Telegram Web Link
"40 ዓመት ሙሉ በመሀከላቸው ተገኝቼ ገዳን እና ባህላቸውን ሳጠና አንድም ሰው ለምንድነው ምትጠይቀን፣ ምን ፈልገህ ነው የመጣሀው ያለኝ ሰው አጋጥሞኝ አያውቅም። ምክንያቱም ኦሮሞ ሀቀኛና ግልፅ ስለሆነ የሚደብቀውና የሚያፍርበት ታሪክ የለውም፣ ብቻ ሳይሆን ሁሉንም እንደራሳቸው የሚያዩና አቃፊ ቅን ህዝቦች ናቸው።"
ፕሮፌሰር አስመሮም ለገሰ !

"During the last forty years, when I have been learning, thinking, and writing about the Oromo and their institutions, not a single Oromo elder has ever asked me, ‘Why have you studied our culture?’ The reason is clear: Oromo culture is a culture built on trust and on the presumption that people have no hidden or evil motives for doing what they do. That presumption continues as long as the individual does not commit an act that violets their trust. That is also the ethical premise of their democratic way of life."

(Prof. Asmarom Legesse, Oromo Democracy: An Indigenous Political System, p. 296)
Yoseph Mulugeta Baba
24
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ኮሊደር ልማት በጆሀንስበርግ ሊጀመር ነው ...አዲስ አበባ ለጆሀንስበርግ እንደ ሞዴል ቀርባለች ......ጆሀንስበርግ አዲስ አበባን መምሰል አለባት እየተባለ ነው::
14👍6
ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ ፊታውራሪ ናት። በርካታ ወዳጆች፣ ጥቂት የማይባሉ ጠላቶች ያላት አገር።

ህዝባችንን በአስተማማኝነት የሚመግብ ጠንካራ ኢኮኖሚ እንደሚያስፈልገን ሁሉ አገራዊ ጥቅማችንን የሚያስጠብቅ አይበገሬ ሰራዊትም ያስፈልገናል። በነገራችን ላይ ወደፊት እየሄድን ብቻ ሳይሆን በፍጥነት እየከነፍን ነው።

ይህ ከታች የምትመለከቱት በእኛው ልጆች በአገራችን ምድር የተሰራ ሰው አልባ አውሮፕላን (Drone) ነው። ሰው አልባ አውሮፕላኑ የመንግስት እና የግሉ ዘርፍ ትብብር ውጤት ነው። ሰሪው ኩባንያ SkyWin Aueronatics Industries ይሰኛል። አገር በቀል ኩባንያ።

ሰው አልባ አውሮፕላኑ ለተለያዩ ዓላማዎች ያገለግላል፤ ከወታደራዊ፣ ትራንስፖርት እስከ ግብርና ልማት ድረስ።

#ኢትዮጵያ
#SkyWin
👍5
በኢትዮጵያውያን እጆች የተሰሩ ባለ ዘጠኝ ተተኳሽ BM ሮኬት
👍8
ምዕራብ ወለጋ ንስር የፀጥታ ሃይሎች ተመርቀው አካባቢውን ስላም ለመጠበቅ ወደ ሥራ ገብተዋል
7😭6
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአማራ ህዝብ በታሪኩ ሊያውም በገዛ ልጆቹ እንዲህ አይነት ግፍ ደርሶበት አያውቅም ወደፊትም አይደርስበትም:: ዶ/ር አንዱአለም ዳኘ ገዳይ የሆነው ተጠርጣሪ በባሕርዳር ከተማ አስተዳደር ፓሊስ መምሪያ ክትትል በሕግ ቁጥጥር ስር መዋሉን ከዚህ በፊት መግለጫ መሰጠቱ ይታወቃል።

ተጠርጣሪዉ ወንጀሉን ስለመፈጸሙው ፍርድ ቤት ቀርቦ የዕምነት ቃሉን ሰጥቷል።
👍1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዶ/ር አብይ ዛሬ የመረቁት ሰው አልባ የአየር ላይ በራሪ (UAV)
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ ወንድማችን ኤርትራዊ የተናገረው ትርጉም ያንብቡት እያለው ያለው "እኔ ኢትዮጵያዊ ( አብሲኒያ) ነኝ ይለናል።

"እኛ በኢትዮጵያ ኣቢሲኒያ የምትባል ትልቅ ሀገር ነው ያደግነው። ኤርትራማ የሚባል ማንነት ትናንት በቁጥር 5 በማይሞሉ ቅማላሞች እንደቀበሮ ዋሻ ውስጥ የነበሩ :ስራ ያልነበራቸው;ከውሽማ የተወለዱ; ያመጡት የውሸት ማንነት ነው። የኛ ባህር የኛ ጨው እያሉ ህዝቡ ወዝ ኣልባ ጨው ኣስመሰሉት ይህ በቁጥር ትንሽ 3ሚልየን የማይሞላ ህዝብ።እኔ ኣንድ ኢትዮጵያ ኣይቼ መሞት ነው ፍላጎቴ።ከመሞቴ በፋት ይሄንን እንዳይ እመኛለሁ።ፀሎቴ ነው።በቋንቋ በሀይማኖት በመንደር ስንጨፋጨፍ የምንውለው ይህንን የወለደው ነው።እኔ ምኞቴ በታላቋ ኣዲስ ኣበባ ኦሮሞ ኣማራ ኤርትራ ሁሉ የሚኖርባት የምመራት ታላቅ ኢትዮጵያ ማየት ነው ህልሜ!! ካልሆነ 3ሚልየን የማይሞላ ህዝብ ያላት የሚጠጣ ውሀ እንኳ የሌላት ሀገር ማየት ኣልፈልግም።ብርጌት ንሓመዱ ደለይቲ ፍትሒ የምትባሉ የተሻለ ሀገር እንገነባለን የምትሉ ከሆነ ደግሞ ለወደፊት እናየዋለን!!
👍10
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ህውሃት እና ሻቢያ አንድ የሚያደርጋቸው በተለይ ኦሮምያን የብዝበዛ ማዕከል የሪሶርስ ዝርፊያ የሚፈፅሙበት ስለሆነ ነው።
👍21
የአማራ ኢሊቶች የትግራይን ህዝብ ለመበቀል በቀሰቀሱት ጦርነት ኢሳያስ አፍወርቄን ጋብዘው ህልሙን አሳኩለት ።
ኢሳያስ አፍወርቂ ባንድ ወቅት ይህንን ብሎ ነበር :- ኢትዮጵያ ልንገዛት ወይም ልናስተዳድራት ከሆነ ብትንትን ማድረግ አለብን። ኢትዮጵያ በትነህ በታትነህ እንዴት አርገህ ትቆጣጠራታለህ? ኢትዮጵያን በፖለቲካ ዝርግፍግፍ ማድረግ አለብህ። ከአማራ ጋር አብረን ልንኖር ይቅር አብረን መለመን እንኳ አንችልም።

እንደዚህ ብሏቸው ነበር ዛሬ ኢሱ ጭሱ ብለው ህልሙን ያስኩለት የአማራ ኢሊቶች

የኢትዮጵያ ቤህራዊ ጥቅም ፀር ~ ኢሳያስ አፈወርቂ
👍81
ሀዲያ !!
👏10👍2🔥1
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
የትግራይ ወጣት ከሁለቱ ወንበዴዎች ( ሻቢያ እና ህውሃት) እራሱን ማራቅ አለበት
👍41
ጉዮ ቦሩ 72ኛው የቦረና አባገዳ ሆኖ ለቀጣዩ 8 ዓመታት ለማስተዳደር ስልጣን ተረክቧል።
🔹የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 71*8=568 ዓመታት
በኬኒያም ውስጥ የቦረና የገዳ ስርዓት በትይዩ ቀጥሏል፣ መቀጠል ብቻ ሳይሆን በመልክዓ-ምድር የተለያዩት የሁለቱ ቤተሰቦች ትስስሩም ጠንክሯል።
---
ባለፈው ዓመት ጃርሶ ዱጋ 75ኛው የጉጂ አባገዳ ሆኖ ስልጣን መረከቡ ይታወሳል።
🔸 የተቆራረጠው ሳይሰላ በትንሹ 74*8= 592 ዓመታት
▬▬▬▬▬
የገዳ ስርዓትን ከነ ሙሉ ክብሩ ያቆዩልን ሁለቱ ናቸው። የቱለማ አባገዳዎችም ከፍተኛውን የባህል ማጥፋት ዘመቻ ተቋቁመው መሠረታቸውን ሳይለቁ እስከዛሬ አቆይተዋል። አሁን የተሻለ ቁመና ላይ ናቸው። በተለይ የሆራ ፊንፊኔ ዳግም መነሳት፣የሆራ ቢሾፍቱ፣ ሆራ ቡራዩና የሌሎቹም መነቃቃት የቱለማ ገዳ ስርዓቱንም፣ በአጠቃላይ በመላው ኦሮሚያ ያለውን የገዳ ስርዓት አነቃቅቷል ማለት ይቻላል።
----
🙏
👍116
ዛሬ የነ ዶር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል ቡድንና በነ ዶር ገዱ አንዳርጋቸው የሚዘወረው ፋኖ እንዲሁም OLAሸኔ ኢሳያስ ስር ተሰልፈው ሀገራቸውን ለመውጋትና ለማፍረስ ደጅ እየጠኑ ነው ያሉት። በሌላ በኩል የኢሳያስ አፈወርቂ የደህንነት ክንፉ የኢትዮጵያን ፍርስራሽ ከወዲሁ እንዲህ በምስሉ ያጋሩን ይዘዋል። "ተቃዋሚ ነኝ የሚለው" ቤቱን በራሱ ላይ ለማቃጠል ቋምጧል፤ ኤርትራዊው የቃጠሎውን ምስል ለማስቀረት ከሜራውን ደቅኗል። ውጤቱ ግን ለማናቸውም የሚጠቅም አይሆንም።

የትውልድን አደራ የዘነጉ፣ ሀገራዊ ኃላፊንትን ወደ ጎን ያደረጉ እና ለነገ የማይጨነቁ ጥቂት ቡድኖች በራሳችን እና በትውልዳችን መፃኢ እድል ላይ ጨለማን ሲጋርዱ በገሃድ እያየን ነው ያለነው። እኛም ከሁሉም አቅጣጫ የሚጎሰመውን ጦርነት ቁጭ ብለን ከማየት ይልቅ በደንብ ብናስብበት የተሻለ እና ውጤትም እንደሚያመጣ አምነን የድርሻችንን መወጣት የምንችል ይመስላል። ነገ ፍዳው ለሁላችንም የሚተርፍ ነውና ዛሬ ጦርነትን ለማስቀረት ድምፃችንን ብናሰማ መልካም ነው።
👍8🎉2🤗1
2025/07/12 04:19:31
Back to Top
HTML Embed Code: