ከ738 ቀናት በኋላ የተገናኙ የሀማስ ታጋች ጥንዶች…
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤላውያኑ ኖኣ አርጋቫኚ እና አቪንታን ኦር በሀማስ ከታገቱ ከ738 ቀናት በኋላ ተለቀው በድጋሚ ተገናኝተዋል፡፡ ጥንዶቹ በፈረንጆቹ ጥቅምት 7 ቀን 2023 ሀገር ሰላም ብለው በምዕራባዊ ኔጌቭ የኖቫ ሙዚቃ ፌሰቲቫልስን እየታደሙ በነበሩበት ወቅት ነው ሀማስ በድንገት በከፈተው ጥቃት በቡድኑ እገታ ውስጥ የወደቁት፡፡ የአቪንታን ፍቅረኛ የነበረችው ኖኣ አርጋቫኒ…
https://www.fanamc.com/archives/302596
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤላውያኑ ኖኣ አርጋቫኚ እና አቪንታን ኦር በሀማስ ከታገቱ ከ738 ቀናት በኋላ ተለቀው በድጋሚ ተገናኝተዋል፡፡ ጥንዶቹ በፈረንጆቹ ጥቅምት 7 ቀን 2023 ሀገር ሰላም ብለው በምዕራባዊ ኔጌቭ የኖቫ ሙዚቃ ፌሰቲቫልስን እየታደሙ በነበሩበት ወቅት ነው ሀማስ በድንገት በከፈተው ጥቃት በቡድኑ እገታ ውስጥ የወደቁት፡፡ የአቪንታን ፍቅረኛ የነበረችው ኖኣ አርጋቫኒ…
https://www.fanamc.com/archives/302596
❤23💩8😁4🤬3👍2🥰2😱1
ዲዮንግ በባርሴሎና ለተጨማሪ አምስት ዓመታት የሚያቆየውን ስምምነት ፈረመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባርሴሎናው አማካይ ቦታ ተጨዋች ፍሬንኪ ዲዮንግ በክለቡ ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚያቆየውን አዲስ ኮንትራት መፈረሙ ይፋ ተደርጓል። በ2019 ከአያክስ የካታሎኑን ቡድን ባርሴሎና የተቀላቀለው ፍሬንኪ ዲዮንግ በቡድኑ የአማካይ ቦታ ላይ ድንቅ እንቅስቃሴን ሲያሳይ ቆይቷል። እስከ 2029 ድረስ የሚያቆየውንን አዲስ ውል የፈረመው ዲዮንግ በተለያዩ ክለቦች ሲፈለግ የነበረ ቢሆንም…
https://www.fanamc.com/archives/302604
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባርሴሎናው አማካይ ቦታ ተጨዋች ፍሬንኪ ዲዮንግ በክለቡ ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚያቆየውን አዲስ ኮንትራት መፈረሙ ይፋ ተደርጓል። በ2019 ከአያክስ የካታሎኑን ቡድን ባርሴሎና የተቀላቀለው ፍሬንኪ ዲዮንግ በቡድኑ የአማካይ ቦታ ላይ ድንቅ እንቅስቃሴን ሲያሳይ ቆይቷል። እስከ 2029 ድረስ የሚያቆየውንን አዲስ ውል የፈረመው ዲዮንግ በተለያዩ ክለቦች ሲፈለግ የነበረ ቢሆንም…
https://www.fanamc.com/archives/302604
❤12🥰4👍3
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተቋማዊ አሰራሩን በማዘመን ወቅቱን የጠበቀና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የዲጂታል ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ ጀመረ፡፡ ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ያበለጸገውን ዲጂታል የሰነድና ማህደር አስተዳደርና ወረቀት አልባ የአሰራር ስርዓትን ዛሬ ይፋ አድርጓል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ ሚኒስቴሩ…
https://www.fanamc.com/archives/302599
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተቋማዊ አሰራሩን በማዘመን ወቅቱን የጠበቀና ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የዲጂታል ስርዓትን ተግባራዊ ማድረግ ጀመረ፡፡ ሚኒስቴሩ ከኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጋር በመተባበር ያበለጸገውን ዲጂታል የሰነድና ማህደር አስተዳደርና ወረቀት አልባ የአሰራር ስርዓትን ዛሬ ይፋ አድርጓል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ ሚኒስቴሩ…
https://www.fanamc.com/archives/302599
❤34👍2😢1
ዓለም ባንክ የኢትዮጵያን የልማት ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ ነው – የዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከዓለም ባንክና የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ አሕመድ ሽዴን ጨምሮ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ተክለወልድ አጥናፉ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎችን ያካተተው…
https://www.fanamc.com/archives/302612
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከዓለም ባንክና የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን ከዓለም ባንክ ፕሬዚዳንት አጃይ ባንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ አሕመድ ሽዴን ጨምሮ የብሔራዊ ባንክ ገዢ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ የጠቅላይ ሚኒስትሩ አማካሪ ተክለወልድ አጥናፉ እንዲሁም ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎችን ያካተተው…
https://www.fanamc.com/archives/302612
❤33👍14😁1
ፋኦ ለኢትዮጵያ አረንጓዴ አሻራ ኢኒሼቲቭ እውቅና ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ለኢትዮጵያ "ዘላቂ የደን ልማት አያያዝና አጠቃቀም" በሚል ዘርፍአረንጓዴ አሻራ ኢኒሼቲቭ እውቅና ሰጠ።
በተባበሩት መንግሥታት ስር የሚገኘውና መቀመጫውን ጣሊያን ሮም ያደረገው ፋኦ ለኢትዮጵያ የሰጠውን የእውቅና ሽልማት ኢትዮጵያን ወክለው የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ተቀብለዋል።
…
https://www.fanamc.com/archives/302611
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ለኢትዮጵያ "ዘላቂ የደን ልማት አያያዝና አጠቃቀም" በሚል ዘርፍአረንጓዴ አሻራ ኢኒሼቲቭ እውቅና ሰጠ።
በተባበሩት መንግሥታት ስር የሚገኘውና መቀመጫውን ጣሊያን ሮም ያደረገው ፋኦ ለኢትዮጵያ የሰጠውን የእውቅና ሽልማት ኢትዮጵያን ወክለው የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ ተቀብለዋል።
…
https://www.fanamc.com/archives/302611
❤51👏7🎉5
የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሰራ ነው – ጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ እንዲሆን እየተሰራ ነው አለ፡፡ በሚኒስቴሩ የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ህይወት ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥ ክትባቱ አሁን ላይ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ 58 ወረዳዎች እየተሰጠ ይገኛል፡፡ እነዚህ ወረዳዎች የወባ በሽታ…
https://www.fanamc.com/archives/302621
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም አካባቢዎች ተደራሽ እንዲሆን እየተሰራ ነው አለ፡፡ በሚኒስቴሩ የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈፃሚ ዶ/ር ህይወት ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለጹት፥ ክትባቱ አሁን ላይ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ 58 ወረዳዎች እየተሰጠ ይገኛል፡፡ እነዚህ ወረዳዎች የወባ በሽታ…
https://www.fanamc.com/archives/302621
❤11👏2
የዓለም ባንክ የቀጣናው ግቦች ያለ ኢትዮጵያ አጋርነት ሊሳኩ አይችሉም – ንዲያሜ ዲዮፕ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ባንክ የቀጣናው ግቦች ያለ ኢትዮጵያ አጋርነት ሊሳኩ አይችሉም አሉ የባንኩ የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ም/ፕሬዚዳንት ንዲያሜ ዲዮፕ፡፡ ንዲያሜ ዲዮፕ ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች የምታከናውናቸው ፕሮጀክቶች ውጤታማነት የሚበረታታ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ጉብኝታቸውን እንዳደረጉ ገልጸው ÷ በቆይታቸውም ከተለያዩ የመንግሥት የሥራ…
https://www.fanamc.com/archives/302624
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ባንክ የቀጣናው ግቦች ያለ ኢትዮጵያ አጋርነት ሊሳኩ አይችሉም አሉ የባንኩ የምስራቅና ደቡብ አፍሪካ ቀጣና ም/ፕሬዚዳንት ንዲያሜ ዲዮፕ፡፡ ንዲያሜ ዲዮፕ ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች የምታከናውናቸው ፕሮጀክቶች ውጤታማነት የሚበረታታ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ ጉብኝታቸውን እንዳደረጉ ገልጸው ÷ በቆይታቸውም ከተለያዩ የመንግሥት የሥራ…
https://www.fanamc.com/archives/302624
❤18👍4👏2
የኢትዮጵያ የግንባታ እጆች ተቋማት ናቸው – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የግንባታ እጆች ተቋማት ናቸው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትርና የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት። ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ይህንን ያሉት የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት በጉምሩክ ኮሚሽን ተቋማዊ የለውጥ ሥራዎችን በተመለከቱበት ወቅት…
https://www.fanamc.com/archives/302628
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የግንባታ እጆች ተቋማት ናቸው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሚኒስትርና የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የቦርድ ሰብሳቢ ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት። ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ይህንን ያሉት የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሥራ አመራር ቦርድ እና የማኔጅመንት አባላት በጉምሩክ ኮሚሽን ተቋማዊ የለውጥ ሥራዎችን በተመለከቱበት ወቅት…
https://www.fanamc.com/archives/302628
❤21
ኢትዮጵያ የዓለም የገንዘብ ሥርዓት ፍትሃዊና አካታች እንዲሆን ጥሪ አቀረበች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም የገንዘብ ሥርዓት በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን ዘላቂ ልማት ታሳቢ ያደረገ እና ፍትሃዊ እንዲሆን ጥሪ አቅርባለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ እና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ዓመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን እየተካሄደ በሚገኘው 114ኛው የቡድን 24 ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ በመድረኩ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም…
https://www.fanamc.com/archives/302631
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የዓለም የገንዘብ ሥርዓት በማደግ ላይ ያሉ ሀገራትን ዘላቂ ልማት ታሳቢ ያደረገ እና ፍትሃዊ እንዲሆን ጥሪ አቅርባለች፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከዓለም ባንክ እና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም ዓመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን እየተካሄደ በሚገኘው 114ኛው የቡድን 24 ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል፡፡ በመድረኩ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም…
https://www.fanamc.com/archives/302631
❤15👍1
የምሥራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መቆጣጠሪያ ድርጅት የሚኒስትሮች ም/ቤት ስብሰባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መቆጣጠሪያ ድርጅት የሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ዓመታዊ ስብሰባ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ በኢትዮጵያ አስተጋጅነት “አስተማማኝ ድንበር ዘለል የሰብል ተባዮች መከላከል ሥራ ለቀጣናዊ ምግብ ዋስትና መረጋገጥ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የአባል ሀገራት ተወካዮች በተገኙበት እየተካሄደ የሚገኘው። በፈረንጆቹ 1962 በአዲስ አበባ በተፈረመ…
https://www.fanamc.com/archives/302634
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መቆጣጠሪያ ድርጅት የሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ዓመታዊ ስብሰባ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ መድረኩ በኢትዮጵያ አስተጋጅነት “አስተማማኝ ድንበር ዘለል የሰብል ተባዮች መከላከል ሥራ ለቀጣናዊ ምግብ ዋስትና መረጋገጥ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የአባል ሀገራት ተወካዮች በተገኙበት እየተካሄደ የሚገኘው። በፈረንጆቹ 1962 በአዲስ አበባ በተፈረመ…
https://www.fanamc.com/archives/302634
❤12👍5
የተቋማትን አቅም በማሳደግ ተወዳዳሪ የሳይበር ምህዳር መገንባት ያስፈልጋል – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማኅበረሰቡን ንቃተ ህሊና እና የተቋማትን አቅም በማሳደግ ተወዳዳሪ የሳይበር ምህዳር መገንባት ያስፈልጋል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። በክልሉ 6ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ‘የሳይበር ደህንነት – የዲጂታል ኢትዮጵያ መሰረት’ በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ የንቅናቄ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው። የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር…
https://www.fanamc.com/archives/302638
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማኅበረሰቡን ንቃተ ህሊና እና የተቋማትን አቅም በማሳደግ ተወዳዳሪ የሳይበር ምህዳር መገንባት ያስፈልጋል አሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። በክልሉ 6ኛው ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር ‘የሳይበር ደህንነት – የዲጂታል ኢትዮጵያ መሰረት’ በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ የንቅናቄ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው። የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አስተዳደር…
https://www.fanamc.com/archives/302638
❤7👍7💩1
የኢትዮጵያ የሚዲያ ልህቀት ማዕከል ስራ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የመገናኛ ብዙሃንን አቅም ለማሳደግ በሚል ያቋቋመው የሚዲያ ልህቀት ማዕከል በይፋ ስራ ጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እንዳሉት፤ በሰላም፣ በመልካም አስተዳደር ዘርፍም ሆነ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ወቅታዊና ትክክኛ መረጃ በማቅረብ መገናኛ ብዙሃን ሚናቸው የጎላ…
https://www.fanamc.com/archives/302641
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የመገናኛ ብዙሃንን አቅም ለማሳደግ በሚል ያቋቋመው የሚዲያ ልህቀት ማዕከል በይፋ ስራ ጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እንዳሉት፤ በሰላም፣ በመልካም አስተዳደር ዘርፍም ሆነ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ወቅታዊና ትክክኛ መረጃ በማቅረብ መገናኛ ብዙሃን ሚናቸው የጎላ…
https://www.fanamc.com/archives/302641
👏14❤7
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የካቶሊክ የርዳታ ድርጅት የልማት ስራዎችን አደነቁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የካቶሊክ የርዳታ ድርጅት (ሲ አር ኤስ) በኢትዮጵያ እያከናወናቸው ያሉትን የልማት ስራዎች አድንቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ ከኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነኢየሱስ ሱራፌል እና ከድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሻን ካላሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የካቶሊክ የርዳታ ድርጅት በኢትዮጵያ በተለይም…
https://www.fanamc.com/archives/302650
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የካቶሊክ የርዳታ ድርጅት (ሲ አር ኤስ) በኢትዮጵያ እያከናወናቸው ያሉትን የልማት ስራዎች አድንቀዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ ከኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ሊቀጳጳስ ብፁዕ ካርዲናል ብርሃነኢየሱስ ሱራፌል እና ከድርጅቱ ዋና ስራ አስፈጻሚ ሻን ካላሃን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የካቶሊክ የርዳታ ድርጅት በኢትዮጵያ በተለይም…
https://www.fanamc.com/archives/302650
❤20👍5
የገንዘብ ፖሊሲው ጠንካራ እና ሰፋ ያለ እድገትን እየደገፈ ነው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የገንዘብ ፖሊሲው በጥብቅ ዲሲፕሊን እየተመራ ጠንካራ እና ሰፋ ያለ እድገትን እየደገፈ ነው አሉ። ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን ከጉባኤው ተሳታፊ የአውሮፓ፣ አሜሪካ እና አፍሪካ ባለሀብቶች ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። ስታንዳርድ…
https://www.fanamc.com/archives/302653
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የገንዘብ ፖሊሲው በጥብቅ ዲሲፕሊን እየተመራ ጠንካራ እና ሰፋ ያለ እድገትን እየደገፈ ነው አሉ። ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን ከጉባኤው ተሳታፊ የአውሮፓ፣ አሜሪካ እና አፍሪካ ባለሀብቶች ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል። ስታንዳርድ…
https://www.fanamc.com/archives/302653
❤17😁7👍2🤬2
የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በተከናወኑ ተግባራት የተማሪዎች ውጤት እየተሻሻለ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተከናወኑ ተግባራት በተማሪዎች ውጤት ላይ መሻሻሎች እየታዩ ነው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ። “የትምህርት ፍትሃዊነትና ጥራት ለትውልድ ግንባታ” በሚል መሪ ሃሳብ 14ኛው ክልል አቀፍ የትምህርት ጉባዔ በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ ነው። ሚኒስትሩ በጉባዔው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የሀገር እድገትና ስልጣኔ…
https://www.fanamc.com/archives/302656
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ባለፉት የለውጥ ዓመታት በተከናወኑ ተግባራት በተማሪዎች ውጤት ላይ መሻሻሎች እየታዩ ነው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ። “የትምህርት ፍትሃዊነትና ጥራት ለትውልድ ግንባታ” በሚል መሪ ሃሳብ 14ኛው ክልል አቀፍ የትምህርት ጉባዔ በጋምቤላ ከተማ እየተካሄደ ነው። ሚኒስትሩ በጉባዔው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የሀገር እድገትና ስልጣኔ…
https://www.fanamc.com/archives/302656
❤5👏2
ፓኪስታን ከአፍሪካ ጋር ላላት የንግድ ትስስር ኢትዮጵያ ሁነኛ የመግቢያ በር ናት – ጃም ካማል ከሃን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓኪስታን ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ላላት የንግድ ትስስር ኢትዮጵያ ሁነኛ የመግቢያ በር ናት አሉ የፓኪስታን ንግድ ሚኒስትር ጃም ካማል ከሃን ፡፡ 5ኛው የፓኪስታን አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባዔ እና ዓውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና ሌሎች የተለያዩ…
https://www.fanamc.com/archives/302659
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓኪስታን ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ላላት የንግድ ትስስር ኢትዮጵያ ሁነኛ የመግቢያ በር ናት አሉ የፓኪስታን ንግድ ሚኒስትር ጃም ካማል ከሃን ፡፡ 5ኛው የፓኪስታን አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባዔ እና ዓውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና ሌሎች የተለያዩ…
https://www.fanamc.com/archives/302659
❤7👍5👏3🤔2
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለጀመሩት ፕሮጀክት ድጋፍ ላደረጉ ለጋሾች የእራት ግብዣ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለጀመሩት የአዳራሽ እና አካባቢን የማስዋብ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ ለጋሾች የእራት ግብዣ አድርገዋል። አዲሱን የኋይት ሀውስ ታላቅ አዳራሽ እና አካባቢን የማስዋብ የ200 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት የሚደግፉ ለጋሾችን እና ባለሃብቶችን በነጩ ቤተ መንግስት እራት ጋብዘዋል። ባለፈው መስከረም ወር ግንባታ የጀመረው እና 90…
https://www.fanamc.com/archives/302662
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለጀመሩት የአዳራሽ እና አካባቢን የማስዋብ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ ላደረጉ ለጋሾች የእራት ግብዣ አድርገዋል። አዲሱን የኋይት ሀውስ ታላቅ አዳራሽ እና አካባቢን የማስዋብ የ200 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት የሚደግፉ ለጋሾችን እና ባለሃብቶችን በነጩ ቤተ መንግስት እራት ጋብዘዋል። ባለፈው መስከረም ወር ግንባታ የጀመረው እና 90…
https://www.fanamc.com/archives/302662
❤9🥰3
ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን ከበረሃ አንበጣና መሰል ስጋቶች ለመጠበቅ ቁርጠኛ ናት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን ከበረሃ አንበጣና መሰል ስጋቶች ለመጠበቅ ቁርጠኛ ናት አለ የግብርና ሚኒስቴር። የምሥራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መቆጣጠሪያ ድርጅት ሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ዓመታዊ ስብሰባ በኢትዮጵያ አስተጋጅነት ‘አስተማማኝ ድንበር ዘለል የሰብል ተባዮች መከላከል ሥራ ለቀጣናዊ ምግብ ዋስትና መረጋገጥ’ በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ነው። የግብርና ሚኒስትር…
https://www.fanamc.com/archives/302665
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የግብርና ዘርፉን ከበረሃ አንበጣና መሰል ስጋቶች ለመጠበቅ ቁርጠኛ ናት አለ የግብርና ሚኒስቴር። የምሥራቅ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ መቆጣጠሪያ ድርጅት ሚኒስትሮች ምክር ቤት 70ኛ ዓመታዊ ስብሰባ በኢትዮጵያ አስተጋጅነት ‘አስተማማኝ ድንበር ዘለል የሰብል ተባዮች መከላከል ሥራ ለቀጣናዊ ምግብ ዋስትና መረጋገጥ’ በሚል መሪ ሐሳብ እየተካሄደ ነው። የግብርና ሚኒስትር…
https://www.fanamc.com/archives/302665
❤11