Forwarded from ፕሮፋይሌን ማን አይቶታል?
ወድ የዘፀአት ቴአትር እና ስነ-ፅሁፍ ቤተሰቦች በፊልም ቀረፃ ምክኒያት ተቋርጦ የነበረውን መሰረታዊ የትወና ጥበብ እና ድርሰት ፁሑፍ ስልጠና መጀመራችንን እናስታውቃለን ኮርሱን ጀምራቹ ያቋረጣቹ ሰልጣኞች በተለመደው ሰዓት መምጣት ትችላላችሁ በዚ አጋጣሚ አዳዲስ ሰልጣኞችንም የምንቀበል መሆኑን እንገልፃለን ::ኮርሱን ለመውሰድና የፊልም ስራዎችን ለመስራት ከእርሶ የሚጠበቀው ዋናው ነገር ፍላጎት ነው ለስልጠናው የማናስከፍል መሆኑን እንገልፃለን እድሉን ይጠቀሙበት
ለበለጠ መረጃ 0909523756
ዘወትር :-
ማክሰኞ እና ሐሙስ ከሰአት 10 ሰዓት
ቅዳሜ ጠዋት 4 ሰዓት ላይ
ዘፀአት ለጥበብ አዳማ
@gxmee
@gxmee
@gxmee
ለበለጠ መረጃ 0909523756
ዘወትር :-
ማክሰኞ እና ሐሙስ ከሰአት 10 ሰዓት
ቅዳሜ ጠዋት 4 ሰዓት ላይ
ዘፀአት ለጥበብ አዳማ
@gxmee
@gxmee
@gxmee
💥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥🔥
⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️
📽📽🎥🎥🎞🎞🎞🎞🎞
🎥📽📸📷📀📷📸🎥📽
#የራስ ፍርድ 📺📺
#2014_አዲስ_ፊልም🎥📽
#በአብነው_አበራ_ተፅፎ
#በሀይልዬ_አዱኛ_ዳይሬክት_ተደርጓል
💥#አዲስ ፊልም💥 🎞
🎬#ከኤዞፕ ፊልም ፕሮዳክሽን
በሲኒማ ሞር ሞር
⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️⭕️
📽📽🎥🎥🎞🎞🎞🎞🎞
🎥📽📸📷📀📷📸🎥📽
#የራስ ፍርድ 📺📺
#2014_አዲስ_ፊልም🎥📽
#በአብነው_አበራ_ተፅፎ
#በሀይልዬ_አዱኛ_ዳይሬክት_ተደርጓል
💥#አዲስ ፊልም💥 🎞
🎬#ከኤዞፕ ፊልም ፕሮዳክሽን
በሲኒማ ሞር ሞር
ቅዱስ ጊዮርጊስ - ቢራ ወይስ ሰማዕት?
የቅዱሳን ስዕል አድህኖ በክብር መቀመጥ ሲገባው የቅዱስ ገዮርጊስ ስዕል ግን
1/ በየጠርሙሱ ተለጥፎ የሰካራም እጅ ያለ ንጽህና በድፍረት ይጨብጠዋል።
2/ ስዕል አድህኖው በየመጠጥ ቤቱ እየወደቀ ይረገጣል። ከቆሻሻ ጋር ተጠርጎ ይጣላል።
3/ በስሙ ታቦት መቀረጽ ሲገባው የሚያሰክር መጠጥ ሆኖ ስሙን ለማርከስ ተሰርቷል
4/ ኢትዮጵያ ከሰማዕቱ የምታገኘውን ክብርና ጥበቃ ለማሳጣት በ1915 ዓ.ም ጣሊያኖች አቅድው አቋቋሙት።
የሚገርመው መጠጡን የሚጠጣው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታዩ ነው።
አንዳዴ እንደቀላል የምናያቸው ነገሮች ከፍተኛ የሆነ ጥፋቶች ናቸውና እንንቃ።
ይህን ጽሁፍ ያነበበ ለነፍሱ ይወስን!
የቅዱሳን ስዕል አድህኖ በክብር መቀመጥ ሲገባው የቅዱስ ገዮርጊስ ስዕል ግን
1/ በየጠርሙሱ ተለጥፎ የሰካራም እጅ ያለ ንጽህና በድፍረት ይጨብጠዋል።
2/ ስዕል አድህኖው በየመጠጥ ቤቱ እየወደቀ ይረገጣል። ከቆሻሻ ጋር ተጠርጎ ይጣላል።
3/ በስሙ ታቦት መቀረጽ ሲገባው የሚያሰክር መጠጥ ሆኖ ስሙን ለማርከስ ተሰርቷል
4/ ኢትዮጵያ ከሰማዕቱ የምታገኘውን ክብርና ጥበቃ ለማሳጣት በ1915 ዓ.ም ጣሊያኖች አቅድው አቋቋሙት።
የሚገርመው መጠጡን የሚጠጣው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ተከታዩ ነው።
አንዳዴ እንደቀላል የምናያቸው ነገሮች ከፍተኛ የሆነ ጥፋቶች ናቸውና እንንቃ።
ይህን ጽሁፍ ያነበበ ለነፍሱ ይወስን!
ከፍታ የአዳማ ወጣቶች ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ/የተ/መሰረታዊ የህብረት ሥራ ማህበር
ከፍታ የአዳማ ወጣቶች ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ/የተወ/መሰረታዊ የህብረት ሥራ ማህበር የወጣቶች አንዱና ዋነኛ የሆነዉን የፋይናንስ ወይም የብድር አቅርቦት ችግርን ለመቅረፍ ከ አዳማ ከተማ የህብረት ሥራ ማደራጃ ጽ/ቤት የሥራ ፈቃድ አግኝቶ እጣ ወይም አክሲዮን በመሸጥ ላይ ይገኛል፡፡ የህብረት ሥራ ማህበሩ ወጣቶች የሚመሩት ፤ ወጣቶች ባለቤት የሆኑበትና የሚያስተዳድሩት ማህበር ነዉ፡፡
የማህበሩ ዓላማ
ለወጣቶች ምቹ እና ተደራሽ የሆኑ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር አገልግሎቶችን በማቅረብ የወጣቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኑሮ ማሻሻል
ወጣቶች ከህብረት ሥራ ማህበሩ በአነስተኛ ወለድ የሚያገኙትን ብድር አዋጭ በሆኑ የሥራ ዘርፎች ላይ በማዋል ለራሳቸዉ እና ለሌሎች የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ
የተለያዩ ሥልጠናዎችንና ትምህርቶችን በማዘጋጀት የማህበሩ አባላት ገንዘባቸዉን በአግባቡ እና በተገቢ መንገድ እንዲጠቀሙ በማድረግ የገንዘብ ቁጠባ ባህላቸዉ እንዲጎልበት ማድረግ
ህብረት ሥራ ማህበሩ የሚሰጣቸዉ አገልግሎቶች
የመደበኛ ቁጠባ ፤ የፈቃደኝነት ቁጠባ ፤የትምህርት ቁጠባ ፤ የህጻናት ቁጠባና የ አዋቂዎች ቁጠባ
ለንግድ ሥራ መጀመርያ እና ማስፋፍያ ፤ ለትምህርት እና ለሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮች የሚሆን ብድር
ከሌሎች የገንዘብ ቁጠባና ብድር የሚለዩን አገልግሎቶች
ቁጠባ በጀመሩ ከ 4 እስከ 6 ወር ዉስጥ የተለያዩ የብድር አገልግሎቶችን በአነስተኛ ወለድ እናበድራለን
የቆጠቡትን የገንዘብ መጠን እስከ አራት እጥፍ መበደር ይችላሉ
ለወጣቱ ምቹ የሆኑ የተለያዩ የብድር ዋስትና አማራጮች አሉን
የንግድ ሥራ ሥልጠና እና የምክር አገልግሎት በነጻ እንሰጣለን
አባል ለመሆን የሚያስፈልጉ መስፈርቶች
ዕድሜ ከ 18 እስከ 29 ዓመት የሆነዉ/የሆናት እና ሙሉ ፍላጎት ያላዉ/ያላት
ዝቅተኛ የዕጣ መጠን ማለትም 4 ዕጣዎችን በ 1000 ብር መግዛት የሚችል/የምትችል፡፡ የ 1 ዕጣ ዋጋ 250 ብር ነው
በየወሩ መደበኛ የሆነ 300 ብር መቆጣብ የሚችል/የምትችል
የመመዝገቢያ 200 ብር መክፈል የሚችል/የምትችል
የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ/ መንጃ ፈቃድ/ ፓስፖርት ያለዉ/ያላት
የህብረት ሥራ ማህበር አባል ለመሆን ከወሰኑ 1200 ብር (የ 4 ዕጣ ዋጋና የመመዝገብያ ክፍያ)
በ አዋሽ ባንክ የሂሳብ ቁጥር 01303959826900 ላይ በማስገባት ፈጥነዉ ይቀላቀሉን !
የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዞ ሲመጡ የማህበሩ ደረሰኝ ይሰጦታል !
አድራሻችን ፡ ወደ ፒኮክ በሚወስደዉ መንገድ 50 ሜትር ገባ ብሎ YNSD ቢሮ ያለበት ጊቢ ዉስጥ እንገኛለን፡፡
ስልክ ቁጥር 0912131689/....
ኑ! አብረን ከፍ እንበል !!
ከፍታ የወጣቱ አለኝታ !
ከፍታ የአዳማ ወጣቶች ገንዘብ ቁጠባና ብድር ኃ/የተወ/መሰረታዊ የህብረት ሥራ ማህበር የወጣቶች አንዱና ዋነኛ የሆነዉን የፋይናንስ ወይም የብድር አቅርቦት ችግርን ለመቅረፍ ከ አዳማ ከተማ የህብረት ሥራ ማደራጃ ጽ/ቤት የሥራ ፈቃድ አግኝቶ እጣ ወይም አክሲዮን በመሸጥ ላይ ይገኛል፡፡ የህብረት ሥራ ማህበሩ ወጣቶች የሚመሩት ፤ ወጣቶች ባለቤት የሆኑበትና የሚያስተዳድሩት ማህበር ነዉ፡፡
የማህበሩ ዓላማ
ለወጣቶች ምቹ እና ተደራሽ የሆኑ የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር አገልግሎቶችን በማቅረብ የወጣቶችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ኑሮ ማሻሻል
ወጣቶች ከህብረት ሥራ ማህበሩ በአነስተኛ ወለድ የሚያገኙትን ብድር አዋጭ በሆኑ የሥራ ዘርፎች ላይ በማዋል ለራሳቸዉ እና ለሌሎች የሥራ ዕድል እንዲፈጥሩ ድጋፍ እና ክትትል ማድረግ
የተለያዩ ሥልጠናዎችንና ትምህርቶችን በማዘጋጀት የማህበሩ አባላት ገንዘባቸዉን በአግባቡ እና በተገቢ መንገድ እንዲጠቀሙ በማድረግ የገንዘብ ቁጠባ ባህላቸዉ እንዲጎልበት ማድረግ
ህብረት ሥራ ማህበሩ የሚሰጣቸዉ አገልግሎቶች
የመደበኛ ቁጠባ ፤ የፈቃደኝነት ቁጠባ ፤የትምህርት ቁጠባ ፤ የህጻናት ቁጠባና የ አዋቂዎች ቁጠባ
ለንግድ ሥራ መጀመርያ እና ማስፋፍያ ፤ ለትምህርት እና ለሌሎች ማህበራዊ ጉዳዮች የሚሆን ብድር
ከሌሎች የገንዘብ ቁጠባና ብድር የሚለዩን አገልግሎቶች
ቁጠባ በጀመሩ ከ 4 እስከ 6 ወር ዉስጥ የተለያዩ የብድር አገልግሎቶችን በአነስተኛ ወለድ እናበድራለን
የቆጠቡትን የገንዘብ መጠን እስከ አራት እጥፍ መበደር ይችላሉ
ለወጣቱ ምቹ የሆኑ የተለያዩ የብድር ዋስትና አማራጮች አሉን
የንግድ ሥራ ሥልጠና እና የምክር አገልግሎት በነጻ እንሰጣለን
አባል ለመሆን የሚያስፈልጉ መስፈርቶች
ዕድሜ ከ 18 እስከ 29 ዓመት የሆነዉ/የሆናት እና ሙሉ ፍላጎት ያላዉ/ያላት
ዝቅተኛ የዕጣ መጠን ማለትም 4 ዕጣዎችን በ 1000 ብር መግዛት የሚችል/የምትችል፡፡ የ 1 ዕጣ ዋጋ 250 ብር ነው
በየወሩ መደበኛ የሆነ 300 ብር መቆጣብ የሚችል/የምትችል
የመመዝገቢያ 200 ብር መክፈል የሚችል/የምትችል
የታደሰ የቀበሌ መታወቂያ/ መንጃ ፈቃድ/ ፓስፖርት ያለዉ/ያላት
የህብረት ሥራ ማህበር አባል ለመሆን ከወሰኑ 1200 ብር (የ 4 ዕጣ ዋጋና የመመዝገብያ ክፍያ)
በ አዋሽ ባንክ የሂሳብ ቁጥር 01303959826900 ላይ በማስገባት ፈጥነዉ ይቀላቀሉን !
የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዞ ሲመጡ የማህበሩ ደረሰኝ ይሰጦታል !
አድራሻችን ፡ ወደ ፒኮክ በሚወስደዉ መንገድ 50 ሜትር ገባ ብሎ YNSD ቢሮ ያለበት ጊቢ ዉስጥ እንገኛለን፡፡
ስልክ ቁጥር 0912131689/....
ኑ! አብረን ከፍ እንበል !!
ከፍታ የወጣቱ አለኝታ !