑን ህብረተሰቡ ተገንዝቦ መረጃ በመስጠት ተባባሪ እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል።
ፖሊስ ፤ ግብረሰዶማዊነት በሀገራችን ህግ ፍፅሙ የተከለከና በህግ የሚያስጠይቅ ተግባር መሆኑን ገልጾ በሚደርሰው መረጃ በመመስረት በህግ አግባብ እርምጃ እንደሚወስድ እያስታውቋል።
በዚህ ህገ-ወጥ ተግባር የሚጠረጠሩ ሆቴል ቤቶች እና ሬስቶራንቶች የሀገርቷን ህግ አክብረው የመስራት ግዴታ እንዳለባቸው አሳስቧል።
ከዚህ ጉዳይ ጋር የተያያዘ መረጃ እና ጥቆማ ያለው ማንኛውም ሰው በአቅራቢያው በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ በግንባር በመቅረብ በተጨማሪም በነፃ የስልክ መስመር 991 እና 987 እንዲሁም በ011-1- 11-01-11 እና 011-5-52-63-02 በመጠቀም መረጃና ጥቆማ መስጠት እንደሚችል የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
@dallolentertainment
" ሀገራችን በህብረ ብሄራዊነቷ የምትታወቅና የተለያዩ ባህሎችና ወጎች ያሏት ሀገር ነች፡ " ያሉ ሲሆን ፤ " ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከማህበረሰቡ ወግና ባህል ያፈነገጡ ድርጊቶች እያጋጠሙ ነው " ብለዋል።
በከተማው አንዳንድ ሆቴሎች እና ሬስቶራንቶች የሀገሪቷን ህግ በሚጥስና ከማህበረሰቡ ወግ ተቃራኒ በሆነ መልኩ የግብረሰዶም እንቅስቃሴ መኖሩን መረጃዎች እያመለከቱ መሆኑን ህብረተሰቡ ተገንዝቦ መረጃ በመስጠት ተባባሪ እንዲሆን ጥሪ አቅርበዋል።
ፖሊስ ፤ ግብረሰዶማዊነት በሀገራችን ህግ ፍፅሙ የተከለከና በህግ የሚያስጠይቅ ተግባር መሆኑን ገልጾ በሚደርሰው መረጃ በመመስረት በህግ አግባብ እርምጃ እንደሚወስድ እያስታውቋል።
በዚህ ህገ-ወጥ ተግባር የሚጠረጠሩ ሆቴል ቤቶች እና ሬስቶራንቶች የሀገርቷን ህግ አክብረው የመስራት ግዴታ እንዳለባቸው አሳስቧል።
ከዚህ ጉዳይ ጋር የተያያዘ መረጃ እና ጥቆማ ያለው ማንኛውም ሰው በአቅራቢያው በሚገኝ ፖሊስ ጣቢያ በግንባር በመቅረብ በተጨማሪም በነፃ የስልክ መስመር 991 እና 987 እንዲሁም በ011-1- 11-01-11 እና 011-5-52-63-02 በመጠቀም መረጃና ጥቆማ መስጠት እንደሚችል የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታውቋል፡፡
@dallolentertainment
አንቺን እንዲያመጣልኝ ተማከርኩ ከራሴ
በፆም በፀሎት ቆሜ በቅዳሴ
አይንሽን እንዲያሳየኝ ጧፉን አብርቼ
አድባር ገዳማት ወርጄ ወጥቼ
ለእመምኒቷ ማርያም ዣንጥላ ተስዬ
ስጠብቅ በደስታ ሌት ተቀኑን ማታ
ብማፀን አትመጪ ብፀልይ አትመጪ
እኔ ፆሜን አልተውኩ
አድባረ ገዳማት መሄዴን አላቆምኩ
በእኝህ በኛ ምክንያት አለፉ ቀናታት
ነጎዱ ወራታት ዘመኑ ዘመናት
እናም....
አንቺም ቀረሽና
እኔም ሀይሌ በዝቶ ስፀልይ ስተጋ
እግዜርን ወደድኩት አንቺን ተውኩሽና
መልካም ቀን!
@dallolentertainment
በፆም በፀሎት ቆሜ በቅዳሴ
አይንሽን እንዲያሳየኝ ጧፉን አብርቼ
አድባር ገዳማት ወርጄ ወጥቼ
ለእመምኒቷ ማርያም ዣንጥላ ተስዬ
ስጠብቅ በደስታ ሌት ተቀኑን ማታ
ብማፀን አትመጪ ብፀልይ አትመጪ
እኔ ፆሜን አልተውኩ
አድባረ ገዳማት መሄዴን አላቆምኩ
በእኝህ በኛ ምክንያት አለፉ ቀናታት
ነጎዱ ወራታት ዘመኑ ዘመናት
እናም....
አንቺም ቀረሽና
እኔም ሀይሌ በዝቶ ስፀልይ ስተጋ
እግዜርን ወደድኩት አንቺን ተውኩሽና
መልካም ቀን!
@dallolentertainment
Telegram
dallol Entertainment
Heyyy, my name is NuTi and i make reaction and vlog videos. Watch, like and share my videos if you like them. Subscribe to my channel. Thanks for your support.
November Ethiopian Proverbs
የሀምሌን ውሀ ጥም የህዳርን ራብ የሚያውቅ ያውቀዋል!
የክፉ ሰው ተዝካር ውሀ ያስወስዳል በህዳር!
የሀምሌን ውሀ ጥም የህዳርን ራብ የሚያውቅ ያውቀዋል!
የክፉ ሰው ተዝካር ውሀ ያስወስዳል በህዳር!
Forwarded from TIKVAH-ETHIOPIA
#Update
አቶ ተመስገን ጥሩነህ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ።
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን በ15ኛ መደበኛ ስብሰባው የአቶ ተመስገን ጥሩነህን ሹመት አጽድቋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአቶ ተመስገንን የሥራ ልምድ ዘርዝረው ለምክር ቤቱ ባቀረቡት መሰረት ምክር ቤቱ በሙሉ ድምጽ ሹመቱን ማጽደቁን ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ / etv ዘግቧል።
@tikvahethiopia
አቶ ተመስገን ጥሩነህ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ።
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የስራ ዘመን በ15ኛ መደበኛ ስብሰባው የአቶ ተመስገን ጥሩነህን ሹመት አጽድቋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአቶ ተመስገንን የሥራ ልምድ ዘርዝረው ለምክር ቤቱ ባቀረቡት መሰረት ምክር ቤቱ በሙሉ ድምጽ ሹመቱን ማጽደቁን ብሔራዊ የቴሌቪዥን ጣቢያ / etv ዘግቧል።
@tikvahethiopia