Forwarded from ሐመረ ኖኅ ሚዲያ (ኢየሱስ እግዚአብሔር የእግዚአብሔር ልጅ)
መንፈስቅዱስ እና አሰራሩ በክርስቲያን ኅብረት ውስጥ ምን ይመስላል?
መንፈስ ቅዱስ (holy sprit) በቤተክርስቲያን(ኤክሌሲያ) ውስጥ የሚሰራው ትልቁ ኀይል እርሱ ነው። በዘመነ ሐዋርያት ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን አጋዥ መከታ አድርገው ክርስትናን በአለም ዙሪያ ሰብከዋል። ሐዋርያት ወደአገልግሎት ገና ከመግባታቸው በፊት መንፈስቅዱስን ተቀብለዋል ከተቀበሉም በኋላ ፍሩሀን፣ድንጉጻን፣ የነበሩት እጅግ ጽቡዐን(የጸኑ)እና የተጉ ሆነዋል።(ሐዋ 2:1-47) በቅድስት ቤተክርስቲያን የመንፈስ ቅዱስን አሰራር ስንመለከት በጉልህ የምንመለከተው የቅዱስ እስጢፋኖስን ጉዳይ ነው።ቅዱስ እስጢፋኖስ በአይሁድ
መካከል የጸና ሆኖ የመሰከረው መንፈስ ቅዱስ በእርሱ ላይ መንፈስቅዱሳ አድሮ ነው።
•ምንም እንኳን አይሁድ እስጢፋኖስን ገድለው ክርስትናን ሊያጠፉ ቢያስቡም የክርስትያን ማኅበር አንድ ላይ በመሆን ለስብከት ተሰማርተዋል።(ሐዋ 8) •በዚህ የተቀደሰ ኅብረት ውስጥ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም አብራ ነበረች ክብር ይግባትና።
መንፈስ ቅዱስ (holy sprit) በቤተክርስቲያን(ኤክሌሲያ) ውስጥ የሚሰራው ትልቁ ኀይል እርሱ ነው። በዘመነ ሐዋርያት ሐዋርያት መንፈስ ቅዱስን አጋዥ መከታ አድርገው ክርስትናን በአለም ዙሪያ ሰብከዋል። ሐዋርያት ወደአገልግሎት ገና ከመግባታቸው በፊት መንፈስቅዱስን ተቀብለዋል ከተቀበሉም በኋላ ፍሩሀን፣ድንጉጻን፣ የነበሩት እጅግ ጽቡዐን(የጸኑ)እና የተጉ ሆነዋል።(ሐዋ 2:1-47) በቅድስት ቤተክርስቲያን የመንፈስ ቅዱስን አሰራር ስንመለከት በጉልህ የምንመለከተው የቅዱስ እስጢፋኖስን ጉዳይ ነው።ቅዱስ እስጢፋኖስ በአይሁድ
መካከል የጸና ሆኖ የመሰከረው መንፈስ ቅዱስ በእርሱ ላይ መንፈስቅዱሳ አድሮ ነው።
•ምንም እንኳን አይሁድ እስጢፋኖስን ገድለው ክርስትናን ሊያጠፉ ቢያስቡም የክርስትያን ማኅበር አንድ ላይ በመሆን ለስብከት ተሰማርተዋል።(ሐዋ 8) •በዚህ የተቀደሰ ኅብረት ውስጥ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምም አብራ ነበረች ክብር ይግባትና።
ሐመረ ኖኅ ሚዲያ
#ወደ_ሮሜ_ሰዎች ምእራፍ 9 ክፍል 57 መግቢያ:-በዚህ ምእራፍ ውስጥ ከ ቁጥር 1-6 ቅዱሱ ሐዋርያ ጳውሎስ ለወገኖቹ እስራኤል ስለመጸለዩ ከ ቁጥር 7-13 ብሉይ ኪዳን ለእስራኤል ተስፋ ስለመነገሩ ከ ቁጥር 14-24እግዚአብሔር በምህረትም ሆነ በመዓት ላይ ስልጣን ያለው መሆኑን ከቁጥር 25-26አሕዛብ የእግዚአብሔር ልጅ ስለመባላቸው ከ ቁጥር 25-33 ከእስራኤል ብዙዎች ኦንደማይጸድቁ ስለመነገሩ ሮሜ 9…
#ወደ_ሮሜ_ሰዎች
ክፍል 58
ሮሜ 9:5
አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።
አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና
አባቶች በስጋ ከእስራኤል መሆናቸውን ለማመልከት አባቶች ለእነርሱ ናቸውና አለ።
ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥
ጌታችን ከእስራኤል መወለዱን ሲያመለክት ነው።
እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።
ከእስራኤል በስጋ የተወለደው ኢየሱስ በክርስቶስ የባህርይ አምላክ ወይም ጌታ መሆኑን ጌትነቱ ደግሞ የዘላለም መሆኑን አስረግጦ ለእስራኤል ተናገረ።አይሁድ የጌታችንን የባህርይ አምላክነት አላመኑም ነበርና በግልጽ ነገራቸው።
ሮሜ 9:6
ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤
ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም።
የእግዚአብሔር ቃል እብለትና ውሸት የሌለበት የማይሻር መሆኑን ያመለክታል።
እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤
በስጋ ከእስራኤል የተወለዱ ሁሉ እስራኤላውያን አለመሆናቸውን ተናገረ ይህም የሆነው እስራኤል ማለት ህዝበ እግዚአብሔር ማለት ሲሆን ሁሉም እስራኤላዊ በእግዚአብሔር ባለማመኑ እስራኤላዊ እንደማይባሉ ይህ የተወደደ ቅዱስ ሐዋርያ ነገረን።......ይቀጥላል
@eotchntc
ክፍል 58
ሮሜ 9:5
አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና፤ ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥ እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።
አባቶችም ለእነርሱ ናቸውና
አባቶች በስጋ ከእስራኤል መሆናቸውን ለማመልከት አባቶች ለእነርሱ ናቸውና አለ።
ከእነርሱም ክርስቶስ በሥጋ መጣ፥
ጌታችን ከእስራኤል መወለዱን ሲያመለክት ነው።
እርሱም ከሁሉ በላይ ሆኖ ለዘላለም የተባረከ አምላክ ነው፤ አሜን።
ከእስራኤል በስጋ የተወለደው ኢየሱስ በክርስቶስ የባህርይ አምላክ ወይም ጌታ መሆኑን ጌትነቱ ደግሞ የዘላለም መሆኑን አስረግጦ ለእስራኤል ተናገረ።አይሁድ የጌታችንን የባህርይ አምላክነት አላመኑም ነበርና በግልጽ ነገራቸው።
ሮሜ 9:6
ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም። እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤
ነገር ግን የእግዚአብሔር ቃል የተሻረ አይደለም።
የእግዚአብሔር ቃል እብለትና ውሸት የሌለበት የማይሻር መሆኑን ያመለክታል።
እነዚህ ከእስራኤል የሚወለዱ ሁሉ እስራኤል አይደሉምና፤
በስጋ ከእስራኤል የተወለዱ ሁሉ እስራኤላውያን አለመሆናቸውን ተናገረ ይህም የሆነው እስራኤል ማለት ህዝበ እግዚአብሔር ማለት ሲሆን ሁሉም እስራኤላዊ በእግዚአብሔር ባለማመኑ እስራኤላዊ እንደማይባሉ ይህ የተወደደ ቅዱስ ሐዋርያ ነገረን።......ይቀጥላል
@eotchntc
Forwarded from ሐመረ ኖኅ ሚዲያ (የኋላሸት)
Forwarded from ነይ ነይ እምዬ ማርያም መዝሙሮች (𝓟𝓲𝓵𝓾𝓟𝓪𝓭𝓮𝓻)
አስደናቂ ተአምር ያለባት እና በአህዛብ የተከበበችዉ በቂልጦዋ ሎዛ ማርያም
ሰኔ 21ን ከጓደኞቼ ጋር በዛ አከበርን
ይሄን video ለማየት
👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/VnnnRBTXaoQ?si=Ib1aPotJjENZUDp0
ሰኔ 21ን ከጓደኞቼ ጋር በዛ አከበርን
ይሄን video ለማየት
👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/VnnnRBTXaoQ?si=Ib1aPotJjENZUDp0
YouTube
ሰኔ 21ን በቂልጦ ማርያም አከበርን
Come with me on a peaceful and spiritual journey as I explore one of Ethiopia’s beautiful historic churches. This vlog captures the culture, architecture, and deep traditions of Ethiopian Orthodox Christianity. 🙏🏽⛪️🇪🇹
📍 Location: ቂልጦ ማርያም (ወራቤ)
🎥 Filmed…
📍 Location: ቂልጦ ማርያም (ወራቤ)
🎥 Filmed…
Forwarded from 💎Super📣ፕሮሞሽን
🚨ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል
የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!
በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ
የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!
በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM