“አሽከርካሪው ለግዜው ተሰውሯል!” - ፖሊስ
በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትናንት ሌሊት በደረሰ የትራፊክ አደጋ ሁለት ወጣቶች ሕይወት ወዲያውኑ ሲያልፍ አንድ ሰዉ ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ አደጋ መከላከል እና ቁጥጥር ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ዳንኤል ሳንኩራ ነገሩኝ ሲል ያስነበበው ቲክቫህ ነው።
አደጋዉ የደረሰዉ ትናንት ከሌሊቱ 6:40 ገደማ በሀዋሳ ከተማ መናኸሪያ ክፍለ ከተማ በተለምዶ " ዳኢቴ " ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ነው።
ከአዲስ አበባ ሞያሌ ሀገር አቋራጭ መንገድ ከዲላ መስመር ግንድ ጭኖ ሲመጣ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ-3-A19972 አአ FSR መኪና ከሀዋሳ ዓለምአቀፍ ስታዲየም በኩል አቋርጦ ሲወጣ ከነበረ ሞተርሳይክል ጋር በመጋጨቱ አደጋው መድረሱን ኢንስፔክተር ዳንኤል ገልጸዋል።
የመኪናዉ አሽከርካሪ ለጊዜዉ ከአከባቢው መሰወሩን የገለፁት ኢንስፔክተር ዳንኤል ሳንኩራ ሟቾቹ ሁለቱ ወጣቶች በሀዋሳ ከተማ ባላቸዉ በጎ እንቅስቃሴ ታዋቂና ትጉህ ፤ ሕብረተሰቡም የሚወዳቸው እንደነበሩም አስረድተዋል ተብሏል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ትናንት ሌሊት በደረሰ የትራፊክ አደጋ ሁለት ወጣቶች ሕይወት ወዲያውኑ ሲያልፍ አንድ ሰዉ ላይ ከባድ ጉዳት መድረሱን የሲዳማ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የትራፊክ አደጋ መከላከል እና ቁጥጥር ዳይሬክተር ኢንስፔክተር ዳንኤል ሳንኩራ ነገሩኝ ሲል ያስነበበው ቲክቫህ ነው።
አደጋዉ የደረሰዉ ትናንት ከሌሊቱ 6:40 ገደማ በሀዋሳ ከተማ መናኸሪያ ክፍለ ከተማ በተለምዶ " ዳኢቴ " ተብሎ በሚጠራው አከባቢ ነው።
ከአዲስ አበባ ሞያሌ ሀገር አቋራጭ መንገድ ከዲላ መስመር ግንድ ጭኖ ሲመጣ የነበረ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ-3-A19972 አአ FSR መኪና ከሀዋሳ ዓለምአቀፍ ስታዲየም በኩል አቋርጦ ሲወጣ ከነበረ ሞተርሳይክል ጋር በመጋጨቱ አደጋው መድረሱን ኢንስፔክተር ዳንኤል ገልጸዋል።
የመኪናዉ አሽከርካሪ ለጊዜዉ ከአከባቢው መሰወሩን የገለፁት ኢንስፔክተር ዳንኤል ሳንኩራ ሟቾቹ ሁለቱ ወጣቶች በሀዋሳ ከተማ ባላቸዉ በጎ እንቅስቃሴ ታዋቂና ትጉህ ፤ ሕብረተሰቡም የሚወዳቸው እንደነበሩም አስረድተዋል ተብሏል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤86😢27🙏5
የ50 ሚሊዮን ብር እድለኛ እየተጠበቀ ነው።
"በኢትዮጵያ የሎተሪ ሽልማት ታሪክ ግዙፉ የ50 ሚሊየን ብር ሎተሪ እድለኛ ቁጥር ታወቀ።
“1557385” ሆኖ የወጣው የ50 ሚሊየን ብር እድል ጨምሮ በዛሬው እለት ባለእድለኞችን ሚሊየነር የሚያደርጉ ቁጥሮች ወጥተዋል። እድለኞችም እየተፈለጉ ሲሆን ሁለቱ ባለ እድሎች ታውቀዋል።
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር የአሁኑ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከ 64 ዓመታት በፊት በ50 ሺህ ብር የጀመረው የሎተሪ ዕድል ዛሬ ወደ 50 ሚሊየን አሳድጎ የ50 ሚሊየን ብር ባለ እድል የሚያደርገው ቁጥር በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ ወጥቷል።
በዚህም መሰረት አንደኛ እጣ የሆነው የ50 ሚሊየን ብር እድል አሸናፊ ቁጥር “1557385” ሆኖ ተመዝግቧል።
በሁለተኛ እጣ የ25 ሚሊዩን ብር አሸናፊ ቁጥር ደግሞ 3076394 ሆኖ ወጥቷል።
3192133 የሎተሪ ቁጥር በሶስተኛ እጣ የ10 ሚሊየን ብር አሸናፊ ቁጥር ሆኖ ሲወጣ “0391021” ደግሞ በአራተኛ እጣ የ9 ሚሊየን ብር አሸናፊ ቁጥር ሆኖ ወጥቷል።
በዲጂታል መንገድ በኢትዮ ሎተሪ ይፋዊ ድረገፅ አማካኝነት ከቆረጡ ደንበኞች መካከል ደግሞ የመጀመሪያ የሆነው እድል በ9ኛ እጣ የ4 ሚሊየን ብር ባለ እድል ሆኖ ሲመዘገብ አሸናፊው ቁጥር ደግሞ 5497274 ሆኖ ወጥቷል።
እጣው ከሚወጣበት ከኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ በቀጥታ በተመዘገበው ስልክ ቁጥር ላይ በመደውል ባለ እድለኛውን ማግኘት የተቻለ ሲሆን በዚህም መሰረት የአንቦ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ዶክተር ደመቀ የእጣው አሸናፊ መሆናቸው ተበስሯል።
ከዚህ በተጨመሪም የሚሊየን ሎተሪ በ11ኛ እጣ አሸናፊ ቁጥር 5338402 እጣ ቁጥር በተመሳሳይ በዲጂታል ሎተሪ የተቆረጠ ሲሆን የሁለት ሚሊየን ብር ባለዕድል ሆኗል።
እጣው በወጣ በሰከንዶች ውስጥ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ወደ ባለዕድሉ ስልክ የደወለ ሲሆን በቅርቡ ከውጭ ሀገር መምጣታቸውን የገለፁት እና በገደብ አሳሳ ነዋሪ የሆኑት አቶ መሀመድ አማን ባለአእድል መሆማቸው ታውቋል።
ዛሬ በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሸ ከወጣው እና በአንድ ጀምበር በርካቶችን ሚሊየነር ያደረገውን የሚሊየን የሎተሪ እጣ አሸናፊዎች መካከል የዲጂታል ሎተሪ የቆረጡ አሸናፊዎች ወዲያውኑ ሲታወቁ የወረቀት ሎተሪ ቆርጠው እጣው የወጣላቸው አሸናፊዎች እየተጠበቁ ነው ።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
"በኢትዮጵያ የሎተሪ ሽልማት ታሪክ ግዙፉ የ50 ሚሊየን ብር ሎተሪ እድለኛ ቁጥር ታወቀ።
“1557385” ሆኖ የወጣው የ50 ሚሊየን ብር እድል ጨምሮ በዛሬው እለት ባለእድለኞችን ሚሊየነር የሚያደርጉ ቁጥሮች ወጥተዋል። እድለኞችም እየተፈለጉ ሲሆን ሁለቱ ባለ እድሎች ታውቀዋል።
የቀድሞው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ሎተሪ አስተዳደር የአሁኑ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ከ 64 ዓመታት በፊት በ50 ሺህ ብር የጀመረው የሎተሪ ዕድል ዛሬ ወደ 50 ሚሊየን አሳድጎ የ50 ሚሊየን ብር ባለ እድል የሚያደርገው ቁጥር በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ ወጥቷል።
በዚህም መሰረት አንደኛ እጣ የሆነው የ50 ሚሊየን ብር እድል አሸናፊ ቁጥር “1557385” ሆኖ ተመዝግቧል።
በሁለተኛ እጣ የ25 ሚሊዩን ብር አሸናፊ ቁጥር ደግሞ 3076394 ሆኖ ወጥቷል።
3192133 የሎተሪ ቁጥር በሶስተኛ እጣ የ10 ሚሊየን ብር አሸናፊ ቁጥር ሆኖ ሲወጣ “0391021” ደግሞ በአራተኛ እጣ የ9 ሚሊየን ብር አሸናፊ ቁጥር ሆኖ ወጥቷል።
በዲጂታል መንገድ በኢትዮ ሎተሪ ይፋዊ ድረገፅ አማካኝነት ከቆረጡ ደንበኞች መካከል ደግሞ የመጀመሪያ የሆነው እድል በ9ኛ እጣ የ4 ሚሊየን ብር ባለ እድል ሆኖ ሲመዘገብ አሸናፊው ቁጥር ደግሞ 5497274 ሆኖ ወጥቷል።
እጣው ከሚወጣበት ከኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሽ በቀጥታ በተመዘገበው ስልክ ቁጥር ላይ በመደውል ባለ እድለኛውን ማግኘት የተቻለ ሲሆን በዚህም መሰረት የአንቦ ከተማ ነዋሪ የሆኑት ዶክተር ደመቀ የእጣው አሸናፊ መሆናቸው ተበስሯል።
ከዚህ በተጨመሪም የሚሊየን ሎተሪ በ11ኛ እጣ አሸናፊ ቁጥር 5338402 እጣ ቁጥር በተመሳሳይ በዲጂታል ሎተሪ የተቆረጠ ሲሆን የሁለት ሚሊየን ብር ባለዕድል ሆኗል።
እጣው በወጣ በሰከንዶች ውስጥ የኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት ወደ ባለዕድሉ ስልክ የደወለ ሲሆን በቅርቡ ከውጭ ሀገር መምጣታቸውን የገለፁት እና በገደብ አሳሳ ነዋሪ የሆኑት አቶ መሀመድ አማን ባለአእድል መሆማቸው ታውቋል።
ዛሬ በኢትዮጵያ ሎተሪ አገልግሎት አዳራሸ ከወጣው እና በአንድ ጀምበር በርካቶችን ሚሊየነር ያደረገውን የሚሊየን የሎተሪ እጣ አሸናፊዎች መካከል የዲጂታል ሎተሪ የቆረጡ አሸናፊዎች ወዲያውኑ ሲታወቁ የወረቀት ሎተሪ ቆርጠው እጣው የወጣላቸው አሸናፊዎች እየተጠበቁ ነው ።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤186👍48🥰6😢6👎5🤯4🤔2👏1
📍አዲስ አበባ እና አቅራቢያ ለምትገኙ በሙሉ!!
የTikTokና የOnline እቃዎችን በቅናሽ ዋጋ👇
👉 https://www.tg-me.com/AddisEka1 (Join)
👉 https://www.tg-me.com/AddisEka1
👉 https://www.tg-me.com/AddisEka1 (Join)
ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ! በቅናሽ ይሸምቱ!
👉ተአማኒነት እና ጥራት መገለጫችን ነው!
🏃➡️🏃♂➡️🏃♂➡️🏃♀➡️🏃♂➡️🏃♂➡️🏃♀➡️🏃♀➡️.... Join us
የTikTokና የOnline እቃዎችን በቅናሽ ዋጋ👇
👉 https://www.tg-me.com/AddisEka1 (Join)
👉 https://www.tg-me.com/AddisEka1
👉 https://www.tg-me.com/AddisEka1 (Join)
ሊንኩን በመጫን ይቀላቀሉ! በቅናሽ ይሸምቱ!
👉ተአማኒነት እና ጥራት መገለጫችን ነው!
🏃➡️🏃♂➡️🏃♂➡️🏃♀➡️🏃♂➡️🏃♂➡️🏃♀➡️🏃♀➡️.... Join us
Telegram
አዲስ እቃ | Addis Eka 🎄
🌺ቤትዎን የሚያዘምኑ ምርጥ እቃዎችን ይዘንላችሁ መጥተናል።
👉በቴሌግራም እዚህ ይቀላቀሉን! 0931448106
አድራሻ፣ መገናኛ ሲሳይ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ 1-010ቁ! (ከዘፍነሽ ወረድ ሲሉ ግሬስ ሞል አጠገብ፣ መሶብ ሀበሻ ሆቴል ፊትለፊት 0901882392 ይደውሉ)
Contact us - @AddisEkachat
👉 👉0901882392
👉👉 0931448106
👉በቴሌግራም እዚህ ይቀላቀሉን! 0931448106
አድራሻ፣ መገናኛ ሲሳይ ፕላዛ 1ኛ ፎቅ 1-010ቁ! (ከዘፍነሽ ወረድ ሲሉ ግሬስ ሞል አጠገብ፣ መሶብ ሀበሻ ሆቴል ፊትለፊት 0901882392 ይደውሉ)
Contact us - @AddisEkachat
👉 👉0901882392
👉👉 0931448106
❤8🥰1
#ቴምር ሪልስቴት
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው ሱቅ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Telegram :@KalTemerRealEstate
‼️7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ መሀል ፒያሳ ለሽያጭ ያወጣነው ሱቅ
‼️ፒያሳ ሱቅ ሽያጭ
👉3.9ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ900,000ብር 4ተኛ እና 5ተኛ
👉4.2ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.2ሚሊዮን 3ተኛ
👉4.8ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.5ሚሊዮን 2ተኛ
👉5.5ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን 1ኛ
👉 7ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.8ሚሊዮን ግራውንድ በውስጥ በኩል
👉10ሚሊዮን 20ካሬ ቅድመ ክፍያ 4ሚሊዮን ግራውንድ በውጪ
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://www.tg-me.com/TemerRealEstateSalesConsultant
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Telegram :@KalTemerRealEstate
❤18
የፌዴራል መንግስት የ2018 በጀት ዓመት ጠቅላላ ገቢ 1 ነጥብ 5 ትሪሊዮን ብር እንደሚሆን ተገመተ
በ2018 በጀት ዓመት የውጪ ርዳታን ጨምሮ የፌዴራል መንግስት ጠቅላላ ገቢ 1 ነጥብ 5 ትሪሊዮን ብር እንደሚሆን መገመቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ለምክር ቤቱ ገለፁ።
ዛሬ በተካሄደው 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 35ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ አቶ አህመድ ሺዴ፤ ከአገር ውስጥ ምንጮች ከታክስና ታክስ ካልሆኑ ገቢዎች 1 ነጥብ 23 ትሪሊዮን ብር እንደሚሰበሰብ መታቀዱን ጠቅሰው፤ ቀሪው ከውጪ እርዳታ እንደሚገኝ የታቀደ መሆኑን ገልጸዋል።
የፌዴራል መንግስት ለ2018 በጀት ዓመት 1.93 ትሪሊዮን ብር ረቂቅ በጀት ለምክር ቤት መቅረቡም ተመላክቷል።
ሚኒስትሩ ከወጪ በጀቱ ውስጥ 1 ነትብ 2 ትሪሊየን ብር ለመደበኛ ወጪ እንዲሁም 415 ቢሊዮን ለካፒታል ወጪ መመደቡን ጠቅሰው፤ 315 ቢሊዮን ብር ለክልል መንግስታት የበጀት ድጋፍ፣ 14 ቢሊዮን ብር ለክልሎች ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ የተመደበ በጀት መሆኑን አስረድተዋል።
ከፌዴራል መንግስት የወጪ በጀት ውስጥ 61 በመቶው ለመደበኛ በጀት የተመደበ መሆኑን የጠቆሙት ሚኒስትሩ፤ የካፒታል በጀት ከጠቅላላ በጀቱ የ22 በመቶ ድርሻ እንዳለው ተናግረዋል።
የፌዴራል መንግስት የ2018 ረቂቅ በጀት ሲዘጋጅ የፊስካል ፖሊሲዎች ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀ መሆኑን ጠቁመዋል።
በ2018 በጀት ዓመት የመንግሥትን ገቢ አሰባሰብ ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቅሰው፤ አዳዲስ የታክስ ፖሊሲዎችን በስራ ላይ ለማዋልና በሥራ ላይ ያሉት ላይ ማሻሻያ ለማድረግ እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
በ2018 በጀት ዓመት የውጪ ርዳታን ጨምሮ የፌዴራል መንግስት ጠቅላላ ገቢ 1 ነጥብ 5 ትሪሊዮን ብር እንደሚሆን መገመቱን የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ ለምክር ቤቱ ገለፁ።
ዛሬ በተካሄደው 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 35ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ አቶ አህመድ ሺዴ፤ ከአገር ውስጥ ምንጮች ከታክስና ታክስ ካልሆኑ ገቢዎች 1 ነጥብ 23 ትሪሊዮን ብር እንደሚሰበሰብ መታቀዱን ጠቅሰው፤ ቀሪው ከውጪ እርዳታ እንደሚገኝ የታቀደ መሆኑን ገልጸዋል።
የፌዴራል መንግስት ለ2018 በጀት ዓመት 1.93 ትሪሊዮን ብር ረቂቅ በጀት ለምክር ቤት መቅረቡም ተመላክቷል።
ሚኒስትሩ ከወጪ በጀቱ ውስጥ 1 ነትብ 2 ትሪሊየን ብር ለመደበኛ ወጪ እንዲሁም 415 ቢሊዮን ለካፒታል ወጪ መመደቡን ጠቅሰው፤ 315 ቢሊዮን ብር ለክልል መንግስታት የበጀት ድጋፍ፣ 14 ቢሊዮን ብር ለክልሎች ለዘላቂ ልማት ግቦች ማስፈጸሚያ የተመደበ በጀት መሆኑን አስረድተዋል።
ከፌዴራል መንግስት የወጪ በጀት ውስጥ 61 በመቶው ለመደበኛ በጀት የተመደበ መሆኑን የጠቆሙት ሚኒስትሩ፤ የካፒታል በጀት ከጠቅላላ በጀቱ የ22 በመቶ ድርሻ እንዳለው ተናግረዋል።
የፌዴራል መንግስት የ2018 ረቂቅ በጀት ሲዘጋጅ የፊስካል ፖሊሲዎች ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀ መሆኑን ጠቁመዋል።
በ2018 በጀት ዓመት የመንግሥትን ገቢ አሰባሰብ ለማሳደግ እንደሚሰራ ጠቅሰው፤ አዳዲስ የታክስ ፖሊሲዎችን በስራ ላይ ለማዋልና በሥራ ላይ ያሉት ላይ ማሻሻያ ለማድረግ እንደሚሰራ ጠቁመዋል።
❤46😁25👎14
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🌍✨ Welcome to the world of Russia! 🇷🇺
🤔 Have you ever thought that beyond the borders of your countries and cities lie real and boundless lands of mysteries and treasures? We invite you to visit the channel where Russia will show you all its tricks - from dancing with bears to boiling borscht with a secret ingredient (hint: it's not love)! Subscribe and let the palette of your evenings be enriched with new colors! 🎨
📸 Immerse yourself in the beauty of our nature: from mysterious lakes to majestic mountains. And don't forget to take selfies with an Amur tiger (just kidding, don't do it)! 📷
😂 Get ready for a dose of humor, culture shocks and revelations about how Russian people live, love and, of course, celebrate holidays!
Subscribe to the channel and let's explore together this amazing country full of different surprises and pleasant experiences! 🎈✨
->->-> From Russia with Love <-<-<-
->->-> From Russia with Love <-<-<-
->->-> From Russia with Love <-<-<-
🤔 Have you ever thought that beyond the borders of your countries and cities lie real and boundless lands of mysteries and treasures? We invite you to visit the channel where Russia will show you all its tricks - from dancing with bears to boiling borscht with a secret ingredient (hint: it's not love)! Subscribe and let the palette of your evenings be enriched with new colors! 🎨
📸 Immerse yourself in the beauty of our nature: from mysterious lakes to majestic mountains. And don't forget to take selfies with an Amur tiger (just kidding, don't do it)! 📷
😂 Get ready for a dose of humor, culture shocks and revelations about how Russian people live, love and, of course, celebrate holidays!
Subscribe to the channel and let's explore together this amazing country full of different surprises and pleasant experiences! 🎈✨
->->-> From Russia with Love <-<-<-
->->-> From Russia with Love <-<-<-
->->-> From Russia with Love <-<-<-
❤20
የአትሌት ገለቴ ቡርቃ የቀድሞ ባለቤት አቶ ታደለ ገብረመድህን በቁጥጥር ስር ዋለ !
አትሌት ገለቴ ቡርቃ "ዘርፎኛል "በሚል በሚዲያ የከሰሰችው እና ብዙዎችን ያሳዘነው የአትሌቷ ህይወት በዛሬው እለት የአዲስ አበባ ፖሊስ የቀድሞው ባለቤቷ ታደለ ገብረመድህን በቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
አትሌት ገለቴ ቡርቃ "ዘርፎኛል "በሚል በሚዲያ የከሰሰችው እና ብዙዎችን ያሳዘነው የአትሌቷ ህይወት በዛሬው እለት የአዲስ አበባ ፖሊስ የቀድሞው ባለቤቷ ታደለ ገብረመድህን በቁጥጥር ስር መዋሉ ታውቋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
👍79❤43😁7🤔3🤯1
አዲሱ የትራንስፖርት ግብር አከፋፈል የዘርፉን አሰራር ያላገናዘበ በመሆኑ ወደነበረበት እንዲመለስ ተጠየቀ
የትራንስፖርት ዘርፉ የግብር አከፋፈል ቀድሞ ከነበረበት የቁርጥ ክፍያ ተቀይሮ ገቢን መሠረት ባደረገ ተመን እንዲቀየር መደረጉ የሚታወስ ሲሆን፤ ይህም አከፋፈል የዘርፉን አሰራር ያላገናዘበ በመሆኑ ወደነበረበት እንዲመለስ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን ጠይቋል፡፡
አዲሱ አካሔድ የትራንስፖርት ዘርፉን አሰራር ያላገዘበ ከመሆኑ በተጨማሪ፤ "ግብር ሰብሳቢው ተቋም ማግኘት የሚገባውን ገቢ እንዳያገኝ የሚያደርግ በመሆኑ ወደነበረበት የቁርጥ ክፍያ ሊመለስ ይገባል" ሲልም ነው ፌዴሬሽኑ የጠየቀው፡፡
የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወርቅዓለማው ንጋቱ ለአሐዱ እንደገለጹት አዲሱ የትራንስፖርት ግብር አከፋፈል በትራንስፖርት ዘርፉ ላይ ደረሰኝ የማይቀርብባቸው በርካታ ክፍያዎች ስላሉ የአሰራር ክፍተት ይፈጥራል፡፡
"አሰራሩ ግብር ከፋዮች ተገቢውን ግብር እንዳይከፍሉ ያደርጋል" ያሉት ኃላፊው፤ "በየቦታው ከሚገኙ ኬላዎች ክፍያ ጀምሮ፣ የማደሪያ ቦታዎችና በገቢዎች ተቀባይነት የማይኖራቸው ጥቃቅን ክፍያዎች፣ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ካለው አለመረጋጋት እና ግጭት ጋር ሲደመር ደረሰኝ ለመስጠት የማይመቹ ናቸው" ብለዋል፡፡
ፌዴሬሽኑ ዘርፉ በሀገራዊ ሎጅስቲክስና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ወሳኝ ሚና ያለው እንደመሆኑ ያልተገባ የገንዘብና አስተዳደራዊ ሸክሞች ሳይኖሩበት፣ ተገቢውን የመንግሥት ግብር በአግባቡ እየከፈለ እንዲቀጥል መንግሥት ሁኔታዎችን እንዲያመቻች ጠይቋል፡፡
የትራንስፖርት ዘርፉ የግብር አከፋፈል ቀድሞ ከነበረበት የቁርጥ ክፍያ ተቀይሮ ገቢን መሠረት ባደረገ ተመን እንዲቀየር መደረጉ የሚታወስ ሲሆን፤ ይህም አከፋፈል የዘርፉን አሰራር ያላገናዘበ በመሆኑ ወደነበረበት እንዲመለስ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን ጠይቋል፡፡
አዲሱ አካሔድ የትራንስፖርት ዘርፉን አሰራር ያላገዘበ ከመሆኑ በተጨማሪ፤ "ግብር ሰብሳቢው ተቋም ማግኘት የሚገባውን ገቢ እንዳያገኝ የሚያደርግ በመሆኑ ወደነበረበት የቁርጥ ክፍያ ሊመለስ ይገባል" ሲልም ነው ፌዴሬሽኑ የጠየቀው፡፡
የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ ወርቅዓለማው ንጋቱ ለአሐዱ እንደገለጹት አዲሱ የትራንስፖርት ግብር አከፋፈል በትራንስፖርት ዘርፉ ላይ ደረሰኝ የማይቀርብባቸው በርካታ ክፍያዎች ስላሉ የአሰራር ክፍተት ይፈጥራል፡፡
"አሰራሩ ግብር ከፋዮች ተገቢውን ግብር እንዳይከፍሉ ያደርጋል" ያሉት ኃላፊው፤ "በየቦታው ከሚገኙ ኬላዎች ክፍያ ጀምሮ፣ የማደሪያ ቦታዎችና በገቢዎች ተቀባይነት የማይኖራቸው ጥቃቅን ክፍያዎች፣ በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ካለው አለመረጋጋት እና ግጭት ጋር ሲደመር ደረሰኝ ለመስጠት የማይመቹ ናቸው" ብለዋል፡፡
ፌዴሬሽኑ ዘርፉ በሀገራዊ ሎጅስቲክስና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ውስጥ ወሳኝ ሚና ያለው እንደመሆኑ ያልተገባ የገንዘብና አስተዳደራዊ ሸክሞች ሳይኖሩበት፣ ተገቢውን የመንግሥት ግብር በአግባቡ እየከፈለ እንዲቀጥል መንግሥት ሁኔታዎችን እንዲያመቻች ጠይቋል፡፡
❤37👍1
ሙሉጌታ ከበደ ህይወቱ አለፈ!
ዝነኛው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋች የነበረው ሙሉጌታ ከበደ ዛሬ ህይወት አለፈ።
በቤተዛታ ሆስፒታል ህክምናውን ሲከታተል የነበረው ሙሉጌታ ባለፏት ወራቶች የጤና እክል አጋጥሞት ነበር።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
ዝነኛው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን እና የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋች የነበረው ሙሉጌታ ከበደ ዛሬ ህይወት አለፈ።
በቤተዛታ ሆስፒታል ህክምናውን ሲከታተል የነበረው ሙሉጌታ ባለፏት ወራቶች የጤና እክል አጋጥሞት ነበር።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
😭49❤28👍3🥰2🤔1
ETHIO-MEREJA®
Photo
#የሙሉጌታ ከበደ የሽኝት መርሀግብር !!
የሙሉጌታ ከበደ የሽኝት ፕሮግራም ነገ ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም 2:30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታዲየም የሚደረግ ሲሆን በመቀጠልም ከቀኑ በ7:00 ሰዓት የቀብር ስነስርዓቱ ኮልፊ በሚገኘው የሙስሊም መካነ መቃብር ይፈፀማል ።
የቅዱስ ጊዮርጊስ ድንቅ አጥቂ የነበረው ሙሉጌታ ከበደ (ወሎዬው) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል
=============||===========
በ1959 ዓ.ም በደሴ ከተማ ይህችን ምድር በመቀላቀል ሃገራችን ካፈራቻቸው የአጥቂ መስመር ተጫዋቾች በቀዳሚነት ስፍራ የተፈረጀ ስለመሆኑ ብዙ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች ይስማማሉ፡፡ ወላጆቹ ባወጡለት ስም ሙሉጌታ ከበደ ሲባል በኳስ ክህሎቱ ግን የበርካታ ስያሜ ባለቤት ለመሆን ችሏል፡፡
እግር ኳስ መጫወት የጀመረው በትውልድ ሰፈሩ ገና በልጅነት እድሜው ሲሆን በአካባቢው ለሚገኙ የሰፈር ቡድኖች በመጫወት የድንቅ ክህሎት ባለቤት መሆኑን አስመስክሯል፡፡ በክለብ ደረጃ ከ1974 ዓ.ም እስከ 1976 ዓ.ም ለወሎው ፔፕሲ ክለብ ከመጫወቱ በላይ በፔፕሲ ውስጥ ባደረገው ምርጥ እንቅስቃሴም የሃገራችን ታላቅ ክለብ የሆነው ቅዱስ ጊዮርጊስን የመቀላቀል እድሉን አገኘ፡፡ በ1976 ዓ.ም ክረምት ላይ ፈረሰኞቹን ሲቀላቀል ቋሚ የስራ ዕድል ለማግኘት ከመቻሉ በተጨማሪ በጊዜው ለተጫዋቾች ይከፈል የነበረውን የደሞዝ ክብረወሰን ለመስበር ችሏል፡፡
በቅዱስ ጊዮርጊስ መለያ ከ1977 ዓ.ም እስከ 1989 ዓ.ም ተጫውቶ ማሳለፍ የቻለው ሙልጌታ ከቡድኑ ጋር በኢትዮጵያ ሻምፒዮና ሰባት፣በኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ አንድ፣በአሸናፊዎች አሸናፊ ስድስት በጥቅሉ 14 ዋንጫዎችን ከቡድኑ ጋር በክብር አንስቷል፡፡ ከነዚህ ድሎች በተጨማሪ ሙልጌታ በግሉ የተለያዩ ስኬቶችን ለማግኘት ችሏል፡፡
በቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታው ክለቡን ለድል ለማብቃት የበኩሉን አስተዋፅዖ ከማድረጉበላይ በግሉ በኢትዮጵያ ሻምፒዮና ውድድሮች ላይ በኮከብ ተጫዋችነት እና ግብ አግቢነት ለመሸለም የበቃባቸው ዓመታት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
በግሉ ስኬትን ያስመዘገብኩባቸው ዓመታት በ1977 ዓ.ም፤ በ1978 ዓ.ም እና በ1986 ዓ.ም ኮከብ ግብ አስቆጣሪ በ1978 ዓ.ም፣ በ1980 ዓ.ም እና በ1982 ዓ.ም ኮከብ ተጫዋች በመሆን በኢትዮጵያ ሻምፒዮናዎች ላይ ለመሸለም በቅቷል። የአዲስ አበባ ኮከብ ተጫዋችና ጎል አስቆጣሪ የሆነባቸው ዓመታቶች ነበሩ፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ለቀደሞ የክለባችንና የብሔራዊ ቡድን ምርጡ ተጨዋች ለነበረው ሙሉጌታ ከበደ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን መሪር ሀዘን እየገለፀ፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አባላትና ደጋፊዎች እንዲሁም ለእግር ኳሱ ቤተሰቦች መጽናናትን ይመኛል፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የሙሉጌታ ከበደ የሽኝት ፕሮግራም ነገ ሰኔ 5 ቀን 2017 ዓ.ም 2:30 ጀምሮ በአዲስ አበባ ስታዲየም የሚደረግ ሲሆን በመቀጠልም ከቀኑ በ7:00 ሰዓት የቀብር ስነስርዓቱ ኮልፊ በሚገኘው የሙስሊም መካነ መቃብር ይፈፀማል ።
የቅዱስ ጊዮርጊስ ድንቅ አጥቂ የነበረው ሙሉጌታ ከበደ (ወሎዬው) ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል
=============||===========
በ1959 ዓ.ም በደሴ ከተማ ይህችን ምድር በመቀላቀል ሃገራችን ካፈራቻቸው የአጥቂ መስመር ተጫዋቾች በቀዳሚነት ስፍራ የተፈረጀ ስለመሆኑ ብዙ የእግር ኳስ አፍቃሪዎች ይስማማሉ፡፡ ወላጆቹ ባወጡለት ስም ሙሉጌታ ከበደ ሲባል በኳስ ክህሎቱ ግን የበርካታ ስያሜ ባለቤት ለመሆን ችሏል፡፡
እግር ኳስ መጫወት የጀመረው በትውልድ ሰፈሩ ገና በልጅነት እድሜው ሲሆን በአካባቢው ለሚገኙ የሰፈር ቡድኖች በመጫወት የድንቅ ክህሎት ባለቤት መሆኑን አስመስክሯል፡፡ በክለብ ደረጃ ከ1974 ዓ.ም እስከ 1976 ዓ.ም ለወሎው ፔፕሲ ክለብ ከመጫወቱ በላይ በፔፕሲ ውስጥ ባደረገው ምርጥ እንቅስቃሴም የሃገራችን ታላቅ ክለብ የሆነው ቅዱስ ጊዮርጊስን የመቀላቀል እድሉን አገኘ፡፡ በ1976 ዓ.ም ክረምት ላይ ፈረሰኞቹን ሲቀላቀል ቋሚ የስራ ዕድል ለማግኘት ከመቻሉ በተጨማሪ በጊዜው ለተጫዋቾች ይከፈል የነበረውን የደሞዝ ክብረወሰን ለመስበር ችሏል፡፡
በቅዱስ ጊዮርጊስ መለያ ከ1977 ዓ.ም እስከ 1989 ዓ.ም ተጫውቶ ማሳለፍ የቻለው ሙልጌታ ከቡድኑ ጋር በኢትዮጵያ ሻምፒዮና ሰባት፣በኢትዮጵያ ጥሎ ማለፍ አንድ፣በአሸናፊዎች አሸናፊ ስድስት በጥቅሉ 14 ዋንጫዎችን ከቡድኑ ጋር በክብር አንስቷል፡፡ ከነዚህ ድሎች በተጨማሪ ሙልጌታ በግሉ የተለያዩ ስኬቶችን ለማግኘት ችሏል፡፡
በቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታው ክለቡን ለድል ለማብቃት የበኩሉን አስተዋፅዖ ከማድረጉበላይ በግሉ በኢትዮጵያ ሻምፒዮና ውድድሮች ላይ በኮከብ ተጫዋችነት እና ግብ አግቢነት ለመሸለም የበቃባቸው ዓመታት የሚጠቀሱ ናቸው፡፡
በግሉ ስኬትን ያስመዘገብኩባቸው ዓመታት በ1977 ዓ.ም፤ በ1978 ዓ.ም እና በ1986 ዓ.ም ኮከብ ግብ አስቆጣሪ በ1978 ዓ.ም፣ በ1980 ዓ.ም እና በ1982 ዓ.ም ኮከብ ተጫዋች በመሆን በኢትዮጵያ ሻምፒዮናዎች ላይ ለመሸለም በቅቷል። የአዲስ አበባ ኮከብ ተጫዋችና ጎል አስቆጣሪ የሆነባቸው ዓመታቶች ነበሩ፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር ለቀደሞ የክለባችንና የብሔራዊ ቡድን ምርጡ ተጨዋች ለነበረው ሙሉጌታ ከበደ ህልፈተ ህይወት የተሰማውን መሪር ሀዘን እየገለፀ፣ ለቤተሰቦቻቸውና ለቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር አባላትና ደጋፊዎች እንዲሁም ለእግር ኳሱ ቤተሰቦች መጽናናትን ይመኛል፡፡
የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤72😭8🤔3
Call for papers on AI to AI Journey* conference journal has started!
Prize for the best scientific paper - 1 million rubles!
Selected papers will be published in the scientific journal Doklady Mathematics.
📖 The journal:
- Indexed in the largest bibliographic databases of scientific citations
- Accessible to an international audience and published in the world’s digital libraries.
Submit your article by August 20 and get the opportunity not only to publish your research the scientific journal, but also to present it at the AI Journey conference.
More detailed information can be found in the Selection Rules -> AI Journey
Prize for the best scientific paper - 1 million rubles!
Selected papers will be published in the scientific journal Doklady Mathematics.
📖 The journal:
- Indexed in the largest bibliographic databases of scientific citations
- Accessible to an international audience and published in the world’s digital libraries.
Submit your article by August 20 and get the opportunity not only to publish your research the scientific journal, but also to present it at the AI Journey conference.
More detailed information can be found in the Selection Rules -> AI Journey
❤14🥰2
ትራምፕ በ5 ሚሊዮን ዶላር ቋሚ የአሜሪካ የመኖሪያ ፈቃድ የሚያሰጠውን "ጎልድ ካርድ" አስጀመሩ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በ5 ሚሊዮን ዶላር ቋሚ የአሜሪካ የመኖሪያ ፈቃድ ለሚያሰጠው "ጎልድ ካርድ" ፕሮግራም ማመልከቻዎችን መቀበል መጀመሩን አስታውቀዋል።
ፕሬዚዳንቱ አመልካቾች "ትራምፕ ካርድ" ወይም "ጎልድ ካርድ" ለተሰኘው ፕሮግራም ፍላጎታቸውን የሚያስመዘግቡበትን ድረ-ገጽ ይፋ አድርገዋል።
ድረገጹም TrumpCard.gov እንደሚሰኝና የተጠባባቂዎች ዝርዝር ምዝገባ መጀመሩንም ገልጸዋል።
ትራምፕ ትሩዝ በተሰኘው ሶሻል ሚዲያ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት "በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እየደወሉ 'በዓለም ላይ ወደር ወደሌላት ታላቅ ሀገርና ገበያ ለመግባት የሚያስችለውን ውብ መንገድ እንዴት ማግኘት እንችላለን?' እያሉ ይጠይቃሉ" ብለዋል።
ትራምፕ ባለፈው የካቲት ወር አስተዳደራቸው ለባለሃብት አመልካቾች የመኖሪያና የሥራ መብቶችን የሚያገኙበትን እንዲሁም ዜግነት ለማግኘት መንገድ የሚከፍተውን "ጎልደን ካርድ" የተሰኘ ፕሮግራም እንደሚያቀርብ ተናግረው ነበር።
"በዚህ መንገድ የሚመጡትን ባለሃብቶች ስኬታማ ይሆናሉ፤ ብዙ ገንዘብ በማውጣትም ብዙ ግብር ይከፍላሉ፤ ለብዙ ሰዎችም የሥራ ዕድል ይፈጥራሉ" ሲሉ በወቅቱ ተናግረዋል።
የትራምፕ አስተዳደር ባለስልጣናት አዲሱ ፕሮግራም በአሜሪካ ቢያንስ 1.05 ሚሊዮን ዶላር ወይም በኢኮኖሚ በተጎዱ አካባቢዎች 800 ሺህ ዶላር ኢንቨስት ለሚያደርጉ ስደተኞች ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ የሚያሰጠውን የኢቢ-5 (EB-5) የኢንቨስተር ቪዛ ፕሮግራምን ሊተካ እንደሚችል ጠቁመዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በ5 ሚሊዮን ዶላር ቋሚ የአሜሪካ የመኖሪያ ፈቃድ ለሚያሰጠው "ጎልድ ካርድ" ፕሮግራም ማመልከቻዎችን መቀበል መጀመሩን አስታውቀዋል።
ፕሬዚዳንቱ አመልካቾች "ትራምፕ ካርድ" ወይም "ጎልድ ካርድ" ለተሰኘው ፕሮግራም ፍላጎታቸውን የሚያስመዘግቡበትን ድረ-ገጽ ይፋ አድርገዋል።
ድረገጹም TrumpCard.gov እንደሚሰኝና የተጠባባቂዎች ዝርዝር ምዝገባ መጀመሩንም ገልጸዋል።
ትራምፕ ትሩዝ በተሰኘው ሶሻል ሚዲያ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት "በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች እየደወሉ 'በዓለም ላይ ወደር ወደሌላት ታላቅ ሀገርና ገበያ ለመግባት የሚያስችለውን ውብ መንገድ እንዴት ማግኘት እንችላለን?' እያሉ ይጠይቃሉ" ብለዋል።
ትራምፕ ባለፈው የካቲት ወር አስተዳደራቸው ለባለሃብት አመልካቾች የመኖሪያና የሥራ መብቶችን የሚያገኙበትን እንዲሁም ዜግነት ለማግኘት መንገድ የሚከፍተውን "ጎልደን ካርድ" የተሰኘ ፕሮግራም እንደሚያቀርብ ተናግረው ነበር።
"በዚህ መንገድ የሚመጡትን ባለሃብቶች ስኬታማ ይሆናሉ፤ ብዙ ገንዘብ በማውጣትም ብዙ ግብር ይከፍላሉ፤ ለብዙ ሰዎችም የሥራ ዕድል ይፈጥራሉ" ሲሉ በወቅቱ ተናግረዋል።
የትራምፕ አስተዳደር ባለስልጣናት አዲሱ ፕሮግራም በአሜሪካ ቢያንስ 1.05 ሚሊዮን ዶላር ወይም በኢኮኖሚ በተጎዱ አካባቢዎች 800 ሺህ ዶላር ኢንቨስት ለሚያደርጉ ስደተኞች ቋሚ የመኖሪያ ፈቃድ የሚያሰጠውን የኢቢ-5 (EB-5) የኢንቨስተር ቪዛ ፕሮግራምን ሊተካ እንደሚችል ጠቁመዋል።
T.me/ethio_mereja
ኢትዮ-መረጃ
❤38😁11👎3👍2😱1🙏1
242 መንገደኞችን አሳፍሮ የነበረ የሕንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ
242 ሰዎችን ከአሕመዳባድ አሳፍሮ ወደ ለንደን በመብረር ላይ የነበረ የሕንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ፡፡
ቦይንግ 787- 8 የሚል ስያሜ ያለው አውሮፕላኑ በምዕራብ ሕንድ አሕመዳባድ አውሮፕላን ማረፊያ ምድር እንደለቀቀ በቅጽበት መከስከሱን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
በአደጋው አውሮፕላኑ በእሳት ተያይዞ ሲቃጠል የሚያሳዩ ምስሎች የወጡ ሲሆን ÷ እስካሁን የደረሰውን ጉዳት በሚመለከት የወጣ ዝርዝር መረጃ አለመኖሩ ተመላክቷል፡፡
242 ሰዎችን ከአሕመዳባድ አሳፍሮ ወደ ለንደን በመብረር ላይ የነበረ የሕንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ፡፡
ቦይንግ 787- 8 የሚል ስያሜ ያለው አውሮፕላኑ በምዕራብ ሕንድ አሕመዳባድ አውሮፕላን ማረፊያ ምድር እንደለቀቀ በቅጽበት መከስከሱን ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
በአደጋው አውሮፕላኑ በእሳት ተያይዞ ሲቃጠል የሚያሳዩ ምስሎች የወጡ ሲሆን ÷ እስካሁን የደረሰውን ጉዳት በሚመለከት የወጣ ዝርዝር መረጃ አለመኖሩ ተመላክቷል፡፡
😭53❤32👍3👎1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
🎥ቪዲዮ
ከ230 በላይ መንገደኞችን አሳፍሮ የነበረ የሕንድ አውሮፕላን ሲከሰከስ
ከ230 በላይ መንገደኞችን አሳፍሮ የነበረ የሕንድ አውሮፕላን ሲከሰከስ
😭44❤8👍2😱1