Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ብርቱካ ምትባለውን ኢንተርቪው ካደረጉ በኃላ የሻዋ ፋኖ ጋር ሂጂ መንግሥት ይገድልሻል ብለው እየደወሉ ሲጎተጉቱ ነበር ዓላማውም ብርቱካን ከተገደለሽ በኃላ ኢንተርቪው ተለቆ ለኢንተርናሽናል ኮሙዩኒትው መንግሥት ይህንን አደረገ ለማለት ሀገር ውስጥ ህዝብ ለማነሳሳት ታቅዶ ከሸፈ ።
በተመሳሳይ ታዬንም ከኢንተርቪው በኃላ ኬንያ እናስመልጥህ በሚል መንገድ ላይ ሊያስገድሉት እና መንግሥት ገደለው ብለው አሁንም ለኢንተርናሽናል ኮሙዩኒቲው ለመንገር እና ህዝብ ለማነሳሳት ነበረ ከሸፈ ።

አሁን ገዱ አንዳርጋቸው ክምር ውሸት ይዞ እንዲመጣ አድርገዋል
ይልቅ ኦሮሞ እስከዛሬ የተገደሉ ስዎች ማን ገደላቸው ? ለምን ዓላማ ተገደሉ ? ከሞታቸው አትራፊው ማነው ? ብለህ መርምር. ይሄ የሴራ ፖለቲካ ገና ብዙ ያሳየናል።
የኢራን ፓርላማ በአለም ላይ በጣም ወሳኝ ከሆኑ የነዳጅና ጋዝ መተላለፊያዎች ተጠቃሹን ‘ ሆርሙዝ ባህር ‘ ለመዝጋት ያቀረበውን ረቂቅ ፀደቀ

   ይህ የኢራን እርምጃ ወደ ተግባር ለመግባት ከኢራን ከፍተኛ የብሄራዊ ደህንነት ምክር ቤት የመጨረሻውን ይሁንታ እየጠበቀ ነው ።

ውሳኔው ተተግብሮ ሆርሙዝ ቢዘጋ አለም አቀፍ የነዳጅ እና የጋዝ ዋጋ ላይ አስከፊ መዘዞች የሚያስከትል ሲሆን - ይህ የ Hormuz መተላለፊያ 21 ሚሊዮን በርሜል የነዳጅ ዘይት እና አንድ ሦስተኛው የዓለማችን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ በእያንዳንዷ ቀን የሚጓጓዝበት ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Gen. Dan ‘Razin’ Caine: Any Retaliation by the Iranians ‘Would Be an Incredibly Poor Choice’
#USA 🇺🇸🇺🇸🙌🏽
ኢራን አሜሪካ ላይ አፀፋ እርምጃ ወስዳለው አታስቢው ተብላለች
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የሻዕቢያ የትሮይ ፈረሶች የሰሞኑ ብሮቦጋንዳ¹

<>

የሻዕቢያና የቀድሞው ህወሓት ተቸካይ አመራሮች ከሰሞኑ በፈረሶቻቸው አፍ ያስቀመጡት አማተራዊ ሴራ አለ። ከኦሮሞ ወገን የተመለመለ የከሰረ ፖለቲከኛ “ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ አማራውን ይጠላል፤ እናጥፋ'ው ብሎኛል” የሚል ቅጥፈቱን ሲረጭ በተመሳሳይ ከአማራው ወገን የተመለመለ የከሰረ ፖለቲከኛ የእርሱን ያፈጀ ያረጀ የአውራጃ ፖለቲካ ተሸክሞ “ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ እንዴት ወለጋን ታምነዋለህ አለኝ” በማለት የኦሮሞ ጠላት አድርጎ ሊያስረዳን ይንገዳገዳል - ገድጋ'ዳ!

ትናንት “ጠቅላይ ሚንስትሩ ኦሮሞን ሊያነግስ ነው” እያሉ ሲያላዝኑ የነበሩ ቆሞ-ቀር የአማራ ፖለቲከኞች 360° ተገልብጠው “ጠቅላይ ሚንስትሩ ኦሮሞን ይጠላል” እያሉ ሲያቧትሩ በሌላ ወገን ትናንት “ጠቅላይ ሚንስትሩ ምኒልክ ነው፤ የአማራን የበላይነት ሊመልስብን” እያሉ ያዙኝ-ልቀቁኝ ሲሉ የነበሩ 360° ተገልብጠው “ጠቅላይ ሚንስትሩ አማራን እናጥፋ'ው አለን” ብለው ከነገሩህ አንተ አንዴ ቆም ብለህ እንደዚህ በል፦

❝ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ መሪ ነው❞

---

ይኸው ነው !!
----
¹- ይሄንን የመሰለ ውሽልሽል ፕሮፓጋንዳ ማለት ነውር ነው።
Getent Alemaw
የአሜሪካ ም/ፕረዚዳንት የኢራን የሆርሙዝ ሰርጥን መዝጋት መጥፊያዋ እንደሚሆን ገለጹ።

የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ሃገራቸው አሜሪካ ወደ ጦርነት ውስጥ የገባችው ከኢራን ጋር ሳይሆን ከኒውኪሊየር ፕሮግራሟ ጋር እንደሆነ ተናግረዋል።

በ100% መተማመን የአሜሪካ ጥቃት የኢራንን የኒውኪሊየር ጣቢያዎች አጥፍቷል ወይ በሚል ለቀረበላቸው ጥያቄ “ወደ እንደዚህ አይነት የደህንነት መረጃዎች መግባት አልፈልግም፤  የአሜሪካ የምሽቱ ጥቃት ግን የኢራንን ኒውኪሊየር የመታጠቅ አቅም በእጅጉ አዘግይቶታል” ብለዋል።

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በምሽቱ ጥቃት የኢራን የኒውኪሊየር ጣቢያዎች ሙሉ ለሙሉ መውደማቸውን ሲገልፁ የኢራን ከፍተኛ ባለስልጣናት መጠነኛ ጉዳት እንደደረሰበት ብቻ መግለፃቸው ይታወሳል።

ኢራን አሜሪካን ካጠቃች ከባድ ኃይል እንደሚጠብቃት የተናገሩት ም/ፕረዚዳንቱ “ እኛ ንፁሃንን ኢላማ አላደረግንም፤ ከሶስቱ የኒውኪሊየር ጣቢያዎች ውጪ እንኳን ባለ ወታደራዊ ቦታ ላይ ጥቃት አልፈፀምንም” ብለዋል።

ኢራን በሆርሙዝ ሰርጥ አካባቢ ያለውን የመርከብ እንቅስቃሴ ልትረብሽ ትችላለች በሚል የተጠየቁት ጄዲ ቫንስ “እሱ ለኢራን መጥፊያዋ ይሆናል” ሲሉ መልሰዋል።

ቫንስ “ ኢራናውያን በጦርነት ጥሩ አይደሉም፤ በፕሬዚዳንቱ የተሰጣቸውን የሰላም ዕድል ሊጠቀሙ ይገባል “ ብለዋል።

SOURCE: NBC NEWS
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
መራራው ሃቅ !! ህዝብ እየተዘረፈ ሊኖር አይችልም ስልጥኖ ታጥቆ እራሱን ይከላከላል
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ቲም አቦይ ስብሀት 😂😂😂😂😂😂🙈🙈🙈🙈🙈
አምባገነኑ የሻዕቢያ መንግስት ኢትዮጵያን ለመውረር የሚያደርገውን የጦርነት ዝግጅት ይገታ ዘንድ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ጫና እንዲያደርግ የኢትዮጵያ መንግስት ጥሪ አቀረበ።

<>

አምባገነኑ የሻዕቢያ መንግስት ክረምት ከመግባቱ በፊት በኢትዮጵያ ላይ ወረራ ለመፈጸም ዝግጅት እያጠናቀቀ ሲሆን ከዚህ ድርጊቱ እንዲታቀብ ዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ከፍተኛ ጫና ያደርግ ዘንድ ኢትዮጵያ መንግስት ደብዳቤ በወጭ ጉዳይ በውጭ ጉዳይ ሚንስትር በኩል በጻፈው ደብዳቤ¹ ጠይቋል።

የሻዕቢያ ከፍተኛ ወታደራዊና የፖለቲካ ልዑካን “ክረምቱ ከመግባቱ በፊት በኢትዮጵያ ላይ ግልጽ ወረራ በመፈጸም በመጪው መስከረም የተያዘውን የህዳሴ ግድብ ምርቃት እናስቀራለን” የሚል ማመልከቻ በመያዝ ከግብፅ መንግስት የትጥቅ እና ስንቅ ድጋፍ ለማግኘት ካይሮን ደጅ ጠንተው ወደአስመራ ተመልሰዋል [የተገኘው ዝርዝር ድጋፍ ተለይቷል]።

አምባገነኑ የሻዕቢያ መንግስት በአምሳሉ ለጠፈጠፋቸው ታጣቂዎች ትጥቅ እና ስንቅ በማቀበል የኢትዮጵያ መንግስት በውስጥ ግጭት ውስጥ ተዘፍቆ ከልማት ስራ እንዲደናቀፍ ከፍተኛ ጥረት ያደረገ ቢሆንም በኢትዮጵያ ህዝብ ያላሳለሰ ጥረት እቅዱ ከንቱ ሆኗል። በአሁኑ ሰዓት እራሱን የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) ብሎ የሚጠራውን የአማራ ህዝብ ደመኛ ጠላት እንዲሁም ህጋዊ ሰውነት ያጣውን ህውሓትን ከፊት በማሰለፍ ክረምት ከመግባቱ በፊት በኢትዮጵያ ላይ ግልጽ ወረራ ለመፈጸም በድንበር አካባቢ ከፍተኛ ወታደራዊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ይገኛል።

የኢትዮጵያ መንግስት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ በላከው ማመልከቻ አምባገነኑ የኤርትራ መንግስት በጉልበት ወርሮ ከያዛቸው የኢትዮጵያ ግዛቶች በአስቸኳይ ለቆ እንዲወጣ፤ በኢትዮጵያ የውስጥ ጉዳይ በተለይም ለታጣቂዎች የጦር መሳሪያና ስልጠና በመስጠት የውስጥ ግጭትን ከማቀጣጠል ተግባሩ እንዲቆጠብ ብሎም በሁለቱ ሃገራት ድንበር ከሚያደርገው ያልተገባ ወታደራዊ እንቅስቃሴና የፀብ አጫሪነት ተግባሩ እንዲቆጠብ ከፍተኛ ጫና ይደረግበት ዘንድ በአጽንኦት አሳስቧል።

<<>>

ኢትዮጵያ ታሸንፋለች !!
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ስሞኑን የነበረው የሚዲያ ዘመቻ ባለቤቶቹ አዘጋጆቹ ሻቢያ እና ወያኔ ናቸው ዓላማውም ጦርነት ለመጀመር እራሳቸውን የሰላም ባለቤት የማድረግ አብይ አህመድ የህዝብ ጠላት ለማድረግ ነው ብለን ስንናገር ቆይተናል እንዳልነውም ሻቢያ እና ወያኔ የኢትዮጵያን ህዝብ ለመውረር እንደ 1983 መንግሥት አፍርስው ሥልጣን ለመያዝ ብአማራ እና በአፋር በኩል ጦርነት ለመክፈት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል ለዚህ ስኬት እንዲሆን አስቀድመው በገዟቸው በነ ጃዋር መሃመድ በነ ልደቱ አያሌው በነ ታዬ ደንደና በነ ገዱ አንዳርጋቸው ህዝብን የማነሳሳት ሥራ እየተሰራ ያለው የኢትዮጵያ ህዝብ በነዚህ አረመኔ የበርሃ እባቦች ከመወረሩ በፊት ጥንቃቄ ማድረግ ከመከላከያ ጎን መሰለፍ ያስፈልጋል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትግራይ ሃይልም ሆነ ሻቢያ እግራቸው ከተከዜ ካለፈ በአማራ እና በአፋር ብቻ ሳይሆን በመላው ኢትዮጵያ ወራሪ ሃይል ናቸው ሙሉ የኢትዮጵያ ህዝብ ከነደጋፊዎቻቸው ላይ ጭምር እርምጃ ይወስዳል።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ይህው ነው መለስ ዜናዊ ነብሱን በአፀደ ሲኦል ያኑረው እና በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ የፈፀመው ክህደት በታሪክ ባንዳነት ተከትቦ ለትውልድ መማርያ ይደረጋል።
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሓራ መሬት ላይ ያሉ የትግራይ ተዋጊዎች ሻቢያን ልክ እናስገባዋለን እያሉ ነው ሻቢያ የትግራይ ጠላት ነው ሂሳብ እናወራርዳለን እያለ ነው የጦሩ መሪ ።

በቅርቡ ፅምዶ በሚል ሻቢያ ከህውሃት ጋር ቀጥሎ የኦሮሞ እና የአማራ ተላላኪ ባንዳ ሊሂቃንን አካተው የጀመሩት የሚዲያ ህዝብን የማነሳሳት እና ሀገር የማበጣበጡ ሙከራ እየተሳካላቸው አይደለም ።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
የመርሳት ችግር ካልሆነ. ዛሬ ለሻቢያ እና ለህውሃት የተገረዱ የባዕዳን ተላላኪ ባንዳዎች ልማቱ ይሸጥ ፣ ብልጭልጭ አንፈልግም አዲሳበባ ሺሻ ቤት መሰለች የኮሪደር ልማት ለኢትዮጵያ ህዝብ ምኑ ነው ከዱባይ ኮርጆ ነው ምናምን እያለ ላሀጩን ሲያዝረበርብ የሚውለው ትላንት ወያኔ ምን ሲሰራ እንደነበር እረስቶ ነው ? አብይ ባያለማ እና እንደ ወያኔ ቀስ እያለ ቢዘርፍ ይጮህበታል ??



“ኢህአዴግ በ27 ዓመት ውስጥ የ50 ቢሊዮን ዶላር እርዳታ እና የ20 ቢሊዮን ዶላር ብድር አግኝቷል። በዚህ ዘመን ውስጥ ሙስና እጅግ ስር ሰድዶ የነበረ ሲሆን፣ ከአጠቃላይ 70 ቢሊዮን ዶላሩ ውስጥ ከ23 ቢሊዮን በላይ የሚሆነው ከኢትዮጵያ ውጭ እንዲሸሽ ተደርጓል።” አንድ-ሦስተኛው የሃገሪቱ እርዳታ እና ብድር ማለት ነው።
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
ትላንት ከገጠማቹሁን በኃላ የምን ጆኖሳይድ ነው ግጠሙ እያለ ሲደነፋ ቆይቶ የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ መሰራቤት (States Department) ላይ ሲንደባለል ነበረ አሁን ደሞ ሻቢያ እና ህውሃት ሊመጡ ነው ይሄ መንግሥት መውደቁን አውቆ ንብረት እያሸሸ ነው አብይ በጣም አጭር ጊዜ ነው ያለው እያለ ነው. እድሜ ይስጠን ምናየው ነው !

የኢትዮጵያ ህዝብ በሻቢያ እና በህውሃት ዳግም የባርነት ጥርነፋ እና ዝርፊያ ይቀበላል !? አይመስለኝም።
መረጃ❗️
<>

የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከፍተኛ አመራሮች ምሽቱን በአስረስ ማር ዳምጤ ሰብሳቢነት በአካልና በዋትስአፕ በመገናኘት ባካሄዱት ወይይት ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ አራት ቁልፍ ውሳኔዎችን አሳልፏል፦

❶ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) ከአማራ ፋኖ ብሔራዊ ኃይል (አፋብኃ) በይፋ ለቆ መውጣቱን የሚገልጽ ሲሆን በቀጣይ ከተለያዩ አደረጃጀቶች ጋር በትብብር፣ በጥምረት እንዲሁም በውህደት ለመስራት ዝግጁ መሆኑን፣

❷ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በተናጠል የሚያደርገውን ትግል አጠናክሮ መቀጠሉ እንደተጠበቀ ሆኖ በቀጣይ እንደአስፈላጊነቱ የጎጃም ክልላዊ መንግስት ምስረታን በተመለከተ በስፋት ላወያየት ዝግጁ ስለመሆኑ፣

❸ የአማራ ፋኖ በጎጃም (አፋጎ) በአቶ እስክንድር ነጋ ከሚመራው የአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) ጋር በጋራ መስራት በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ለመመካከር አመቻች ኮሚቴ መርጧል፣

❹ ከሻዕቢያ የሚደረገው የጦር መሳሪያ ድጋፍ መጠኑ እንዲጨምር ለመጠየቅ ወደሻዕቢያ የሚያመራ ልዑክ በአጭር ጊዜ እንዲደራጅና ከህወሓት ጋር የተጀመረው የጋራ Military operation የበለጠ እንዲጠናከር ልዩ ትኩረት እንዲሰጠው የሚሉ ናቸው።

( Getenet Almaw )

በመጨረሻ የአፋጎ መግለጫ ጥልቅ የሁኔታ ጥናት ተካሂዶ የጋራ መግባባት ላይ እስኪደረስ ውሳኔው በደብቅ እንዲያዝ ተወስኗል።
2025/06/27 05:10:07
Back to Top
HTML Embed Code: