Forwarded from KMN
YouTube
የአብይና የሥርዓቱ እብደት፣ የአገሪቱ የወደፊት እጣ ፈንታ
#KMN #KUSH
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
ስለ ሥርዓቱ እብደት: ስለ ቀጣይ ሁኔታዎች: ስለ ሽግግር: ወዘተ... My discussions with Habtamu Tesfaye Gemechu on #KMN , 06/07/24
https://www.youtube.com/live/Lj8ive4qe_c?si=Vy91JuYENCM2i2IC
https://www.youtube.com/live/Lj8ive4qe_c?si=Vy91JuYENCM2i2IC
Forwarded from KMN
YouTube
Turtii Addaa G/A/O ABO-WBO Waliin
#KMN #KUSH
Forwarded from KMN
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Godina Salaalee Aanaa Dharraa
Gochaa Sukkanneessaa ebla(12/8/2016 )Shawaa Kaabaa Aanaa Darraatti Iddoo Kaarra Orogooo Jedhamtutti warrani sirna pp ummata oromoo irraatti Gochaa sukkaaneessa rawaachaa jira qoote e bullaa Nagahaa Sheneedh jeechuun harkaa Dukaatti hidhuun mana hidhaatti bassaanii Raashaanan
Ajjeechaan sukkaaneesan torbee kaan keessa ta'e Darraati hedu u namaa gadisissaa.
Maqaan isani
1 seexiyee asheetu fi
2 sayidee Abooyyee yeroo isaan Rashanaman😢
Gochaa Sukkanneessaa ebla(12/8/2016 )Shawaa Kaabaa Aanaa Darraatti Iddoo Kaarra Orogooo Jedhamtutti warrani sirna pp ummata oromoo irraatti Gochaa sukkaaneessa rawaachaa jira qoote e bullaa Nagahaa Sheneedh jeechuun harkaa Dukaatti hidhuun mana hidhaatti bassaanii Raashaanan
Ajjeechaan sukkaaneesan torbee kaan keessa ta'e Darraati hedu u namaa gadisissaa.
Maqaan isani
1 seexiyee asheetu fi
2 sayidee Abooyyee yeroo isaan Rashanaman😢
Forwarded from KMN
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
Discussion with #KMN on:
1) Abiy’s destruction of villages in Gujii Zone;
2) Hostage-taking as #AbiyAhmed’s new political currency; and
3)Transition constitutionally or extra-constitutionally? Through (constitutional) care taker government, or victors’ provisional government leading to a Transitional Government, or a Transition through the National Dialogue Commission??? Clarifying the concepts…
https://www.youtube.com/live/xkDR9MDJ8yI?si=z7Z4V1nP-e_YZcDj
1) Abiy’s destruction of villages in Gujii Zone;
2) Hostage-taking as #AbiyAhmed’s new political currency; and
3)Transition constitutionally or extra-constitutionally? Through (constitutional) care taker government, or victors’ provisional government leading to a Transitional Government, or a Transition through the National Dialogue Commission??? Clarifying the concepts…
https://www.youtube.com/live/xkDR9MDJ8yI?si=z7Z4V1nP-e_YZcDj
Forwarded from KMN
YouTube
ከሽግግር ወደ መፈንቅለ መንግሥት?
#KMN #KUSH
Forwarded from KMN
YouTube
የብሔረ ፖለቲካ አና የዐንቀፅ 39 ትርክት
#KMN #KUSH
Forwarded from KMN
Irra deddeebidhaan Facebook Dr Tsegaye cufamaa ykn Ugguramaa tureera. Ammas page dabalatee hundumtuu waan jalaa cufsiifameef isa haaraa kanaan maatii ta’uudhan hordofaa.
የዶ/ር ፀጋዬ ፌስቡክ በተደጋጋሚ እየተዘጋ እና እየታገደ እንደነበር ይታወቃል አሁንም ስላዘጉበት በዚህ አዲሱ አካዉንታቸዉ ቤተሰብ ሁኑ::
https://www.facebook.com/profile.php?id=61563092909085&mibextid=LQQJ4d
የዶ/ር ፀጋዬ ፌስቡክ በተደጋጋሚ እየተዘጋ እና እየታገደ እንደነበር ይታወቃል አሁንም ስላዘጉበት በዚህ አዲሱ አካዉንታቸዉ ቤተሰብ ሁኑ::
https://www.facebook.com/profile.php?id=61563092909085&mibextid=LQQJ4d
የብሔረ ፖለቲካ አና የዐንቀፅ 39 ትርክት
https://youtube.com/live/-2J4WaPTq0k?feature=share
https://youtube.com/live/-2J4WaPTq0k?feature=share
YouTube
የብሔረ ፖለቲካ አና የዐንቀፅ 39 ትርክት
#KMN #KUSH
Forwarded from Tsegaye R Ararssa
ፌደሬሽንን መሻር፣ ጦርነትና ዕልቂት ያመጣል እንጂ መፍትሔ አይሆንም፦ ታሪክም የሚያስረዳው ይሄንኑ ሃቅ ነው።
=================
በ1962 (እኤአ): ኢትዮጵያ፣ ከኤርትራ ጋር የነበራትን የፌዴሬሽን ውል ሽራ፣ ኤርትራን በጉልበት 'አዋሃድኩ' ያለች ዕለት፣ የኤርትራ ኃይሎች፣ የትጥቅ ትግል ለመጀመር የመጀመርያውን ጥይት ተኮሱ። በዚህ ቀን፣ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጀምሮ በኢምፓየሩ ውስጥ ሰፍኖ የነበረው አንፃራዊ ሰላም ደግሞ ላይጠራ ደፈረሰ። ከዚህ ቀን ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካ፣ በይፋ፣ በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ የሚነጋገሩበት የብረት ፖለቲካ ሆነ። የፖለቲካ ድልም፣ በደም የሚበየን ሆነ።
ገና በወጉ ያልተተገበረውን ፌደሬሽን በማፍረስ "አንድነትን አመጣን" ያሉት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሂቃን፣ የኢትዮጵያን የቁልቁለት ጉዞ አስጀመሩ። ለመቶ ሺህዎች እልቂት ምክንያት የሆነውን የጦርነት ወላፈን ለመመገብ፣ ቁጥር ስፍር የሌላቸውን ወጣቶች መማገድ ጀመሩ።
በ2018ም (እኤአ)፣ ገና በወጉ ያልተተገበረውን የኢትዮጵያ ሕብረ-ብሔራዊ ፌደራሊዝም ለመሻር፣ የኢትዮጵያ መንግሥት፣ በመንቀሳቀስ፣ እስከዚያ ወቅት ድረስ የነበረውን አንጻራዊ ሰላም በማናጋት፣ የዘር ማጥፋት ጦርነቶችን ለማድረግ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ጀመረ፣ አስጀመረ። "የአንድነት ጠበቃ ነን" የሚሉት የኢትዮ-አማራ ልሂቃንም" የዚህ ዘመቻ ፊታውራሪ በመሆን "ከመንግሥት ጎን ነን" እያሉ ፎከሩ። #አብይአህመድ ሥር ተኮልኩለው፣ ያንን ያረጀ፣ የነተበና የከሸፈ "የኣሃዳዊነት" ወግ፣ "መደመር" በሚል ካባ ሸፋፍነው፣ ፌደራሊዝሙንና ሕገ-መንግሥቱን ለመሻር፣ "የብሔር" ፖለቲካ የሚሉትን የብሔር-ተኮር ፍትህ ፖለቲካ (politics of ethno-national justice) ለማጥፋት፣ ለዚህም ሲባል "ብሔርተኞችን" (በመግደል) ለማጥፋት በሰፊው ተንቀሳቀሱ። የተነጣጠሩ የፖለቲካ ግድያዎችን፣ የጅምላ ፍጅትና እስርን፣ ማፈናቀልና የዘር-ማጽዳትን ፈጸሙ፣ አስፈጸሙ።
ይሄም አልበቃ ስላላቸው፣ ትግራይ ምርጫ ስላደረገ፣ "ሉዓላዊነታችን ተደፈረ፣ አንድነታችን አደጋ ተደቀነበት" እያሉ፣ የለየለት የዘር ማጥፋት ጦርነትን ለማድረግ፣ ከውጭ ኃይሎች ጋር ጭምር ተባብረው፣ በትግራይ ሕዝብ ላይ ዘመቱ። የክፍለዘመኑን አውዳሚ ጦርነት ተገበሩ። በሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብን ፈጁ።
ሕብረ-ብሔራዊ ፌደራሊዝምን በመሻር "አንድነትን ለማምጣት" በሚል ሰበብ የመዘዙት ሰይፍ፣ የዘር ማጥፋት ጦርነትን፣ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ቋንቋ ቋሚ አካል አደረጉ።
በመሆኑም፣ ዛሬም፣ አገሪቱ፣ በዘር ማጥፋት ጦርነቶች ማዕበል እየተናጠች ትገኛለች።
የሚገርመው፣ ባልጠበቁት መንገድ የዚህ ዓይነት ጦርነት ተጠቂ (ፈጻሚም) የሆኑት የኢትዮ-አማራ ልሂቃን፣ ዛሬም ከዚህ ጥፋት ለመታረም አለመቻላቸውና ዛሬም "የብሔር ፖለቲካን" እና ፌደራሊዝምን ማፍረስ፣ ቁልፍና ዋነኝ የፖለቲካ ማታገያ የትግል ርዕሰ-ገዳይ አድርገው መቀጠላቸው ነው።
ከዙህ በፊት ደጋግመን እንደተናገርነው፣ አንዴ የፌደራሊዝም ጎማዎች መሽከርከር ከጀመሩ በኋላ፣ ጎማውን ለማስቆም መሞከር፣ ሞካሪውን ጭዳ (cidhaa) ያደርጋል እንጂ መሽከርከሩን አያስቆመውም። Once the wheels of federalism has started to run, you may try to stop it at your own peril.
ሕብረ-ብሔራዊ ፌደራሊዝምን ለመሻር የተደረገው የቅርብ ዓመ ሙከራ፣ የመጨረሻ ውጤቱ፣ በሕብረ-ብሔራዊ ፌደሬሽን አማካኝነት ለመፍጠር የተሞከረውን ሕብረ-ብሔራዊ ትብብር፣ አጋርነት፣ እና ከብሔር ነፃ የሆነ (ethno-nationally secular) ወይም ሕብራዊ (plurinational) የሆነ ኢትዮጵያዊነት ድምጥማጡን አጥፍቶታል። የዘር ማጥፋት ጦርነትና የአገር ውድመት አስከትሏል።
ከዚህ አልፎም፣ ኢትዮጵያ ሊኖራት የሚችለውን በሆነ ዓይነት መዋቅር (በፌደሬሽን፣ በኮንፌደሬሽን፣ ወዘተ) የመሰባሰብና የትብብር ተስፋ ለዘላለሙ አክስሟል። በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ የነበረ (ኖሮ የሚያውቅ ከነበረ) የኢትዮጵያዊነት ተስፋን ገድሎአል። መልሶ እንዳያንሰራራ አድርጎ ቀብሮታል።
Adios!
=================
በ1962 (እኤአ): ኢትዮጵያ፣ ከኤርትራ ጋር የነበራትን የፌዴሬሽን ውል ሽራ፣ ኤርትራን በጉልበት 'አዋሃድኩ' ያለች ዕለት፣ የኤርትራ ኃይሎች፣ የትጥቅ ትግል ለመጀመር የመጀመርያውን ጥይት ተኮሱ። በዚህ ቀን፣ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ጀምሮ በኢምፓየሩ ውስጥ ሰፍኖ የነበረው አንፃራዊ ሰላም ደግሞ ላይጠራ ደፈረሰ። ከዚህ ቀን ጀምሮ፣ የኢትዮጵያ ፖለቲካ፣ በይፋ፣ በጠመንጃ አፈሙዝ ብቻ የሚነጋገሩበት የብረት ፖለቲካ ሆነ። የፖለቲካ ድልም፣ በደም የሚበየን ሆነ።
ገና በወጉ ያልተተገበረውን ፌደሬሽን በማፍረስ "አንድነትን አመጣን" ያሉት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ልሂቃን፣ የኢትዮጵያን የቁልቁለት ጉዞ አስጀመሩ። ለመቶ ሺህዎች እልቂት ምክንያት የሆነውን የጦርነት ወላፈን ለመመገብ፣ ቁጥር ስፍር የሌላቸውን ወጣቶች መማገድ ጀመሩ።
በ2018ም (እኤአ)፣ ገና በወጉ ያልተተገበረውን የኢትዮጵያ ሕብረ-ብሔራዊ ፌደራሊዝም ለመሻር፣ የኢትዮጵያ መንግሥት፣ በመንቀሳቀስ፣ እስከዚያ ወቅት ድረስ የነበረውን አንጻራዊ ሰላም በማናጋት፣ የዘር ማጥፋት ጦርነቶችን ለማድረግ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ጀመረ፣ አስጀመረ። "የአንድነት ጠበቃ ነን" የሚሉት የኢትዮ-አማራ ልሂቃንም" የዚህ ዘመቻ ፊታውራሪ በመሆን "ከመንግሥት ጎን ነን" እያሉ ፎከሩ። #አብይአህመድ ሥር ተኮልኩለው፣ ያንን ያረጀ፣ የነተበና የከሸፈ "የኣሃዳዊነት" ወግ፣ "መደመር" በሚል ካባ ሸፋፍነው፣ ፌደራሊዝሙንና ሕገ-መንግሥቱን ለመሻር፣ "የብሔር" ፖለቲካ የሚሉትን የብሔር-ተኮር ፍትህ ፖለቲካ (politics of ethno-national justice) ለማጥፋት፣ ለዚህም ሲባል "ብሔርተኞችን" (በመግደል) ለማጥፋት በሰፊው ተንቀሳቀሱ። የተነጣጠሩ የፖለቲካ ግድያዎችን፣ የጅምላ ፍጅትና እስርን፣ ማፈናቀልና የዘር-ማጽዳትን ፈጸሙ፣ አስፈጸሙ።
ይሄም አልበቃ ስላላቸው፣ ትግራይ ምርጫ ስላደረገ፣ "ሉዓላዊነታችን ተደፈረ፣ አንድነታችን አደጋ ተደቀነበት" እያሉ፣ የለየለት የዘር ማጥፋት ጦርነትን ለማድረግ፣ ከውጭ ኃይሎች ጋር ጭምር ተባብረው፣ በትግራይ ሕዝብ ላይ ዘመቱ። የክፍለዘመኑን አውዳሚ ጦርነት ተገበሩ። በሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብን ፈጁ።
ሕብረ-ብሔራዊ ፌደራሊዝምን በመሻር "አንድነትን ለማምጣት" በሚል ሰበብ የመዘዙት ሰይፍ፣ የዘር ማጥፋት ጦርነትን፣ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ቋንቋ ቋሚ አካል አደረጉ።
በመሆኑም፣ ዛሬም፣ አገሪቱ፣ በዘር ማጥፋት ጦርነቶች ማዕበል እየተናጠች ትገኛለች።
የሚገርመው፣ ባልጠበቁት መንገድ የዚህ ዓይነት ጦርነት ተጠቂ (ፈጻሚም) የሆኑት የኢትዮ-አማራ ልሂቃን፣ ዛሬም ከዚህ ጥፋት ለመታረም አለመቻላቸውና ዛሬም "የብሔር ፖለቲካን" እና ፌደራሊዝምን ማፍረስ፣ ቁልፍና ዋነኝ የፖለቲካ ማታገያ የትግል ርዕሰ-ገዳይ አድርገው መቀጠላቸው ነው።
ከዙህ በፊት ደጋግመን እንደተናገርነው፣ አንዴ የፌደራሊዝም ጎማዎች መሽከርከር ከጀመሩ በኋላ፣ ጎማውን ለማስቆም መሞከር፣ ሞካሪውን ጭዳ (cidhaa) ያደርጋል እንጂ መሽከርከሩን አያስቆመውም። Once the wheels of federalism has started to run, you may try to stop it at your own peril.
ሕብረ-ብሔራዊ ፌደራሊዝምን ለመሻር የተደረገው የቅርብ ዓመ ሙከራ፣ የመጨረሻ ውጤቱ፣ በሕብረ-ብሔራዊ ፌደሬሽን አማካኝነት ለመፍጠር የተሞከረውን ሕብረ-ብሔራዊ ትብብር፣ አጋርነት፣ እና ከብሔር ነፃ የሆነ (ethno-nationally secular) ወይም ሕብራዊ (plurinational) የሆነ ኢትዮጵያዊነት ድምጥማጡን አጥፍቶታል። የዘር ማጥፋት ጦርነትና የአገር ውድመት አስከትሏል።
ከዚህ አልፎም፣ ኢትዮጵያ ሊኖራት የሚችለውን በሆነ ዓይነት መዋቅር (በፌደሬሽን፣ በኮንፌደሬሽን፣ ወዘተ) የመሰባሰብና የትብብር ተስፋ ለዘላለሙ አክስሟል። በኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ የነበረ (ኖሮ የሚያውቅ ከነበረ) የኢትዮጵያዊነት ተስፋን ገድሎአል። መልሶ እንዳያንሰራራ አድርጎ ቀብሮታል።
Adios!
Forwarded from KMN
YouTube
ልዩ መሰናዶ
#KMN #KUSH #VOICE