ጀዋርና ታዬ የደበቁትን ምስጥር
መሐመድ ሐሰንና አንዳርጋቸው አደባባይ አወጡት
ሐኪሞችና ነርሶች ያልታጠቁ ፋኖዎች ናቸዉ ፤
ያልታጠቁ ፋኖዎችን ከታጠቁ ፋኖዎች ትግል ጋር በማቀናጀት በአመጽ መንግሥቱን መጣል ይኖርብናል
መሐመድ ሐሰን
በከተማ ዉስጥ የጤና ባለሙያዎች ፣
መምህራን ፣ ሌሎች ሠራተኞችና የከተማ ነዋሪዎች የሚያነሱትን ቅሬታ ወደ አመጽ እንዲያድግ በማድረግና ከትጥቅ ትግሉ ጋር የሚያቀናጅ ስትራቴጂ አዉጥተን እየሰራን ነዉ
አንዳርጋቸው ጽጌ
ከኤርትራ መንግስት ጋር በቅርበት በመሥራት የሚታወቁት እነዚህ ሁለት ግለሰቦች በአንድ ቀን ልዩነት ለሻዕቢያ ባሊላዉ መሳይ መኮንን ተመሳሳይ ሐሳብ ሰጥተዋል
ሻዕቢያ የሚፈጽመዉን አፍራሽ ተልዕኮ በግልጽ በመናገር ይታወቃል...
ከጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ጀርባ እጁ እንደአለበት በቆርጦቹ በኩል የኢትዮጵያ መንግሥት እንዲያዉቀዉ ለማድረግ የፈለገበት ምክንያት ምን እንደሆነ ባይታወቅም
ከጅምሩ ስዉር ያልነበረዉ ጀዋር መሐመድና ታዬ ደንደኣ የተጠመዱበት መሰሪ ተግባር በማያሻማ ሁኔታ አሁን ታዉቋል
(Hawwi Darrara)
መሐመድ ሐሰንና አንዳርጋቸው አደባባይ አወጡት
ሐኪሞችና ነርሶች ያልታጠቁ ፋኖዎች ናቸዉ ፤
ያልታጠቁ ፋኖዎችን ከታጠቁ ፋኖዎች ትግል ጋር በማቀናጀት በአመጽ መንግሥቱን መጣል ይኖርብናል
መሐመድ ሐሰን
በከተማ ዉስጥ የጤና ባለሙያዎች ፣
መምህራን ፣ ሌሎች ሠራተኞችና የከተማ ነዋሪዎች የሚያነሱትን ቅሬታ ወደ አመጽ እንዲያድግ በማድረግና ከትጥቅ ትግሉ ጋር የሚያቀናጅ ስትራቴጂ አዉጥተን እየሰራን ነዉ
አንዳርጋቸው ጽጌ
ከኤርትራ መንግስት ጋር በቅርበት በመሥራት የሚታወቁት እነዚህ ሁለት ግለሰቦች በአንድ ቀን ልዩነት ለሻዕቢያ ባሊላዉ መሳይ መኮንን ተመሳሳይ ሐሳብ ሰጥተዋል
ሻዕቢያ የሚፈጽመዉን አፍራሽ ተልዕኮ በግልጽ በመናገር ይታወቃል...
ከጤና ባለሙያዎች ጥያቄ ጀርባ እጁ እንደአለበት በቆርጦቹ በኩል የኢትዮጵያ መንግሥት እንዲያዉቀዉ ለማድረግ የፈለገበት ምክንያት ምን እንደሆነ ባይታወቅም
ከጅምሩ ስዉር ያልነበረዉ ጀዋር መሐመድና ታዬ ደንደኣ የተጠመዱበት መሰሪ ተግባር በማያሻማ ሁኔታ አሁን ታዉቋል
(Hawwi Darrara)
የኦነግ ሸኔ ቡድን አባ ገዳዎች እና የሀገር ሽማግሌዎች ጋር በመነጋገር የበደላቹሁትን የኦሮሞ ህዝብ እና መንግሥትን ይቅርታ ጠይቃቹ ግቡ።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ይሄ በትልቅ ስክሪን የሚታየው ልጅ በጣም የነቃ ኦሮሞ ነው ። ገና ያልገባቸው ብዙ ሚሰራባቸው ኦሮሞዎች አሉ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በግፍ የወስደውን አስባችንን መልሶ በስላም ከኛ ጋር መኖር ሲችል የከሸፈው የኢትዮ 360 ኦሮሙማ እያለ ሲቃዥ ውሏል
አስብ በህግም በታሪክም የኢትዮጵያ ነው።
አስብ በህግም በታሪክም የኢትዮጵያ ነው።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
“የኢትዮጵያ ህዝብ ከሰራዊቱ ጎን ነው፤ ከሰራዊታችን ዋነኛ ዕሴቶች አንደኛውና ቀዳሚው ከእራስ በላይ ለህዝብ የሚል ነው።” — ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ የኢትዮጵያ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
💔 በጋዛ አንዲት ሕጻን ልጅ ከእሳት ለማምለጥ ስትታገል የሚያሳይ ልብ ሰባሪ ቪዲዮ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሁለቱ የፈርኦን ተላላኪ ሻቢያ እና ወያኔ ትልቁን የኢትዮጵያን ህዝብ አዋርደው ቆልፈውበት አይቀርም. ቀይባህር ይመለሳል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ዘራፊ ወንጀለኛን ወያኔ በልኩ መንገር ሥራቸውን ማስታወስ ተገቢ ነው
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ስብሓቲዝም ግብዓት መሬቱ ሊፈፀም የተቃረበ ይመስላል !!
ጭቆና የወለደው ትውልድ እንጅ ኦሮሙማ ያስታጠቀው የራያ፣ የእንድርታ ፣እንዲሁም የዓጋመ፣ የቴምቤን ልጅ የለኝም። የ50 ዓመት አጋንንት የስብሓትዝም ስርወ መንግስት ለመጣል በረሃ የወረዱ ናቸው።
የእንድርታ ወጣት ደበደቡ
-የቴምቤን ወጣት ደበደቡ
-የዓዲጉዶም ወጣት በአደባባይ ገደሉ
-የዓዲግራት ወጣት ደበደቡ
-መንግስትን ገለበጡ
-አሁን ደግሞ የአላማጣን ወጣት እየገደሉ ነው
ስብሓቲዝም ሊቀብሩ ወደ ሓራ መሬት ወረዱ
ጭቆና የወለደው ትውልድ እንጅ ኦሮሙማ ያስታጠቀው የራያ፣ የእንድርታ ፣እንዲሁም የዓጋመ፣ የቴምቤን ልጅ የለኝም። የ50 ዓመት አጋንንት የስብሓትዝም ስርወ መንግስት ለመጣል በረሃ የወረዱ ናቸው።
የእንድርታ ወጣት ደበደቡ
-የቴምቤን ወጣት ደበደቡ
-የዓዲጉዶም ወጣት በአደባባይ ገደሉ
-የዓዲግራት ወጣት ደበደቡ
-መንግስትን ገለበጡ
-አሁን ደግሞ የአላማጣን ወጣት እየገደሉ ነው
ስብሓቲዝም ሊቀብሩ ወደ ሓራ መሬት ወረዱ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
TPLF ወደ ፈጣሪዋ ወደ ጡት አባቷ ሻቢያ ጋር ብትመለስም እውነታው ግን ይሄ ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በወንድሞቻቹ ቅናት እና ምቀኝነት ይዟቹ ህዝባችሁን ለአደጋ የጋረጣቹ የስህተት መንገድ ላይ ናቹ ተመለሱ
በኦሮሞ ፖለቲካ ውስጥ በቂ "የዕድር ጡሩምባ ነፊዎች" አሉ!
♦️▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
በመካከላቸው የዘዬ(loqoda) ልዩነት ብቻ ያላቸው የኦሮሞ ፖለቲከኞች በሰማይ ካልሆነ በምድር አንገናኝም ብለው እየማሉ፣ አብረው ለመቀመጥ 120 ቅድመ-ሁኔታዎችን እየደረደሩ፣ አንዳንዴ እየተሽኮረሞሙም፣ ሌላ ጊዜ 30 አደራዳሪ እና 50 አሸማጋይ እየጠሩ፣ እኔ ቅዱስ ነኝ ጥፋተኛ አይደለሁኝም.. እርሱ ነው፣እርሷ ነው ጥፋተኛ እያሉ ጣት እየተጠቋቀሙ ዘመናቸውን በሙሉ በህዝባቸው ላይ መከራ ያበዛሉ። አቃፊው የኦሮሞ ህዝብ ማንንም ሳይነካ፣ሳይገፋ...በራሱ ልጆች አለመግበባት እንኳን ለተፈጠሩ ችግሮች ተጨባጭ መፍትሄ ሳያገኝ...ይባስ ተብሎ በአጋ*ንቶች አለቃ የምስራቅ አፍሪካ ስጋት ተብሎ ተፈርጇል። በእውነቱ ለኦሮሞ ህዝብ ይህ አገላለፅ አይገባውም ነበር።
---
በተረፈ ግን የኦሮሞ ህዝብ አሁን የመከራውን ቁጥሮች የሚነግሩትን፣ መር*ዶ የሚያረዱትን አላጣም።
በዚህ ረገድ በቂ የወንድ ዕድርም፣የሴት ዕድርም ጥሩምባ ነፊዎች አሉ። ኦሮሞ መፍትሄ የሚያመጣለትን ነው የሚፈልገው! መፍትሄ የሚገኘው ደግሞ በእርጋታና በአንድነት ውስጥ ነው። አንድነት የሚመጣው ደግሞ ከመንደር፣ዞንና ኃይማኖት ጎራ በመውጣት፣ መናናቅን በመተውና... እንደ ኦሮሞ ብቻ መነጋገር ሲቻል ነው። ኦሮሞ ያልታደለው በዚህ ነው። በኦሮሞ መንደር አብሮ ተቀምጦ መፍትሄ ለህዝቡ ለመፈለግ ፈቃደኛ የሆነ ፖለቲከኛ ጥቂት ነው.... ኤጎውን፣ የመንደር ክብሩን፣ የቲፎዞ ጭብጨባን፣ የባዕዳን የውሸት ሙገሳን ንቆ ለኦሮሞ ህዝብ ክብር እኔ ልዋረድ የሚል ፖለቲከኛ ጥቂት ነው።ይሄ ነው እር*ግማኑ!
-----
🔸-እናም በኦሮሞ መንደር በውሃ ቀጠነ ሰበብ ፖለቲከኞች ጎራ ለይተው በህዝባቸው ህይወት ላይ ይቀልዳሉ።
🔹-በተቃራኒው በሌላ መንደር ለደም የሚፈላለጉ ባላንጣዎች ኦሮሞን ለማጥፋት ሲሉ ያለ Gumaa (የደም ካሳ) እና ቅድመ-ሁኔታ ይቅር ተባብለው አብረው ይቀመጣሉ።
♦️-እጅግ አስገራሚው ደግሞ ቆሞ ቀርና ሞ*ኝ ኦሮሞ....ኦሮሞን ለማጥፋት አብረው የተቀመጡትን እንኳን ለዚህ አበቃቸው ብሎ እልል ማለቱ ነው። ይሄ ደግሞ እርግማን ሳይሆን ህመም ነው፣ የአዕምሮ ህመም!
▬▬
( Worku Bedada)
♦️▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
በመካከላቸው የዘዬ(loqoda) ልዩነት ብቻ ያላቸው የኦሮሞ ፖለቲከኞች በሰማይ ካልሆነ በምድር አንገናኝም ብለው እየማሉ፣ አብረው ለመቀመጥ 120 ቅድመ-ሁኔታዎችን እየደረደሩ፣ አንዳንዴ እየተሽኮረሞሙም፣ ሌላ ጊዜ 30 አደራዳሪ እና 50 አሸማጋይ እየጠሩ፣ እኔ ቅዱስ ነኝ ጥፋተኛ አይደለሁኝም.. እርሱ ነው፣እርሷ ነው ጥፋተኛ እያሉ ጣት እየተጠቋቀሙ ዘመናቸውን በሙሉ በህዝባቸው ላይ መከራ ያበዛሉ። አቃፊው የኦሮሞ ህዝብ ማንንም ሳይነካ፣ሳይገፋ...በራሱ ልጆች አለመግበባት እንኳን ለተፈጠሩ ችግሮች ተጨባጭ መፍትሄ ሳያገኝ...ይባስ ተብሎ በአጋ*ንቶች አለቃ የምስራቅ አፍሪካ ስጋት ተብሎ ተፈርጇል። በእውነቱ ለኦሮሞ ህዝብ ይህ አገላለፅ አይገባውም ነበር።
---
በተረፈ ግን የኦሮሞ ህዝብ አሁን የመከራውን ቁጥሮች የሚነግሩትን፣ መር*ዶ የሚያረዱትን አላጣም።
በዚህ ረገድ በቂ የወንድ ዕድርም፣የሴት ዕድርም ጥሩምባ ነፊዎች አሉ። ኦሮሞ መፍትሄ የሚያመጣለትን ነው የሚፈልገው! መፍትሄ የሚገኘው ደግሞ በእርጋታና በአንድነት ውስጥ ነው። አንድነት የሚመጣው ደግሞ ከመንደር፣ዞንና ኃይማኖት ጎራ በመውጣት፣ መናናቅን በመተውና... እንደ ኦሮሞ ብቻ መነጋገር ሲቻል ነው። ኦሮሞ ያልታደለው በዚህ ነው። በኦሮሞ መንደር አብሮ ተቀምጦ መፍትሄ ለህዝቡ ለመፈለግ ፈቃደኛ የሆነ ፖለቲከኛ ጥቂት ነው.... ኤጎውን፣ የመንደር ክብሩን፣ የቲፎዞ ጭብጨባን፣ የባዕዳን የውሸት ሙገሳን ንቆ ለኦሮሞ ህዝብ ክብር እኔ ልዋረድ የሚል ፖለቲከኛ ጥቂት ነው።ይሄ ነው እር*ግማኑ!
-----
🔸-እናም በኦሮሞ መንደር በውሃ ቀጠነ ሰበብ ፖለቲከኞች ጎራ ለይተው በህዝባቸው ህይወት ላይ ይቀልዳሉ።
🔹-በተቃራኒው በሌላ መንደር ለደም የሚፈላለጉ ባላንጣዎች ኦሮሞን ለማጥፋት ሲሉ ያለ Gumaa (የደም ካሳ) እና ቅድመ-ሁኔታ ይቅር ተባብለው አብረው ይቀመጣሉ።
♦️-እጅግ አስገራሚው ደግሞ ቆሞ ቀርና ሞ*ኝ ኦሮሞ....ኦሮሞን ለማጥፋት አብረው የተቀመጡትን እንኳን ለዚህ አበቃቸው ብሎ እልል ማለቱ ነው። ይሄ ደግሞ እርግማን ሳይሆን ህመም ነው፣ የአዕምሮ ህመም!
▬▬
( Worku Bedada)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
እስታሊን የሚባል ደደብ እንኳን በአቅሙ የኦሮሞ ህዝብ እንዲያምነው ኦሮሞን ሚዲያ ላይ ጋብዞ በሻቢያ እና ህውሃት ሚደረገው ጥምረት የኦሮሞን ህዝብ ለመጨፍጨፍ አይደለንም ብለን እንድናምን ሊያጃጅለን ይሞክራል
ስሞኑን ኢሳያስ አፍወርቂ በ34 ኛ የነፃነት በዓል የሚልቱን ሲያከብሩ ጠላታችን ኦሮሙማ ( ኦሮሞነት ) ነው በሴሜቲክ እና በኩሺቲክ መካከል ነው ጦርነቱ ብሎ በግልፅ ነግሮናል እስታሊን የሚባል ደንቆሮም ለዚሁ ፅምዶ ለሚባለው ኦሮሞን ጭፍጨፋ ጥምረት ለማጠናከር ኤርትራ ይገኛል።
ስሞኑን ኢሳያስ አፍወርቂ በ34 ኛ የነፃነት በዓል የሚልቱን ሲያከብሩ ጠላታችን ኦሮሙማ ( ኦሮሞነት ) ነው በሴሜቲክ እና በኩሺቲክ መካከል ነው ጦርነቱ ብሎ በግልፅ ነግሮናል እስታሊን የሚባል ደንቆሮም ለዚሁ ፅምዶ ለሚባለው ኦሮሞን ጭፍጨፋ ጥምረት ለማጠናከር ኤርትራ ይገኛል።
አብን ስሞኑን ኤርትራው መንግሥት ኢሳያስ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የመከፋፈል እና ኦሮሞ ህዝብ ላይ ያነጣጠረ ጭፍጨፋ አውጃል እሱን ተከሎ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ ( አብን) መግለጫ አውጥቷል ሊንኩን ተጭናቹ አምብቡት።
https://www.facebook.com/share/p/1ZjQ6zgNCU/
በነገራችን ላይ ጃዋር መሃመድ በሚያሳፍር መልኩ ብልፅግናን ለይቶ ነው ኢሳያስ አፍወርቂ የተናገረው ብሎ አመስግኖታል። በሌላ በኩል የAddis standard ባለቤት ፀዳለ ለማ በፌሰቡክ ፔጃ ጠንካራ ፁሁፍ በመፃ ኦሮሞ ህዝብ ላይ የታወጀ ጦርነት እንደሆነ ፅፋለች ሊንኩ ይህው
https://www.facebook.com/share/p/18stss3drZ/
በስላማዊ ትግል የሚታገለው ኦነግ በበኩሉ ጠንካራ መግለጫ ሲሆን የኦሮሞ ህዝብ ላይ ጥቃት እንዲደርስ የሚያደርግ ነው ብሏል ሊንኩ
https://www.facebook.com/share/p/16XjJprMWF/
OMN ላይ ብዙ የኦሮሞ ሙሁራኖች በጉዳዩ መግለጫ እየሰጡ ሲሆን
በሶሻል ሚዲያ ላይም. አደይ ትግራይ ላይ እና አደይ ኤርትራ ላይ ብልፅግና ጦርነት ሊከፍት ነው ብለው ነጠላ አዘቅዝቀው እያለቀሱ ያሉ የኦሮሞ አክቲቪስቶችን ዞር ዞር ብላቹ ተመልክታቹ ተገረሙም ሳቁም።
https://www.facebook.com/share/p/1ZjQ6zgNCU/
በነገራችን ላይ ጃዋር መሃመድ በሚያሳፍር መልኩ ብልፅግናን ለይቶ ነው ኢሳያስ አፍወርቂ የተናገረው ብሎ አመስግኖታል። በሌላ በኩል የAddis standard ባለቤት ፀዳለ ለማ በፌሰቡክ ፔጃ ጠንካራ ፁሁፍ በመፃ ኦሮሞ ህዝብ ላይ የታወጀ ጦርነት እንደሆነ ፅፋለች ሊንኩ ይህው
https://www.facebook.com/share/p/18stss3drZ/
በስላማዊ ትግል የሚታገለው ኦነግ በበኩሉ ጠንካራ መግለጫ ሲሆን የኦሮሞ ህዝብ ላይ ጥቃት እንዲደርስ የሚያደርግ ነው ብሏል ሊንኩ
https://www.facebook.com/share/p/16XjJprMWF/
OMN ላይ ብዙ የኦሮሞ ሙሁራኖች በጉዳዩ መግለጫ እየሰጡ ሲሆን
በሶሻል ሚዲያ ላይም. አደይ ትግራይ ላይ እና አደይ ኤርትራ ላይ ብልፅግና ጦርነት ሊከፍት ነው ብለው ነጠላ አዘቅዝቀው እያለቀሱ ያሉ የኦሮሞ አክቲቪስቶችን ዞር ዞር ብላቹ ተመልክታቹ ተገረሙም ሳቁም።
Facebook
Log in or sign up to view
See posts, photos and more on Facebook.
እየተስተዋለ
በ1888 ዓም ጣሊያን ሲመጣ
ከአጼ ሚንልክ ተጣልቶ አይደለም፤
ሕዝብን ነጻ ሊያወጣም አይደለም
በ1928 ጣሊያን ዳግም ሲመጣ አጼ ኃይለ ሥላሤን ብሎ አይደለም፤
ሕዝብን ነጻ ሊያወጣም አይደለም
በ1969 ዚያድ ባሬ
በ1990 ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሲወሩ
ደርግም ወያኔም ኢትዮጵያዊያንን ሲጨቁኑ የነበሩ መንግሥታት ነበሩ
የብልጽግና ዘመን የዉጪ ወረራ የሚለይበት ሎጂክ የለም
በ1969 የዚያድ ባሬ ወረራ ወቅትም በአብዮት ትርምስ ዉስጥ
የዉስጥ ምንደኞች በተባባሪነት በተሰለፉበት መንግስት በድል የተወጣበት ታሪክ ይደገማል
የዉጪዉን ጠላት ከመጋፈጣችን በፊት
የዉስጥ ምንደኞች ይጠረጋሉ
የሞት ሽረት ትግል ነዉ- ቀልድ የለም
Hawwi Daraara
በ1888 ዓም ጣሊያን ሲመጣ
ከአጼ ሚንልክ ተጣልቶ አይደለም፤
ሕዝብን ነጻ ሊያወጣም አይደለም
በ1928 ጣሊያን ዳግም ሲመጣ አጼ ኃይለ ሥላሤን ብሎ አይደለም፤
ሕዝብን ነጻ ሊያወጣም አይደለም
በ1969 ዚያድ ባሬ
በ1990 ሻዕቢያ ኢትዮጵያን ሲወሩ
ደርግም ወያኔም ኢትዮጵያዊያንን ሲጨቁኑ የነበሩ መንግሥታት ነበሩ
የብልጽግና ዘመን የዉጪ ወረራ የሚለይበት ሎጂክ የለም
በ1969 የዚያድ ባሬ ወረራ ወቅትም በአብዮት ትርምስ ዉስጥ
የዉስጥ ምንደኞች በተባባሪነት በተሰለፉበት መንግስት በድል የተወጣበት ታሪክ ይደገማል
የዉጪዉን ጠላት ከመጋፈጣችን በፊት
የዉስጥ ምንደኞች ይጠረጋሉ
የሞት ሽረት ትግል ነዉ- ቀልድ የለም
Hawwi Daraara