Telegram Web Link
#ቴምር ሪልስቴት
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው ሱቅ

‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ 
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Telegram :@KalTemerRealEstate
FMany people have made money by joining StoneX Fund Investments, what are you waiting for?
Join StoneX Fund Investments and make money at home anytime, anywhere. Making money is as easy as breathing.
Join StoneX Fund Investments and prepare for tomorrow. If you don't keep up with the times, you will fall behind.
Join StoneX Fund Investments and find your own code to get rich.
As long as you are eager for wealth, don't hesitate and join StoneX Fund Investments immediately.
Official registration address: https://stxfunds.com/?invitation_code=66E39
Official Telegram channel: https://www.tg-me.com/StoneX_Fundinvestment000
የአውሮፓ ህብረት ለወታደራዊ ኃይል የሚውል 150 ቢሊዮን ዶላር አፀደቀ!

የአውሮፓ ህብረት የሩስያን ጥቃት በመፍራት የአህጉሪቱን ወታደራዊ ኃይል ይበልጥ ለማጠናከር የ150 ቢሊዮን ዶላር ተጨማሪ በጀት ማፅደቁ ተሰምቷል።

በቤልጂየም ብራሰልስ በተደረገው ስብሰባ ላይ የአውሮፓ ሀገራት ሚኒስትሮች የአህጉሪቱ ደህንነትን ለማጠናከር በሚያስፈልገው ህጋዊ ሰነድና የገንዘብ ፈንድ ላይ ስምምነቱን መፈረማቸው ተገልጿል።

ስምምነቱ በአውሮፓ ውስጥ በሚገኙ 26 ሀገራት መካከል የተደረሰ ነው ተብሏል።

የአውሮፓ ህብረት ፕሬዝዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌይን በኤክስ ገጻቸው ላይ፤ በአውሮፓ ህብረት ደረጃ ለመጀመርያ ጊዜ ትልቅ የደህንነት ኢንቨስትመንት መደረጉን ገልጸው፤ ሊያጠቁን ከሚፈልጉ አካላት የተሻለ የመከላከል አቅም ይኖረናል ሲሉ ተናግረዋል።

ይህ የህብረቱ እርምጃ የተወጠነው በፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር የምትመራው አሜሪካ ከአውሮፓ ሀገራት ጋር የላት ጠንካራ ግንኙነት በመሻከሩ ነው ተብሏል።

አንደ ሮይተርስ ዘገባ የህብረቱ አባል ሀገራት የሩስያ እና ዩክሬን ጦርነት ወደ አውሮፓ ይዛመታል በሚል ስጋት ባለፉት 3 ዓመታት ብቻ የመከላከያ አመታዊ በጀታቸውን በ30 በመቶ መጨመራቸው ተገልጿል።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ
የኤም ፖክስ በሽታ በኢትዮጵያ ያለው የስጋት ደረጃ ዝቅተኛ ነው፡- የጤና ሚኒስቴር

የኤም ፖክስ (የዝንጀሮ ፈንጣጣ) በሽታ በዓለም አቀፈ ደረጃ የህብረተሰብ ጤና ስጋት ተብሎ ተየቀመጠ ቢሆንም በኢትዮጵያ ያለው የስጋት መጠን ዝቅተኛ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።

የኤም ፖክስ በሽታ ተጠቂ በኢትዮጵያ መመዝገቡን ተከትሎ ባለው ወቅታዊ ሁኔታ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ለመገናኛ ብዙኀን ባለሙያዎች ማብራያ ሰጥተዋል።

በኦሮሚያ ክልል ሞያሌ ከተማ አስተዳደር እስካሁን የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሦስት ሰዎች ላይ በሽታው ተገኝቷል፡፡

ይህንንም ተከትሎ የቅኝት እና የምላሽ ስራዎች በጤና ሚኒስቴር እና ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እንዲሁም ከክልል ጤና ቢሮዎች ጋር በመሆን እየተሰራ ነው ብለዋል።

በሽታው በንክኪና በመተንፈሻ አካላት ቅርርብ የሚተላለፍ እንደመሆኑ መጠን፣ በሽታው በተገኘበት አካባቢ ከበሽታው ተጠቂዎች ጋር ቅርበት ያላቸው ሰዎች ላይ ምርመራ እየተደረገ መሆኑም ተጠቁሟል።

የበሽታውን ስርጭት ለመቆጣጠርም በየብስ እና በአየር በሚደረጉ ጉዞዎች ላይም ቅኝት እየተደረገ ነው ብለዋል።

አሁን ላይ በሽታው በዓለም አቀፍ ደረጃ ባለፉት አምስት ወራት በ78 በመቶ አድጎል ያሉት ጤና ሚኒስትሯ፤ በሀገር አቀፍ ደረጃ የቅድመ ዝግጅት እና የምላሽ ስራዎች በቅንጅት እየተሰሩ መሆኑን ተናግረዋል።

የበሽታው ምልክት ሽፍታ፣ ትኩሳት፣ ንፍፊት፣ እብጠት፣ የጡንቻ እና የጀርባ ሕመም በመሆኑ እነዚህን ምልክቶች ያየ ሰው በአፋጣኝ ወደ ጤና ተቋም እንዲቀርብ ተጠይቋል። አልያም 8335 እና 952 ነፃ የጥሪ አገልሎት እንዲያሳውቅ ተጠይቋል።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መግለጫ ሰጠ!

በኢትዮጵያ ንግድ ባንከ የውስጥ አካውንት ውስጥ ተቀምጦ የነበረ ከ7 ቢሊየን ብር በላይ መዘረፉ ተገለፀ” በሚለው ዘገባ ላይ ባንኩ መግለጫ ሰጥቷል!!

ሙሉ መግለጫው ከታች ቀርቧል👇

"ግንቦት 19 ቀን 2017 ዓ.ም. የኢትዮጵያ ሚዲያ አገልግሎት በተሰኘ የዜና ማሰራጫ እንደ ሰበር ዜና የተላለፈ መልእክት “በኢትዮጵያ ንግድ ባንከ የውስጥ አካውንት ውስጥ ተቀምጦ የነበረ ከ7 ቢሊየን ብር በላይ መዘረፉ ተገለፀ” በማለት ባንካችን ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እንደተዘረፈ፣ ዘራፊዎቹ እንዳልተያዙ እና ባንካችንም ጉዳዩን አድበስብሶ እንዳለፈው የሚገልጽ የሐሰት ዜና ስለተዘገበ በጉዳዩ ላይ አጭር መግለጫ ለመስጠት ተገድደናል።

ከላይ የተጠቀሰው ሚዲያ እና ሌሎችም ይህንኑ ሚዲያ ያጣቀሱ ሚዲያዎች ከባንካችን ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ እንደተዘረፈ የሚገልጽ ዜና ቢዘግቡም፣ እውነታው ግን፡-

➢ በሚዲያዎቹ ከተዘገበው በተቃራኒ ከባንካችን ምንም የተዘረፈ ገንዘብ አለመኖሩን፣ ይልቁንም ከፍተኛ ገንዘብ ለመዝረፍ የተደረገ ሙከራ መሆኑን፣
➢ ባንካችን ሙከራው በተደረገ በጥቂት ደቂቃዎች ዉስጥ በጠንካራው የውስጥ ቁጥጥር ስርአታችን አጠራጣሪ ግብይት መፈፀሙን ስለደረሰበት ምንም ዓይነት ገንዘብ ወጪ ሳይደረግ ሙከራው ወዲያውኑ እንዲከሽፍ መደረጉን፣
➢ ሙከራው በጥቂት ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት ባሰቡ ተጠርጣሪዎች የተፈፀመ እንጂ የባንካችንን ሲስተም ተላልፎ የተፈፀመ ጥቃት አለመሆኑን፣
➢ ባንካችን ሙከራ የተደረገበትን ገንዘብ ባለው ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓት አማካኝነት ከጥቃት ከተከላከለ በኋላ ጉዳዩን ለሚመለከተው የሕግ አካል በማሳወቅ ተጠርጣሪዎቹ በፖሊስ ቁጥጥር ስር የዋሉና የምርመራ ስራውም ተጠናክሮ እየተከናወነ የሚገኝ መሆኑን፣
➢ በማጠቃለያም ባንካችን እንደማንኛውም የፋይናንስ ተቋም በተለይም እንደ ግዙፍ የፋይናንስ ተቋምነቱ ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት አስበው ለሚንቀሳቀሱ አካላት ኢላማ መሆኑ እሙን ቢሆንም እንዲህ አይነቱን ሕገ ወጥ ተግባር ለመከላከል የሚያስችል ጠንካራ የቁጥጥር ስርዓትና የዘመነ ሲስተም ያለው ለመሆኑ ይህ የሙከራ ድርጊት መክሸፉ አንዱ ማሳያ ነው፡፡

በአሁኑ ወቅትም ጉዳዩ በሕግ አካላት ተይዞ ጥብቅ ክትትል እየተደረገበት የሚገኝ እና የምርመራ ሂደቱም ያልተጠናቀቀ መሆኑን እያሳወቅን በቀጣይ የሕግ ሂደቱ ሲጠናቀቅ ዝርዝር መረጃውን የምናሳውቅ መሆኑን ለመግለጽ እንወዳለን፡፡"

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ
በጋዛ የሃማስ መሪ የሆነው መሀመድ ሲንዋር መገደሉን እስራኤል አስታወቀች
****

የእስራኤል ጠቅላ
ይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ፥ በእስራኤል በጥብቅ ከሚፈለጉት የሃማስ ሰዎች መካከል አንዱ እና በጋዛ የሃማስ መሪ የሆነው መሃመድ ሲንዋር በጦራቸውመገደሉን ገልጸዋል።

መሀመድ ሲንዋር ባሳለፍነው ግንቦት 5 ቀን በደቡባዊ ካን ዮኒስ የአውሮፓ ሆስፒታል ግቢ እና አካባቢ ላይ የተደረገው የእስራኤል ከፍተኛ ጥቃት ዒላማ መሆኑ ተገልጿል። የእስራኤል ወታደራዊ ሃይል የሃማስን የምድር ውስጥ የጉዞ መስመር እና የተለያዩ ቢሮዎች በጥቃቱ ማውደም እንደቻለ በወቅቱ ገልጾ ነበር።

በጋዛ ሃማስ የሚመራ የሲቪል መከላከያ ኤጀንሲ በጥቃቱ 28 ሰዎች መሞታቸውን ቢገልጽም ከሲንዋርን ጋር በተያያዘ በህወት ይኑር ወይም ይሙት ምንም አይነት መረጃን አላወጣም።

እ.ኤ.አ ጥቅምት 7/ 2023 በእስራኤል ላይ የተፈፀመው ጥቃት ዋና አቀነባባሪ የተባለው እና የመሀመድ ሲንዋር ወንድም የሆነው ያህያ ሲንዋር ባለፈው ጥቅምት ወር በእስራኤል ወታደሮች መገደሉ ይታወሳል ሲል የዘገብው ቢቢሲ ነው።

የእስራኤል እና ሃማስ ግጭት ለ20 ወራት የዘለቀ ሲሆን፤ በተለያየ ጊዜ የተኩስ አቁም ስምምነቶች ቢደረጉም እስካሁን ዘላቂ መፍትሄ ሊበጅለት አልቻለም።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ
ትራምፕ ካናዳ ለጎልደን ዶም 61 ቢሊየን ዶላር ትከፍላለች ካልሆነ 51ኛዋ የአሜሪካ ግዛት ትሆናለች ሲሉ ተናገሩ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለካናዳ የነደፉትን የጎልድ ዶም ሚሳይል መከላከያ ስርዓት አካል ለመሆን 61 ቢሊዮን ዶላር መክፈል እንዳለባት ይህንን መክፈል ካልሆነላት ደግሞ 51ኛዋ የአሜሪካ ግዛት ትሆኔለች ሲሉ ተደምጠዋክ። ትራምፕ በግል ንብረታቸው ትሩዝ ሶሻክ ላይ በለጠፉት መልዕክት ካናዳ “የእኛን አስደናቂ ወርቃማ ዶሜ ስርዓት አካል መሆን በጣም ትፈልጋለች” እናም ከአሜሪካ ጋር ከተቀላቀለች ከክፍያ ነፃ ትሆናለች ብለዋል።

በታቀደው የመከላከያ ስርዓት ውስጥ ካናዳ “51 ኛ የአሜሪካ ግዛት ከሆነች ዜሮ ዶላር በመሆኑ ምንን ወጪ አታወጣም ሲሉ ትራምፕ ተናግረዋል።የትራምፕ ይህ ጽሁፍ ይፋ የሆነው የካናዳ ፓርላማ የዩናይትድ ኪንግደም ንጉስ ቻርለስ ሳልሳዊን ያልተለመደ ንጉሣዊ ንግግር ካደረጉ ከጥቂት ሰዓታት በኋላ ነው። ንጉሣዊው የካናዳ ሉዓላዊነት “በአደገኛ እና እርግጠኛ ባልሆነ” ጊዜያት እና የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት አገሪቱን የአሜሪካ አካል እንድትሆን በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ወቅት የወጣ ማሳሰቢያ ነው።ካናዳ ለትራምፕ የቅርብ ጊዜ መግለጫ አስተያየት ወዲያውኑ ከመስጠት ተቆጥባለች ፣ ነገር ግን የካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ካርኒ ቀደም ሲል ሀገራቸው በመከላከያ ስርዓት ጉዳይ ላይ ከዩናይትድ ስቴትስ ጋር “ከፍተኛ ደረጃ” ውይይት እንዳደረገች ተናግረዋል።

በአጠቃላይ፣ ትራምፕ ወርቃማው ዶም የመከላከያ ስርዓት 175 ቢሊዮን ዶላር እንደሚያስወጣና አሁን ባለው የስልጣን ዘመናቸው በ2029 እንደሚጠናቀቅ ገልፀዋል።ምንም እንኳን ትራምፕ እንዲህ ቢሉም የመከላከያ ኢንዱስትሪ ባለሙያዎች ይጠናቀቅበታል በተባለው ጊዜ, በጀት እና አዋጭነት ላይ ጥያቄ ያነሳሉ።

 @ethio_mereja
ዩክሬን ድሮኖችን በመጠቀም ቦንብ ጣይ አደገኛ የሩሲያ አውሮፕላኖችን ላይ ጥቃት ፈፅማለች!።

በዚህ ያልተጠበቀ ጥቃት 40 የሚሆኑ የሩሲያ የጦር አውሮፕላኖች መውደማቸው እየተገለፀ ነው።

ዩክሬን በ40 የሩሲያ የጦር አውሮፕላኖች ላይ በአራት ወታደራዊ ካምፖች ላይ ከባድ ጥቃቶችን ከፈጸመች በኋላ፣ ከሩሲያ ጋር ባደረገችው ጦርነት ትልቁን የረዥም ርቀት ጥቃት እሁድ ፈጽማ ማጠናቀቋን ስትገልጽ፤ ሩሲያ በበኩሏ በአምስት ክልሎቿ ዩክሬን የፈጸመችውን ጥቃት "የሽብርተኝነት ድርጊት" በማለት ፈርጃዋለች።

ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ትልቁ ኦፕሬሽን መጠናቀቁን ሲገልጹ "በኤስቢዩ የደህንነት አገልግሎት (Security Service of Ukraine (SBU) “Spider's Web" እየተባለ በሚጠራው ኦፕሬሽን 117 ሰው አልባ አውሮፕላኖች ጥቅም ላይ አውለን፣ "34% [የሩሲያ] ስትራቴጂካዊ የክሩዝ ሚሳይል ተሸካሚዎችን” መትተናል" ብለዋል።

የዩክሬን የደህንነት ምንጮች እንዳሉት "ይህን ዛሬ በሩሲያ ላይ የተፈጸመውን ከባድ ጥቃት ለማደራጀት አንድ አመት ተኩል ፈጅቷል።"

ብዛት ያላቸው የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች፣ በሩሲያ ድንበሮች ውስጥ አልፈው ገብተው፣ የተለያዩ ወታደራዊ አየር ማረፊያዎች ላይ ጥቃት በመፈጸም፣ ከ40 በላይ ቦምብ ጣይ አውሮፕላኖችን ማጋየታቸውን የኪየቭ ባለስልጣናት ቀደም ሲል መናገራቸውን ተዘግቦ ነበር።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ
አትሌት ድርቤ ወልተጂ የግራንድ ስላም ሻምፒዮን ሆነች

በፊላደልፊያ በተደረገው ግራንድ ስላም ትራክ አጭር ርቀት አትሌቷ አሸናፊ ሆናለች።

ድርቤ ወልተጂ በ800 ሜትር አጭር ርቀት አንደኛ ስትወጣ 1 ደቂቃ 58.94 ሰከንድ ርቀቱን ለማጠናቀቅ የወሰደባት ሰአት ሆኗል። ትላንት በ1500 ሜትር አጭር ርቀት በተመሳሳይ አሸናፊ የነበረችው ድርቤ ወልተጂ ከሁለቱም ውድድሮች 24 ነጥብ በማምጣት የፊላደልፊያ ሻምፒዮን ሆናለች።

አትሌቷ የ100 ሺ ዶላር አሸናፊም ሆናለች።

በዚህ አመት በተጀመረው አዲስ ውድድር በቋሚነት እየተሳተፈች የምትገኝው ድርቤ ወልተጂ በጃማይካ ኪንግስተንም ሻምፒዮን እንደነበረች ይታወሳል።

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ
ፕላስቲክ❗️ማንኛውም ሰው አንድ ጊዜ ብቻ ጥቅም ላይ የሚውል የፕላስቲክ ከረጢት ይዞ ከተገኘ ከ2000 እስከ 5000 ብር የሚያስቀጣው አዋጅ ፀደቀ!!

ለእንጀራ፣ ለዳቦ እና ለተለያዩ የሸቀጥ እቃዎች መጠቅለያነት የሚውለውን የአንድ ብሩን ፕላስቲክ ይዞ መገኘት ከ2000 እስከ 5000 ብር የሚያስቀጣው አዋጅ ጸደቀ፡

ያመረተ ወይም ወደ ሀገር ውስጥ ያስገባ፣ ለገበያ ያቀረበ ወይም የሸጠ፣ ለንግድ ዓላማ ያከማቸ ወይም ይዞ የተገኘ ከ50,000 ብር በማያንስና ከ200,000 ብር በማይበልጥ የገንዘብ መቀጮ እና ከአምስት ዓመት በማይበልጥ ጽኑ እስራት  እንዲቀጣ አዋጁ ያዝዛል፡፡

የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አወቀ አምዛዬ(ዶ/ር) የአዋጁን ይዘት በንባብ ባቀረቡበት ወቅት፤ የምክር ቤት አባሉ አለሙ ጎንፋ (ዶ/ር) ህዝባችን በፕላስቲክ እቃ ይዞ ወደ ቤቱ ከገባ ይጣለው? ወይስ መልሶ ለአካባቢ ጥበቃ ያስረክበው? የሚል ጥያቄ ከጠየቁ ብኋላ የምናመርተው የፕላስቲክ ውጤት ዳግም እንድንጠቀምበት የሚያደርግ ቢሆን አይሻልም ወይ? ምክንያቱም 10 ጊዜ የምጠቀምበትን ፕላስቲክ አንድ ጊዜ ብቻ ተጠቀም ማለት ተገቢ አይደለም፣ አዋጁ ፕላስቲኩን ከተጠቀምኩበት ወዲያ የት ማስቀመጥ እንዳለበት አላስቀመጠም ብለዋል፡፡

አዋጁ ይዞ የተገኝ እንዲቀጣ ይደነግጋል ህዝባችን የዚህ ግንዛቤ ይኖረዋል ወይ? የትኛው ፕላስቲክ እንደሆነ የመለየት ግንዛቤስ አለው ወይ? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

ሌላ አንድ የምክር ቤት አባል በበኩላቸው ማንኛውም ሰው #ፕላስቲክ ይዞ ከተገኘ ከሁለት እስከ አምስት ሺህ ብር እንዲቀጣ ይደነግጋል፤ ይህ ከእኛ ነባራዊ ሁኔታ ጋር  እንዴት ታየ? በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያለው የማህበረሰብ ክፍል ሊጠቀመው ስለሚችል ጫና አይፈጥርም ወይ? ሲሉ ጠይቀዋል፡፡

ለጥያቄዎቹ ምላሽ የሰጡት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ  አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ አወቀ አምዛዬ(ዶ/ር) ለአንድ ጊዜ ብቻ አገልግሎት ላይ የሚውሉ ፌስታሎችን ዝቅተኛው የማህበረሰብ ክፍልም ስለሚጠቀማቸው ቅጣቱ ያን ግንዛቤ ውስጥ ያስገባ ነው ብለዋል፡፡

ለምሳሌ «አንዲት አሮጊት ወይም ሽማግሌ የሁለት ብር ዳቦ ወይም የአስር ብር ስኳር ገዝተው ሲሄዱ 5 ሺህ ብር ክፍሉ ቢባሉ ላይኖራቸው ስለሚችል ቅጣቱ ከ5 ሺህ ወደ 2 ሺህ ዝቅ እንዲል ተደርጓል ይህም የህብረተሰቡን የመክፈልም አቅም ከግንዛቤ ያስገባ ነው ሲሉ አስረድተዋል፡፡

የፕላስቲክ ከረጢቶች ከቅጣቱ በላይ ሀገርን የሚጎዱ ናቸው እስከ መቶ ዓመት ድረስም አይበሰብሱም ያሉት ምክትል ሰብሳቢው፤ ከዚህ አንጻር ቅጣቱ ሃያም ሰላሰም ሺህ ቢሆን ሀገርን ለማትረፍ ነው ብለዋል፡፡

ለህዝቡ ግንዛቤ ለመስጠትም ከመጪው ሃሙስ ጀምሮ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ ይካሄዳል ሲሉ አወቀ አምዛዬ (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡አዋጁ የፕላስቲክ ጫማዎችን፣ የውሃ ኮዳዎችን እና ወፍራም የፕላስቲክ ውጤቶችን አይጨምርም መባሉን ሰምተናል፡፡

አዋጁ ማንኛውም ሰው ከመኖሪያ ቤቱ ድንበር አንስቶ ከሃያ ሜትር በላይ አካባቢውን የማጽዳት ግዴታን ያስቀምጣል፡፡አዋጁም በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከሚወጣበት ቀን ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

ምንጭ ፣ ሸገር ኤፍ ኤም

  T.me/ethio_mereja
        ኢትዮ-መረጃ
Sber500 is now accepting applications for its 6th batch — an international accelerator for tech startups in AI, DeepTech, FinTech, and beyond.

This fully online, 12-week program is designed for early-stage teams — whether you’ve got an MVP or a product ready to scale. Open to founders worldwide, with a special focus on BRICS countries. The participation is totally free!

The top 25 teams will pitch live at Demo Day in Moscow to investors, corporates, and Sber leadership.

Yes, the application form is detailed — and that’s intentional. The more effort you put in now, the greater your chances of joining. Don’t rush it — this is your gateway to major opportunities.

📅 Deadline extended: June 9
Apply now → https://tinyurl.com/bdrwweht

If you’re building something bold and ambitious — this is your moment. Join us!
📍አዲስ አበባ እና አቅራቢያ ለምትገኙ በሙሉ!!

የTikTokና የOnline እቃዎችን በቅናሽ ዋጋ👇

👉 https://www.tg-me.com/AddisEka1 (Join)

👉 https://www.tg-me.com/AddisEka1

👉 https://www.tg-me.com/AddisEka1 (Join)

ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ! በቅናሽ ይሸምቱ!
  👉ተአማኒነት እና ጥራት መገለጫችን ነው!

🏃‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♀‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♂‍➡️🏃‍♀‍➡️🏃‍♀‍➡️.... Join us
#ከቴምር ሪልስቴት
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ሣር ቤት AU አፓርትመንት ሽያጭ
🎯የክፍያ አማራጮች 40/60 ለሚከፍል

👉1መኝታ 75ካሬ 4,815,000ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 94ካሬ 6,034,800ብር ሙሉ ክፍያ
👉2መኝታ 103ካሬ 6,612,600ብርሙሉክፍያ
👉3መኝታ 132ካሬ 8,474,400ብር ሙሉ ክፍያ
👉3መኝታ 146ካሬ 9,373,200ብር ሙሉ ክፍያ 9,373,000ብር 

🎯🎯ቀስ ብሎ መክፈል ለሚፈልግ
👉1መኝታ 75ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 802,500ብር
ሙሉ ክፍያ 8,025,000ብር
👉2መኝታ 94ካሬ
10% ቅድመ ክፍያ 1,005,800ብር
ሙሉ ክፍያ 10,058,000ብር
👉2መኝታ 103ካሬ
10%ቅድ ክፍያ 1,102,100ብር
ሙሉ ክፍያ 11,021,000ብር
👉3መኝታ 132ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,412,400ብር
ሙሉ ክፍያ 14,124,000ብር
👉3መኝታ 146ካሬ
10%ቅድመ ክፍያ 1,562,200ብር
ሙሉ ክፍያ 15,622,000ብር
‼️10% ከፍለው ቀሪውን በ 17ዙሪ ያለምንም ጭማሪ በብር የሚከፍሉት ነው
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
       👇👇👇👇👇👇
     +251939770177
     +251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
2025/06/30 20:12:29
Back to Top
HTML Embed Code: