Telegram Web Link
እነዚህ ደሞ ሙገር ላይ ስላምን መርጠው የገቡ ናቸው ይቀጥላል በየጫካው ያለህ ሀገርህን እና ህዝብን እየጎዳህ ውጤት አልባ የተልኮ ጦርነት ይብቃቹ ግቡ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በዚህ ቅጂ ላይ የአማራ ፋኖ ወሎ ቤተ አማራ ዋና አዛዥ ምህርት ወዳጆም ከህውኃት መሳርያ እና ጥይት እንደወሰደ እና የሚቀጥለው ዙር ወደ ሸዋ እንደሚመጣ ተናግሯል::

አማራ ክልል የውክልና ጦርነት በሻቢያ እና በህውሃት እየተደረገ ነው ህውሃቶች አማራ ክልል እንዲወድም በማድረግ አማራን በመበቀል ላይ ናቸው።
አሁን ያለው ብጥብጥ
* ሻቢያ :- ህውሃት እና ፋኖ አደራጅቼ የኢትዮጵያን ኢኮኖሚ እቆጣጠራለው ።

* ወያኔ :- ከፋኖ እና ከሻቢያ ጋር መጥቼ የኦሮሞ እና የደቡብ ህዝቦች ሀብት እየገደልኩ ሪሶርሳቸው ዘርፌ ከሀገር ውጪ ሀብት አከማቻለው

* ፋኖ :- ከሻቢያ እና ህውሃት ጋር መጥቼ የኦሮሞ እና የደቡብ ህዝቦችን መሬት ለአማራ ሰጣለው ሀብታቸውን እዘርፋለው አንድ ቋንቋ አንድ ሃይማኖት አንድ ባንዲራ አንድ ባህል ( የአማራ) እንዲኖራቸው አደርጋለው

* ኦነግ እና የኦሮሞ አኩራፊ ሊሂቃን :- ሥልጣን በመንደር በጎሳችን ስላልያዝን እነ ሻቢያ እነ ህውሃት እነ ፋኖ ይምጡና ይግዙን እንጂ ከኛ ገንዱማ ውጪ ያሉ ስዎች ሀገር ሲያስተዳድሩ ከምናይ ኦሮሞ ህዝብ በባርነት ቢቆይ እንመርጣለን ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እነዚህ ስዎች ድሮም ኢትዮጵያን ዘርፈው ህዝባችንን በብሄር አባልተው ሀገር አፍርሰው ለመሄድ አላማ እንደነበራቸው ሙሉ የኢትዮጵያ ህዝብ ያውቃል ነገር አሁን በግልፅ ኢትዮጵያን ከኤርትራ ጋር ሆነን እናፈርሳለን እያሉ ነው ለዚህ እኩይ አላማቸው የኦሮሞ እና የአማራ የባዕዳን ተላላኪ ባንዳ ሆዳሞችን ጭምር አስልፈዋል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የፋኖ አንድነት ምስረታ ድርድሩን ማን አፈረሰው?

👂
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሻቢያ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ሀገር ጠል ታጣቂዎችን በጠቅላላ አስታጥቆ ልኮ አልሆን ሲለው እራሱ ለኢትዮጵያ ህዝብ ማስፈራርያ ፕሮፖጋንዳ መስራት ጀመረ😅
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ይናገራል ❗️

🇪🇷

ኤርትራ እንደሃገር የተመሰረተችው በኢትዮጵያ ደመኛ ጠላት ሴራ ሲሆን መዳረሻ ግቡም ኤርትራ ሃገር እንድትሆን ለማስቻል ሳይሆን ኢትዮጵያን ከቀይ ባህር በማራቅ ደካማና የጦርነት አውድማ ለማድረግ¹ ነው።

ኢትዮጵያ ደቡባዊ የቀይ ባህር ጠረፏን ማስመለሷ ከማንምና ከምንም በላይ የሚጠቅመው እራሷን ኤርትራን ነው - ሀገር መሆን የምትጀምርበት ቀን በቅጽበት ይጀመራልና !!

[እራሱ ቀይ ባህር የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ድንበር ሆኖ ጸንቶ ይኖራል]
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኢትጵያን ለማፍረስ ካለ ጉጉት እንጂ ፅምዶ ብለህ ከሻቢያ ያልተቀደሰ ጋብቻ አድርጋቹ እንዋጋ ስትሉ አንሰማቹሁም ነበረ ።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
27 ዓመት ኦሮሞን ምን ይህል ዘረፉት ፈጣሪ ይወቀው
ኦሮሞ ቆዳውን ከነ ነብሱ ነው ገፈውት የሄዱት
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዓለም አቀፍ ወንጀለኛ እና ዘራፊ በሆነው ህውሃት ላይ የራያ ህዝብ ተቃውሞ እያስማ ነው የ50 _ዓመት ወንጀለኛ ነው እያሉ ነው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኦሮምያን የጦር አውድማ ለማድረግ ከማን ጋር እየሰሩ ነበረ ? መልሱን ከጌታቸው
ሁለተኛው ቻርተር
(The 2nd Charter)
➠መንግስት በ3ወር ውስጥ ይወድቃል የሚል ግምገማ ነበረን!
🔹-በጌታቸው ረዳ
♦️▬▬▬▬▬▬▬▬
አብዛኛው የትግራይ የፖለቲካና የጦር አመራር ወደ አዲስ አበባ መመለስን አይደግፍም ነበር። የትግራይ ህልውና ብቻ እንዲረጋገጥ ይፈልግ ነበር።
---
የcrime enterprise ግን ፅኑ ፍላጎት ነበረው። ግምገማው ደግሞ መንግስት ከ3 ወር በላይ አይቆይም የሚል ነበር። ግምገማው ደካማና የተሳሳተ ነበር። በርግጥ ቡድኑ በኦሮሚያ አርሶ አደር ዘንድ ከስንዴ ጋር በተያያዘ ቅሬታ ተፈጥሯል ተብሎ በተወራበት ወቅት እንኳን በቃ ይህ ቅሬታ ከተፈጠረ መንግስት ይወድቃልና ተዘጋጁ የሚል ደካማ ቡድን ነው።
---
ይህ የወንጀል ቡድን እውቀቱ ጠሊቅ ያልሆነ፣በአፉ እንደሚፎክረውም ጀግና ያልሆነ ነው። ግን የጥቅም ሰንሰለቱ እስከ ፌደራል መዋቅር አልፎም እስከ ሱዳንና ባሻገር ነው።
--
ያም ሆነ ይህ "ከሸኔ" (እርሱ በተጠቀመው ቃል) ጋርም ስንሰራ ስለነበር ቻርተር አዘጋጀን። የስልጣን ክፍፍልም አዘጋጀን። መሪዎችንም ዘረዘርን። አብዛኛዎቻችን ወደ መሃል ተመልሰን ሀገር የመምራት ፍላጎት ስላልነበረን የኦሮሞ ፖለቲከኞችን ከላይ አስቀመጥን። የcrime enterprise አይቶ ተቆጣ! ራሳቸውን ነበር አናት ላይ የጠበቁት።
----
በርግጥ ቻርተሩም ሳይሳካ ቀረ!
* via DR Worku Bedada
የደናቁርታም ስብስብ ላለመሰልጠን ላለ መዘመን የሚደረግ ግብግብ !

ከእንደነአንተ አይነት የድንጋይ ዘመን ስው ጋር ኢትዮጵዊነትን ማጋራት ያሳፍራል።

/-/
“አብይ አህመድ ለዶክተሮች የሚከፍለው ገንዘብ ከሌለው፤ እያስገነባቸው ያሉ ቅንጡ ፕሮጄክቶቹን (ቤተመንግስቱንና ሪዞርቶቹን) ሽጦ ደሞዝ ይክፈላቸው።” ~»»› ይህንን የሚላችሁ ጃዋር መሀመድ ነው።

እንግዴ ቅናት እና ምቀኝነቱን በግልፅ ተናግሯል ችግሩ ከልማት ጋር ነው ችግሩ የአብይ አህመድ ቦታ የኔ ቦታ ነበረ የሚል ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
"በጅብ ቆዳ የተሰራ ከበሮ ቅኝቱ እንብላው እንብላው ነው"
የTDF እና. የ WBO ድምፅ ነኝ የሚለው ስታሊን ገ/ሥላሴ አስመራ ገብታል ለዚህ ነው ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ሀገር አተራማሾች በጠቅላል ሻቢያ የጡት አባታቸው ነው የሚባለው።
2025/07/04 20:25:11
Back to Top
HTML Embed Code: