በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ በቅርቡ ከድሮን ጥቃት ጋር በተያያዘ ኤምባሲያቸው ያወጣው መግለጫ “በስህተት ነው” ሲሉ ገለጹ።
በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ኤምባሲያቸው ግንቦት 15 ቀን 2017 “የፌደሬል መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” በሚል የተላለፈው መልዕክት በስህተት ነው ሲሉ ገልፀው፤ መልዕክቱ “በአስተዳደራዊ ስህተት” የተካተተ ነበር ሲሉ በምክንያትነት አስቀምጠዋል።
"ስህተት ነበር፤ ስህተት ነበር ከማለት ውጭ ምንም ተጨማሪ የሚገለጽም ይሁን የሚቀነስ ነገር የለውም በመጀመሪያ የተጻፈውን የመግለጫውን ረቂቅ ነበር የተጠቀሙት፤ እኔ ያላየሁት እና ያላፀደኩትን ነው የተጠቀሙት፤ ይህም በአስተዳደራዊ ችግር የተፈፀመ እና እንዳለመታደል ሁኖ ተላለፈ” ሲሉ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።
በኢትዮጵያ የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ኤምባሲያቸው ግንቦት 15 ቀን 2017 “የፌደሬል መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” በሚል የተላለፈው መልዕክት በስህተት ነው ሲሉ ገልፀው፤ መልዕክቱ “በአስተዳደራዊ ስህተት” የተካተተ ነበር ሲሉ በምክንያትነት አስቀምጠዋል።
"ስህተት ነበር፤ ስህተት ነበር ከማለት ውጭ ምንም ተጨማሪ የሚገለጽም ይሁን የሚቀነስ ነገር የለውም በመጀመሪያ የተጻፈውን የመግለጫውን ረቂቅ ነበር የተጠቀሙት፤ እኔ ያላየሁት እና ያላፀደኩትን ነው የተጠቀሙት፤ ይህም በአስተዳደራዊ ችግር የተፈፀመ እና እንዳለመታደል ሁኖ ተላለፈ” ሲሉ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተናግረዋል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከዚህ ደብር ይነሳ እና የኦሮምያን ድንበር አቋርጦ አንገት በስመ አብ እያለ ይሸልታል ከድነዚህ አይነት ደንቆሮ ጋር ነው በአንድነት ሆነን ለኦሮሞ ህዝብ ዲሞክራሲ እናመጣለን የሚሉን ተንበርካኪዎቹ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የልደቱ እና መሰል በህውሃት ጀርባ ተንጠልጥለን ለህዋት ባርያ ሆነን ህዝባችንን እየጨፈጨፍን እያስገበርንላቸው እንኖራለን የሚሉ በጠቅላላ ህውሃት በጦርነት እንድትመለስ ሚፈልጉ ናቸው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በዚህ በያዝነው ሳምንት እጃቸውን ለመከላከያ ደቡብ እዝ በሰላም የሰጡት የኦነግ ሸኔ አዛዥ ጃል ቦና ባሪ እና የቡድኑ ጠቅላላ ስምሪት ሃላፊ ጃል አቡሎሻይ ቦንሳ የትጥቅ ትግሉ ትክክል እንዳልሆነ ተናገሩ።
መረጃ
ስምንት ኦሮሞዎች በሻቢያ ግብዣ አስመራ ጥሪ እንደተደረገላቸው አዲስ ኮምፖስ መረጃውን አጋርቷል።
ከህውሃት ሸሽተው አፋር ላይ እየተደራጁ ያሉ የትግራይ ሃይሎች ገብተው ለመምታት ሻቢያ እና ህውሃት ተስማምተዋል።
የህዳሴ ግድብ ከመመረቁ በፊት ለማደናቀፍ ሻቢያ ባንዳዎቹን ትእዛዝ ሰጥቷል
https://www.youtube.com/live/_QqUefTc1Cg?si=bJ-i3JgfWZvHYtes
ስምንት ኦሮሞዎች በሻቢያ ግብዣ አስመራ ጥሪ እንደተደረገላቸው አዲስ ኮምፖስ መረጃውን አጋርቷል።
ከህውሃት ሸሽተው አፋር ላይ እየተደራጁ ያሉ የትግራይ ሃይሎች ገብተው ለመምታት ሻቢያ እና ህውሃት ተስማምተዋል።
የህዳሴ ግድብ ከመመረቁ በፊት ለማደናቀፍ ሻቢያ ባንዳዎቹን ትእዛዝ ሰጥቷል
https://www.youtube.com/live/_QqUefTc1Cg?si=bJ-i3JgfWZvHYtes
YouTube
ለአዲስ ኮምፓስ የደረሰው መረጃ
በወሎ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የኦነግ ሸኔ አባላት የህዝባቸውን ስቃይ ለመቀነስ ሰላምን መርጠው ገብተዋል።
የጦርነት ጥሩ የሰላም መጥፎ የለውም ሁሉም መመለስ አለበት።
የጦርነት ጥሩ የሰላም መጥፎ የለውም ሁሉም መመለስ አለበት።
ኢልማ ገልማ
አባ ገዳ ርቱእ ጀማ
ብፁእ ጀማ
ለካ አንተ ነህ
አባ ገዳ ኢልማ ገልማ
ያደ ኦሮሞ ሻማ
ዋቃ ገዲ ነማ ኦሊን ሱማ
አከ ሱማ
የተሰኘዉ እንደ አክሱማ
የተባልከዉ ፍፁም ጀማ
ለካ አንተ ነህ...!
#ቱለማ ❤
አባ ገዳ ርቱእ ጀማ
ብፁእ ጀማ
ለካ አንተ ነህ
አባ ገዳ ኢልማ ገልማ
ያደ ኦሮሞ ሻማ
ዋቃ ገዲ ነማ ኦሊን ሱማ
አከ ሱማ
የተሰኘዉ እንደ አክሱማ
የተባልከዉ ፍፁም ጀማ
ለካ አንተ ነህ...!
#ቱለማ ❤
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
በአብይ ጥላቻ እና ፍራቻ በሻቢያ ጥላ ስር ተስባስቡ እንጂ ቢገናኙ ይተራረዳሉ
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እነዚህ የኦርቶዶክስ ቄሶች ከጃዋር መሃመድ እና ከዘመነ ካሴ በምንድነው ሚለዩት ? ኦርቶዶክስ መቼ ነው ሰላም ምትሰብከው ?
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የኦሮሞ ህዝብ. መከራ ለማራዘም በክፋት እና በምቀኝነት ተነሳስተው ከህውሃት ጋር ሲስሩ የነበሩ የኦሮሞ ሊሂቃኖች አሁን ደሞ ከሻቢያ ጋር መስራት ጀምረዋል ስሞኑን ወደ አስመራ ጉዞ ሊያደርጉ እንደሆነ እየተነገረ ነው ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ታዬ ደንደና የሚባል የውስጥ ባንዳ ትግራይ ላይ ጦርነት የጀመርነው እኛ ነን የሚል. እስታሊን ገ/ሥላሴ በከፈተላቸው ሆርን በሚባል ሚዲያ ላይ ኢንተርቪው አድርጎ የሻቢያ እና የህውሃት ስዎች እየተቀባበሉት ነው. ሆኖም እውነት በባንዳዎች እንዳይሸፈነ አሁን በህይወት የሌለው ሴኩቱሬ በወቅቱ መከላከያን እንዴት እንደመቱት የተናገረው ነው
"ራሳችንን ለመከላከል ስንል ትግራይ ውስጥ ባለው የሰሜን ዕዝ ላይ መብረቃዊ ጥቃት ፈጽመናል፣ ይሄም ተገቢ እርምጃ ነበር..." ብሏል ሴኮ ቱሬ ።
"ራሳችንን ለመከላከል ስንል ትግራይ ውስጥ ባለው የሰሜን ዕዝ ላይ መብረቃዊ ጥቃት ፈጽመናል፣ ይሄም ተገቢ እርምጃ ነበር..." ብሏል ሴኮ ቱሬ ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የአቦይ ስብሃት ልጅ በወቅቱ ስለ ሰሜኑ ጦርነት ስለ መከላከያ ሰራዊቱ እንደህ ይላል
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይቺ ልጅ Loza TDF ተብላ ቲክቶክ ላይ ትታዉቃለች ሀገር ቤት ገብታ በነበረበት ወቅት "የኔ ጀግና ትውልድ ሰሜን እዝን እዚህ ጋር ነው ከአፈር የደባለቀው " እያለች መከላከያ ላይ ህውሃት በግፍ የፈፀመውን ጭፍጨፋ እሷ በጀብደኝ ነት ታወራለች እንግዴ መከላከያ ካኃላ መትተው ጦርነት እንዳስጀመሩ ለማንም ግልፅ ነው የኦሮሞ House Negro ዎች የሚያወሩትን አመጣለው.
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የትግሬ አለቃ እየቀያየሩ ሲገረዱ የሚውሉ ጀርባቸውን ለባንዳነት ያደላደሉ የባዕዳን ተላላኪዎች ደሞ አለቆቻቸውን ለማስደሰት ይህንን እያሉ ነው።
በነገራችን ላይ መንግሥቱ ሃይለማርያም ላይ የደረሰው በአብይ አህመድ ላይም እየደረሰ ነው ። መንግሥቱ ሃይለማርያም ኦሮሞ ነው ካቢኔዎቹ. መከላከያው በአብዛኛው ኦሮሞዎች ነበረ መንግሥቱ የፊውዷል ሥርዓት እንዲያከትም አድርጎ መሬት ላራሹ ያወጅ ነበረ. በወቅቱ እራሱን ውስጥ ገብተው መስራት ሲገባቸው ልክ እንዳሁኑ ከሻቢያ እና ከህውሃት ጋር ተሰልፈው የደርግ ሥርዓት እንዲወድቅ አደረጉ ሻቢያ እና ህውሃትን ፊንፊኔ አስገብተው እነሱ ፈረጠጡ የኦሮሞ ህዝብ ክፉ ጠላት ላይ ወደቀ እንደገና ተዋረደ ተገደለ ሀብት ንብረቱ ሪሶርሱ ተዘርፎ ገንዘቡ ወደ ምዕራባውያን ሀገር ሸሸ ዛሬም አብይ አህመድ ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሞዎች ናቸው ታሪክ እራሱን ይደግማል እንዲሉ ውስጥ ገብተው ሚስተካከለውን ማስተካከል ሲቻል. ከሻቢያ ከህውሃት እና ከፋኖ ጋር ተስልፈዋል።
በነገራችን ላይ መንግሥቱ ሃይለማርያም ላይ የደረሰው በአብይ አህመድ ላይም እየደረሰ ነው ። መንግሥቱ ሃይለማርያም ኦሮሞ ነው ካቢኔዎቹ. መከላከያው በአብዛኛው ኦሮሞዎች ነበረ መንግሥቱ የፊውዷል ሥርዓት እንዲያከትም አድርጎ መሬት ላራሹ ያወጅ ነበረ. በወቅቱ እራሱን ውስጥ ገብተው መስራት ሲገባቸው ልክ እንዳሁኑ ከሻቢያ እና ከህውሃት ጋር ተሰልፈው የደርግ ሥርዓት እንዲወድቅ አደረጉ ሻቢያ እና ህውሃትን ፊንፊኔ አስገብተው እነሱ ፈረጠጡ የኦሮሞ ህዝብ ክፉ ጠላት ላይ ወደቀ እንደገና ተዋረደ ተገደለ ሀብት ንብረቱ ሪሶርሱ ተዘርፎ ገንዘቡ ወደ ምዕራባውያን ሀገር ሸሸ ዛሬም አብይ አህመድ ሽመልስ አብዲሳ ኦሮሞዎች ናቸው ታሪክ እራሱን ይደግማል እንዲሉ ውስጥ ገብተው ሚስተካከለውን ማስተካከል ሲቻል. ከሻቢያ ከህውሃት እና ከፋኖ ጋር ተስልፈዋል።