Matthew 21 አማ - ማቴዎስ
12: ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና፦
13: “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎአል፥ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፡” አላቸው።
14: በመቅደስም ዕውሮችና አንካሶች ወደ እርሱ ቀረቡና ፈወሳቸው።
15: ነገር ግን የካህናት አለቆችና ጻፎች ያደረገውን ድንቃ ድንቅ በመቅደስም፦ “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፡” እያሉ የሚጮኹትን ልጆች ባዩ ጊዜ፥ ተቈጥተው፦
16: “እነዚህ የሚሉትን አትሰማምን?” አሉት። ኢየሱስም፦ “እሰማለሁ፤
‘ከሕፃናትና ከሚጠቡት አፍ ምስጋናን ለራስህ አዘጋጀህ፡’
የሚለውን ቃል ከቶ አላነበባችሁምን?” አላቸው።
12: ኢየሱስም ወደ መቅደስ ገባና በመቅደስ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ሁሉ አወጣ፥ የገንዘብ ለዋጮችንም ገበታዎች የርግብ ሻጮችንም ወንበሮች ገለበጠና፦
13: “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች ተብሎ ተጽፎአል፥ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት፡” አላቸው።
14: በመቅደስም ዕውሮችና አንካሶች ወደ እርሱ ቀረቡና ፈወሳቸው።
15: ነገር ግን የካህናት አለቆችና ጻፎች ያደረገውን ድንቃ ድንቅ በመቅደስም፦ “ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፡” እያሉ የሚጮኹትን ልጆች ባዩ ጊዜ፥ ተቈጥተው፦
16: “እነዚህ የሚሉትን አትሰማምን?” አሉት። ኢየሱስም፦ “እሰማለሁ፤
‘ከሕፃናትና ከሚጠቡት አፍ ምስጋናን ለራስህ አዘጋጀህ፡’
የሚለውን ቃል ከቶ አላነበባችሁምን?” አላቸው።
ሰሙነ ሕማማት
#ዕለተ_ተዋስኦ
የጥያቄ ቀን
ዕለተ ማክሰኞ አይሁድ ለጌታችን ስለ ጌትነቱ እና ስለ ስልጣኑ ጥያቄ ያቀረቡባት ቀን ነች።
ማቴዎስ 21
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ ወደ መቅደስም ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሽማግሎች ወደ እርሱ ቀረቡና፦ በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ? አሉት።
²⁴ ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ ደግሞ አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም ያችን ብትነግሩኝ እኔ ደግሞ እነዚህን በምን ሥልጣን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ፤
²⁵ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረች? ከሰማይን ወይስ ከሰው? አላቸው። እነርሱም እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ፦ ከሰማይ ብንል፦ እንኪያስ ስለ ምን አላመናችሁበትም? ይለናል፤
²⁶ ከሰው ግን ብንል፥ ዮሐንስን ሁሉም እንደ ነቢይ ያዩታልና ሕዝቡን እንፈራለን አሉ።
²⁷ ለኢየሱስም መልሰው፦ አናውቅም አሉት። እርሱም ደግሞ፦ እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም አላቸው።
Matthew 21 (KJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ And when he was come into the temple, the chief priests and the elders of the people came unto him as he was teaching, and said, By what authority doest thou these things? and who gave thee this authority?
²⁴ And Jesus answered and said unto them, I also will ask you one thing, which if ye tell me, I in like wise will tell you by what authority I do these things.
²⁵ The baptism of John, whence was it? from heaven, or of men? And they reasoned with themselves, saying, If we shall say, From heaven; he will say unto us, Why did ye not then believe him?
²⁶ But if we shall say, Of men; we fear the people; for all hold John as a prophet.
²⁷ And they answered Jesus, and said, We cannot tell. And he said unto them, Neither tell I you by what authority I do these things.
@eotchntc
#ዕለተ_ተዋስኦ
የጥያቄ ቀን
ዕለተ ማክሰኞ አይሁድ ለጌታችን ስለ ጌትነቱ እና ስለ ስልጣኑ ጥያቄ ያቀረቡባት ቀን ነች።
ማቴዎስ 21
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ ወደ መቅደስም ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሽማግሎች ወደ እርሱ ቀረቡና፦ በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ? አሉት።
²⁴ ኢየሱስም መልሶ፦ እኔ ደግሞ አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም ያችን ብትነግሩኝ እኔ ደግሞ እነዚህን በምን ሥልጣን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ፤
²⁵ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረች? ከሰማይን ወይስ ከሰው? አላቸው። እነርሱም እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ፦ ከሰማይ ብንል፦ እንኪያስ ስለ ምን አላመናችሁበትም? ይለናል፤
²⁶ ከሰው ግን ብንል፥ ዮሐንስን ሁሉም እንደ ነቢይ ያዩታልና ሕዝቡን እንፈራለን አሉ።
²⁷ ለኢየሱስም መልሰው፦ አናውቅም አሉት። እርሱም ደግሞ፦ እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም አላቸው።
Matthew 21 (KJV)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ And when he was come into the temple, the chief priests and the elders of the people came unto him as he was teaching, and said, By what authority doest thou these things? and who gave thee this authority?
²⁴ And Jesus answered and said unto them, I also will ask you one thing, which if ye tell me, I in like wise will tell you by what authority I do these things.
²⁵ The baptism of John, whence was it? from heaven, or of men? And they reasoned with themselves, saying, If we shall say, From heaven; he will say unto us, Why did ye not then believe him?
²⁶ But if we shall say, Of men; we fear the people; for all hold John as a prophet.
²⁷ And they answered Jesus, and said, We cannot tell. And he said unto them, Neither tell I you by what authority I do these things.
@eotchntc
ሰሞነ_ሕማማት
ረቡዕ
ምክረ አይሁድ
አይሁድ ጌታን ለመያዝ የተማከሩባት
እለት
ማቴዎስ 26:3
በዚያን ጊዜ የካህናት አለቆች የሕዝብም ሽማግሎች ቀያፋ በሚባለው በሊቀ ካህናቱ ግቢ ተሰበሰቡ፥
4: ኢየሱስንም በተንኰል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ፤
5: ነገር ግን፦ “በሕዝቡ ዘንድ ሁከት እንዳይነሣ በበዓል አይሁን፡” አሉ።
ረቡዕ
ምክረ አይሁድ
አይሁድ ጌታን ለመያዝ የተማከሩባት
እለት
ማቴዎስ 26:3
በዚያን ጊዜ የካህናት አለቆች የሕዝብም ሽማግሎች ቀያፋ በሚባለው በሊቀ ካህናቱ ግቢ ተሰበሰቡ፥
4: ኢየሱስንም በተንኰል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ፤
5: ነገር ግን፦ “በሕዝቡ ዘንድ ሁከት እንዳይነሣ በበዓል አይሁን፡” አሉ።
ሰሙነ ሕማማት
ሐሙስ
የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ
አረንጓዴ ሐሙስ
ምሴተ ሐሙስ
የትህትና ሐሙስ
ዕጽበተ ሐሙስ
ጌታ በትህትና እግር ያጠበበት
ሐሙስ
የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ
አረንጓዴ ሐሙስ
ምሴተ ሐሙስ
የትህትና ሐሙስ
ዕጽበተ ሐሙስ
ጌታ በትህትና እግር ያጠበበት
ዕለተ_ሐሙስ
#ዕጽበተ_ሐሙስ
ይህ ቀን የጌታ ትህትና በአባቶች ካህናት የሚታይበት ውብ ዕለት
" እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 13:14)
#ዕጽበተ_ሐሙስ
ይህ ቀን የጌታ ትህትና በአባቶች ካህናት የሚታይበት ውብ ዕለት
" እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል።"
(የዮሐንስ ወንጌል 13:14)
ሰሙነ ሕማማት
#መልካም_አርብ
ስቅለት
የሐዲስ ኪዳኑ ሊቀ ካህን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራኒዮ በእንጨት መስቀል ላይ
ራሱን ስለ እኛ መስዋዕት አድርጎ ያቀረበበት እለት
ዮሐንስ 19:16
ስለዚህ በዚያን ጊዜ እንዲሰቀል አሳልፎ ሰጣቸው።
17: ኢየሱስንም ይዘው ወሰዱት፤ መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሉት ወጣ።
18: በዚያም ሰቀሉት፥ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሁለት፥ አንዱን በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ።
19: ጲላጦስም ደግሞ ጽሕፈት ጽፎ በመስቀሉ ላይ አኖረው፤ ጽሕፈቱም፦ “የአይሁድ ንጉሥ የናዝሬቱ ኢየሱስ፡” የሚል ነበረ።
#መልካም_አርብ
ስቅለት
የሐዲስ ኪዳኑ ሊቀ ካህን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቀራኒዮ በእንጨት መስቀል ላይ
ራሱን ስለ እኛ መስዋዕት አድርጎ ያቀረበበት እለት
ዮሐንስ 19:16
ስለዚህ በዚያን ጊዜ እንዲሰቀል አሳልፎ ሰጣቸው።
17: ኢየሱስንም ይዘው ወሰዱት፤ መስቀሉንም ተሸክሞ በዕብራይስጥ ጎልጎታ ወደ ተባለው የራስ ቅል ስፍራ ወደሚሉት ወጣ።
18: በዚያም ሰቀሉት፥ ከእርሱም ጋር ሌሎች ሁለት፥ አንዱን በዚህ አንዱን በዚያ ኢየሱስንም በመካከላቸው ሰቀሉ።
19: ጲላጦስም ደግሞ ጽሕፈት ጽፎ በመስቀሉ ላይ አኖረው፤ ጽሕፈቱም፦ “የአይሁድ ንጉሥ የናዝሬቱ ኢየሱስ፡” የሚል ነበረ።
- ሉቃስ 22:42:
“አባት ሆይ፥ ብትፈቅድ ይህችን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፤ ነገር ግን የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ፡” እያለ ይጸልይ ነበር።
43: ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው።
“አባት ሆይ፥ ብትፈቅድ ይህችን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፤ ነገር ግን የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ፡” እያለ ይጸልይ ነበር።
43: ከሰማይም መጥቶ የሚያበረታ መልአክ ታየው።
ማቴዎስ 27:45
ከስድስት ሰዓትም ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።
46: በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፦ “ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ?” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ።
ይህም፦ “አምላኬ አምላኬ፥ ስለ ምን ተውኸኝ?” ማለት ነው።
47: በዚያም ከቆሙት ሰዎች ሰምተው፦ “ይህስ ኤልያስን ይጠራል፡” አሉ።
48: ወዲያውም ከእነርሱ አንዱ ሮጠ፤ ሰፍነግም ይዞ ሆምጣጤ ሞላበት፥ በመቃም አድርጎ አጠጣው።
ከስድስት ሰዓትም ጀምሮ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በምድር ሁሉ ላይ ጨለማ ሆነ።
46: በዘጠኝ ሰዓትም ኢየሱስ፦ “ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ?” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ።
ይህም፦ “አምላኬ አምላኬ፥ ስለ ምን ተውኸኝ?” ማለት ነው።
47: በዚያም ከቆሙት ሰዎች ሰምተው፦ “ይህስ ኤልያስን ይጠራል፡” አሉ።
48: ወዲያውም ከእነርሱ አንዱ ሮጠ፤ ሰፍነግም ይዞ ሆምጣጤ ሞላበት፥ በመቃም አድርጎ አጠጣው።
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
ቀዳም ሹር
በብሉይ ኪዳን በዚህች ቀን ከስራዎች ያረፈው አምላክ ያው እግዚአብሔር በዚህች እለት በጥልቅ ዝምታ ነፍስ በተለየው መለኮት በተዋሃደው ስጋ በመቃብር ዋለ። ለዚህም በዓመቱ ሰንበትነቷ ተሽሮ ሲጾምባት ይዋላል።
ማቴዎስ 27:57
በመሸም ጊዜ ዮሴፍ የተባለው ባለ ጠጋ ሰው ከአርማትያስ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ነበረ፤
59: ጲላጦስም እንዲሰጡት አዘዘ። ዮሴፍም ሥጋውን ይዞ በንጹሕ በፍታ ከፈነው፥
60: ከዓለት በወቀረው በአዲሱ መቃብርም አኖረው፥ በመቃብሩም ደጃፍ ታላቅ ድንጋይ አንከባሎ ሄደ።
በብሉይ ኪዳን በዚህች ቀን ከስራዎች ያረፈው አምላክ ያው እግዚአብሔር በዚህች እለት በጥልቅ ዝምታ ነፍስ በተለየው መለኮት በተዋሃደው ስጋ በመቃብር ዋለ። ለዚህም በዓመቱ ሰንበትነቷ ተሽሮ ሲጾምባት ይዋላል።
ማቴዎስ 27:57
በመሸም ጊዜ ዮሴፍ የተባለው ባለ ጠጋ ሰው ከአርማትያስ መጣ፥ እርሱም ደግሞ የኢየሱስ ደቀ መዝሙር ነበረ፤
59: ጲላጦስም እንዲሰጡት አዘዘ። ዮሴፍም ሥጋውን ይዞ በንጹሕ በፍታ ከፈነው፥
60: ከዓለት በወቀረው በአዲሱ መቃብርም አኖረው፥ በመቃብሩም ደጃፍ ታላቅ ድንጋይ አንከባሎ ሄደ።
ገብረ ሰላም በመስቀሉ ትንሣኤሁ አግሃደ
ቆላስይስ1:19-20
እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።
@eotchntc
ቆላስይስ1:19-20
እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።
@eotchntc
በአንድ ሰው ምክንያት ሞት ወደ ዓለም ገብቶ ነበር ። ከአዳም ጀምሮ ለ 5 እልፍ አመታት ሞት ነገሦ ነበር።
ነገር ግን ክርስቶስ በሥጋ በመጣ ጊዜ እንደ ሞቱ ያይደለ ሕይወት በብዙ እጥፍ በዛች።
ትንሣኤውም ለእኛ ትንሣኤ መሰረት ሆነልን ። ቅሉ ክርስቶስ ትንሣኤም ሕይወትም እኔ ነኝ ብሎ ተናግሮ ነበር።
ቀጥቅጥ መዝራዕቶ እንዳለ ዛሬ የእልፍ ዘመን ጠላት ተቀጠቀጠ።
ከዛሬ ጀምሮ ሞት አቅም የለውም አቅሙንም አጥቷል።
ስለዚህም እኛ በክርስቶስ ያመንን ክርስቲያኖች ሞት ሆይ መውጊያህ የት አለ ድል መንሣትህስ የት አለ እያልን እንሳለቅበታለን።
በዚህም ትንሣኤ ክርስቶስ የሃይማኖታችን ማዕከል ሆነ ። ክርስቶስ ካልተነሣማ እምነታችን ከንቱ ነዋ!
ስለዚህም በብርሃኑ ብርሃንን አየን እያልን መላ ዘመናችንን እንዘምራለን።
በብርሃኑ ተመላለሱ!
ሰዱቃዊ ሁሉ ባያምን ብርሃኑን ፤
ያመነው እኛ ግን እንመሰክራለን።
እንኳን አደረሰን !
ትንሣኤ ፳፻፲፯ ዓ.ም
ባሕር ዳር
@Pauli0111
ነገር ግን ክርስቶስ በሥጋ በመጣ ጊዜ እንደ ሞቱ ያይደለ ሕይወት በብዙ እጥፍ በዛች።
ትንሣኤውም ለእኛ ትንሣኤ መሰረት ሆነልን ። ቅሉ ክርስቶስ ትንሣኤም ሕይወትም እኔ ነኝ ብሎ ተናግሮ ነበር።
ቀጥቅጥ መዝራዕቶ እንዳለ ዛሬ የእልፍ ዘመን ጠላት ተቀጠቀጠ።
ከዛሬ ጀምሮ ሞት አቅም የለውም አቅሙንም አጥቷል።
ስለዚህም እኛ በክርስቶስ ያመንን ክርስቲያኖች ሞት ሆይ መውጊያህ የት አለ ድል መንሣትህስ የት አለ እያልን እንሳለቅበታለን።
በዚህም ትንሣኤ ክርስቶስ የሃይማኖታችን ማዕከል ሆነ ። ክርስቶስ ካልተነሣማ እምነታችን ከንቱ ነዋ!
ስለዚህም በብርሃኑ ብርሃንን አየን እያልን መላ ዘመናችንን እንዘምራለን።
በብርሃኑ ተመላለሱ!
ሰዱቃዊ ሁሉ ባያምን ብርሃኑን ፤
ያመነው እኛ ግን እንመሰክራለን።
እንኳን አደረሰን !
ትንሣኤ ፳፻፲፯ ዓ.ም
ባሕር ዳር
@Pauli0111
- 1ኛ ቆሮንቶስ 15:20
አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል።
21: ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና።
22: ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና።
23: ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ተራ ይሆናል፤ ክርስቶስ እንደ በኩራት ነው፥ በኋላም በመምጣቱ ለክርስቶስ የሆኑት ናቸው፤
24: በኋላም፥ መንግሥቱን ለእግዚአብሔር ለአባቱ አሳልፎ በሰጠ ጊዜ አለቅነትንም ሁሉና ሥልጣንን ሁሉ ኃይልንም በሻረ ጊዜ፥ ፍጻሜ ይሆናል።
አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል።
21: ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና።
22: ሁሉ በአዳም እንደሚሞቱ እንዲሁ ሁሉ በክርስቶስ ደግሞ ሕያዋን ይሆናሉና።
23: ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ተራ ይሆናል፤ ክርስቶስ እንደ በኩራት ነው፥ በኋላም በመምጣቱ ለክርስቶስ የሆኑት ናቸው፤
24: በኋላም፥ መንግሥቱን ለእግዚአብሔር ለአባቱ አሳልፎ በሰጠ ጊዜ አለቅነትንም ሁሉና ሥልጣንን ሁሉ ኃይልንም በሻረ ጊዜ፥ ፍጻሜ ይሆናል።