ይህ ሁሉ ትርፍ በሰባት ደቂቃ ደቂቃ ብቻ!
5 ደቂቃ: ‐ ሱረቱል‐ሙልክ = ከቀብር ቅጣት ይጠብቃል
1 ደቂቃ: ‐ የሱረቱል‐በቀራ የመጨረሻዎቹ ሁለት አንቀጾች = ለሊቱን ከሰይጣን ወይም ከሚያስከፋ ነገር ይጠብቃል
1 ደቂቃ: ‐ ሰዪዱል‐ኢስቲግፋር = ሌሊቱን ሞቶ ያደረ ጀነት ገባ!
5 ደቂቃ: ‐ ሱረቱል‐ሙልክ = ከቀብር ቅጣት ይጠብቃል
1 ደቂቃ: ‐ የሱረቱል‐በቀራ የመጨረሻዎቹ ሁለት አንቀጾች = ለሊቱን ከሰይጣን ወይም ከሚያስከፋ ነገር ይጠብቃል
1 ደቂቃ: ‐ ሰዪዱል‐ኢስቲግፋር = ሌሊቱን ሞቶ ያደረ ጀነት ገባ!
❤19
«ኢብራሂም ኢብኑ አድሀም በሱፍያን አስ‐ሰውሪይ አጠገብ አለፉ። ከባልደረቦቻቸው ጋር ተቀምጠው ነበር። ሱፍያን ለኢብራሂም:‐
«ወደኔ ቅረብ። ዒልሜን ላንብብልህ።» በማለት ግብዣ አቀረቡ።
ኢብራሂም ግን:‐ «እኔ በሦስት ነገሮች ተጠምጃለሁ። [አልችልም]» ብለው ትተዋቸው አለፉ።
ሱፍያን ባልደረቦቻቸውን በመቆጣት:‐ «በምን እንደተጠመዱ ለምን አትጠይቋቸውም ነበር?!» በማለት በባልደረቦቻቸው ታጅበው ኢብራሂም ወዳለፉበት ተከትለው ሄዱ።
ከዚያም:‐ «ዒልምን ከመማር ይልቅ በሦስት ነገሮች ተጠምጃለሁ እያልክ ነው። እነዚህ ሦስት ነገሮች ምንድን ናቸው?!» በማለት ጠየቁ።
ኢብራሂም እንዲህ መለሱ:‐
«⚀ አላህን በሰጠኝ ፀጋ በማመስገን፤
⚁ ያለፈው ኃጢኣቴን አላህ እንዲምረኝ በመለመን፤
⚂ ለሞት ዝግጅት በማድረግ።»
ሱፍያን በአግራሞት ተሞልተው:‐ «ሦስቱ ነገሮች እጅግ የሚደንቁ ናቸው!» እያሉ ተመለሱ።»
📚 ታሪኹ ባጝዳድ፥ ቅጽ 4፥ ገፅ 357
«ወደኔ ቅረብ። ዒልሜን ላንብብልህ።» በማለት ግብዣ አቀረቡ።
ኢብራሂም ግን:‐ «እኔ በሦስት ነገሮች ተጠምጃለሁ። [አልችልም]» ብለው ትተዋቸው አለፉ።
ሱፍያን ባልደረቦቻቸውን በመቆጣት:‐ «በምን እንደተጠመዱ ለምን አትጠይቋቸውም ነበር?!» በማለት በባልደረቦቻቸው ታጅበው ኢብራሂም ወዳለፉበት ተከትለው ሄዱ።
ከዚያም:‐ «ዒልምን ከመማር ይልቅ በሦስት ነገሮች ተጠምጃለሁ እያልክ ነው። እነዚህ ሦስት ነገሮች ምንድን ናቸው?!» በማለት ጠየቁ።
ኢብራሂም እንዲህ መለሱ:‐
«⚀ አላህን በሰጠኝ ፀጋ በማመስገን፤
⚁ ያለፈው ኃጢኣቴን አላህ እንዲምረኝ በመለመን፤
⚂ ለሞት ዝግጅት በማድረግ።»
ሱፍያን በአግራሞት ተሞልተው:‐ «ሦስቱ ነገሮች እጅግ የሚደንቁ ናቸው!» እያሉ ተመለሱ።»
📚 ታሪኹ ባጝዳድ፥ ቅጽ 4፥ ገፅ 357
👍27❤19
ትርፍ ዒባዳዎችን መለማመድ ቀስ በቀስ መሆን አለበት። በሰፊው እና ዘውታሪ ማድረግ በሚቸግረን መልኩ ባንጀምረው መልካም ነው።
«የአላህ መልክተኛ [ﷺ] ዘንድ ተወዳጁ ስራ ጥቂትም ቢሆን ዘውታሪው ነው።»
:
ዱሓ ሶላት እናስለምድ። ሁለት ረከዐም ቢሆን ነገርግን ቋሚ በሆነ መልኩ።
ዝርዝር ማንበብ ከፈለጉ ተከታዩን ሊንክ ይጫኑ:‐
https://www.tg-me.com/fiqshafiyamh/1033
«የአላህ መልክተኛ [ﷺ] ዘንድ ተወዳጁ ስራ ጥቂትም ቢሆን ዘውታሪው ነው።»
:
ዱሓ ሶላት እናስለምድ። ሁለት ረከዐም ቢሆን ነገርግን ቋሚ በሆነ መልኩ።
ዝርዝር ማንበብ ከፈለጉ ተከታዩን ሊንክ ይጫኑ:‐
https://www.tg-me.com/fiqshafiyamh/1033
Telegram
Tofik Bahiru
የተውበተኞች ሶላት
[ሶላቱ ዱሓ\የረፋዱ ሶላት]
————————————
• የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ ይላሉ:— "ፈጅርን በጀመዐ ሰግዶ ፀሀይ እስከምትወጣ ድረስ በመስገጃው ስፍራ ላይ አላህን እየዘከረ የቆየ፣ ከዚያም ሁለት ረከዐ የሰገደ ሰው የተሟላ ሐጅ እና የተሟላ ዑምራ ምንዳ አለው።"
:
• አቡ ዘር (ረዐ) እንደዘገቡት የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል: — "የእያንዳንዳችሁ የሰውነት መገጣጠሚያ…
[ሶላቱ ዱሓ\የረፋዱ ሶላት]
————————————
• የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ ይላሉ:— "ፈጅርን በጀመዐ ሰግዶ ፀሀይ እስከምትወጣ ድረስ በመስገጃው ስፍራ ላይ አላህን እየዘከረ የቆየ፣ ከዚያም ሁለት ረከዐ የሰገደ ሰው የተሟላ ሐጅ እና የተሟላ ዑምራ ምንዳ አለው።"
:
• አቡ ዘር (ረዐ) እንደዘገቡት የአላህ መልክተኛ (ﷺ) እንዲህ ብለዋል: — "የእያንዳንዳችሁ የሰውነት መገጣጠሚያ…
❤39👍8
💫 በእርግጥ እድሜህ ያንተው ነው!
በፈለግከው ነገር አሳልፈው! ነገ በቂያማ በሂሳቡ ገበታ ላይ ለመተሳሰብ እንጂ ወዳንተ ተመልሶ አይመጣም!
:
«ስለ አራት ነገሮች ሳይጠየቅ የአንድም ሰው እግር ፈቀቅ አይልም:‐
❶ እድሜውን በምን እንዳሳለፈው
❷___
❸___
❹___።» ተፈቃሪያችን [ﷺ]
:
ባዶ ቦታዎቹን እናንተ ሙሏቸው።
በፈለግከው ነገር አሳልፈው! ነገ በቂያማ በሂሳቡ ገበታ ላይ ለመተሳሰብ እንጂ ወዳንተ ተመልሶ አይመጣም!
:
«ስለ አራት ነገሮች ሳይጠየቅ የአንድም ሰው እግር ፈቀቅ አይልም:‐
❶ እድሜውን በምን እንዳሳለፈው
❷___
❸___
❹___።» ተፈቃሪያችን [ﷺ]
:
ባዶ ቦታዎቹን እናንተ ሙሏቸው።
😢19❤3
Audio
📚አል‐አዝካር ሚን ከላሚ ሰይዲል‐አብራር
📗 ክፍል 12:‐ ልብስ ሲያወልቅ የሚባል ዚክር ‐ እቤቱ ሲገባ የሚባል ዚክር
📆 ጥቅምት 21/ 2018 ዓ. ል.
📗 ክፍል 12:‐ ልብስ ሲያወልቅ የሚባል ዚክር ‐ እቤቱ ሲገባ የሚባል ዚክር
📆 ጥቅምት 21/ 2018 ዓ. ል.
❤5
ኢማም ሱፍያን አስ‐ሰውሪይ [ረሒመሁላህ] እንዲህ ብለዋል:‐
«በነፍሱ ላይ ሦስት ነገሮችን ያገኘ ሰው ስኬታማነትን ይፍረድላት:‐
❶ አሸናፊና ኃያል የሆነውን አላህ መፍራት፤
❷ የተመረጡትን ነቢይ ማክበር እና
❸ ምርጥና መልካም ሰዎችን ማፈር [ሐያእ ማድረግ]።»
📚 ዐጃኢቡል‐ቁርኣን፥ ኢማም ፈኽሩዲን ራዚ
«በነፍሱ ላይ ሦስት ነገሮችን ያገኘ ሰው ስኬታማነትን ይፍረድላት:‐
❶ አሸናፊና ኃያል የሆነውን አላህ መፍራት፤
❷ የተመረጡትን ነቢይ ማክበር እና
❸ ምርጥና መልካም ሰዎችን ማፈር [ሐያእ ማድረግ]።»
📚 ዐጃኢቡል‐ቁርኣን፥ ኢማም ፈኽሩዲን ራዚ
❤18👍18
የአላህ መልክተኛ [ﷺ] እንዲህ ብለዋል:‐
«ይህ [ሐላል] ገንዘብ ጣፋጭ ነው። [የአላህን] ደንብ ጠብቆ ለያዘው እና ደንቡን ጠብቆ በተገቢው ቦታ ላዋለው ሰው [ለአኺራ] እንዴት ያለ አጋዥ ነው!?»
:
ገንዘብ በራሱ እርኩስ አይደለም። በራሱም ፀጋ አይደለም። መልካም ተሰርቶበት አኺራ የሚሸመትበት ሲሆን ግን 'ዱንያው' ራሱ 'የአኺራው' ማዕረግ ይሆናል። በስሜት ከነጎዱ፣ በፍቅሩ ከተለከፉ እና ለማንበር ካከማቹት ግን ወደር የሌለው ጥፋት ነው!
እስኪ ሶላቱ #ዱሓ እንስገድ። ከ5‐10 ደቂቃ ቢወስድብን ነው! ባረከላሁፊኩም!
«ይህ [ሐላል] ገንዘብ ጣፋጭ ነው። [የአላህን] ደንብ ጠብቆ ለያዘው እና ደንቡን ጠብቆ በተገቢው ቦታ ላዋለው ሰው [ለአኺራ] እንዴት ያለ አጋዥ ነው!?»
:
ገንዘብ በራሱ እርኩስ አይደለም። በራሱም ፀጋ አይደለም። መልካም ተሰርቶበት አኺራ የሚሸመትበት ሲሆን ግን 'ዱንያው' ራሱ 'የአኺራው' ማዕረግ ይሆናል። በስሜት ከነጎዱ፣ በፍቅሩ ከተለከፉ እና ለማንበር ካከማቹት ግን ወደር የሌለው ጥፋት ነው!
እስኪ ሶላቱ #ዱሓ እንስገድ። ከ5‐10 ደቂቃ ቢወስድብን ነው! ባረከላሁፊኩም!
❤47👍7

