የቸ ሻየር ኢትዮጵያ ሀዋሳ ቢሮ ለጉዳተኞች መቆያ የሚሆኑ የመኝታ ክፍሎችን አስመረቀ።
👉አካል ጉዳተኞችና ቤተሰቦቻቸው
ሰው ሰራሽ የአካል ድጋፍ እንዲሰራላቸው ከሀዋሳ ውጭ ሲመጡ ሂደቱ እስከ 15 ቀን የሚያቆይ በመሆኑ ለተጨማሪ ወጪ እና እንግልት ይዳረጉ ነበር። ይህንን ከግንዛቤ በማስገባት ነው እንግዲህ የእነዚህ ማረፊያ ቤቶች መገንባት የታሰበው ። በእዚህም መሠረት ከለጋሽ ድርጅቶችና ከሀገር ውስጥ በተገኘ ሀብት ዛሬ የተመረቀው ቤት እውን ሊሆን ችሏል።
በበዚህም አለም አቀፍ ቀይ መስቀል ድርጅት እና ከኮንቴይነር ድጋፍ ጀምሮ አልጋ፣ ፍራሽ፣ አንሶላና ብርድልብስ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን በማሟላት
ሀዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ
ታቦር ሴራሚክ
ኤሎናይ የጉዞ ወኪል
መንግስቱ ፈርኒቸር
ሴንተር እፍ ኮንሰርን
ሞዳኖቫ ጨርቃ ጨርቅ
ዘሪሁን ጨርቃ ጨርቅ
ሀያት የመድሃኒት አከፋፋይ እና ሌሎችም የድጋፍ ተባባሪዎች ነበሩ።
👉አቶ ፋሲል አየለ የቸ ሻየር ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር
👉አቶ ሀጂ የአለም ቀይ መስቀል ማህበር ተወካይ
👉ዶ.ር ግርማ አባቢ የሊያና -ያኔት ጤና ማዕከል ባለቤት እና የቸ ሻየር ኢትዮጵያ የቦርድ ሰብሳቢ
👉አቶ መሠረት ኪዳኔ የቸ ሻየር ኢትዮጵያ የአማካሪ ቦርድ ሰብሳቢ እና
👉የሀዋሳ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳግም ጌታሁን
👉አቶ ባንታየሁ ቀፀላ የሲዳማ ክልል ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ተወካይ
የታየውን ትብብር በማድነቅ ምስጋናቸውን ያቀረቡ ሲሆን በአካል ጉዳት ውስጥ የሚገኘውን ህብረተሰብ ይበልጥ ለመድረስና ለማገዝ አሁንም ከማህበረሰቡ ጋር በቅርበት መሰራት እንዳለበት አስምረዋል።
አካል ጉዳተኝነት ለጉዳተኛው ህይወቱ፡ ለጉዳት አልባው ስጋቱ መሆኑን ልብ ይሏል!
👉አካል ጉዳተኞችና ቤተሰቦቻቸው
ሰው ሰራሽ የአካል ድጋፍ እንዲሰራላቸው ከሀዋሳ ውጭ ሲመጡ ሂደቱ እስከ 15 ቀን የሚያቆይ በመሆኑ ለተጨማሪ ወጪ እና እንግልት ይዳረጉ ነበር። ይህንን ከግንዛቤ በማስገባት ነው እንግዲህ የእነዚህ ማረፊያ ቤቶች መገንባት የታሰበው ። በእዚህም መሠረት ከለጋሽ ድርጅቶችና ከሀገር ውስጥ በተገኘ ሀብት ዛሬ የተመረቀው ቤት እውን ሊሆን ችሏል።
በበዚህም አለም አቀፍ ቀይ መስቀል ድርጅት እና ከኮንቴይነር ድጋፍ ጀምሮ አልጋ፣ ፍራሽ፣ አንሶላና ብርድልብስ እና ሌሎች ቁሳቁሶችን በማሟላት
ሀዋሳ ኢንደስትሪ ፓርክ
ታቦር ሴራሚክ
ኤሎናይ የጉዞ ወኪል
መንግስቱ ፈርኒቸር
ሴንተር እፍ ኮንሰርን
ሞዳኖቫ ጨርቃ ጨርቅ
ዘሪሁን ጨርቃ ጨርቅ
ሀያት የመድሃኒት አከፋፋይ እና ሌሎችም የድጋፍ ተባባሪዎች ነበሩ።
👉አቶ ፋሲል አየለ የቸ ሻየር ኢትዮጵያ ዋና ዳይሬክተር
👉አቶ ሀጂ የአለም ቀይ መስቀል ማህበር ተወካይ
👉ዶ.ር ግርማ አባቢ የሊያና -ያኔት ጤና ማዕከል ባለቤት እና የቸ ሻየር ኢትዮጵያ የቦርድ ሰብሳቢ
👉አቶ መሠረት ኪዳኔ የቸ ሻየር ኢትዮጵያ የአማካሪ ቦርድ ሰብሳቢ እና
👉የሀዋሳ ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳግም ጌታሁን
👉አቶ ባንታየሁ ቀፀላ የሲዳማ ክልል ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ተወካይ
የታየውን ትብብር በማድነቅ ምስጋናቸውን ያቀረቡ ሲሆን በአካል ጉዳት ውስጥ የሚገኘውን ህብረተሰብ ይበልጥ ለመድረስና ለማገዝ አሁንም ከማህበረሰቡ ጋር በቅርበት መሰራት እንዳለበት አስምረዋል።
አካል ጉዳተኝነት ለጉዳተኛው ህይወቱ፡ ለጉዳት አልባው ስጋቱ መሆኑን ልብ ይሏል!
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Solon blind school
#የድረሱልኝ_ጥሪ| በIC ውስጥ ነች
#hawassa| አባይነሽ ዳጊሶ
አባቴን ለማሳከም አዳሬ በነበርኩበት ጊዜ አግኝቻት ነበር። ደህና ነኝ ብላኝ ተጨዋውተን ተለያየን። በተለያየ ጊዜ በቺሻየር በሚካሄዱ መርሐግብሮች ከሰራተኝነት እስከ በጎ ተግባሮቿ ቅን አመለካከቷ ያላት ስብዕና ያስደንቃል። ዛሬ ግን በከፍተኛ ሁኔታ ታማ ICU ገብታ በጭንቅ ውስጥ እንዳለች እናታችን ላቀች እና የስራ ባልደረቦቿ መልዕክቱ ደረሰኝ።
ቤተሰቦቿ፣ እንዲሁም ለነገ ብላ የቆጠበቅውን በህክምና ወጭ ጨርሳለች። በጓደኞቿና በስራ ባልደረቦቿ ድጋፍ ዛሬ ድረስ ለመቆየት ችላለች። ይሁን እንጅ የህክምና ወጭው ከሷና ከቤተሰቦቿ አቅም ያለፈ ሆነና እነሆ የኛን ድጋፍ ፍለጋ መጥታለች። በፈጣሪ ስም እርዱኝ እኔም ጤናዬ ተመልሶ ለመርዳት ያብቃኝ እያለችን ነው። ፈጣሪ ይጠብቅልን። እባካችሁ እንርዳት።
1000019993322 Lakech Adugna የቴሻየር ኢትዮጵያ የስራ ባልደረባ ከሆኑት መካከል በወ/ሮ ላቀች አዱኛ ስም ድጋፍ ማድረግ ትችላላችሁ 🙏
#hawassa| አባይነሽ ዳጊሶ
አባቴን ለማሳከም አዳሬ በነበርኩበት ጊዜ አግኝቻት ነበር። ደህና ነኝ ብላኝ ተጨዋውተን ተለያየን። በተለያየ ጊዜ በቺሻየር በሚካሄዱ መርሐግብሮች ከሰራተኝነት እስከ በጎ ተግባሮቿ ቅን አመለካከቷ ያላት ስብዕና ያስደንቃል። ዛሬ ግን በከፍተኛ ሁኔታ ታማ ICU ገብታ በጭንቅ ውስጥ እንዳለች እናታችን ላቀች እና የስራ ባልደረቦቿ መልዕክቱ ደረሰኝ።
ቤተሰቦቿ፣ እንዲሁም ለነገ ብላ የቆጠበቅውን በህክምና ወጭ ጨርሳለች። በጓደኞቿና በስራ ባልደረቦቿ ድጋፍ ዛሬ ድረስ ለመቆየት ችላለች። ይሁን እንጅ የህክምና ወጭው ከሷና ከቤተሰቦቿ አቅም ያለፈ ሆነና እነሆ የኛን ድጋፍ ፍለጋ መጥታለች። በፈጣሪ ስም እርዱኝ እኔም ጤናዬ ተመልሶ ለመርዳት ያብቃኝ እያለችን ነው። ፈጣሪ ይጠብቅልን። እባካችሁ እንርዳት።
1000019993322 Lakech Adugna የቴሻየር ኢትዮጵያ የስራ ባልደረባ ከሆኑት መካከል በወ/ሮ ላቀች አዱኛ ስም ድጋፍ ማድረግ ትችላላችሁ 🙏
Media is too big
VIEW IN TELEGRAM
ሰርፕራይዝ ተደርገዋል። የሐዋሳ ትዝታ የሚወዱትን ሰው ሰርፕራይዝ ያደርግሎታል። ይደውሉ። 0916669448