ከተዉሽኝ በኋላ
(ፉአድ ሙና)
.
ካጣሁሽ በኋላ ፣ አንቺን ከተለየሁ፣
መወደድ ሚገባዉ ፣ ሌላ አካልን አየሁ።
ሰርክ ስለዉበትሽ ፣ስለፍፍ እንዳልኖርኩ፣
ፀባየ ሸጋ ናት፣ ብዬ እንዳልተናገርኩ፣
ከጠዋት እስከ ምሽት፣ አንቺን እንዳላሰብኩ፣
ካጣሁሽ በኋላ ፣ሌላ አካል አፈቀርኩ።
እሰይ ተቃጠዪ!!
.
ሊያዉም ካንቺ የላቀች፣ ለሁሉም የምትበጅ፣
የልብ ሰላም ሆና፣ ለህይወት ምትመች።
በደንብ ተቃጠዪ!!
.
ደሞ እኮ የሚገርምሽ ፣ታስሬልሽ ስኖር ፍቅር ባልነዉ ገመድ፣
አይቻት አላዉቅም ፣ፍፁም በዚህ መንገድ።
ቆይ ስለሷ ተይዉ ፣ኋላ ላይ ይደርሳል፣
ልክ ማጣቴን ሳዉቅ፣ ወዴት እንደሄድኩኝ፣ ብነግርሽ ይሻላል።
በቃኸኝ ብለሽኝ ፣ልቤን ሰባብረሽዉ አንብቼ እንዳበቃሁ፣
ወደምንዉልበት ፣ወደ ካፌ አቀናሁ፣
ሰላም ናት ያቺ ልጅ ፣ ሁሌ ምን ልታዘዝ ማለት የማይደክማት፣
ከነሳቋ አለች ፣የጓደኛ ያህል በጣም የምንቀርባት፣
ወንበሩን አየሁት ፣ያንቺ ቦታ እንደሆን ሁሉም ያመነዉን፣
ያንቺን ጠረን ማግኘት ፣ሰርክ የታደለዉን።
ሳሸተዉ ወንበሩን፣ አንቺን አንቺን ይላል፣
ስትስቂ ይታየኛል ፣ ትዝታዬ ይጫራል።
ተቃጠልኩ!!
.
ደሞ ተነስቼ ያንን መናፈሻ ላየዉ እሄዳለሁ ፣ አንቺ የምትወጂዉን፣
አብረን ተቀምጠን ፣ ፍፁም ላትለዪኝ ስትምዪ የሰማዉን።
ጠወላልጓል አበባዉ ፣ ይመስላል በረሀ ነገር፣
ለካ ጥላ ሆኖ፣ ቦታዉን ያስዋበዉ ፣ ያንቺ እዛ መኖር ነበር።
ከዛም ተከዝኩና
ትናንት ሁሉ ቅዠት ፣መሆኑ ሲገባኝ፣
እዉነታዉ ከፊቴ ቆሞ ፣ሁሉንም ሲያስረዳኝ፣
ብዙ አሰብኩኝና ፣ "እምነትን" አፈቀርኩኝ፣
ፍፁም ላልለያትም፣ ለራሴ ፅኑ ቃል ያዝኩኝ።
ተቃጠዪ!!
.
"እምነት" ዉብ የሆነች ናት፣ ከቆንጆዎችም ቆንጆ፣
ልቡን ላሳመነ ሰዉ ፣ህይወትን ከእዉነት ፈርጆ።
አወይ "እምነት" ዉበቷ ፣ ማይወዳት የለም በሀገሩ፣
ፍቅሬን ተቀብላለች ፣ እስኪ ጠላቶች ይረሩ።
በደንብ እረሪ!
.
ብቻ ለማንኛዉም ፣ ትተሽኝ የሄድሽ ጊዜ እዉነታዉን አወቅኩኝ፣
"እምነትን" ወደድኩኝና ፣ወደ ጌታዬ ቀረብኩኝ።
የእዉነት ሀዋዬን እስካገኝ ፣ ለኔ በልክ የሰፋትን፣
በወጉ እስከማገባት ፣ እሱዉ ለኔ ያላትን፣
ማፍቀር ሱሴ ነዉ እና፣ ጌታዋን አፈቅራለሁ፣
ገና ያላወቅኳት ግጣሜን ፣ሰላም አኑራት እላለሁ።
ተቃጠልሽ?
.
ፍቅር ሱስ ለሆነበት ፣ ጥሩ ማብረጃ ሚሆነዉ፣
ሀዋዉን እስኪያገኝ ድረስ፣ በጌታዉ ፍቅር መዉደቅ ነዉ።
ከዛ በኋላ
ሀዋዉን ያገኘ ዕለት፣ የድርሻዋን አፍቅሮ፣
ፈጣሪን ይበልጥ ያወዳል፣ የዋለለትን ቆጥሮ።
ባለሽበት ደህና ሁኚ ፣ ትተሽኝ ሄደሽ ጠቀምሽኝ፣
የዘነጋሁትን ታላቅ ጌታ ፣ እንድታረቀዉ ምክንያት ሆንሽኝ።
ደህና ሁኚ!!
ተቃጠዪ!!
.
@Fuadmu
(ፉአድ ሙና)
.
ካጣሁሽ በኋላ ፣ አንቺን ከተለየሁ፣
መወደድ ሚገባዉ ፣ ሌላ አካልን አየሁ።
ሰርክ ስለዉበትሽ ፣ስለፍፍ እንዳልኖርኩ፣
ፀባየ ሸጋ ናት፣ ብዬ እንዳልተናገርኩ፣
ከጠዋት እስከ ምሽት፣ አንቺን እንዳላሰብኩ፣
ካጣሁሽ በኋላ ፣ሌላ አካል አፈቀርኩ።
እሰይ ተቃጠዪ!!
.
ሊያዉም ካንቺ የላቀች፣ ለሁሉም የምትበጅ፣
የልብ ሰላም ሆና፣ ለህይወት ምትመች።
በደንብ ተቃጠዪ!!
.
ደሞ እኮ የሚገርምሽ ፣ታስሬልሽ ስኖር ፍቅር ባልነዉ ገመድ፣
አይቻት አላዉቅም ፣ፍፁም በዚህ መንገድ።
ቆይ ስለሷ ተይዉ ፣ኋላ ላይ ይደርሳል፣
ልክ ማጣቴን ሳዉቅ፣ ወዴት እንደሄድኩኝ፣ ብነግርሽ ይሻላል።
በቃኸኝ ብለሽኝ ፣ልቤን ሰባብረሽዉ አንብቼ እንዳበቃሁ፣
ወደምንዉልበት ፣ወደ ካፌ አቀናሁ፣
ሰላም ናት ያቺ ልጅ ፣ ሁሌ ምን ልታዘዝ ማለት የማይደክማት፣
ከነሳቋ አለች ፣የጓደኛ ያህል በጣም የምንቀርባት፣
ወንበሩን አየሁት ፣ያንቺ ቦታ እንደሆን ሁሉም ያመነዉን፣
ያንቺን ጠረን ማግኘት ፣ሰርክ የታደለዉን።
ሳሸተዉ ወንበሩን፣ አንቺን አንቺን ይላል፣
ስትስቂ ይታየኛል ፣ ትዝታዬ ይጫራል።
ተቃጠልኩ!!
.
ደሞ ተነስቼ ያንን መናፈሻ ላየዉ እሄዳለሁ ፣ አንቺ የምትወጂዉን፣
አብረን ተቀምጠን ፣ ፍፁም ላትለዪኝ ስትምዪ የሰማዉን።
ጠወላልጓል አበባዉ ፣ ይመስላል በረሀ ነገር፣
ለካ ጥላ ሆኖ፣ ቦታዉን ያስዋበዉ ፣ ያንቺ እዛ መኖር ነበር።
ከዛም ተከዝኩና
ትናንት ሁሉ ቅዠት ፣መሆኑ ሲገባኝ፣
እዉነታዉ ከፊቴ ቆሞ ፣ሁሉንም ሲያስረዳኝ፣
ብዙ አሰብኩኝና ፣ "እምነትን" አፈቀርኩኝ፣
ፍፁም ላልለያትም፣ ለራሴ ፅኑ ቃል ያዝኩኝ።
ተቃጠዪ!!
.
"እምነት" ዉብ የሆነች ናት፣ ከቆንጆዎችም ቆንጆ፣
ልቡን ላሳመነ ሰዉ ፣ህይወትን ከእዉነት ፈርጆ።
አወይ "እምነት" ዉበቷ ፣ ማይወዳት የለም በሀገሩ፣
ፍቅሬን ተቀብላለች ፣ እስኪ ጠላቶች ይረሩ።
በደንብ እረሪ!
.
ብቻ ለማንኛዉም ፣ ትተሽኝ የሄድሽ ጊዜ እዉነታዉን አወቅኩኝ፣
"እምነትን" ወደድኩኝና ፣ወደ ጌታዬ ቀረብኩኝ።
የእዉነት ሀዋዬን እስካገኝ ፣ ለኔ በልክ የሰፋትን፣
በወጉ እስከማገባት ፣ እሱዉ ለኔ ያላትን፣
ማፍቀር ሱሴ ነዉ እና፣ ጌታዋን አፈቅራለሁ፣
ገና ያላወቅኳት ግጣሜን ፣ሰላም አኑራት እላለሁ።
ተቃጠልሽ?
.
ፍቅር ሱስ ለሆነበት ፣ ጥሩ ማብረጃ ሚሆነዉ፣
ሀዋዉን እስኪያገኝ ድረስ፣ በጌታዉ ፍቅር መዉደቅ ነዉ።
ከዛ በኋላ
ሀዋዉን ያገኘ ዕለት፣ የድርሻዋን አፍቅሮ፣
ፈጣሪን ይበልጥ ያወዳል፣ የዋለለትን ቆጥሮ።
ባለሽበት ደህና ሁኚ ፣ ትተሽኝ ሄደሽ ጠቀምሽኝ፣
የዘነጋሁትን ታላቅ ጌታ ፣ እንድታረቀዉ ምክንያት ሆንሽኝ።
ደህና ሁኚ!!
ተቃጠዪ!!
.
@Fuadmu
🥰67👏10🔥7❤4
«እድሌን አውቀዋለሁ እድለ ቢስ ነኝ!» አለች።
ገረመችኝ...
ከእጣም እጣ ደርሷት!
ከነብያት ሁሉ መሀል ሙሀመድንﷺ ታድላ...
አይ ዋጋ አለማወቅ!
.
@Fuadmu
ገረመችኝ...
ከእጣም እጣ ደርሷት!
ከነብያት ሁሉ መሀል ሙሀመድንﷺ ታድላ...
አይ ዋጋ አለማወቅ!
.
@Fuadmu
🥰118❤15🔥3
ፈገግታ መጅሊስ ተጀምሯል። ገባ ገባ በሉ 🥰
https://www.tg-me.com/fuadmu?livestream=4088e0718ae3ba0851
https://www.tg-me.com/fuadmu?livestream=4088e0718ae3ba0851
Telegram
Fuad Muna (Fuya)
የኛ እዉነታ የሌሎችን ስጋ ለብሶ ሲቀርብ!
በፅሁፍ ያስነበብኳችሁን በድምፄ ስትሰሙት!
ለአስተያየትዎ
@fuadmubot
ዩቲዩብ ቻናል http://Www.YouTube.com/c/FuadMuna
የፌስቡክ አካውንቴን ለማግኘት www.facebook.com/fuadmuna14
ለፒዲኤፍ ብሎግ www.fuadmuna.wordpress.com
በፅሁፍ ያስነበብኳችሁን በድምፄ ስትሰሙት!
ለአስተያየትዎ
@fuadmubot
ዩቲዩብ ቻናል http://Www.YouTube.com/c/FuadMuna
የፌስቡክ አካውንቴን ለማግኘት www.facebook.com/fuadmuna14
ለፒዲኤፍ ብሎግ www.fuadmuna.wordpress.com
❤2
FM Online Market
ነጋዴዎች እንዲሁም ተገልጋዮች በቅናሽ የምትገናኙበትን እድል አመቻችተናል።
ማጭበርበር የሌለውና እውነተኛ ግብይት ብቻ ተባይነት ይኖረዋል።
ለምታውቋቸው ነጋዴዎችና ተገልጋዮች ሊንኩን በማጋራት ወደ ቻናላችን ጋብዟቸው።
ይሽጡ ይግዙ!
T.me/FMICM
ነጋዴዎች እንዲሁም ተገልጋዮች በቅናሽ የምትገናኙበትን እድል አመቻችተናል።
ማጭበርበር የሌለውና እውነተኛ ግብይት ብቻ ተባይነት ይኖረዋል።
ለምታውቋቸው ነጋዴዎችና ተገልጋዮች ሊንኩን በማጋራት ወደ ቻናላችን ጋብዟቸው።
ይሽጡ ይግዙ!
T.me/FMICM
❤4👏3
❤140🔥12🥰12
🥰35👏4
የእኛ የውሀ ጉድጓድ የኢፋዳ 30ኛ ጉድጓድ ሆኗል!
በቻናላችን ቤተሰቦች በእናንተ ስም ለምናስቆፍረው የውሀ ጉድጓድ ስናደርገው የነበረው ዘመቻ ተጠናቋል።
ሁላችሁንም በዚህ ዘመቻ የተሳተፋችሁ በሙሉ አላህ ይቀበላችሁ። ኢንሻአላህ የውሀ ጉድጓዱን የቁፋሮ ሂደት ደግሞ በወቅቱ የምናካፍላችሁ ይሆናል።
መልካም ረመዳን ሂላሎቼ 🥰🥰🥰
ከጥልቅ መውደድ ጋር!
ፉአድ ሙና
የማይነበብ ፊርማ
.
@Fuadmu
በቻናላችን ቤተሰቦች በእናንተ ስም ለምናስቆፍረው የውሀ ጉድጓድ ስናደርገው የነበረው ዘመቻ ተጠናቋል።
ሁላችሁንም በዚህ ዘመቻ የተሳተፋችሁ በሙሉ አላህ ይቀበላችሁ። ኢንሻአላህ የውሀ ጉድጓዱን የቁፋሮ ሂደት ደግሞ በወቅቱ የምናካፍላችሁ ይሆናል።
መልካም ረመዳን ሂላሎቼ 🥰🥰🥰
ከጥልቅ መውደድ ጋር!
ፉአድ ሙና
የማይነበብ ፊርማ
.
@Fuadmu
🥰36❤11
ረመዳን
ሳዑዲ አረቢያ ላይ የረመዳን ጨረቃ አሰሳ ተጀምሯል። በሀገሪቱ የሚገኙ የአሰሳ ጣቢያዎች የውዱን ወር ጨረቃ ለማየት አድፍጠዋል።
ተከታትዬ ውጤቱን የማሳውቃችሁ ይሆናል።
.
@Fuadmu
ሳዑዲ አረቢያ ላይ የረመዳን ጨረቃ አሰሳ ተጀምሯል። በሀገሪቱ የሚገኙ የአሰሳ ጣቢያዎች የውዱን ወር ጨረቃ ለማየት አድፍጠዋል።
ተከታትዬ ውጤቱን የማሳውቃችሁ ይሆናል።
.
@Fuadmu
❤34😍9🥰1
وعن أنس رضي الله عنه قال: دخل رمضان، فقال رسول الله صلى الله عليه وسلم: ((هذا رمضان قد جاءكم، شهر مبارك، فَرَضَ الله عز وجل عليكم صيامه، إذا كانت أول ليلة من رمضان، نادى مناد: يا باغي الخير أقبل، ويا باغي الشر أقصر))، رواه ابن ماجه برقم (1644)، وغيرُه
አነስ (ረዐ) በዘገቡት ሀዲስ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል።
«ረመዳን በእርግጥ መጥቷችኋል። የተባረከ ወር! አላህ ፆምን በእናንተ ላይ ግዴታ አድርጎባችኋል። የረመዳን የመጀመሪያዋ ለሊት በሆነች ጊዜ ተጣሪ ይጣራል! «አንተ መልካም ፈላጊ ሆይ ቅደም! አንተ መጥፎ ፈላጊ ሆይ ተከልከል!» ይላል።» ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል።
አላህ ቅደም ከሚባሉትና ለኸይር ከሚቀድሙት ያድርገን። 🥰🥰🥰
.
@Fuadmu
አነስ (ረዐ) በዘገቡት ሀዲስ የአላህ መልዕክተኛ እንዲህ ብለዋል።
«ረመዳን በእርግጥ መጥቷችኋል። የተባረከ ወር! አላህ ፆምን በእናንተ ላይ ግዴታ አድርጎባችኋል። የረመዳን የመጀመሪያዋ ለሊት በሆነች ጊዜ ተጣሪ ይጣራል! «አንተ መልካም ፈላጊ ሆይ ቅደም! አንተ መጥፎ ፈላጊ ሆይ ተከልከል!» ይላል።» ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል።
አላህ ቅደም ከሚባሉትና ለኸይር ከሚቀድሙት ያድርገን። 🥰🥰🥰
.
@Fuadmu
🥰33❤5🔥2😘1
😍9