Telegram Web Link
ተለቀቀ 💥ተለቀቀ💥ተለቀቀ💥
👇👇👇👇👇👇👇
https://youtu.be/sEaeu_OiKJg?si=NzoQdRhNACQdYSUb
👍51
#ዓሹራእ

قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : " صِيَامُ يَوْمِ عَرَفَةَ أَحْتَسِبُ عَلَى اللَّهِ أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلَهُ وَالسَّنَةَ الَّتِي بَعْدَهُ وَصِيَامُ يَوْمِ عَاشُورَاءَ أَحْتَسِبُ عَلَى اللَّهِ أَنْ يُكَفِّرَ السَّنَةَ الَّتِي قَبْلَهُ " رواه مسلم

የአሏህ መልእክተኛ ( ሶለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) "የዐረፋ ቀን ጾም ያለፈውን አመትና የቀጣዩን አመት ወንጀል እንደሚያብስ ከአሏህ እጠብቃለሁ። የዓሹራ ፆም ደግሞ ያለፈውን አመት ወንጀል እንደሚያብስ ከአሏህ እጠብቃለሁ" ብለዋል። (ሙስሊም)
*

   ከዓሹራእ ቀን አንድ ቀን አስቀድሞ (9ኛውን ቀን) ወይም በመቀጠል የሚገኘውን (11ኛውን ቀን) መጾም የተወደደ ተግባር ነው ። ይህም የሆነው 10ኛው ቀን ብቻ ለይቶ መጾሙ ከአይሁዶች ጋር ሊያመሳስለን ስለሚችል ነው ። ነብዩም (ሶለሏሁ ዐለይሂ ወሰለም) ሙስሊም ውስጥ በሰፈረው ሐዲሳቸው   " ለሚቀጥለው ዓመት ከደረስኩ 9ኛውን ቀን እጾመዋለሁ " በማለት ተናግረዋል ፡፡
8👍5🔥1🙏1
4👍2
👍111
😢3👍1🤔1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
8👍3
🔥7👏2👍1
ኢና ሊላሂ ወዒና ኢለይሂ ራጂዑን

ሸይኽ ሰይድ ሙሐመድ ሚቅባስ ወደ አኼራ ሄዱ

የታዋቂው የእስልምና ሊቅ ሙጃሂድ ሸይኽ ሰዒድ ሙሐመድ ቡዴላ (የአብሬት ሸህ) ልጅ የነበሩት ሸይኽ ሰይድ ሙሐመድ ሚቅባስ ኑር ወደ አኼራ ሄደዋል::

ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጆቻቸው ፣ለተማሪዎቻቸው እና ለመላው ሙስሊም ማህበረሰብ አላህ መፅናናቱን ይወፍቅ

ለሸይኽ ሰይድ ሙሐመድ ሚቅባስም መልካም ስራቸውን አላህ እንዲቀበላቸው፣ ምህረቱንም እንዲለግሳቸው፣ በጀነተል ፊርዶስም ማረፊያቸውን እንዲያደርግላቸው አላህን እንማፀነዋለን
😭172👍1
2025/07/14 02:48:56
Back to Top
HTML Embed Code: