This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
አንዳንድ አፍቅሮተ TPLF ያላቸው ኦሮሞዎች ኃይለ ሊባኖስ ወልደሚካኤል ተያዘብን ብለው ከነ ሞንጆሪኖ ከነ እስታሊን በላይ ሲያለቅሱ ታዝበናል
ነገር ግን ስውዮው የኦሮሞን ህዝብ አንጡራ ሃብት ከዘረፉት አንድ ሲሆን የተለያየ ወንጀል በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ሲሰራ የነበረ በትላንትናው ዕለትም #ቦሌ_ዓለም አቀፍ አየር መንገድ ቁጥጥር ስር የዋለው አቶ #ኃይለ_ሊባኖስ ወልደሚካኤል በሻንጣ ውስጥ ደብቆ ለማሳለፍ የሞከራቸው መሳርያዎች የሚያሳይ የተንቀሳቃሽ ምስል ነው በዚህ እንደሚታየው TPLF ለጦርነት ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ ለዛም የራዲዮ መገናኛ ይዞላቸው ሲሄድ ነው የተያዘው።
ነገር ግን ስውዮው የኦሮሞን ህዝብ አንጡራ ሃብት ከዘረፉት አንድ ሲሆን የተለያየ ወንጀል በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ሲሰራ የነበረ በትላንትናው ዕለትም #ቦሌ_ዓለም አቀፍ አየር መንገድ ቁጥጥር ስር የዋለው አቶ #ኃይለ_ሊባኖስ ወልደሚካኤል በሻንጣ ውስጥ ደብቆ ለማሳለፍ የሞከራቸው መሳርያዎች የሚያሳይ የተንቀሳቃሽ ምስል ነው በዚህ እንደሚታየው TPLF ለጦርነት ዝግጅት እያደረገ እንደሆነ ለዛም የራዲዮ መገናኛ ይዞላቸው ሲሄድ ነው የተያዘው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ዘር አጥፊው ፋኖ ምስራቅ ወለጋ ኪራሙ ላይ ቤት ለቤት እየሄደ ኦሮሞዎችን ህፃንናትን ጭምር ሲገድል ነው ያረፈደው
የወለጋ ህዝብ በABO/WBO ሸኔ በፋኖ ያለ ዕረፍት እየተገደለ እየተዘረፈ ይገኛል የክልሉ መንግሥት እና መከላከያ ከወለጋ ህዝብ ጋር በመቀናጀት እነዚህን የጥፋት ሃይሎች ሊያጠፋቸው ይገባል።
የወለጋ ህዝብ በABO/WBO ሸኔ በፋኖ ያለ ዕረፍት እየተገደለ እየተዘረፈ ይገኛል የክልሉ መንግሥት እና መከላከያ ከወለጋ ህዝብ ጋር በመቀናጀት እነዚህን የጥፋት ሃይሎች ሊያጠፋቸው ይገባል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሰበር መረጃ !
በደንብ አድምጡት😂😂😂
በደንብ አድምጡት😂😂😂
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እራሱን ንፁህ ትግሬ ያደረገው አድዋ የነ ደብረፂዮን ቡድን በራያ አዘቦ ወረዳ ኩኩፍቶ ቀበሌ ከሁለት ቀን በፊት ጭፍጨፋ ፈፅሟል. ህዝቡም ይህንን ጠባብ ቡድን እየተቃወመ ይገኛል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
መራ ራ እውነት መናገር ህዝብ እንዲያውቅ ማድረግ ተገቢ ነው የፋኖ copy ኦሮምያ ውስጥም ተመሳሳይ ድርጊት ነው እየፈፀመ ያለው።
ለአማራ ብቻ ሳይሆን እስታሊን ወዲ አባገዳ ለምትሉት መፍዙዞች ጭምር ነው ይሄ መልክት
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መንግሥት ጫካውን ለአረንጓዴ ልማት ይጠቀምበታል በየጫካው የተቀመጡ ወንበዴዎች ጫካውን ለማገት እና ለመድፈር ይጠቀሙበታል ማም ውክልና ተሰጥቶት ታገልልኝ የተባለ የለም።
በምስራቅ ወለጋ ዞን ኪራሙ ወረዳ በዴሳ(ጨቢ) በተባለች ቀበሌ ዛሬ ማለዳ ላይ የፅንፈኛ ፋኖ ታጣቂዎች በደረሱት ጥቃት የተገደሉት ንፁሀን ዜጎች ቁጥር 15 መድረሱን ነዋሪዎች ለOMN ተናገሩ።
የዛሬው ጥቃት በሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑን የገለጹት ነዋሪዎች፣ ከቀናት በፊት በነበረ ጥቃትም የሰው ህይወት መጥፋቱን ተናግረዋል።
በዛሬው ጥቃት እስካሁን 15 ሰዎች መገደላቸውንና ተጨማሪ ሰዎች በመቁሰላቸው የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችልም ተናግረዋል።
ፅንፈኛ ታጣቂ ቡድኑ የቀበሌውን ነዋሪዎች በሙሉ ማፈናቀሉም ተሰምቷል።
ፅንፈኛ ታጣቂ ቡድን ፋኖ በምስራቅ ወለጋ እና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች በተደጋጋሚ በንፁሃን ላይ ጥቃት እያደረሰ መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ።
የዛሬው ጥቃት በሳምንት ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑን የገለጹት ነዋሪዎች፣ ከቀናት በፊት በነበረ ጥቃትም የሰው ህይወት መጥፋቱን ተናግረዋል።
በዛሬው ጥቃት እስካሁን 15 ሰዎች መገደላቸውንና ተጨማሪ ሰዎች በመቁሰላቸው የሟቾች ቁጥር ሊጨምር እንደሚችልም ተናግረዋል።
ፅንፈኛ ታጣቂ ቡድኑ የቀበሌውን ነዋሪዎች በሙሉ ማፈናቀሉም ተሰምቷል።
ፅንፈኛ ታጣቂ ቡድን ፋኖ በምስራቅ ወለጋ እና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች በተደጋጋሚ በንፁሃን ላይ ጥቃት እያደረሰ መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ራያ ህዝብ በህውሀት በጉልበት ትግርኛ እንዲናገር የተደረግ ኦሮሞ ነው. ለዚህም ነው ጌታቸው ረዳ ለጊዛዊ ፕሬዘዳንትነት ሲመረጥ ጋላ እያሉ የአድዋ ዎቹ ሲሰድቡት የነበረው ለራያ ህዝብ እንደሚንቁት እንደሚሰድቡት ከዛዲግ አብርሀም ስምተናል. አሁን በተከታታይ በአድዋ ህውሃት ቡድን በየቀኑ እየተገደለ ነው
Forwarded from Abiy Ahmed Ali 🇪🇹
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ካዛንቺስ ከዚህ ቀደም የነበረው ሁኔታ ለረዥም ግዜ ጥርሱን ሳይፍቅ የቆየ ሰው የሚያሳያው አይነት ፈገግታ፣ ለረዥም ጊዜ ማበጠርያ ጸጉሩን ሳይነካው የቆየ ሰው በጸጉሩ ላይ የሚታየው ገጽታ ምልክት ነበረች። ዛሬ ታጥባ፣ አምራ እንደዚህ አይነት ግርማ ሞገሳም ሆና ማየት ለኛ ትልቅ ስኬት ነው። ለህዝባችንም ትልቅ ኩራት።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብፁእ አቡነ ገብርዔል መልስ ሰጥተዋል።
እውነት ነው ቤዛነትን በአራት ከፍለን ልናየው እንችላለን፣ የቁስ፣ የገንዘብ፣ የሰው እና የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት።
ነገሩ ግን በእለተ አርብ ተሰቅሎ ፍፁም ቤዛ የሆነን ስለ ክርስቶስ መመስከሩ ከሁሉ በላይ አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘሁት የክርስቶስን ቤዛነት በመተንተን አስተማርኩኝ
የጌታ ቤዛ መሆንና የሌሎች ቤዛነት የተለያዩ በመሆኑ ምድር ላይ የቤዛነት ምንጭ ማለትም ለሙሴ፣ ለቅርጫት፣ ለገንዘብ ቤዛ እንድሆኑ የፈቀደው እግዝአብሔር ነው ስሉ ማብራረያ ሰጥተዋል።
አክሎም እመቤተ ማሪያም፣ ያሳደገችን እመቤት፣ በስሟ በእንተ ማርያም ብዬ ዛሬ የደረስኩበት እሷ ቤዛችን ናት። አባቶችም ቤዛችን ብሏታል እኮ። ግን የእሷ ቤዛነት የኢየሱስ አይነት ቤዛነት አይደለም። የክርስቶስ ቤዛነት ፍፁም ስሆን ለእመቤቴ ማሪያም ቤዛ እንድትሆነን የሰጠን ግን ልጇ ጌታች አምላካችን ኢየሱስ ነው ብለዋል።
ጎዶልያስ
እውነት ነው ቤዛነትን በአራት ከፍለን ልናየው እንችላለን፣ የቁስ፣ የገንዘብ፣ የሰው እና የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት።
ነገሩ ግን በእለተ አርብ ተሰቅሎ ፍፁም ቤዛ የሆነን ስለ ክርስቶስ መመስከሩ ከሁሉ በላይ አስፈላጊ ሆኖ ስላገኘሁት የክርስቶስን ቤዛነት በመተንተን አስተማርኩኝ
የጌታ ቤዛ መሆንና የሌሎች ቤዛነት የተለያዩ በመሆኑ ምድር ላይ የቤዛነት ምንጭ ማለትም ለሙሴ፣ ለቅርጫት፣ ለገንዘብ ቤዛ እንድሆኑ የፈቀደው እግዝአብሔር ነው ስሉ ማብራረያ ሰጥተዋል።
አክሎም እመቤተ ማሪያም፣ ያሳደገችን እመቤት፣ በስሟ በእንተ ማርያም ብዬ ዛሬ የደረስኩበት እሷ ቤዛችን ናት። አባቶችም ቤዛችን ብሏታል እኮ። ግን የእሷ ቤዛነት የኢየሱስ አይነት ቤዛነት አይደለም። የክርስቶስ ቤዛነት ፍፁም ስሆን ለእመቤቴ ማሪያም ቤዛ እንድትሆነን የሰጠን ግን ልጇ ጌታች አምላካችን ኢየሱስ ነው ብለዋል።
ጎዶልያስ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የዳዊት ከበደ መጨረሻው አላማረም ። ታደሰ ቢሮ ደጃፍ ሁኖ የወጣቶችን ድምፃቸው ለማፈን ሲሞክር ዞር በል አንተ አሽከር ብለው አባረሩት ። ዳዊት ከበደ ሌባ አንተ የኛ ድምፅ አይደለህም ብለው አዋርደውታል።