የኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ የሰኔ 16/2017 ዓ.ም የምሽት 1፡00 ሰዓት የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች፦
🎯ለተቋማት የሚመደበው በጀት በትክክል ለታለመለት ዓላማ መዋሉን የገንዘብ ሚኒስቴር ሊከታተል እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
🎯ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የሚያደርጉትን ውይይት ዛሬ ከህዝብና ከግል መገናኛ ብዙሃን ከተውጣጡ ባለሙያዎች ጋር ባካሄዱት ውይይት መቋጨታቸውን አስታውቀዋል።
🎯ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ከጤና ባለሙያዎች ጋር የተወያዩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግሥት ለህክምናው ዘርፍ 130 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ በጀት መበጀቱን ገልጸዋል።
🎯ነዳጅ እያለ በሙሉ አቅማቸው አገልግሎት በማይሰጡና ህገወጥ ተግባር ላይ በተሰማሩ የነዳጅ ኩባንያዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተብሏል።
🎯በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዛሬ ረፋድ 3 ሰዓት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል፡፡
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://www.tg-me.com/ebstvnews
🎯ለተቋማት የሚመደበው በጀት በትክክል ለታለመለት ዓላማ መዋሉን የገንዘብ ሚኒስቴር ሊከታተል እንደሚገባ ተገለጸ፡፡
🎯ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር የሚያደርጉትን ውይይት ዛሬ ከህዝብና ከግል መገናኛ ብዙሃን ከተውጣጡ ባለሙያዎች ጋር ባካሄዱት ውይይት መቋጨታቸውን አስታውቀዋል።
🎯ባሳለፍነው ሳምንት መጨረሻ ከጤና ባለሙያዎች ጋር የተወያዩት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግሥት ለህክምናው ዘርፍ 130 ቢሊዮን ብር የሚጠጋ በጀት መበጀቱን ገልጸዋል።
🎯ነዳጅ እያለ በሙሉ አቅማቸው አገልግሎት በማይሰጡና ህገወጥ ተግባር ላይ በተሰማሩ የነዳጅ ኩባንያዎች ላይ የሚወሰደው እርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል ተብሏል።
🎯በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በተለምዶ አባሳሙኤል ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዛሬ ረፋድ 3 ሰዓት ላይ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ9 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ገልጿል፡፡
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://www.tg-me.com/ebstvnews
የኢቢኤስ አዲስ ነገር ዲጂታል ሚዲያ የሰኔ 17/2017 ዓ.ም የከሰዓት የሀገር ውስጥ ዋና ዋና ዜናዎች፦
🎯በኳታር ዶሃ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዛው የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን አሁን ላይ በቀጠናው ያለውን ሁኔታ ተከትሎ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሲል ጥሪ አቅርቧል።
🎯ርዕሰብሔር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የግብርና ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል።
🎯\የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች በአሜሪካ የቡና ገበያ ላይ የበለጠ ለመሳተፍ ያግዛቸዋል የተባለ ምክክር በአሜሪካ ኤምባሲ የውጭ ገበያ አገልግሎት ዘርፍ አዘጋጅነት ተካሂዷል።
🎯በ28 አገራት ከ7 ሺህ 500 በላይ የቡና መሸጫዎች አሉት የተባለው ኮቲ ኩባንያ የኢትዮጵያን ቡና በመግዛት እሴት ጨምሮ በቻይናና ሌሎች አገራት ሊያቀርብ እንደሆነ ተሰምቷል።
🎯የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንደሚለቀቅ የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://www.tg-me.com/ebstvnews
🎯በኳታር ዶሃ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በዛው የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን አሁን ላይ በቀጠናው ያለውን ሁኔታ ተከትሎ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ሲል ጥሪ አቅርቧል።
🎯ርዕሰብሔር ታዬ አጽቀ ሥላሴ የአሜሪካ ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የግብርና ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥሪ አቅርበዋል።
🎯\የኢትዮጵያ ቡና ላኪዎች በአሜሪካ የቡና ገበያ ላይ የበለጠ ለመሳተፍ ያግዛቸዋል የተባለ ምክክር በአሜሪካ ኤምባሲ የውጭ ገበያ አገልግሎት ዘርፍ አዘጋጅነት ተካሂዷል።
🎯በ28 አገራት ከ7 ሺህ 500 በላይ የቡና መሸጫዎች አሉት የተባለው ኮቲ ኩባንያ የኢትዮጵያን ቡና በመግዛት እሴት ጨምሮ በቻይናና ሌሎች አገራት ሊያቀርብ እንደሆነ ተሰምቷል።
🎯የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ከተማ አቀፍ ፈተና ውጤት ዛሬ ከሰዓት በኋላ እንደሚለቀቅ የከተማዋ ትምህርት ቢሮ ገልጿል።
#EBS
#EBSTVNEWS
#EBSTVSPORT
#_7696_WN
https://www.tg-me.com/ebstvnews