Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እውነቱ ይሄው ነው አባታችን "ወያኔ ሰው የሚበላ ነው ይሉናል።
"ከእኔ ጀምሮ እንዳ ኢየሱስ ላይ አባቴ ወንድሞቼ ተዋድቀናል!ቀጥሎ ደግሞ ልጆቼ በደርግ ጊዜ አልቀዋል! ወያኔ ሰው የሚበላ ነው"።
እኛም እንላለን ወያኔ ኢትዮጵያን ዘርፎ ገድሎ ቀርጥፎ የበላ ነው
"ከእኔ ጀምሮ እንዳ ኢየሱስ ላይ አባቴ ወንድሞቼ ተዋድቀናል!ቀጥሎ ደግሞ ልጆቼ በደርግ ጊዜ አልቀዋል! ወያኔ ሰው የሚበላ ነው"።
እኛም እንላለን ወያኔ ኢትዮጵያን ዘርፎ ገድሎ ቀርጥፎ የበላ ነው
ዘርፈ ብዙው የአረንጓዴ አሻራ ጠቀሜታ!!
የኢትዮጵያን የተራቆቱ ተራሮች እናአካባቢዎች:የታላላቅ ወንዞቻችንን ተፋሰሶች በአረንጓዴ ዓሻራ መርሃ ግብር መልሶ አረንጓዴ ማልበስ: የአፈር መሸርሸርን በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ
👉🏾የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ
👉🏾እየገነባናቸው ያሉ ግድቦችን ከደለል በመጠበቅ ለረዥም ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ እጅግ ወሳኝ ተግባር ነው!
👉🏾የአየር ንብረትን በመከላከል እና በመቋቋም ከተፈጥሮ ጋር ለመታረቅም ወሳኝ ሒደት ነው!
#Ethiopia #ClimateDiplomacy #PlantingOurPrint #GreenLegacy
የኢትዮጵያን የተራቆቱ ተራሮች እናአካባቢዎች:የታላላቅ ወንዞቻችንን ተፋሰሶች በአረንጓዴ ዓሻራ መርሃ ግብር መልሶ አረንጓዴ ማልበስ: የአፈር መሸርሸርን በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ
👉🏾የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ
👉🏾እየገነባናቸው ያሉ ግድቦችን ከደለል በመጠበቅ ለረዥም ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ እጅግ ወሳኝ ተግባር ነው!
👉🏾የአየር ንብረትን በመከላከል እና በመቋቋም ከተፈጥሮ ጋር ለመታረቅም ወሳኝ ሒደት ነው!
#Ethiopia #ClimateDiplomacy #PlantingOurPrint #GreenLegacy
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሃይማኖት እና ወንድ ጠል የግብረሰዶም ስብስብ feminist በሚል ሽፋን ሲያራምዱ የነበረውን አሁን ግልፅ እያደረጉት ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኤርትራዊ ወንድማችን ተማፅኖ
አማራ ክልል ውስጥ ካሉ የፋኖ ሀይሎች እማይዋጋው እና ጉዳት እማያስተናግደው የጎጃም ፋኖ ነው !
የጎጃም ፋኖ ከሌሎች እሚለየው ከፌደራል እስከ ክልል ባለስልጣናት ፣ ከመከላከያ አዛዥ እስከ አድማ በታኝ አዛዦች ፣ ከፌደራል እስከ ክልል ደህንነቶች እያንዳንዷን የመንግስት ፀጥታ ሀይል እንቅስቃሴ መረጃ ይሰጣቸዋል ።
የጎጃም ፋኖ ይሄ ሁሉ የተሟላ መረጃ ስለሚሰጠው ጉዳት አያስተናግድም ። በዚህም ምክንያት ውጊያ አይዋጋም ። መከላከያ ሲሄድባቸው ይጠፋሉ ሲወጣ ወደ ቦታቸው ተመልሰው ይፎክራሉ ።
ይሄ ብቻ ሳይሆን የጎጃም ካድሬዎች እሚጠሉትን ካድሬ ወይም የፖሊስ አመራር ለእነሱ መረጃ በመስጠትና እሚገቡበትን በማመቻቸት እሚያስመቱ በዚሁ የጎጃም ፋኖ ነው ። በተቃራኒው ፋኖዎችም ከእነሱጋ ተጣልቶ የወጣን ወይም እማይፈልጉትን ፋኖ ለመከላከያ ጠቁመው ያስመታሉ ።
ይሄ ሀይል ከጎጃም ብልፅግና እና ከብዙ የመከላከያ አመራር ጋር አብሮ በመስራት ከፍተኛ የመሳሪያ ኮንትሮባንድ ንግድ በጋራ እየነገደ ነው ።
ስለዚህ የወሎ ፋኖ የጎንደር ፋኖ የሸዋ ፋኖ አትሸወዱ በህይወት ብትኖሩልን ለሀገራችሁም አንድ ቀን ትጠቅማላችሁ። ግቡ
የጎጃም ፋኖ ከሌሎች እሚለየው ከፌደራል እስከ ክልል ባለስልጣናት ፣ ከመከላከያ አዛዥ እስከ አድማ በታኝ አዛዦች ፣ ከፌደራል እስከ ክልል ደህንነቶች እያንዳንዷን የመንግስት ፀጥታ ሀይል እንቅስቃሴ መረጃ ይሰጣቸዋል ።
የጎጃም ፋኖ ይሄ ሁሉ የተሟላ መረጃ ስለሚሰጠው ጉዳት አያስተናግድም ። በዚህም ምክንያት ውጊያ አይዋጋም ። መከላከያ ሲሄድባቸው ይጠፋሉ ሲወጣ ወደ ቦታቸው ተመልሰው ይፎክራሉ ።
ይሄ ብቻ ሳይሆን የጎጃም ካድሬዎች እሚጠሉትን ካድሬ ወይም የፖሊስ አመራር ለእነሱ መረጃ በመስጠትና እሚገቡበትን በማመቻቸት እሚያስመቱ በዚሁ የጎጃም ፋኖ ነው ። በተቃራኒው ፋኖዎችም ከእነሱጋ ተጣልቶ የወጣን ወይም እማይፈልጉትን ፋኖ ለመከላከያ ጠቁመው ያስመታሉ ።
ይሄ ሀይል ከጎጃም ብልፅግና እና ከብዙ የመከላከያ አመራር ጋር አብሮ በመስራት ከፍተኛ የመሳሪያ ኮንትሮባንድ ንግድ በጋራ እየነገደ ነው ።
ስለዚህ የወሎ ፋኖ የጎንደር ፋኖ የሸዋ ፋኖ አትሸወዱ በህይወት ብትኖሩልን ለሀገራችሁም አንድ ቀን ትጠቅማላችሁ። ግቡ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከ 34 ዓመት በፊት ሁለት ወንበዴዎ'ች አንደኛው አስመራ ሌላኛው አራት ኪሎ ገብተው የተፈጥሮን እውነት አዛብተው ኢትዮጵያን ከተፈጥሮ ድንበሯ ቀይ ባህር አርቀዋት ቆይተዋል። በሻቢያ የተገዙ የባዕዳን ተላላኪ ባንዳዎች ምንም ህፍረት ሳይሰማቸው ከሻቢያ ወግነው ኢትዮጵያ የባህር በር እንዳታስመልስ እየሰሩ ነው እነዚህን ባንዳዎች እስከ መጨረሻ ታግለን እንፋረዳቸዋለን።
ቀይ ባህር የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ወሰን ሆኖ ጸንቶ ኖሯል !!
ቀይ ባህር የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ወሰን ሆኖ ጸንቶ ኖሯል !!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
“የሻቢያ ተላላኪው ፋኖ” እጀ ጥበብ (ድግምት) ሰርተሀል ብለው መነኩሴ ሲገርፉ ነው
ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ የተበታተነው ፋኖ ድል አደረገ ብለው ሲያዘዋውሩት የነበረው ፎቶ ከሁለት ዓመት በፊት በስሜን ጦርነት የተከሰተ ነው።
የናይጀሪያ መንግስት በመጪው የክረምት ወራት መጠነሰፊ የአረንጓዴ አሻራ ንቅናቄ እንደሚያከናውን የሃገሪቱ ምክትል ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ አሳታወቁ።
ምክትል ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ከፍተኛ መነሳሳትን እንደፈጠረባቸው በተረጋገጠ “X” ገጻቸው ባጋራት መልእክት ላይ አስፍረዋል።
የናይጀሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት ካሺም ሼቲማ በሁለቱ ሃገራት ግንኙነት በተለይም ኢኮኖሚያዊ ግንኙነትን በማሳደግ ዙሪያ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር ለመምከር አዲስ አበባ ከነበራቸው ቆይታ ጎን ለጎን በትናንትናው እለት የ 2017 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻን ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር አስጀምረዋል።
🇪🇹🤝🇳🇬
ቀይ ባህር የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ድንበር ሆኖ ጸንቶ ይኖራል!
ምክትል ፕሬዚዳንት ካሺም ሼቲማ የኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ዘመቻ ከፍተኛ መነሳሳትን እንደፈጠረባቸው በተረጋገጠ “X” ገጻቸው ባጋራት መልእክት ላይ አስፍረዋል።
የናይጀሪያ ምክትል ፕሬዝዳንት ካሺም ሼቲማ በሁለቱ ሃገራት ግንኙነት በተለይም ኢኮኖሚያዊ ግንኙነትን በማሳደግ ዙሪያ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር ለመምከር አዲስ አበባ ከነበራቸው ቆይታ ጎን ለጎን በትናንትናው እለት የ 2017 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻን ከኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጋር አስጀምረዋል።
🇪🇹🤝🇳🇬
ቀይ ባህር የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ድንበር ሆኖ ጸንቶ ይኖራል!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይኼው ነው!
ከአድሎ፣ ከተረት ተረት የፀዳች ቤተ ክርስቲያን እንሻለን። ፖለቲከኞች እና ዘረኞችን ከቤተክርስቲያን አርቁልን
እንደእነዚህ አይነት አባቶችን ያብዛልን🙏🙏🙏
ከአድሎ፣ ከተረት ተረት የፀዳች ቤተ ክርስቲያን እንሻለን። ፖለቲከኞች እና ዘረኞችን ከቤተክርስቲያን አርቁልን
እንደእነዚህ አይነት አባቶችን ያብዛልን🙏🙏🙏
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ ነብሰ በላ አረመኔ ሰሞኑን ሻቢያ ያሰማራቸውን የነ ጃዋር የነ ልደቱን ፖለቲካ ይዞ መጥቷል
ትናንት .. "ከወያኔ ሰይጣንም ቢሆን ይሻለናል" .... ብለው ነበር።
ዛሬ ደግሞ ከወያኔም ከሰይጣንም የባሰ ነው የመጣብን ... በጋራ እንታገል" ... ወንበዴው ፖለቲከኛው ጴጥሮስ
ትናንት .. "ከወያኔ ሰይጣንም ቢሆን ይሻለናል" .... ብለው ነበር።
ዛሬ ደግሞ ከወያኔም ከሰይጣንም የባሰ ነው የመጣብን ... በጋራ እንታገል" ... ወንበዴው ፖለቲከኛው ጴጥሮስ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብፁእ አቡነ ማቲያስ ሃይማኖት ውስጥ ያሉ ጦረኛ እና የሻቢያ ተላላኪ ቄሶች እና ጳጳሳት አውግዘዋል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
“...የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ እረፍት የማይወዱ የስራ ሰው ናቸው። በቀጥታ ወደችግኝ መትከል የገባሁት ለዚያ ነው... በጉለሌ ወረዳ ሽሮ ሜዳ አካባቢ እንደመኖራችን ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር በጋራ ሆነን አረንጓዴ አሻራችንን በማሳረፍ ማህበራዊ ኃላፊነታችንን በመውጣታችን ከፍ ያለ ደስታ ይሰማናል። በዚህ አጋጣሚ ሁሉም ዜጋ ችግኝ እንዲተክል አደራ እላለሁ...”
— ኧርቭን ሆሴ ማሲንጋ፣ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር
— ኧርቭን ሆሴ ማሲንጋ፣ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር