This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይህው ነው መለስ ዜናዊ ነብሱን በአፀደ ሲኦል ያኑረው እና በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የፈፀመው ክህደት በታሪክ ባንዳነት ተከትቦ ለትውልድ መማርያ ይደረጋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሓራ መሬት ላይ ያሉ የትግራይ ተዋጊዎች ሻቢያን ልክ እናስገባዋለን እያሉ ነው ሻቢያ የትግራይ ጠላት ነው ሂሳብ እናወራርዳለን እያለ ነው የጦሩ መሪ ።
በቅርቡ ፅምዶ በሚል ሻቢያ ከህውሃት ጋር ቀጥሎ የኦሮሞ እና የአማራ ተላላኪ ባንዳ ሊሂቃንን አካተው የጀመሩት የሚዲያ ህዝብን የማነሳሳት እና ሀገር የማበጣበጡ ሙከራ እየተሳካላቸው አይደለም ።
በቅርቡ ፅምዶ በሚል ሻቢያ ከህውሃት ጋር ቀጥሎ የኦሮሞ እና የአማራ ተላላኪ ባንዳ ሊሂቃንን አካተው የጀመሩት የሚዲያ ህዝብን የማነሳሳት እና ሀገር የማበጣበጡ ሙከራ እየተሳካላቸው አይደለም ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የመርሳት ችግር ካልሆነ. ዛሬ ለሻቢያ እና ለህውሃት የተገረዱ የባዕዳን ተላላኪ ባንዳዎች ልማቱ ይሸጥ ፣ ብልጭልጭ አንፈልግም አዲሳበባ ሺሻ ቤት መሰለች የኮሪደር ልማት ለኢትዮጵያ ህዝብ ምኑ ነው ከዱባይ ኮርጆ ነው ምናምን እያለ ላሀጩን ሲያዝረበርብ የሚውለው ትላንት ወያኔ ምን ሲሰራ እንደነበር እረስቶ ነው ? አብይ ባያለማ እና እንደ ወያኔ ቀስ እያለ ቢዘርፍ ይጮህበታል ??
“ኢህአዴግ በ27 ዓመት ውስጥ የ50 ቢሊዮን ዶላር እርዳታ እና የ20 ቢሊዮን ዶላር ብድር አግኝቷል። በዚህ ዘመን ውስጥ ሙስና እጅግ ስር ሰድዶ የነበረ ሲሆን፣ ከአጠቃላይ 70 ቢሊዮን ዶላሩ ውስጥ ከ23 ቢሊዮን በላይ የሚሆነው ከኢትዮጵያ ውጭ እንዲሸሽ ተደርጓል።” አንድ-ሦስተኛው የሃገሪቱ እርዳታ እና ብድር ማለት ነው።
“ኢህአዴግ በ27 ዓመት ውስጥ የ50 ቢሊዮን ዶላር እርዳታ እና የ20 ቢሊዮን ዶላር ብድር አግኝቷል። በዚህ ዘመን ውስጥ ሙስና እጅግ ስር ሰድዶ የነበረ ሲሆን፣ ከአጠቃላይ 70 ቢሊዮን ዶላሩ ውስጥ ከ23 ቢሊዮን በላይ የሚሆነው ከኢትዮጵያ ውጭ እንዲሸሽ ተደርጓል።” አንድ-ሦስተኛው የሃገሪቱ እርዳታ እና ብድር ማለት ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትላንት ከገጠማቹሁን በኃላ የምን ጆኖሳይድ ነው ግጠሙ እያለ ሲደነፋ ቆይቶ የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ መሰራቤት (States Department) ላይ ሲንደባለል ነበረ አሁን ደሞ ሻቢያ እና ህውሃት ሊመጡ ነው ይሄ መንግሥት መውደቁን አውቆ ንብረት እያሸሸ ነው አብይ በጣም አጭር ጊዜ ነው ያለው እያለ ነው. እድሜ ይስጠን ምናየው ነው !
የኢትዮጵያ ህዝብ በሻቢያ እና በህውሃት ዳግም የባርነት ጥርነፋ እና ዝርፊያ ይቀበላል !? አይመስለኝም።
የኢትዮጵያ ህዝብ በሻቢያ እና በህውሃት ዳግም የባርነት ጥርነፋ እና ዝርፊያ ይቀበላል !? አይመስለኝም።
መረጃ❗️
<>
የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከፍተኛ አመራሮች ምሽቱን በአስረስ ማር ዳምጤ ሰብሳቢነት በአካልና በዋትስአፕ በመገናኘት ባካሄዱት ወይይት ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ አራት ቁልፍ ውሳኔዎችን አሳልፏል፦
❶ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በይፋ ለቆ መውጣቱን የሚገልጽ ሲሆን በቀጣይ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በትብብር፣ በጥምረት እንዲሁም በውህደት ለመስራት ዝግጁ መሆኑን፣
❷ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በተናጠል የሚያደርገውን ትግል አጠናክሮ መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ የጎጃም ክልላዊ መንግስት ምስረታን በተመለከተ በስፋት ላወያየት ዝግጁ ስለመሆኑ፣
❸ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በአቶ እስክንድር ነጋ ከሚመራው የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) ጋር በጋራ መስራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ለመመካከር አመቻች ኮሚቴ መርጧል፣
❹ ከሻዕቢያ የሚደረገው የጦር መሳሪያ ድጋፍ መጠኑ እንዲጨምር ለመጠየቅ ወደሻዕቢያ የሚያመራ ልዑክ በአጭር ጊዜ እንዲደራጅና ከህወሓት ጋር የተጀመረው የጋራ Military operation የበለጠ እንዲጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው የሚሉ ናቸው።
( Getenet Almaw )
በመጨረሻ የአፋጎ መግለጫ ጥልቅ የሁኔታ ጥናት ተካሂዶ የጋራ መግባባት ላይ እስኪደረስ ውሳኔው በደብቅ እንዲያዝ ተወስኗል።
<>
የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከፍተኛ አመራሮች ምሽቱን በአስረስ ማር ዳምጤ ሰብሳቢነት በአካልና በዋትስአፕ በመገናኘት ባካሄዱት ወይይት ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ አራት ቁልፍ ውሳኔዎችን አሳልፏል፦
❶ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በይፋ ለቆ መውጣቱን የሚገልጽ ሲሆን በቀጣይ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በትብብር፣ በጥምረት እንዲሁም በውህደት ለመስራት ዝግጁ መሆኑን፣
❷ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በተናጠል የሚያደርገውን ትግል አጠናክሮ መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ የጎጃም ክልላዊ መንግስት ምስረታን በተመለከተ በስፋት ላወያየት ዝግጁ ስለመሆኑ፣
❸ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በአቶ እስክንድር ነጋ ከሚመራው የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) ጋር በጋራ መስራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ለመመካከር አመቻች ኮሚቴ መርጧል፣
❹ ከሻዕቢያ የሚደረገው የጦር መሳሪያ ድጋፍ መጠኑ እንዲጨምር ለመጠየቅ ወደሻዕቢያ የሚያመራ ልዑክ በአጭር ጊዜ እንዲደራጅና ከህወሓት ጋር የተጀመረው የጋራ Military operation የበለጠ እንዲጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው የሚሉ ናቸው።
( Getenet Almaw )
በመጨረሻ የአፋጎ መግለጫ ጥልቅ የሁኔታ ጥናት ተካሂዶ የጋራ መግባባት ላይ እስኪደረስ ውሳኔው በደብቅ እንዲያዝ ተወስኗል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
እውነቱ ይሄው ነው አባታችን "ወያኔ ሰው የሚበላ ነው ይሉናል።
"ከእኔ ጀምሮ እንዳ ኢየሱስ ላይ አባቴ ወንድሞቼ ተዋድቀናል!ቀጥሎ ደግሞ ልጆቼ በደርግ ጊዜ አልቀዋል! ወያኔ ሰው የሚበላ ነው"።
እኛም እንላለን ወያኔ ኢትዮጵያን ዘርፎ ገድሎ ቀርጥፎ የበላ ነው
"ከእኔ ጀምሮ እንዳ ኢየሱስ ላይ አባቴ ወንድሞቼ ተዋድቀናል!ቀጥሎ ደግሞ ልጆቼ በደርግ ጊዜ አልቀዋል! ወያኔ ሰው የሚበላ ነው"።
እኛም እንላለን ወያኔ ኢትዮጵያን ዘርፎ ገድሎ ቀርጥፎ የበላ ነው
ዘርፈ ብዙው የአረንጓዴ አሻራ ጠቀሜታ!!
የኢትዮጵያን የተራቆቱ ተራሮች እናአካባቢዎች:የታላላቅ ወንዞቻችንን ተፋሰሶች በአረንጓዴ ዓሻራ መርሃ ግብር መልሶ አረንጓዴ ማልበስ: የአፈር መሸርሸርን በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ
👉🏾የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ
👉🏾እየገነባናቸው ያሉ ግድቦችን ከደለል በመጠበቅ ለረዥም ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ እጅግ ወሳኝ ተግባር ነው!
👉🏾የአየር ንብረትን በመከላከል እና በመቋቋም ከተፈጥሮ ጋር ለመታረቅም ወሳኝ ሒደት ነው!
#Ethiopia #ClimateDiplomacy #PlantingOurPrint #GreenLegacy
የኢትዮጵያን የተራቆቱ ተራሮች እናአካባቢዎች:የታላላቅ ወንዞቻችንን ተፋሰሶች በአረንጓዴ ዓሻራ መርሃ ግብር መልሶ አረንጓዴ ማልበስ: የአፈር መሸርሸርን በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ
👉🏾የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ
👉🏾እየገነባናቸው ያሉ ግድቦችን ከደለል በመጠበቅ ለረዥም ጊዜ አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ እጅግ ወሳኝ ተግባር ነው!
👉🏾የአየር ንብረትን በመከላከል እና በመቋቋም ከተፈጥሮ ጋር ለመታረቅም ወሳኝ ሒደት ነው!
#Ethiopia #ClimateDiplomacy #PlantingOurPrint #GreenLegacy
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ሃይማኖት እና ወንድ ጠል የግብረሰዶም ስብስብ feminist በሚል ሽፋን ሲያራምዱ የነበረውን አሁን ግልፅ እያደረጉት ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ኤርትራዊ ወንድማችን ተማፅኖ
አማራ ክልል ውስጥ ካሉ የፋኖ ሀይሎች እማይዋጋው እና ጉዳት እማያስተናግደው የጎጃም ፋኖ ነው !
የጎጃም ፋኖ ከሌሎች እሚለየው ከፌደራል እስከ ክልል ባለስልጣናት ፣ ከመከላከያ አዛዥ እስከ አድማ በታኝ አዛዦች ፣ ከፌደራል እስከ ክልል ደህንነቶች እያንዳንዷን የመንግስት ፀጥታ ሀይል እንቅስቃሴ መረጃ ይሰጣቸዋል ።
የጎጃም ፋኖ ይሄ ሁሉ የተሟላ መረጃ ስለሚሰጠው ጉዳት አያስተናግድም ። በዚህም ምክንያት ውጊያ አይዋጋም ። መከላከያ ሲሄድባቸው ይጠፋሉ ሲወጣ ወደ ቦታቸው ተመልሰው ይፎክራሉ ።
ይሄ ብቻ ሳይሆን የጎጃም ካድሬዎች እሚጠሉትን ካድሬ ወይም የፖሊስ አመራር ለእነሱ መረጃ በመስጠትና እሚገቡበትን በማመቻቸት እሚያስመቱ በዚሁ የጎጃም ፋኖ ነው ። በተቃራኒው ፋኖዎችም ከእነሱጋ ተጣልቶ የወጣን ወይም እማይፈልጉትን ፋኖ ለመከላከያ ጠቁመው ያስመታሉ ።
ይሄ ሀይል ከጎጃም ብልፅግና እና ከብዙ የመከላከያ አመራር ጋር አብሮ በመስራት ከፍተኛ የመሳሪያ ኮንትሮባንድ ንግድ በጋራ እየነገደ ነው ።
ስለዚህ የወሎ ፋኖ የጎንደር ፋኖ የሸዋ ፋኖ አትሸወዱ በህይወት ብትኖሩልን ለሀገራችሁም አንድ ቀን ትጠቅማላችሁ። ግቡ
የጎጃም ፋኖ ከሌሎች እሚለየው ከፌደራል እስከ ክልል ባለስልጣናት ፣ ከመከላከያ አዛዥ እስከ አድማ በታኝ አዛዦች ፣ ከፌደራል እስከ ክልል ደህንነቶች እያንዳንዷን የመንግስት ፀጥታ ሀይል እንቅስቃሴ መረጃ ይሰጣቸዋል ።
የጎጃም ፋኖ ይሄ ሁሉ የተሟላ መረጃ ስለሚሰጠው ጉዳት አያስተናግድም ። በዚህም ምክንያት ውጊያ አይዋጋም ። መከላከያ ሲሄድባቸው ይጠፋሉ ሲወጣ ወደ ቦታቸው ተመልሰው ይፎክራሉ ።
ይሄ ብቻ ሳይሆን የጎጃም ካድሬዎች እሚጠሉትን ካድሬ ወይም የፖሊስ አመራር ለእነሱ መረጃ በመስጠትና እሚገቡበትን በማመቻቸት እሚያስመቱ በዚሁ የጎጃም ፋኖ ነው ። በተቃራኒው ፋኖዎችም ከእነሱጋ ተጣልቶ የወጣን ወይም እማይፈልጉትን ፋኖ ለመከላከያ ጠቁመው ያስመታሉ ።
ይሄ ሀይል ከጎጃም ብልፅግና እና ከብዙ የመከላከያ አመራር ጋር አብሮ በመስራት ከፍተኛ የመሳሪያ ኮንትሮባንድ ንግድ በጋራ እየነገደ ነው ።
ስለዚህ የወሎ ፋኖ የጎንደር ፋኖ የሸዋ ፋኖ አትሸወዱ በህይወት ብትኖሩልን ለሀገራችሁም አንድ ቀን ትጠቅማላችሁ። ግቡ
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ከ 34 ዓመት በፊት ሁለት ወንበዴዎ'ች አንደኛው አስመራ ሌላኛው አራት ኪሎ ገብተው የተፈጥሮን እውነት አዛብተው ኢትዮጵያን ከተፈጥሮ ድንበሯ ቀይ ባህር አርቀዋት ቆይተዋል። በሻቢያ የተገዙ የባዕዳን ተላላኪ ባንዳዎች ምንም ህፍረት ሳይሰማቸው ከሻቢያ ወግነው ኢትዮጵያ የባህር በር እንዳታስመልስ እየሰሩ ነው እነዚህን ባንዳዎች እስከ መጨረሻ ታግለን እንፋረዳቸዋለን።
ቀይ ባህር የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ወሰን ሆኖ ጸንቶ ኖሯል !!
ቀይ ባህር የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ወሰን ሆኖ ጸንቶ ኖሯል !!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
“የሻቢያ ተላላኪው ፋኖ” እጀ ጥበብ (ድግምት) ሰርተሀል ብለው መነኩሴ ሲገርፉ ነው
ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ የተበታተነው ፋኖ ድል አደረገ ብለው ሲያዘዋውሩት የነበረው ፎቶ ከሁለት ዓመት በፊት በስሜን ጦርነት የተከሰተ ነው።