This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአውሮፓ የሚኖር የኤርትራ ተወላጅ አቶ ዮናስ ስለ አስብ የተናገረው
ትርጉም በወዲ ሻምበል
" መቶ ሚሊዮን ህዝብ እንዴት ነው ባህር ስጡኝ ብሎ የሚለምነው?አይሆንም እራስህ ነው መውሰድ ያለብህ፣ ይሄ ማለት ልክ የ40 ዓመት ጎረምሳ የሁለት ዓመት ህፃን ልጅ መንገድ ላይ አታልፍም ብሎ ማሳለፍ ያገደው እንደዛ ማለት ነው። ኤርትራውያን ምን ይላሉ ህግ አለ አይችሉም፣ ባህሩ የኤርትራ ነው፣ኤርትራ ደግሞ የኢትዮጵያ ናት።ላለፉት አምስት ሺህ ኤርትራውያን ኢትዮጵያዊ ሆነን በአማርኛ ቋንቋ ስናወራ የነበርን ነን።ለማለት የፈለኩት አብይ አህመድ ባህሩ የእናንተ ነው ትግራይ ፅምዶ አትበሉ ከአማራ፣ከኦሮሞ ጋር ተስማምታችሁ አንዲት ታላቅዋን አቢስኒያ አድርጓት። ይሄው በአፋር መንገድ ዘጉት መኪኖች አይሄዱም። ምን ያድርጉ አሜሪካ የሚኖር እንድ ውዳቂ ስሙን የማይፅፍ ስታሊን እና አንድ ቆሻሻ ላይ ተጥሎ የነበረ ዓወል ሲእድ ስሙን የማይፅፍ ፅምዶ ፅምዶ እያሉ"። አቶ ዮናስ
ትርጉም በወዲ ሻምበል
" መቶ ሚሊዮን ህዝብ እንዴት ነው ባህር ስጡኝ ብሎ የሚለምነው?አይሆንም እራስህ ነው መውሰድ ያለብህ፣ ይሄ ማለት ልክ የ40 ዓመት ጎረምሳ የሁለት ዓመት ህፃን ልጅ መንገድ ላይ አታልፍም ብሎ ማሳለፍ ያገደው እንደዛ ማለት ነው። ኤርትራውያን ምን ይላሉ ህግ አለ አይችሉም፣ ባህሩ የኤርትራ ነው፣ኤርትራ ደግሞ የኢትዮጵያ ናት።ላለፉት አምስት ሺህ ኤርትራውያን ኢትዮጵያዊ ሆነን በአማርኛ ቋንቋ ስናወራ የነበርን ነን።ለማለት የፈለኩት አብይ አህመድ ባህሩ የእናንተ ነው ትግራይ ፅምዶ አትበሉ ከአማራ፣ከኦሮሞ ጋር ተስማምታችሁ አንዲት ታላቅዋን አቢስኒያ አድርጓት። ይሄው በአፋር መንገድ ዘጉት መኪኖች አይሄዱም። ምን ያድርጉ አሜሪካ የሚኖር እንድ ውዳቂ ስሙን የማይፅፍ ስታሊን እና አንድ ቆሻሻ ላይ ተጥሎ የነበረ ዓወል ሲእድ ስሙን የማይፅፍ ፅምዶ ፅምዶ እያሉ"። አቶ ዮናስ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“ስብሃት ነው እኔን ተንኮል ያስተማረኝ” ወዲ ረዳ።
በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ በቅርቡ ከድሮን ጥቃት ጋር በተያያዘ ኤምባሲያቸው ያወጣው መግለጫ “በስህተት ነው” ሲሉ ገለጹ።
በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ኤምባሲያቸው ግንቦት 15 ቀን 2017 “የፌደሬል መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” በሚል የተላለፈው መልዕክት በስህተት ነው ሲሉ ገልፀው፤ መልዕክቱ “በአስተዳደራዊ ስህተት” የተካተተ ነበር ሲሉ በምክንያትነት አስቀምጠዋል።
"ስህተት ነበር፤ ስህተት ነበር ከማለት ውጭ ምንም ተጨማሪ የሚገለጽም ይሁን የሚቀነስ ነገር የለውም በመጀመሪያ የተጻፈውን የመግለጫውን ረቂቅ ነበር የተጠቀሙት፤ እኔ ያላየሁት እና ያላፀደኩትን ነው የተጠቀሙት፤ ይህም በአስተዳደራዊ ችግር የተፈፀመ እና እንዳለመታደል ሁኖ ተላለፈ” ሲሉ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ኤምባሲያቸው ግንቦት 15 ቀን 2017 “የፌደሬል መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” በሚል የተላለፈው መልዕክት በስህተት ነው ሲሉ ገልፀው፤ መልዕክቱ “በአስተዳደራዊ ስህተት” የተካተተ ነበር ሲሉ በምክንያትነት አስቀምጠዋል።
"ስህተት ነበር፤ ስህተት ነበር ከማለት ውጭ ምንም ተጨማሪ የሚገለጽም ይሁን የሚቀነስ ነገር የለውም በመጀመሪያ የተጻፈውን የመግለጫውን ረቂቅ ነበር የተጠቀሙት፤ እኔ ያላየሁት እና ያላፀደኩትን ነው የተጠቀሙት፤ ይህም በአስተዳደራዊ ችግር የተፈፀመ እና እንዳለመታደል ሁኖ ተላለፈ” ሲሉ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከዚህ ደብር ይነሳ እና የኦሮምያን ድንበር አቋርጦ አንገት በስመ አብ እያለ ይሸልታል ከድነዚህ አይነት ደንቆሮ ጋር ነው በአንድነት ሆነን ለኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራሲ እናመጣለን የሚሉን ተንበርካኪዎቹ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የልደቱ እና መሰል በህውሃት ጀርባ ተንጠልጥለን ለህዋት ባርያ ሆነን ህዝባችንን እየጨፈጨፍን እያስገበርንላቸው እንኖራለን የሚሉ በጠቅላላ ህውሃት በጦርነት እንድትመለስ ሚፈልጉ ናቸው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በዚህ በያዝነው ሳምንት እጃቸውን ለመከላከያ ደቡብ እዝ በሰላም የሰጡት የኦነግ ሸኔ አዛዥ ጃል ቦና ባሪ እና የቡድኑ ጠቅላላ ስምሪት ሃላፊ ጃል አቡሎሻይ ቦንሳ የትጥቅ ትግሉ ትክክል እንዳልሆነ ተናገሩ።
መረጃ
ስምንት ኦሮሞዎች በሻቢያ ግብዣ አስመራ ጥሪ እንደተደረገላቸው አዲስ ኮምፖስ መረጃውን አጋርቷል።
ከህውሃት ሸሽተው አፋር ላይ እየተደራጁ ያሉ የትግራይ ሃይሎች ገብተው ለመምታት ሻቢያ እና ህውሃት ተስማምተዋል።
የህዳሴ ግድብ ከመመረቁ በፊት ለማደናቀፍ ሻቢያ ባንዳዎቹን ትእዛዝ ሰጥቷል
https://www.youtube.com/live/_QqUefTc1Cg?si=bJ-i3JgfWZvHYtes
ስምንት ኦሮሞዎች በሻቢያ ግብዣ አስመራ ጥሪ እንደተደረገላቸው አዲስ ኮምፖስ መረጃውን አጋርቷል።
ከህውሃት ሸሽተው አፋር ላይ እየተደራጁ ያሉ የትግራይ ሃይሎች ገብተው ለመምታት ሻቢያ እና ህውሃት ተስማምተዋል።
የህዳሴ ግድብ ከመመረቁ በፊት ለማደናቀፍ ሻቢያ ባንዳዎቹን ትእዛዝ ሰጥቷል
https://www.youtube.com/live/_QqUefTc1Cg?si=bJ-i3JgfWZvHYtes
YouTube
ለአዲስ ኮምፓስ የደረሰው መረጃ
በወሎ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የኦነግ ሸኔ አባላት የህዝባቸውን ስቃይ ለመቀነስ ሰላምን መርጠው ገብተዋል።
የጦርነት ጥሩ የሰላም መጥፎ የለውም ሁሉም መመለስ አለበት።
የጦርነት ጥሩ የሰላም መጥፎ የለውም ሁሉም መመለስ አለበት።
ኢልማ ገልማ
አባ ገዳ ርቱእ ጀማ
ብፁእ ጀማ
ለካ አንተ ነህ
አባ ገዳ ኢልማ ገልማ
ያደ ኦሮሞ ሻማ
ዋቃ ገዲ ነማ ኦሊን ሱማ
አከ ሱማ
የተሰኘዉ እንደ አክሱማ
የተባልከዉ ፍፁም ጀማ
ለካ አንተ ነህ...!
#ቱለማ ❤
አባ ገዳ ርቱእ ጀማ
ብፁእ ጀማ
ለካ አንተ ነህ
አባ ገዳ ኢልማ ገልማ
ያደ ኦሮሞ ሻማ
ዋቃ ገዲ ነማ ኦሊን ሱማ
አከ ሱማ
የተሰኘዉ እንደ አክሱማ
የተባልከዉ ፍፁም ጀማ
ለካ አንተ ነህ...!
#ቱለማ ❤
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአብይ ጥላቻ እና ፍራቻ በሻቢያ ጥላ ስር ተስባስቡ እንጂ ቢገናኙ ይተራረዳሉ