እንኳን ፣ለታላቁ ሩህሩሁ መልአክ ሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል አመታዊ በአል
በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን
#ሚካኤል_ማለት በዕብራይስጥ ቋንቋ ሚ-መኑ' ካ-ከመ' ኤል- አምላክ ማለት ሲሆን በአንድነት ሲነበብ መኑ ከመ አምላክ (እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው) ማለት ነው፡፡
ይህ ታላቅ መልአክ ዮሐንስ ወንጌላዊ በራዕዩ ‹‹በእግዚአብሔር ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ›› ብሎ ከተናገረላቸው መላእክት ውስጥ የሚመደብ ሲሆን የሰባቱም ሊቃነ
መላእክት አለቃ እንዲሆን እግዚአብሔር መርጦ ሹሞታል፡፡
ይህ ታላቅ መልአክ ያደረጋቸው
የሠራቸው እጅግ ብዙ የሆኑ ተአምራት አሉት፡፡
#ህዳር 12 የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ያረጋቸው ተአምራት
1 .ቅዱስ ዱራታዎስ ቴዋብለት(ቴውብስታ) ቤት የተገለጠበት ቤታቸውን የባረከበት ዕለት
ነው።
እንዲህም ሆነ የእግዚአብሔር ወዳጅ የሆነ ስሙ ዱራታዎስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፡፡የሚስቱም ስም ቴዋብለት ነው፡፡
እነርሱም ሁልጊዜ ያለ ማቋረጥ የዚህን የከበረ መልአክ የሚካኤልን የበዓሉን መታሰቢያ ያረጉ ነበር፡፡ ከዚህምወ በኋላ በሀገር ውስጥ ችግር በሆነ
ጊዜ ገንዘባቸው አለቀ፡፡
በዚህም የተነሳ ለመላእክት አለቃ ለቅዱስ ሚካኤል ለበዓሉ መታሰቢያ የሚያደርጉትን አጡ፡፡ ዱራታዎስም ሽጦ ለበዓሉ መታሰቢያ ያደርገው ዘንድ
የእርሱን ልብስና የሚስቱን ልብስ ይዞ ወጥቶ ሄደ፡፡
የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል
በታላቅ መኮንን አምሳል ለዱራታዎስ ተገለጠለት፤ ቅዱስ ሚካኤልም ዱራታዎስን ወደ በጎች
እንዲሔድና በእርሱ ዋስትና በአንድ ዲናር አንድ በግ እንዲወስድ አዘዘው፤ ሁለተኛም ወደ ዓሣ አጥማጅ ሔዶ አንድ ዓሣ እንዲወስድ አዘዘው፡፡ መልአኩም ወደ ቤት ሳይደርስ የዓሣውን
ሆድ እንዳይቀድ አስጠነቀቀው፡፡
ወደ ባለ ስንዴም እንዲሔድና የሚሻውን እንዲሁ በእርሱ ዋስትና እንዲወስድ አዘዘው ዱራታዎስም ቅዱስ ሚካኤል እንዳዘዘው አደረገ፡፡
ወደ ቤቱም በተመለሰ ጊዜ በረከትን ሁሉ ቤቱ ተመልቶ አገኘው፤ እጅግም አደነቀ፤ የዚህንም
የከበረ መልአክ የበዓሉን መታሰቢያ እንዳስለመደው አደረገ፡፡ የተራቡ ድሆችን ሁሉንም ጠርቶ
መገባቸውና ወደ ቤታቸው አሰናበታቸው፡፡
ከዚህም በኋላ ለዱራታዎስና ለሚስቱ ቅዱስ ሚካኤል ለሁለተኛ ጊዜ ተገለጠላቸው
ዱራታዎስንም የዓሳውን ሆድ እንዲሰነጥቅ አዘዘው፤ በሰነጠቀውም ጊዜ ሦስት መቶ የወርቅ
ዲናር በዓሳው ሆድ ተገኘ፡፡ ቅዱስ ሚካኤልም ዱራታዎስንና ቴዋብስታን እንዲህ አላቸው፡፡
‹‹ከዚህ ዲናር ወስዳችሁ ለባለ በጉ ለባለ ዓሳውና ለባለ ስንዴው ዕዳችሁን ክፈሉ
የቀረውም ለፍላጎታችሁ ይሁናችሁ፤ እግዚአብሔር አስባችኋልና በጎ ሥራችሁን
መስዋዕታችሁን ምጽዋዕታችሁን በዚህ ዓለም አሳመረላችሁ፡፡ በኋላኛውም መንግስት
ሰማያትን አዘጋጅቶላችኋል፡፡›› ብሎ ባርኳቸው ከእንርሱ ተሰወረ
2.የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በባህር ሲጓዙ የተጨረቁት የተራዳበት ዕለት ነው።
በአንድ ዘመን ብዙ ሰዎች ከግብፅ አውራጃ መጥተው ወደ ባሕር ማዶ ሄዱ፡፡ ከባሕሩም በደረሱ ጊዜ በመርከብ ላይ ተሳፍረው ከየብሱ ጥቂት በራቁና ወደ ባሕሩ መካከል በደረሱ ጊዜ ጽኑ ነፋስ ተነሳባቸው ለመስጠም እስኪ ደርሱ ድረስ፡፡
የማዕበሉ ሞገድ እየጨመረ እየጸና ከፍ አለ፡፡ ታላቅም ማዕበል መጥቶ ሊገለብጣቸው ደረሰ፡፡ ፍጹም ጥፋትና ክፉ ሞት እንደ መጣባቸው ባዩ ጊዜ ጽኑ ሐዘን ያዛቸው፡፡የሚያድናቸው የሚያጽናናቸው አጥተው ተስፋ ቆረጡ፡፡ ያን ጊዜ እንዲህ ብለው ጮኹ፡፡
‹‹የመላእክት አለቃቸው ግሩም ገናና የምትሆን ሚካኤል ሆይ የተአምራትና የይቅርታ መልአክ ነህና፡፡ ልዑል ቸርነቱን የሚገልጥብህ መልአክ ሆይ!
እግዚአብሔር ፍቅሩን የሚያስታውቅብህ
መልአክ ሆይ ወደኛ ተመልከት እርዳን፡፡ የተጨነቅን እኛን አድነን፡፡
ከመጣብን ሞትና ጥፋት እንድን ዘንድ ስለኛ ወደ ፈጣሪህ ወደ ፈጣሪያችን ወደ እግዚአብሔር ለምንልን፡፡
አሁን የሞት መጋረጃ ዓይናችንን ሸፍኖታልና፡፡ ፍጹም የጥፋት ጥላንም አይተናታልና›› ብለው በፍጹም
ልቦናቸው ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፡፡
በመርከብ ውስጥ ያሉት ሁሉ ጽኑ ለቅሶ እያለቀሱ መራራ እንባ እያፈሰሱ ጮኹ፡፡
ከባሕር ጽኑ ማዕበል ከሞት ያድናቸው ዘንድ ያን ጊዜ በዚያች ሰዓት እግዚአብሔር የልቦናቸውን ሐዘንና ልመናቸውን ሰማቸው፡፡
ያን ጊዜም ይገዳቸው ዘንድ ቸር መልአኩን ሚካኤልን ላከላቸው የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤልም ከሰማይ ወረደ መርከቡን በእጁ
ይዞ ሳበው፡፡ በመርከቡ ውስጥ ያሉትንም ወደ የብስ አወጣቸው፡፡ በደኅናቸው ተሻገሩ፤ ክፉ ነገር ጥቂትስ ስንኳ ፈጽሞ አላገኛቸውም፡፡
ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም ገናና የሆነ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ልመናውና አማላጅነቱ ፈጽሞ ይጠብቀን፡፡ ከጽኑ ጠላት እጅ በክንፎቹ ጋርዶ ይሰውረን፡፡ለዘለዓለሙ አሜን፡፡
★3. በዓለ ሲመቱ ለቅዱስ ሚካኤል
ህዳር ፲፪ በዚህ እለት መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል የመላእክት አለቃ ሆኖ የተሾመበት እለት ነው፡፡
መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
ኢያሱ ወልደ ነዌ ሕዝቡን እየመራ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ዐይኑን አንሥቶ ቢመለከት እነሆም የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ አየ። ወደ እርሱም ቀርቦ «ከእኛ ወገን ወይስ
ከጠላቶቻችን ወገን ነህን?» አለው። እርሱም «እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ነኝ አሁንም
ወደ አንተ መጥቻለሁ» ብሎታል። ኢያ ፭፥፲፫-፲፭። ይኽንንም ሐዋርያው ቅዱስ ይሁዳ
«የመላእክት አለቃ ሚካኤል» በማለት መስክሮለታል። ይሁዳ ፩፥፱።
ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ በደሴተ ፍጥሞ በግዞት ሳለ በተመለከተው ራእይ ሃላፊያትና መጻእያት ተገልጠውለት ስለነበረ «በሰማይም ሰልፍ (ጦርነት) ሆነ፤» ካለ በኋላ «ሚካኤልና
መላእክቱም ዘንዶውን ተዋጉት ዘንዶውም ከነሠራዊቱ ተዋጋቸው። አልቻላቸውምም ከዚያም
በኋላ በሰማይ ቦታ አልተገኘላቸውም።
ዓለሙን ሁሉ የሚያስተው ዲያቢሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ ወደ ምድርም ተጣለ መላእክቱም (የዘንዶው
ሠራዊት) ከእርሱ ጋር ተጣሉ፤» ብሏል። ራእ ፲፪፥፯-፱።ዳን ፲ ፡፲፫ " ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ" የመላእክት አለቃ መሆኑን መስክሯል በሌላ በኩል ዳንኤል እንዲህ
ይላል ፡፡
ዳንኤል፦ «በዚያም ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው (በአማላጅነት
በተራዳኢነት የሚቆመው) ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል ሕዝብም በምድር ከተፈጠረ ጀምሮ እስከዚያ ዘመን ድረስ እንደ እርሱ ያለ ያልሆነ የመከራ ዘመን ይሆናል፤» ብሏል።
ዳን ፲፪፥፩።ዩሐንስ በራእዩ ያየው " ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መላእክ ሲወርድ አየሁ ከክብሩም የተንሳ ምድር በራች ራይ ፩ : ፲፰ ብሎ የመላእኩን ክብረ ተናግሯል የመላእክት አለቃ መሆኑን መስክሯል ፡፡
4.እስራኤልን ከግብፅ እየመራ ወደ ሀገራቸው ያስገባበት ዕለት የሚታሰብበት እለት ነው
ከባርነት ቤት ከግብፅ የወጡትን ሕዝብ እግዚአብሔር ቀኑን በደመና ዓምድ ሌሊቱን ደግሞ
በብርሃን ዓምድ መርቷቸዋል እስራኤል ዘሥጋን በመንገዳቸው ሁሉ የጠበቃቸው መና ከሰማይ ያወረደላቸው ተአምራትን ያደረገላቸው ማርና ወተት ወደምታፈስሰው ርስታቸው
የመራቸው በደመና መጋረጃ የጋረዳቸውበክንፎቹም የሸፈናቸው መጋቤ ብሉይ የተባለ ቅዱስ
ሚካኤል ነው።
መላእኩ በዚሁ እለት የሰራውን ድንቅ ስራ እንመሰክራለን
የእግዚአብሔር ቸርነት
የድንግል ማርያም አማላጅነት
የሰባቱ ሊቃነ መላእክት የቅዱሳን የሰማእታት የቅዱሳን አባቶች ጸሎት ምልጃ አይለየን
@haymanoteabew
@haymanoteabew
በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን
#ሚካኤል_ማለት በዕብራይስጥ ቋንቋ ሚ-መኑ' ካ-ከመ' ኤል- አምላክ ማለት ሲሆን በአንድነት ሲነበብ መኑ ከመ አምላክ (እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው) ማለት ነው፡፡
ይህ ታላቅ መልአክ ዮሐንስ ወንጌላዊ በራዕዩ ‹‹በእግዚአብሔር ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ›› ብሎ ከተናገረላቸው መላእክት ውስጥ የሚመደብ ሲሆን የሰባቱም ሊቃነ
መላእክት አለቃ እንዲሆን እግዚአብሔር መርጦ ሹሞታል፡፡
ይህ ታላቅ መልአክ ያደረጋቸው
የሠራቸው እጅግ ብዙ የሆኑ ተአምራት አሉት፡፡
#ህዳር 12 የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ያረጋቸው ተአምራት
1 .ቅዱስ ዱራታዎስ ቴዋብለት(ቴውብስታ) ቤት የተገለጠበት ቤታቸውን የባረከበት ዕለት
ነው።
እንዲህም ሆነ የእግዚአብሔር ወዳጅ የሆነ ስሙ ዱራታዎስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፡፡የሚስቱም ስም ቴዋብለት ነው፡፡
እነርሱም ሁልጊዜ ያለ ማቋረጥ የዚህን የከበረ መልአክ የሚካኤልን የበዓሉን መታሰቢያ ያረጉ ነበር፡፡ ከዚህምወ በኋላ በሀገር ውስጥ ችግር በሆነ
ጊዜ ገንዘባቸው አለቀ፡፡
በዚህም የተነሳ ለመላእክት አለቃ ለቅዱስ ሚካኤል ለበዓሉ መታሰቢያ የሚያደርጉትን አጡ፡፡ ዱራታዎስም ሽጦ ለበዓሉ መታሰቢያ ያደርገው ዘንድ
የእርሱን ልብስና የሚስቱን ልብስ ይዞ ወጥቶ ሄደ፡፡
የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል
በታላቅ መኮንን አምሳል ለዱራታዎስ ተገለጠለት፤ ቅዱስ ሚካኤልም ዱራታዎስን ወደ በጎች
እንዲሔድና በእርሱ ዋስትና በአንድ ዲናር አንድ በግ እንዲወስድ አዘዘው፤ ሁለተኛም ወደ ዓሣ አጥማጅ ሔዶ አንድ ዓሣ እንዲወስድ አዘዘው፡፡ መልአኩም ወደ ቤት ሳይደርስ የዓሣውን
ሆድ እንዳይቀድ አስጠነቀቀው፡፡
ወደ ባለ ስንዴም እንዲሔድና የሚሻውን እንዲሁ በእርሱ ዋስትና እንዲወስድ አዘዘው ዱራታዎስም ቅዱስ ሚካኤል እንዳዘዘው አደረገ፡፡
ወደ ቤቱም በተመለሰ ጊዜ በረከትን ሁሉ ቤቱ ተመልቶ አገኘው፤ እጅግም አደነቀ፤ የዚህንም
የከበረ መልአክ የበዓሉን መታሰቢያ እንዳስለመደው አደረገ፡፡ የተራቡ ድሆችን ሁሉንም ጠርቶ
መገባቸውና ወደ ቤታቸው አሰናበታቸው፡፡
ከዚህም በኋላ ለዱራታዎስና ለሚስቱ ቅዱስ ሚካኤል ለሁለተኛ ጊዜ ተገለጠላቸው
ዱራታዎስንም የዓሳውን ሆድ እንዲሰነጥቅ አዘዘው፤ በሰነጠቀውም ጊዜ ሦስት መቶ የወርቅ
ዲናር በዓሳው ሆድ ተገኘ፡፡ ቅዱስ ሚካኤልም ዱራታዎስንና ቴዋብስታን እንዲህ አላቸው፡፡
‹‹ከዚህ ዲናር ወስዳችሁ ለባለ በጉ ለባለ ዓሳውና ለባለ ስንዴው ዕዳችሁን ክፈሉ
የቀረውም ለፍላጎታችሁ ይሁናችሁ፤ እግዚአብሔር አስባችኋልና በጎ ሥራችሁን
መስዋዕታችሁን ምጽዋዕታችሁን በዚህ ዓለም አሳመረላችሁ፡፡ በኋላኛውም መንግስት
ሰማያትን አዘጋጅቶላችኋል፡፡›› ብሎ ባርኳቸው ከእንርሱ ተሰወረ
2.የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል በባህር ሲጓዙ የተጨረቁት የተራዳበት ዕለት ነው።
በአንድ ዘመን ብዙ ሰዎች ከግብፅ አውራጃ መጥተው ወደ ባሕር ማዶ ሄዱ፡፡ ከባሕሩም በደረሱ ጊዜ በመርከብ ላይ ተሳፍረው ከየብሱ ጥቂት በራቁና ወደ ባሕሩ መካከል በደረሱ ጊዜ ጽኑ ነፋስ ተነሳባቸው ለመስጠም እስኪ ደርሱ ድረስ፡፡
የማዕበሉ ሞገድ እየጨመረ እየጸና ከፍ አለ፡፡ ታላቅም ማዕበል መጥቶ ሊገለብጣቸው ደረሰ፡፡ ፍጹም ጥፋትና ክፉ ሞት እንደ መጣባቸው ባዩ ጊዜ ጽኑ ሐዘን ያዛቸው፡፡የሚያድናቸው የሚያጽናናቸው አጥተው ተስፋ ቆረጡ፡፡ ያን ጊዜ እንዲህ ብለው ጮኹ፡፡
‹‹የመላእክት አለቃቸው ግሩም ገናና የምትሆን ሚካኤል ሆይ የተአምራትና የይቅርታ መልአክ ነህና፡፡ ልዑል ቸርነቱን የሚገልጥብህ መልአክ ሆይ!
እግዚአብሔር ፍቅሩን የሚያስታውቅብህ
መልአክ ሆይ ወደኛ ተመልከት እርዳን፡፡ የተጨነቅን እኛን አድነን፡፡
ከመጣብን ሞትና ጥፋት እንድን ዘንድ ስለኛ ወደ ፈጣሪህ ወደ ፈጣሪያችን ወደ እግዚአብሔር ለምንልን፡፡
አሁን የሞት መጋረጃ ዓይናችንን ሸፍኖታልና፡፡ ፍጹም የጥፋት ጥላንም አይተናታልና›› ብለው በፍጹም
ልቦናቸው ወደ እግዚአብሔር ጮኹ፡፡
በመርከብ ውስጥ ያሉት ሁሉ ጽኑ ለቅሶ እያለቀሱ መራራ እንባ እያፈሰሱ ጮኹ፡፡
ከባሕር ጽኑ ማዕበል ከሞት ያድናቸው ዘንድ ያን ጊዜ በዚያች ሰዓት እግዚአብሔር የልቦናቸውን ሐዘንና ልመናቸውን ሰማቸው፡፡
ያን ጊዜም ይገዳቸው ዘንድ ቸር መልአኩን ሚካኤልን ላከላቸው የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤልም ከሰማይ ወረደ መርከቡን በእጁ
ይዞ ሳበው፡፡ በመርከቡ ውስጥ ያሉትንም ወደ የብስ አወጣቸው፡፡ በደኅናቸው ተሻገሩ፤ ክፉ ነገር ጥቂትስ ስንኳ ፈጽሞ አላገኛቸውም፡፡
ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን እኛንም ገናና የሆነ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ልመናውና አማላጅነቱ ፈጽሞ ይጠብቀን፡፡ ከጽኑ ጠላት እጅ በክንፎቹ ጋርዶ ይሰውረን፡፡ለዘለዓለሙ አሜን፡፡
★3. በዓለ ሲመቱ ለቅዱስ ሚካኤል
ህዳር ፲፪ በዚህ እለት መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል የመላእክት አለቃ ሆኖ የተሾመበት እለት ነው፡፡
መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
ኢያሱ ወልደ ነዌ ሕዝቡን እየመራ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ዐይኑን አንሥቶ ቢመለከት እነሆም የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ አየ። ወደ እርሱም ቀርቦ «ከእኛ ወገን ወይስ
ከጠላቶቻችን ወገን ነህን?» አለው። እርሱም «እኔ የእግዚአብሔር ሠራዊት አለቃ ነኝ አሁንም
ወደ አንተ መጥቻለሁ» ብሎታል። ኢያ ፭፥፲፫-፲፭። ይኽንንም ሐዋርያው ቅዱስ ይሁዳ
«የመላእክት አለቃ ሚካኤል» በማለት መስክሮለታል። ይሁዳ ፩፥፱።
ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ በደሴተ ፍጥሞ በግዞት ሳለ በተመለከተው ራእይ ሃላፊያትና መጻእያት ተገልጠውለት ስለነበረ «በሰማይም ሰልፍ (ጦርነት) ሆነ፤» ካለ በኋላ «ሚካኤልና
መላእክቱም ዘንዶውን ተዋጉት ዘንዶውም ከነሠራዊቱ ተዋጋቸው። አልቻላቸውምም ከዚያም
በኋላ በሰማይ ቦታ አልተገኘላቸውም።
ዓለሙን ሁሉ የሚያስተው ዲያቢሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ ወደ ምድርም ተጣለ መላእክቱም (የዘንዶው
ሠራዊት) ከእርሱ ጋር ተጣሉ፤» ብሏል። ራእ ፲፪፥፯-፱።ዳን ፲ ፡፲፫ " ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ" የመላእክት አለቃ መሆኑን መስክሯል በሌላ በኩል ዳንኤል እንዲህ
ይላል ፡፡
ዳንኤል፦ «በዚያም ዘመን ስለ ሕዝብህ ልጆች የሚቆመው (በአማላጅነት
በተራዳኢነት የሚቆመው) ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሣል ሕዝብም በምድር ከተፈጠረ ጀምሮ እስከዚያ ዘመን ድረስ እንደ እርሱ ያለ ያልሆነ የመከራ ዘመን ይሆናል፤» ብሏል።
ዳን ፲፪፥፩።ዩሐንስ በራእዩ ያየው " ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መላእክ ሲወርድ አየሁ ከክብሩም የተንሳ ምድር በራች ራይ ፩ : ፲፰ ብሎ የመላእኩን ክብረ ተናግሯል የመላእክት አለቃ መሆኑን መስክሯል ፡፡
4.እስራኤልን ከግብፅ እየመራ ወደ ሀገራቸው ያስገባበት ዕለት የሚታሰብበት እለት ነው
ከባርነት ቤት ከግብፅ የወጡትን ሕዝብ እግዚአብሔር ቀኑን በደመና ዓምድ ሌሊቱን ደግሞ
በብርሃን ዓምድ መርቷቸዋል እስራኤል ዘሥጋን በመንገዳቸው ሁሉ የጠበቃቸው መና ከሰማይ ያወረደላቸው ተአምራትን ያደረገላቸው ማርና ወተት ወደምታፈስሰው ርስታቸው
የመራቸው በደመና መጋረጃ የጋረዳቸውበክንፎቹም የሸፈናቸው መጋቤ ብሉይ የተባለ ቅዱስ
ሚካኤል ነው።
መላእኩ በዚሁ እለት የሰራውን ድንቅ ስራ እንመሰክራለን
የእግዚአብሔር ቸርነት
የድንግል ማርያም አማላጅነት
የሰባቱ ሊቃነ መላእክት የቅዱሳን የሰማእታት የቅዱሳን አባቶች ጸሎት ምልጃ አይለየን
@haymanoteabew
@haymanoteabew
+++ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን+++
፳-፫-፳፻፲፫ ዓ.ም
በዕለቱ የሚነበቡ መልዕክታት ፣
ምስባክ እና ወንጌል
ዲያቆን :- ዕብ ፲፪÷፳፭-ፍጻሜ
ንፍቅ ዲያቆን :- ያዕቆብ ፫÷፬-፲፫
ንፍቅ ካህን :- ግብረ ሐዋርያት ፳፩÷፳፯-ፍጻሜ
ምስባክ :-
ቅረቡ ኀቤሁ ወያበርህ ለክሙ
ወኢይትኀፈር ገጽክሙ
ዝንቱ ነዳይ ጸርሐ ወእግዚአብሔር ሰምዖ
መዝ ፴፫÷፭
ትርጉም :-
ወደ እርሱ ቅረቡ ያበራላችሁማል
ፊታችሁም አያፍርም። ይህ
ችግረኛ ጮኸ እግዚአብሔርም ሰማው።
ወንጌል :-
" ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀመዛሙርቱ ተከተሉት። እነሆም ÷ ማዕበሉ ታንኳይቱን እስኪደፍናት ድረስ በባሕር ታላቅ መናወጥ ሆነ ፤ እርሱ ግን ተኝቶ ነበር። ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው። ጌታ ሆይ÷ ጠፋን አድነን እያሉ አስነሡት።
እርሱም እናንተ እምነት የጎደላችሁ ÷ ስለምን ትፈራላችሁ? አላቸው። ከዚህም በኋላ ተነስቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሰጸ ÷ ታላቅ ጸጥታም ሆነ። ሰዎቹም ነፋሳትና ባሕርስ እንኳ የሚታዘዙለት ይህ እንዴት ያለ ሰው ነው? እያሉ ተደነቁ።
ወደ ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን ሀገር በመጣ ጊዜ ÷ አጋንንት ያደሩባቸው ሁለት ሰዎች ከመቃብር ወጥተው ተገናኙት ፤ እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው ድረስ እጅግ ክፉዎች ነበሩ። እነሆም ኢየሱስ ሆይ ÷ የእግዚአብሔር ልጅ ÷ ከአንተ ጋር ምን አለን ? ጊዜው ሳይደርስ ልታሰቃየን ወደዚህ መጣህን? እያሉ ጮኹ።
ከእነርሱም ርቆ የብዙ እርያ መንጋ ይሰማራ ነበር። አጋንንቱም ታወጣንስ እንደሆንህ ÷ ወደ እርያው መንጋ ስደደን ብለው ለመኑት። ሒዱ አላቸው።
እነርሱም ወጥተው ወደ እርያዎቹ ሔዱና ገቡ ፤ እነሆም ÷ የእርያዎቹ መንጋ ሁሉ ከአፋፉ ወደ ባሕር እየተጣደፉ ሮጡ በውኃም ውስጥ ሞቱ። እረኞቹም ሸሹ ÷ ወደ ከተማይቱም ሔደው ነገሩን ሁሉ አጋንንትም ባደረባቸው የሆነውን አወሩ። እነሆም ÷ ከተማው ሁሉ ኢየሱስን ሊገናኝ ወጣ ÷ ባዩትም ጊዜ ከሀገራቸው እንዲሔድላቸው ለመኑት። "
ማቴ ፰÷፳፫-ፍጻሜ
ቅዳሴ - ዘእግዚእነ
@haymanoteabew
@haymanoteabew
፳-፫-፳፻፲፫ ዓ.ም
በዕለቱ የሚነበቡ መልዕክታት ፣
ምስባክ እና ወንጌል
ዲያቆን :- ዕብ ፲፪÷፳፭-ፍጻሜ
ንፍቅ ዲያቆን :- ያዕቆብ ፫÷፬-፲፫
ንፍቅ ካህን :- ግብረ ሐዋርያት ፳፩÷፳፯-ፍጻሜ
ምስባክ :-
ቅረቡ ኀቤሁ ወያበርህ ለክሙ
ወኢይትኀፈር ገጽክሙ
ዝንቱ ነዳይ ጸርሐ ወእግዚአብሔር ሰምዖ
መዝ ፴፫÷፭
ትርጉም :-
ወደ እርሱ ቅረቡ ያበራላችሁማል
ፊታችሁም አያፍርም። ይህ
ችግረኛ ጮኸ እግዚአብሔርም ሰማው።
ወንጌል :-
" ወደ ታንኳም ሲገባ ደቀመዛሙርቱ ተከተሉት። እነሆም ÷ ማዕበሉ ታንኳይቱን እስኪደፍናት ድረስ በባሕር ታላቅ መናወጥ ሆነ ፤ እርሱ ግን ተኝቶ ነበር። ደቀ መዛሙርቱም ቀርበው። ጌታ ሆይ÷ ጠፋን አድነን እያሉ አስነሡት።
እርሱም እናንተ እምነት የጎደላችሁ ÷ ስለምን ትፈራላችሁ? አላቸው። ከዚህም በኋላ ተነስቶ ነፋሱንና ባሕሩን ገሰጸ ÷ ታላቅ ጸጥታም ሆነ። ሰዎቹም ነፋሳትና ባሕርስ እንኳ የሚታዘዙለት ይህ እንዴት ያለ ሰው ነው? እያሉ ተደነቁ።
ወደ ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን ሀገር በመጣ ጊዜ ÷ አጋንንት ያደሩባቸው ሁለት ሰዎች ከመቃብር ወጥተው ተገናኙት ፤ እነርሱም ሰው በዚያ መንገድ ማለፍ እስኪሳነው ድረስ እጅግ ክፉዎች ነበሩ። እነሆም ኢየሱስ ሆይ ÷ የእግዚአብሔር ልጅ ÷ ከአንተ ጋር ምን አለን ? ጊዜው ሳይደርስ ልታሰቃየን ወደዚህ መጣህን? እያሉ ጮኹ።
ከእነርሱም ርቆ የብዙ እርያ መንጋ ይሰማራ ነበር። አጋንንቱም ታወጣንስ እንደሆንህ ÷ ወደ እርያው መንጋ ስደደን ብለው ለመኑት። ሒዱ አላቸው።
እነርሱም ወጥተው ወደ እርያዎቹ ሔዱና ገቡ ፤ እነሆም ÷ የእርያዎቹ መንጋ ሁሉ ከአፋፉ ወደ ባሕር እየተጣደፉ ሮጡ በውኃም ውስጥ ሞቱ። እረኞቹም ሸሹ ÷ ወደ ከተማይቱም ሔደው ነገሩን ሁሉ አጋንንትም ባደረባቸው የሆነውን አወሩ። እነሆም ÷ ከተማው ሁሉ ኢየሱስን ሊገናኝ ወጣ ÷ ባዩትም ጊዜ ከሀገራቸው እንዲሔድላቸው ለመኑት። "
ማቴ ፰÷፳፫-ፍጻሜ
ቅዳሴ - ዘእግዚእነ
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#ጾምና_ጿሚው_ምን_ይመስላል_ይሆን
"ብዙዎች ቢጾሙም ለእነርሱ መጾም ማለት የጾም ምግብ መብላት ማለት ነው።
በጾም ወቅት ለራሳቸው የሚበሏቸውን በጣም ጣፋጭና ገንቢ ምግቦችን ያዘጋጃሉ አልፎ ተርፎም ውድና የማይገኙ ቅመማ ቅመም ይጨምሩባቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪ የጾም ቅቤ፤ የጾም አይብ፤ የጾም ቸኮላታ እንዲያገኙ ይጠይቃሉ። በአጠቃላይ የጾም ምግቦቻችን ብዛትና ዓይነት ከልክ እጅግ ያለፈ ነው።
በዚህም ነብዩ ዳንኤል ስለ ጾም የተናገረውን ይዘነጉታል።👇👇👇👇
"በዚያ ወራት እኔ ዳንኤል ሦስት ሳምንት ሙሉ ሳዝን ነበርሁ። ማለፊያ እንጀራ አልበላሁም ሥጋና ጠጅም በአፌ አልገባም ሦስቱንም ሳምንት እስኪፈጸም ድረስ ዘይት አልተቀባሁም።"
(ዳን 10፥2-3) በዚህ አባባሉ ውስጥ "ማለፊያ እንጀራም አልበላሁም"
አንድ ሰው በጾም ወራት በየዕለቱ ጥሩ ጥሩ ምግቦች እየበላና የሚናፍቀውን ምግብ ለሰውነቱ እየሰጠ የሥጋውን ፈቃድ እንዴት ሊቆጣጠር ይችላል? አይችልም።
መንፈሳዊው ሰው የጾም ትክክለኛ ፍቺ ሥጋን በማዋረድ የምግብን ፋላጎት ድል ለማድረግ ካበቃ በኋላ ከቁሳዊው ዓለም በላይ ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ያውቃል። በመሆኑም የጾም ምግቦችን መብላት ብቻ መሆን የለበትም እርሱ በሚጾምበት ጊዜ ግድ የሚለው መታቀብ ነው ።
ይህም ማለት የሚመገበው ሙሉ ለሙሉ የጾም ምግብ ቢሆንም ሥጋው ሊያገኛቸው የሚናፍቃቸውን ነገሮች በሙሉ መከልከል ማለት ነው ።
ብዙ ሰዎች የሚጾሙት በልምድ ወይም በፊደል ስለሆነ ምንም የሚጠቀሙት ነገር የለም ።
እነዚህ ሰዎች ጾምን መለኮታዊ ዓላማውን በመገንዘብ ስለማይጀምሩት ወደ ጾም መንፈሳዊነት ወይም ስለ ትእዛዙ መንፈሳዊነት ሊገቡ አይችሉም። በመሆኑም ሰውነታቸው ይጹም እንጂ መንፈሳቸው አይጾምም።
አቡነሺኖዳሣልሳዊ
@haymanoteabew
@haymanoteabew
"ብዙዎች ቢጾሙም ለእነርሱ መጾም ማለት የጾም ምግብ መብላት ማለት ነው።
በጾም ወቅት ለራሳቸው የሚበሏቸውን በጣም ጣፋጭና ገንቢ ምግቦችን ያዘጋጃሉ አልፎ ተርፎም ውድና የማይገኙ ቅመማ ቅመም ይጨምሩባቸዋል።
ከዚህ በተጨማሪ የጾም ቅቤ፤ የጾም አይብ፤ የጾም ቸኮላታ እንዲያገኙ ይጠይቃሉ። በአጠቃላይ የጾም ምግቦቻችን ብዛትና ዓይነት ከልክ እጅግ ያለፈ ነው።
በዚህም ነብዩ ዳንኤል ስለ ጾም የተናገረውን ይዘነጉታል።👇👇👇👇
"በዚያ ወራት እኔ ዳንኤል ሦስት ሳምንት ሙሉ ሳዝን ነበርሁ። ማለፊያ እንጀራ አልበላሁም ሥጋና ጠጅም በአፌ አልገባም ሦስቱንም ሳምንት እስኪፈጸም ድረስ ዘይት አልተቀባሁም።"
(ዳን 10፥2-3) በዚህ አባባሉ ውስጥ "ማለፊያ እንጀራም አልበላሁም"
አንድ ሰው በጾም ወራት በየዕለቱ ጥሩ ጥሩ ምግቦች እየበላና የሚናፍቀውን ምግብ ለሰውነቱ እየሰጠ የሥጋውን ፈቃድ እንዴት ሊቆጣጠር ይችላል? አይችልም።
መንፈሳዊው ሰው የጾም ትክክለኛ ፍቺ ሥጋን በማዋረድ የምግብን ፋላጎት ድል ለማድረግ ካበቃ በኋላ ከቁሳዊው ዓለም በላይ ከፍ የሚያደርግ መሆኑን ያውቃል። በመሆኑም የጾም ምግቦችን መብላት ብቻ መሆን የለበትም እርሱ በሚጾምበት ጊዜ ግድ የሚለው መታቀብ ነው ።
ይህም ማለት የሚመገበው ሙሉ ለሙሉ የጾም ምግብ ቢሆንም ሥጋው ሊያገኛቸው የሚናፍቃቸውን ነገሮች በሙሉ መከልከል ማለት ነው ።
ብዙ ሰዎች የሚጾሙት በልምድ ወይም በፊደል ስለሆነ ምንም የሚጠቀሙት ነገር የለም ።
እነዚህ ሰዎች ጾምን መለኮታዊ ዓላማውን በመገንዘብ ስለማይጀምሩት ወደ ጾም መንፈሳዊነት ወይም ስለ ትእዛዙ መንፈሳዊነት ሊገቡ አይችሉም። በመሆኑም ሰውነታቸው ይጹም እንጂ መንፈሳቸው አይጾምም።
አቡነሺኖዳሣልሳዊ
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#መጽሐፍ_ቅዱስ_እንዲ_ነው?
በአንድ ተራራማ ስፍራ እርሻ በማረስ ከልጅ ልጁ ጋር የሚኖር አንድ ሽማግሌ ነበር፡፡ ይህ ሽማግሌ ዘወትር ፀሐይ ብርሃኗን ስትፈነጥቅ እየተነሳ መጽሐፍ ቅዱስን ያነባል፡፡
የልጅ ልጁ የአያቱን ተግባር ይከታተል ስለነበር እሱም ያያቱን ፈለግ በመከተል ጠዋት ጠዋት እየተነሳ መጽሐፍ ቅዱን ማንበብ ጀመረ፡፡👇👇👇
አንደ ቀን ታድያ አያቱን “አባባ መጽሐፍ ቅዱስን ለማንበብ እየሞከርኩ ነበር፡፡
ነገር ግን ልረዳው አልቻልኩም ደግሞም አንብቤ እንደጨረስኩ ወዲያውኑ እረሳዋለሁ እናም እንድረዳውና እንዳልረሳው ምን ማደረግ አለብኝ?” ሲል ጠየቀ፡፡
ሽማግሌው ምንም ድምጽ ሳያሰሙ “ከሰሉን ወደ ምድጃው ጨመሩና እንካ ይሄን የከሰል ቅርጫት ይዘህ ወንዝ ውረድና ውሃ ይዘህልኝ ተመለስ” አሉት፡፡
ልጁ ትዛዙን ለመፈጸም ወደወንዝ ወርዶ ውሃውን ይዞ ሊመለስ ቢመክርም ቅርጫቱ ውሃውን እያንጠባጠበ ቤት ከመድረሱ በፊት ፈሶ አለቀበት፡፡
ሽማግሌው የልጁን ሁኔታ እያስተዋሉ “አሁን ለሁለተኛ ጊዜ ይዘህ ስትመጣ ግን ፈጠን ፈጠን ብለህ ተመሰለስ ብለው”
ድጋሜ ላኩት፡፡ አሁንም ልጁ እንደተነገረው በፍጥነት ውሃውን ቀድቶ ሊመለስ ቢሞክርም ቤቱ ሳይደርስ ውሃው ፈሶ አለቀበት፡፡
አያቱንም “በቅርጫት ውሃ ማምጣት ስለማይቻል ሌላ መያዥ ይስጡኝና ላምጣ” ሲል ጠየቀ፡፡ ሽማግሌ አያቱም “እኔ የምፈልገው የቅርጫት ውሃ ነው፡፡ ጠንክረህ ባለመሞከርህ ነው
ፈሶ ያለቀብህ” በማለት እንደገና ላኩት፡፡
በዚህ ጊዜ ልጁ በቅርጫት ውሃን ማምጣት እንደማይቻል ቢያውቅም ለአያቱ ታዛዥነቱን ለማሳየት ከበፊቱ ፈጥኖ ለማምጣት ሲሞክር ውሃው ፈሶ ስላለቀበት ባዶውን ቅርጫት እያሳየ “ተመልከት አባባ ! እዲሁ ነው የምደክመው እንጅ እኮ ጥቅም የለውም” አለ፡፡
ከዚህ ጊዜ ምልልስ በኋላ ሽማግሌው “እስኪ ቅርጫቱን ተመልከተው” አሉት፡፡ ልጁ ቅርጫቱን ሲመለከት ከዚህ በፊት የማያውቀው ቅርጫት ይመስል ቅርጫቱ የተለየ ሆነበት የከሰል መያዣ እያለ በጅጉ የቆሸሸ ነበር፡፡
አሁን ግን ሙልጭ ብሎ ጸድቷል፡፡ ውስጡን ሲመለከተው ከመንጻቱ የተነሳ የበፊቱ ቅርጫት አልመስለው አለ፡፡
ስለዚህ ልጄ መጽሐፍ ቅዱስን ስታነብ የሚሆነው እደሱ ነው፡፡
ላትረዳው ትችል ይሆናል ወይም ደግሞ ያነበብከውን ሁሉንም ነገር ላታስታውሰው ትችል ይሆናል ዳሩ ግን ባነበብክ ቁጥር ለውጨኛው የሚተርፍ ውስጣዊ ንጽህና እያመጣህ መሆኑን አትዘንጋ የመንፈስ ሥራ እንደዚህ ነው በማለት አስተማሩት፡፡
@haymanoteabew
በአንድ ተራራማ ስፍራ እርሻ በማረስ ከልጅ ልጁ ጋር የሚኖር አንድ ሽማግሌ ነበር፡፡ ይህ ሽማግሌ ዘወትር ፀሐይ ብርሃኗን ስትፈነጥቅ እየተነሳ መጽሐፍ ቅዱስን ያነባል፡፡
የልጅ ልጁ የአያቱን ተግባር ይከታተል ስለነበር እሱም ያያቱን ፈለግ በመከተል ጠዋት ጠዋት እየተነሳ መጽሐፍ ቅዱን ማንበብ ጀመረ፡፡👇👇👇
አንደ ቀን ታድያ አያቱን “አባባ መጽሐፍ ቅዱስን ለማንበብ እየሞከርኩ ነበር፡፡
ነገር ግን ልረዳው አልቻልኩም ደግሞም አንብቤ እንደጨረስኩ ወዲያውኑ እረሳዋለሁ እናም እንድረዳውና እንዳልረሳው ምን ማደረግ አለብኝ?” ሲል ጠየቀ፡፡
ሽማግሌው ምንም ድምጽ ሳያሰሙ “ከሰሉን ወደ ምድጃው ጨመሩና እንካ ይሄን የከሰል ቅርጫት ይዘህ ወንዝ ውረድና ውሃ ይዘህልኝ ተመለስ” አሉት፡፡
ልጁ ትዛዙን ለመፈጸም ወደወንዝ ወርዶ ውሃውን ይዞ ሊመለስ ቢመክርም ቅርጫቱ ውሃውን እያንጠባጠበ ቤት ከመድረሱ በፊት ፈሶ አለቀበት፡፡
ሽማግሌው የልጁን ሁኔታ እያስተዋሉ “አሁን ለሁለተኛ ጊዜ ይዘህ ስትመጣ ግን ፈጠን ፈጠን ብለህ ተመሰለስ ብለው”
ድጋሜ ላኩት፡፡ አሁንም ልጁ እንደተነገረው በፍጥነት ውሃውን ቀድቶ ሊመለስ ቢሞክርም ቤቱ ሳይደርስ ውሃው ፈሶ አለቀበት፡፡
አያቱንም “በቅርጫት ውሃ ማምጣት ስለማይቻል ሌላ መያዥ ይስጡኝና ላምጣ” ሲል ጠየቀ፡፡ ሽማግሌ አያቱም “እኔ የምፈልገው የቅርጫት ውሃ ነው፡፡ ጠንክረህ ባለመሞከርህ ነው
ፈሶ ያለቀብህ” በማለት እንደገና ላኩት፡፡
በዚህ ጊዜ ልጁ በቅርጫት ውሃን ማምጣት እንደማይቻል ቢያውቅም ለአያቱ ታዛዥነቱን ለማሳየት ከበፊቱ ፈጥኖ ለማምጣት ሲሞክር ውሃው ፈሶ ስላለቀበት ባዶውን ቅርጫት እያሳየ “ተመልከት አባባ ! እዲሁ ነው የምደክመው እንጅ እኮ ጥቅም የለውም” አለ፡፡
ከዚህ ጊዜ ምልልስ በኋላ ሽማግሌው “እስኪ ቅርጫቱን ተመልከተው” አሉት፡፡ ልጁ ቅርጫቱን ሲመለከት ከዚህ በፊት የማያውቀው ቅርጫት ይመስል ቅርጫቱ የተለየ ሆነበት የከሰል መያዣ እያለ በጅጉ የቆሸሸ ነበር፡፡
አሁን ግን ሙልጭ ብሎ ጸድቷል፡፡ ውስጡን ሲመለከተው ከመንጻቱ የተነሳ የበፊቱ ቅርጫት አልመስለው አለ፡፡
ስለዚህ ልጄ መጽሐፍ ቅዱስን ስታነብ የሚሆነው እደሱ ነው፡፡
ላትረዳው ትችል ይሆናል ወይም ደግሞ ያነበብከውን ሁሉንም ነገር ላታስታውሰው ትችል ይሆናል ዳሩ ግን ባነበብክ ቁጥር ለውጨኛው የሚተርፍ ውስጣዊ ንጽህና እያመጣህ መሆኑን አትዘንጋ የመንፈስ ሥራ እንደዚህ ነው በማለት አስተማሩት፡፡
@haymanoteabew
✞እንኳን ለቅዱስ ገብርኤል በዓል በሰላም አደረሳችሁ✞
“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥
ያድናቸውማል።” መዝ. 33፡7፡፡
ታህሳስ 19 ቀን በዚህ ቀን ሰለስቱ ደቂቅ "የምናመልከው አምላካችን ከሚነደው ከእሳቱ እቶኑ ሊያድነን ይችላል" ያሉበት ዕለትና ቅዱስ ገብርኤል ከእሣት ያዳቸው ዕለት መታሰቢያ በዓል ነው።
ቅዱስ መጽሐፍ እንደሚነግረን አባቶቻችን እንዳስተማሩን ነገሩ እንዲህ ነው።
ዘመኑ ጣኦት የሚመለክበት ንጉስ ናቡከደነፆር የእግዚአብሔር ሰዎች የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች የነበሩት ወጣቶች ሥም አናንያ (ሲድራቅ) ፤ አዛርያ (ሚሣቅ) ፤ ሚሣኤል
(አብድናጎ) ነበሩ። ት/ዳንኤል 3፡1-30
ታሪኩ እንደሚግረን ንጉስ የጣኦት ምስል አሰራ በገሊላ አውራጃ ያለውን ሕዝብ ጠርቶ ለጣኦቴ ያልሰገደ ወደ እሣት ውስጥ ይጣላል ብሎ
አወጀ።
በዚህ መካከል ሰልስቱ ደቂቅ ነበሩ። የንጉስ ትህዛዝ ነውና ሕዝቡ ሁሉ ለጣኦቱ
ሲንበረከክ እነርሱ ግን ቆመው ያዩ ነበር።
የእግዚአብሔር የሆነ ሰው ምንም ነገር
አያስፈራውምና ናቡከደነፆር እርሱ ላስቆመው ጣኦት አለመስገዳቸውን ሲሰማ ተናደደ ፤ ተበሳጨም እሳቱን 7 እጥፍ እንዲነድ አስደረገ ሦስቱንም አስሮ እሣቱን እያሳየ
"ከመቃጠል ወይስ ለእኔ ጣኦት መስገድ የቱ ይሻል?" ባላቸው ጊዜ የምናመልከው አምላካችን ከሚነደው
ከእሳቱ እቶን ሊያድነን ይችላል ባያድነንም እንኳን አንተ ለመታመልከው ጣኦት አንሰግድም አሉት ።
በዚህ ጊዜ ጉልበት ያላቸው ሠዎች ተፈልገው ሦስቱን ወጣቶች አስረው ወደ እሣትቶን ውስጥ ጣሏቸው አስረው የጣሉቸው ወታደሮች የእሣቱ ወላፈን አቃጠላቸው ሠልስቱ
ደቂቅን ግን መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወርዶ እሳቱን አበረደላቸው አጠፋላቸው ።
በዚህም ጊዜ ንጉስ ናቡከደነፆር እንዲህ በማለት መሰከረ "እኛ አስረን የጣልናቸው ሦስት ነበሩ አሁን ግን አራተኛው ሰው በእሳቱ ሲመላለስ ይታየኛል እንዲያውም የአማልክትን ልጆች
ይመስላል " አለ።
የእግዚአብሔር የማዳኑ ስራ ሲገለጥ ቅዱስ ገብርኤል ሲታይ አዋጁ ሁሉ
ተሻረ ጉልበት ሁሉ ለጣኦት ተብሎ የነበረው "ጉልበት ሁሉ ለሰልስቱ ደቂቅ አምላክ ይስገድ
ይንበርከክ"
ተባለ ይህን ሁሉ ታህሳስ 19 ቀን ሆነ በዚህም ምክንያት በታላቅ ደስታ
እናከብረዋለን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን የመላእክት የቅዱስ ገብርኤል ጥበቃው ረድየት
በረከቱ አይለየን
መልካም በዓል ይሁንልን መልካም ቀን
@haymanoteabew
@haymanoteabew
“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥
ያድናቸውማል።” መዝ. 33፡7፡፡
ታህሳስ 19 ቀን በዚህ ቀን ሰለስቱ ደቂቅ "የምናመልከው አምላካችን ከሚነደው ከእሳቱ እቶኑ ሊያድነን ይችላል" ያሉበት ዕለትና ቅዱስ ገብርኤል ከእሣት ያዳቸው ዕለት መታሰቢያ በዓል ነው።
ቅዱስ መጽሐፍ እንደሚነግረን አባቶቻችን እንዳስተማሩን ነገሩ እንዲህ ነው።
ዘመኑ ጣኦት የሚመለክበት ንጉስ ናቡከደነፆር የእግዚአብሔር ሰዎች የቅዱስ ገብርኤል ወዳጆች የነበሩት ወጣቶች ሥም አናንያ (ሲድራቅ) ፤ አዛርያ (ሚሣቅ) ፤ ሚሣኤል
(አብድናጎ) ነበሩ። ት/ዳንኤል 3፡1-30
ታሪኩ እንደሚግረን ንጉስ የጣኦት ምስል አሰራ በገሊላ አውራጃ ያለውን ሕዝብ ጠርቶ ለጣኦቴ ያልሰገደ ወደ እሣት ውስጥ ይጣላል ብሎ
አወጀ።
በዚህ መካከል ሰልስቱ ደቂቅ ነበሩ። የንጉስ ትህዛዝ ነውና ሕዝቡ ሁሉ ለጣኦቱ
ሲንበረከክ እነርሱ ግን ቆመው ያዩ ነበር።
የእግዚአብሔር የሆነ ሰው ምንም ነገር
አያስፈራውምና ናቡከደነፆር እርሱ ላስቆመው ጣኦት አለመስገዳቸውን ሲሰማ ተናደደ ፤ ተበሳጨም እሳቱን 7 እጥፍ እንዲነድ አስደረገ ሦስቱንም አስሮ እሣቱን እያሳየ
"ከመቃጠል ወይስ ለእኔ ጣኦት መስገድ የቱ ይሻል?" ባላቸው ጊዜ የምናመልከው አምላካችን ከሚነደው
ከእሳቱ እቶን ሊያድነን ይችላል ባያድነንም እንኳን አንተ ለመታመልከው ጣኦት አንሰግድም አሉት ።
በዚህ ጊዜ ጉልበት ያላቸው ሠዎች ተፈልገው ሦስቱን ወጣቶች አስረው ወደ እሣትቶን ውስጥ ጣሏቸው አስረው የጣሉቸው ወታደሮች የእሣቱ ወላፈን አቃጠላቸው ሠልስቱ
ደቂቅን ግን መላእክት ቅዱስ ገብርኤል ከሰማይ ወርዶ እሳቱን አበረደላቸው አጠፋላቸው ።
በዚህም ጊዜ ንጉስ ናቡከደነፆር እንዲህ በማለት መሰከረ "እኛ አስረን የጣልናቸው ሦስት ነበሩ አሁን ግን አራተኛው ሰው በእሳቱ ሲመላለስ ይታየኛል እንዲያውም የአማልክትን ልጆች
ይመስላል " አለ።
የእግዚአብሔር የማዳኑ ስራ ሲገለጥ ቅዱስ ገብርኤል ሲታይ አዋጁ ሁሉ
ተሻረ ጉልበት ሁሉ ለጣኦት ተብሎ የነበረው "ጉልበት ሁሉ ለሰልስቱ ደቂቅ አምላክ ይስገድ
ይንበርከክ"
ተባለ ይህን ሁሉ ታህሳስ 19 ቀን ሆነ በዚህም ምክንያት በታላቅ ደስታ
እናከብረዋለን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን የመላእክት የቅዱስ ገብርኤል ጥበቃው ረድየት
በረከቱ አይለየን
መልካም በዓል ይሁንልን መልካም ቀን
@haymanoteabew
@haymanoteabew
እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት አደረሳችሁ/ አደረሰን!
በሁሉ ምሉዕ ሲሆን በማኅፀን ተፀነሰ ማኅተመ ድንግልናን ሳይከፍት ተወለደ። "
ድንግል ማርያም ጌታችንን በወለደችበት ሌሊት የሆነውን
አስታውሱ! ጌታን በወለደች ጊዜ በእንግዶች መቀበያ ሥፍራ
አስጠጉኝ ያለቻቸው ሰዎች ቦታ የለንም ብለው መልሰዋት ነበር፡፡
እነርሱ ቦታ የለንም ያሉት ለአንዲት የአሥራ ስድስት ዓመት
ወጣት ብቻ መስሏቸው ነበር ፤ ሳያውቁት ለእርስዋ ቦታ የለንም
በማለታቸው ለፈጣሪ ቦታ የለንም አሉ፡፡ ለእርስዋ ቦታ የሌለው
ሰው መቼም ለክርስቶስ ቦታ ሊኖረው አይችልም፡፡
ታላቅ ክብር አመለጣቸው! እርስዋን ተቀብለዋት ቢሆን ክርስቶስ በቤታቸው
በተወለደ ነበር ፣ መላእክት በቤታቸው በዘመሩ ፣ እረኞች
ስግደትን ፣ ሰብአ ሰገል መባን በቤታቸው ባቀረቡ ነበር ፣ ዛሬ
ድረስ በዓለም ያለን ክርስቲያኖች ቤታቸው ድረስ እየሔድን
እንሳለምና እግሮቹ በቆሙበት ሥፍራ እንሰግድ ነበር፡፡ ለእርስዋ
ቦታ የለኝም ማለት የሚያሳጣው ነገር ብዙ ነው፡፡
@haymanoteabew
@haymanoteabew
በሁሉ ምሉዕ ሲሆን በማኅፀን ተፀነሰ ማኅተመ ድንግልናን ሳይከፍት ተወለደ። "
ድንግል ማርያም ጌታችንን በወለደችበት ሌሊት የሆነውን
አስታውሱ! ጌታን በወለደች ጊዜ በእንግዶች መቀበያ ሥፍራ
አስጠጉኝ ያለቻቸው ሰዎች ቦታ የለንም ብለው መልሰዋት ነበር፡፡
እነርሱ ቦታ የለንም ያሉት ለአንዲት የአሥራ ስድስት ዓመት
ወጣት ብቻ መስሏቸው ነበር ፤ ሳያውቁት ለእርስዋ ቦታ የለንም
በማለታቸው ለፈጣሪ ቦታ የለንም አሉ፡፡ ለእርስዋ ቦታ የሌለው
ሰው መቼም ለክርስቶስ ቦታ ሊኖረው አይችልም፡፡
ታላቅ ክብር አመለጣቸው! እርስዋን ተቀብለዋት ቢሆን ክርስቶስ በቤታቸው
በተወለደ ነበር ፣ መላእክት በቤታቸው በዘመሩ ፣ እረኞች
ስግደትን ፣ ሰብአ ሰገል መባን በቤታቸው ባቀረቡ ነበር ፣ ዛሬ
ድረስ በዓለም ያለን ክርስቲያኖች ቤታቸው ድረስ እየሔድን
እንሳለምና እግሮቹ በቆሙበት ሥፍራ እንሰግድ ነበር፡፡ ለእርስዋ
ቦታ የለኝም ማለት የሚያሳጣው ነገር ብዙ ነው፡፡
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#ጥር_21_አስተርእዮ_ማርያም_
#እመቤታችን_በ64_ዓመቷ_ጥር_21_በ49ዓም_ያረፈችበት_ዕለት_መታሰቢያ_ክብረ_በዓል_ነው፡፡
<<ሞት ለሚሞት ሰው ሁለ የተገባ ነው፥ የማርያም ሞት ግን ሁለን ያስደንቃል፡፡›› ሊቁ ቅዱስ ያሬድ
※ዕረፍቷም በደረሰ ጊዜ ጊዜ እመቤታችን በልጅዋ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በከበረ መቃብር ላይ ትጸልይ ነበር እንደምታርፍም መንፈስ ቅዱስ ነገራት ከዚህም ቦኃላ ከደብረ ዘይት ደናግል መጡ እመቤታችንም ጸለየች ልጄ ፈጣሪዩ ሆይ ልመናዬን ተቀብለክ ደቀ
መዝሙርህን ዮሐንስን አምጣው እንዲሁም ሕያዋን እንደሆኑ ሐዋርያትን ነፍሳቸውንም የለየሀቸውን አምጣቸው አለቸው::
፠ጸሎትና ምስጋናም አድርጋ ስትጨርስ ሐዋርያት ዕጣን በማጠን የጌታን ስም ጠሩት ከዚያም ጌታ እልፍ አእላፍ ከሚሆኑ መላእክት ጋር ታጅቦ መጣ ፤ያዘጋጀላትንም ነገራት፤ በዙ ተአምራቶችም አመቤታችን ወዳለችበት ስፋራ ለቀረቡ ሁሉ ተደረገ፡፡
፠#እመቤታችንም የመላእክትን ግርማ እንደምትፈራ ለጌታችን በነገረችው ጊዜ ማንም በእርሷ ላይ ስልጣን እንደሌለው ነገራት::
፠እመቤታችንም በስሜ ወደ አንተ የሚለምነውን ልመናውን #ተቀበለው በመከራ ውስጥም ሆኖ ስሜን ለሚጠራ ከመከራ #አድነው መታሰቢያዬ የሚደረግባትን ቦታ ሁሉ #ባርክ በእኔ ስም የሚያቀርቡትን መሥዋዕታቸውን #ተቀበል፡፡ ጌታንም #የለመንሺኝንም_ሁሉ_አደርግልሻከሁ_ደስ ይበልሽ
ከመንፈስ ቅዱስ ዘንድ #ጸጋ_ክብር_ባለመሟልነት ተሰጥቶሻልና #ስምሽን_ተርቶ_የሚለምን_ሁሉ በዚህ ዓለም በሚመጣውም ዓለም አይጠፋም፡፡
፠ ጌታችን ለእናታችን ለቅድስት ማርያም ብዙ ቃልኪዳንን ከገባላት በኋላ፤ ቅድስት ነፍሷን ከክብርት ሥጋዋ ለይቶ በቃለ አቅርንት፥ በዝማሬ መላእክት አሳረጋት፡፡ ደቀ መዛሙርቱንም ከያሉበት ደመና ጠቅሶ እመቤታችሁን ቅበሩ አላቸው፡፡ በአጎበር አድርገው እናትና አባቷ ወደተቀበሩበት ወደ ጌቴ ሴማኒ ሲወስዷት
አይሁድ አይተው፤ ልጇ ተነሳ፥ አረገ እያሉ ሲያውኩን ኖሩ አሁን ደግሞ እሷ ተነሳች፥ አረገች እያለ ሉያውኩን አይደለምን? ንዑ ናዓውያ ሥጋሃ ለማርያም /ኑ ሥጋዋን እናቃጥልባቸው/ ብለው ተነሱ፤ ለዚሁም ከመካከላቸውም ታውፊኒያ የተባለውን የጎበዝ አለቃ መረጡ፤ እርሱም የአልጋዋን ሸንኮር ሊያቃጥል ሲይዝ
የታዘዘ መልአክ መጥቶ ሁለት እጁን በሰይፍ ቀጣው፡፡ በድያለሁ ማሪኝ ብሎ ቢማፀናት እራሷን ዘምበል አድርጋ ቅዱስ ጴጥሮስን እንደነበረው አድርግለት ብላ አዘዘችው፤ እርሱም እጁን አድኖለታል፡፡ ከዚህ በኋላ ጌታችን ከመካከላቸው ነጥቆ ከገነት ከዕፀ ሕይወት ስር አኑሯታል፡፡
… ሐዋርያት የቀበሯት ግን ከ6 ወር በኋላ
/ሌላውን ታሪክ በፍልሰታ ጾም ላይ የተጻፈውን ያንብቡ ያንብቡ፤ ‹‹ሞት በጥር ነሐሴ መቃብር እንዲሉ፡፡››/
፠፠፠
ጊዜ ዕረፍታ ለሶልያና(ለማርያም)
ወረደ ወልድ ዲበ እምዲበ ልዕልና ወረደ፡፡
፠፠፠
**#ሶልያና_የእመቤታችን_የማርያም_ሌላ_ስሟ_ነው፡፡
#ተናገራ_ዕዝራ_ተናገራ_ዳዊት_ዘምራ፤
#ተናገራ
#ዕዝራ_በመሰንቆ_ዳዊት_በበገና_እያጫወቷት፤
#ሳታውቀው_አለፈች_ያንን_መራራ_ሞት
#share_join
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#እመቤታችን_በ64_ዓመቷ_ጥር_21_በ49ዓም_ያረፈችበት_ዕለት_መታሰቢያ_ክብረ_በዓል_ነው፡፡
<<ሞት ለሚሞት ሰው ሁለ የተገባ ነው፥ የማርያም ሞት ግን ሁለን ያስደንቃል፡፡›› ሊቁ ቅዱስ ያሬድ
※ዕረፍቷም በደረሰ ጊዜ ጊዜ እመቤታችን በልጅዋ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በከበረ መቃብር ላይ ትጸልይ ነበር እንደምታርፍም መንፈስ ቅዱስ ነገራት ከዚህም ቦኃላ ከደብረ ዘይት ደናግል መጡ እመቤታችንም ጸለየች ልጄ ፈጣሪዩ ሆይ ልመናዬን ተቀብለክ ደቀ
መዝሙርህን ዮሐንስን አምጣው እንዲሁም ሕያዋን እንደሆኑ ሐዋርያትን ነፍሳቸውንም የለየሀቸውን አምጣቸው አለቸው::
፠ጸሎትና ምስጋናም አድርጋ ስትጨርስ ሐዋርያት ዕጣን በማጠን የጌታን ስም ጠሩት ከዚያም ጌታ እልፍ አእላፍ ከሚሆኑ መላእክት ጋር ታጅቦ መጣ ፤ያዘጋጀላትንም ነገራት፤ በዙ ተአምራቶችም አመቤታችን ወዳለችበት ስፋራ ለቀረቡ ሁሉ ተደረገ፡፡
፠#እመቤታችንም የመላእክትን ግርማ እንደምትፈራ ለጌታችን በነገረችው ጊዜ ማንም በእርሷ ላይ ስልጣን እንደሌለው ነገራት::
፠እመቤታችንም በስሜ ወደ አንተ የሚለምነውን ልመናውን #ተቀበለው በመከራ ውስጥም ሆኖ ስሜን ለሚጠራ ከመከራ #አድነው መታሰቢያዬ የሚደረግባትን ቦታ ሁሉ #ባርክ በእኔ ስም የሚያቀርቡትን መሥዋዕታቸውን #ተቀበል፡፡ ጌታንም #የለመንሺኝንም_ሁሉ_አደርግልሻከሁ_ደስ ይበልሽ
ከመንፈስ ቅዱስ ዘንድ #ጸጋ_ክብር_ባለመሟልነት ተሰጥቶሻልና #ስምሽን_ተርቶ_የሚለምን_ሁሉ በዚህ ዓለም በሚመጣውም ዓለም አይጠፋም፡፡
፠ ጌታችን ለእናታችን ለቅድስት ማርያም ብዙ ቃልኪዳንን ከገባላት በኋላ፤ ቅድስት ነፍሷን ከክብርት ሥጋዋ ለይቶ በቃለ አቅርንት፥ በዝማሬ መላእክት አሳረጋት፡፡ ደቀ መዛሙርቱንም ከያሉበት ደመና ጠቅሶ እመቤታችሁን ቅበሩ አላቸው፡፡ በአጎበር አድርገው እናትና አባቷ ወደተቀበሩበት ወደ ጌቴ ሴማኒ ሲወስዷት
አይሁድ አይተው፤ ልጇ ተነሳ፥ አረገ እያሉ ሲያውኩን ኖሩ አሁን ደግሞ እሷ ተነሳች፥ አረገች እያለ ሉያውኩን አይደለምን? ንዑ ናዓውያ ሥጋሃ ለማርያም /ኑ ሥጋዋን እናቃጥልባቸው/ ብለው ተነሱ፤ ለዚሁም ከመካከላቸውም ታውፊኒያ የተባለውን የጎበዝ አለቃ መረጡ፤ እርሱም የአልጋዋን ሸንኮር ሊያቃጥል ሲይዝ
የታዘዘ መልአክ መጥቶ ሁለት እጁን በሰይፍ ቀጣው፡፡ በድያለሁ ማሪኝ ብሎ ቢማፀናት እራሷን ዘምበል አድርጋ ቅዱስ ጴጥሮስን እንደነበረው አድርግለት ብላ አዘዘችው፤ እርሱም እጁን አድኖለታል፡፡ ከዚህ በኋላ ጌታችን ከመካከላቸው ነጥቆ ከገነት ከዕፀ ሕይወት ስር አኑሯታል፡፡
… ሐዋርያት የቀበሯት ግን ከ6 ወር በኋላ
/ሌላውን ታሪክ በፍልሰታ ጾም ላይ የተጻፈውን ያንብቡ ያንብቡ፤ ‹‹ሞት በጥር ነሐሴ መቃብር እንዲሉ፡፡››/
፠፠፠
ጊዜ ዕረፍታ ለሶልያና(ለማርያም)
ወረደ ወልድ ዲበ እምዲበ ልዕልና ወረደ፡፡
፠፠፠
**#ሶልያና_የእመቤታችን_የማርያም_ሌላ_ስሟ_ነው፡፡
#ተናገራ_ዕዝራ_ተናገራ_ዳዊት_ዘምራ፤
#ተናገራ
#ዕዝራ_በመሰንቆ_ዳዊት_በበገና_እያጫወቷት፤
#ሳታውቀው_አለፈች_ያንን_መራራ_ሞት
#share_join
@haymanoteabew
@haymanoteabew
👉 #ሊቆርብ_የሚገባው_ማነው❓❓
💠 በክርስቶስ የባህርይ አምላክነት ያመነ፣ ሐይማኖታዊ ምስጢር የገባው፣ ንስሃ የገባና የተሰጠውንም ቀኖና በሚገባ የፈጸመ ሰው እድሜና ጾታ ሳይለይ
#ከምስጢረ_ቁርባን_መካፈል_ይችላል፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
♻️ #ከመቁረባችን_በፊት_ሊደረጉ የሚገባቸው ቅድመ ዝግጅቶች/ነገሮች:-
-👉 ስጋዊ ንጽህና /ሰውነትን መታጠብ፣ ንጹህ ልብስ መልበስ፣ ነጠላ
ማጣፋት…/
👉ከመቁረባችን ከሶስት ቀን በፊት ከግብረ ስጋ ግንኙነት መታቀብ/መከልከል
-
👉አፋችንን እሬት እሬት እስኪለን ድረስ መጾም /ለአስራ ስምንት ሰዓታት/
የክርስቶስን መከራ፣ ሕማማተ መስቀል አሰብን የሚያሰኘንም ከበረከቱ
የሚያሳትፈንም ይህ ነውና/
-
👉ንስሐ መግባት፣ እራስን ለካህን ማሳየት/ ማስመርመር፣ ቀኖና ተቀብሎ
በሚገባ መፈጸም ይገባናል፡፡ ንስሐ ሳይገባ በድፍረት መቀበል ግን እንደ በደል
ይሆንብናልና፡፡ 1ኛ ቆሮ. 11፡27
👉በሚቆረብበት ቀን እንቅፋት/ መሰናክል ቢያጋጥመን ለምሳሌ. ነስር፣
እንቅፋት፣ ትውከት፣ ወደ አፍ የሚገባ ትንኝ፣ ዝንብ… ቢያጋጥመን፤ በዚያን ቀን
ሊቆረብ አይገባም፤
👉 ለወንዶች ዝንየት/ ህልመ ለሊት ፤ ለሴቶች የወር አበባ ከታየን በዚያን ቀን
ስጋ ወደሙን መቀበል ክልክል ነው፡፡
♻️ #ከቆረብን_በኋላ_ሊደረጉ የማይደረጉ/ #የተከለከሉ_ነገሮች:-
👉- ልክ እንደቆረቡ አፍን በነጠላ/ጋቢ መያዝ ያስፈልጋል፤ ቀጥሎ የቅዳሴ ጸበል
መጠጣት (የቅዳሴ ጸበል አገልግሎት ስጋ ወደሙን ለተቀበሉ (ፍትሐ ነገሥት
አንቀጽ 13) እና ለድውያን/ለሕሙማን/ (ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 14) ፤ ሲሆን ስጋ
ወደሙን ለተቀበሉት ሰዎች የሚሰጠው ግልጋሎት የተቀበሉት ስጋና ደም
አፋቸውና በጥርሳቸው ላይ ቀርቶ ወደ ውጪ እንዳይነጥብ ለቃልቆ/
ተጉመጥሙጦ ለማውረድ ብቻ ነው፡፡ ይህም በቅዳሴ ጸበል ብቻ እንጂ በሌላ
ሊፈጽሙት አይገባም (ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 13፡52)
-
👉 አብዝቶ መብላት፣ መጠጣት፣ መብጣት፣ መነቀስ፣ ደም ቀድቶ ማውጣት አይገባም፡፡
-
👉 ከቆረብን በኋላ ለሁለት ቀን ከግብረ ስጋ ግንኙነት መታቀብ/መከልከል/
መራቅ አለብን
👉ከተቆረበ በኋላ በተለይም ከጥንቃቄ ጉድለት የተነሳ እንቅፋት/ መሰናክል/
እክል ቢያጋጥመን ለምሳሌ. ነስር፣ እንቅፋት፣ ትውከት፣ ወደ አፍ የሚገባ ትንኝ፣ ዝንብ… ቢያጋጥመን፤ ንስሃ ልንገባና ያጋጠሙንን እክሎች በሙሉ ለካህን/ ለንስሃ አባታችን/ ልንናገርይገባል፡፡የተሰጠንን ንስሃም ሳንፈጽም ዳግም መቁረብ
አይፈቀድም/ አይገባም፡፡
-
👉 ሩቅ መንገድ መሔድ፣ መስገድ፣ አይገባም፡፡ ይህም ምስጢሩ፡- በስጋ ወደሙ ድካም የለበትምና፡፡ አንድም በመንግስተ ሰማይ ከገቡ በኋላ ድካም የለምና #አንድም ድኀነት በስጋና በደሙ ሳይሆን በትሩፋት ነው እንዳያሰኝ ነው፡፡
-
👉 ተላምጠው የሚተፉ ነገሮች እንደ ማስቲካ፣ የሸንኮራ አገዳ፣ የተለያዩ
ፈራፍሬና አትክልቶች መብላት አይገባም፡፡
-
👉 ጥፍር መቁረጥ፣ ጸጉር መላጨት፣ ከልብስ መራቆት አይገባም፡፡ ምክንያቱም
መለኮት የተለየው ነው ያሰኛልና፡፡
“ሥጋዬን ካልበላችሁ ደሜንም ካልጠጣችሁ በራሳችሁ ሕይወት የላችሁም ሥጋዬን የበላ
ደሜንም የጠጣ የዘለዓለም ሕይወት አለው "ዮሐ 6:54
#መልካም_እለተ_ሰንበት_ይሁንልን
@haymanoteabew
@haymanoteabew
💠 በክርስቶስ የባህርይ አምላክነት ያመነ፣ ሐይማኖታዊ ምስጢር የገባው፣ ንስሃ የገባና የተሰጠውንም ቀኖና በሚገባ የፈጸመ ሰው እድሜና ጾታ ሳይለይ
#ከምስጢረ_ቁርባን_መካፈል_ይችላል፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
♻️ #ከመቁረባችን_በፊት_ሊደረጉ የሚገባቸው ቅድመ ዝግጅቶች/ነገሮች:-
-👉 ስጋዊ ንጽህና /ሰውነትን መታጠብ፣ ንጹህ ልብስ መልበስ፣ ነጠላ
ማጣፋት…/
👉ከመቁረባችን ከሶስት ቀን በፊት ከግብረ ስጋ ግንኙነት መታቀብ/መከልከል
-
👉አፋችንን እሬት እሬት እስኪለን ድረስ መጾም /ለአስራ ስምንት ሰዓታት/
የክርስቶስን መከራ፣ ሕማማተ መስቀል አሰብን የሚያሰኘንም ከበረከቱ
የሚያሳትፈንም ይህ ነውና/
-
👉ንስሐ መግባት፣ እራስን ለካህን ማሳየት/ ማስመርመር፣ ቀኖና ተቀብሎ
በሚገባ መፈጸም ይገባናል፡፡ ንስሐ ሳይገባ በድፍረት መቀበል ግን እንደ በደል
ይሆንብናልና፡፡ 1ኛ ቆሮ. 11፡27
👉በሚቆረብበት ቀን እንቅፋት/ መሰናክል ቢያጋጥመን ለምሳሌ. ነስር፣
እንቅፋት፣ ትውከት፣ ወደ አፍ የሚገባ ትንኝ፣ ዝንብ… ቢያጋጥመን፤ በዚያን ቀን
ሊቆረብ አይገባም፤
👉 ለወንዶች ዝንየት/ ህልመ ለሊት ፤ ለሴቶች የወር አበባ ከታየን በዚያን ቀን
ስጋ ወደሙን መቀበል ክልክል ነው፡፡
♻️ #ከቆረብን_በኋላ_ሊደረጉ የማይደረጉ/ #የተከለከሉ_ነገሮች:-
👉- ልክ እንደቆረቡ አፍን በነጠላ/ጋቢ መያዝ ያስፈልጋል፤ ቀጥሎ የቅዳሴ ጸበል
መጠጣት (የቅዳሴ ጸበል አገልግሎት ስጋ ወደሙን ለተቀበሉ (ፍትሐ ነገሥት
አንቀጽ 13) እና ለድውያን/ለሕሙማን/ (ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 14) ፤ ሲሆን ስጋ
ወደሙን ለተቀበሉት ሰዎች የሚሰጠው ግልጋሎት የተቀበሉት ስጋና ደም
አፋቸውና በጥርሳቸው ላይ ቀርቶ ወደ ውጪ እንዳይነጥብ ለቃልቆ/
ተጉመጥሙጦ ለማውረድ ብቻ ነው፡፡ ይህም በቅዳሴ ጸበል ብቻ እንጂ በሌላ
ሊፈጽሙት አይገባም (ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 13፡52)
-
👉 አብዝቶ መብላት፣ መጠጣት፣ መብጣት፣ መነቀስ፣ ደም ቀድቶ ማውጣት አይገባም፡፡
-
👉 ከቆረብን በኋላ ለሁለት ቀን ከግብረ ስጋ ግንኙነት መታቀብ/መከልከል/
መራቅ አለብን
👉ከተቆረበ በኋላ በተለይም ከጥንቃቄ ጉድለት የተነሳ እንቅፋት/ መሰናክል/
እክል ቢያጋጥመን ለምሳሌ. ነስር፣ እንቅፋት፣ ትውከት፣ ወደ አፍ የሚገባ ትንኝ፣ ዝንብ… ቢያጋጥመን፤ ንስሃ ልንገባና ያጋጠሙንን እክሎች በሙሉ ለካህን/ ለንስሃ አባታችን/ ልንናገርይገባል፡፡የተሰጠንን ንስሃም ሳንፈጽም ዳግም መቁረብ
አይፈቀድም/ አይገባም፡፡
-
👉 ሩቅ መንገድ መሔድ፣ መስገድ፣ አይገባም፡፡ ይህም ምስጢሩ፡- በስጋ ወደሙ ድካም የለበትምና፡፡ አንድም በመንግስተ ሰማይ ከገቡ በኋላ ድካም የለምና #አንድም ድኀነት በስጋና በደሙ ሳይሆን በትሩፋት ነው እንዳያሰኝ ነው፡፡
-
👉 ተላምጠው የሚተፉ ነገሮች እንደ ማስቲካ፣ የሸንኮራ አገዳ፣ የተለያዩ
ፈራፍሬና አትክልቶች መብላት አይገባም፡፡
-
👉 ጥፍር መቁረጥ፣ ጸጉር መላጨት፣ ከልብስ መራቆት አይገባም፡፡ ምክንያቱም
መለኮት የተለየው ነው ያሰኛልና፡፡
“ሥጋዬን ካልበላችሁ ደሜንም ካልጠጣችሁ በራሳችሁ ሕይወት የላችሁም ሥጋዬን የበላ
ደሜንም የጠጣ የዘለዓለም ሕይወት አለው "ዮሐ 6:54
#መልካም_እለተ_ሰንበት_ይሁንልን
@haymanoteabew
@haymanoteabew
✞✝✞ እንኩዋን ለታላቁ "የጌታ ጾም (ጾመ እግዚእ)" በሰላም አደረሳችሁ ✞✝✞
+*" ጾመ እግዚእ "*+
=>ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በአዋጅ ምዕመናን
እንዲጾሟቸው የሠራቻቸው 7 አጽዋማት አሏት:: "ጾም" ማለት "መከልከል" ነው:: የምንከለከለው ደግሞ ከኃጢአትና ከክፋት ሲሆን አንድም ሰውነትን ወደዚያ ከሚወስዱ አዝማደ መባልዕት (የምግብና የመጠጥ ዓይነቶች) መከልከልን ይመለከታል::
+"7ቱ" አጽዋማት:-
1.ዓቢይ ጾም
2.ጾመ ፍልሠታ
3.ጾመ ሐዋርያት
4.ጾመ ነቢያት
5.ጾመ ድኅነት
6.ጾመ ነነዌ እና
7.ጾመ ገሃድ ይሰኛሉ::
+በእነዚህ አጽዋማት ከዓቢይ ጾም በቀር እስከ 9 ሰዓት
ድረስ መጾም ይገባል:: ዓቢይ ጾም ግን የተለየ ሥርዓት
አለው:: ስለ ጾም ሲነሳ አስቀድሞ የሚመጣው ጥያቄ
አስፈላጊነቱ ነው:: "ጾም ለምን ያስፈልጋል?" ብሎ
ከመጠየቅ "ሃይማኖት ለምን ያስፈልጋል?" ብሎ
መጠየቁ ይቀላል::
+ምክንያቱም ከሃይማኖታዊ ትዕዛዛት ትልቁ በመሆኑ
እርሱን መቃወም ሃይማኖትንና አዛዡን እግዚአብሔርን
መቃወም ነውና:: እኛ ሃገር ላይ የተለመደች ክፉ ልማድ
አለች:: የከበደችንን ነገር "አያስፈልግም" በሚል
እንከራከራለን::
+ደግሞ ጾምን ለመሻር ጥቅስ የሚጠቅሱ ወገኖች
በጣም ይገርሙኛል:: ኃጢአትን ለመሥራት : ጾምንም
ለመሻር ጥቅስን መጥቀስ አያስፈልግም:: እኛ ግን
¤ከፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጀምሮ (ማቴ. 4:2)
¤አበው ቅዱሳን ጾመው (ዘዳ. 9:19, ነገ. 19:8, ሐዋ.
13:3, ቆሮ. 4:11) አሳይተውናልና እንደ አቅማችን
እንጾማለን::
+የጾሙ የመጀመሪያው ሳምንት (ዘወረደ) የሚጾመው
እስከ 12 ሰዓት ሲሆን ከቅድስት (ከ2ኛው ሳምንት) እስከ
ተጽኢኖ (የኒቆዲሞስ ዓርብ) ድረስ ደግሞ እስከ 11
ሰዓት ይጾማል::
በሰሙነ ሕማማት ግን የምንጾመው "እስከ ይሠርቅ
ኮከብ" (እስከ ምሽት 1 ሰዓት) ድረስ ይሆናል::
+ነገር ግን ሁሉም እንደ መጠኑ ነውና ከመምሕረ ንስሃ
ጋር ሊጨዋወቱት ይገባል:: በዓቢይ ጾም ለቻለ ቂጣ
በጨው እየበላ: ውሃ እየተጐነጨ ሊጾም ይገባል::
በእነዚህ 55 ቀናትም ከዕለተ ሆሳዕና በቀር ከበሮ
አይጐሰምም:: ጸናጽል አይጸነጸልም:: ተድላ ደስታም
አይደረግም::
+አብዝቶ መብላት : ሳቅ ማብዛትና ጌጥን ማብዛትም
እንዲሁ አይገባም:: ለቻለ ደግሞ በሌሊት ሰዓታቱን፡
በግህ ኪዳንና ስብሐተ ነግሁን : በመዓልት ቅዳሴውን :
በሰርክ (ምሽት) ደግሞ ምሕላውን ሊሳተፍ ይገባል::
+በእነዚህ 55 ቀናት ፈቃደ ሥጋ ሊደክም : ፈቃደ ነፍስ
ልትሰለጥን ግድ ነውና:: ከሌላው ጊዜ በተሻለ ወቅቱ
ምጽዋትና ጸሎት የሚደረግበት ነው:: በዚያውም ላይ
ነገሮችን እያመቻቹ በእነዚህ ዕለታት ቅዱስ ቃሉን
መስማት (ማንበብ) ይገባል:: በትዳር ውስጥ ላሉም
መኝታን መለየት ግድ ነው::
=>ከ7ቱ አጽዋማት አንዱ የሆነው ይህ ጾም=
1.ዐቢይ (ታላቁ) ጾም
2.የጌታ ጾም
3.ጾመ ሑዳድ
4.የድል ጾም
5.የካሳ ጾም
6.አርባ ጾም
7.የፍቅር ጾም . . .
በሚሉ መጠሪያዎችም ይታወቃል::
=>የጾሙ መግቢያ የመጀመሪያ ሳምንት ደግሞ=
1.ጾመ ሕርቃል
2.ጾመ በረከት ዘሐዋርያት
3.ሰሙነ ዘወረደም ይባላል::
=>ጾሙን የሰላም : የፍቅር : የምሕረት : የፀጋ :
የበረከት ያድርግልን:: ጾሞ ለማበርከትም ያብቃን፡፡
=>+"+ አሁንስ ይላል እግዚአብሔር በፍጹም ልባችሁ
በጾምም በልቅሶና በዋይታ ወደ እኔ ተመለሱ:: ልባችሁን
እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ:: አምላካችሁም
እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ: ቁጣው የዘገየ: ምሕረቱም የበዛ: ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ:: +"+ (ትን. ኢዩኤል 2:12)
✞✝✞ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞✝✞
ሰው ሁሉ ለመናገር የዘገየ ለመስማት የፈጠነ ይሁን !
(ያዕቆብ 1፥19)
@haymanoteabew
@haymanoteabew
+*" ጾመ እግዚእ "*+
=>ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በአዋጅ ምዕመናን
እንዲጾሟቸው የሠራቻቸው 7 አጽዋማት አሏት:: "ጾም" ማለት "መከልከል" ነው:: የምንከለከለው ደግሞ ከኃጢአትና ከክፋት ሲሆን አንድም ሰውነትን ወደዚያ ከሚወስዱ አዝማደ መባልዕት (የምግብና የመጠጥ ዓይነቶች) መከልከልን ይመለከታል::
+"7ቱ" አጽዋማት:-
1.ዓቢይ ጾም
2.ጾመ ፍልሠታ
3.ጾመ ሐዋርያት
4.ጾመ ነቢያት
5.ጾመ ድኅነት
6.ጾመ ነነዌ እና
7.ጾመ ገሃድ ይሰኛሉ::
+በእነዚህ አጽዋማት ከዓቢይ ጾም በቀር እስከ 9 ሰዓት
ድረስ መጾም ይገባል:: ዓቢይ ጾም ግን የተለየ ሥርዓት
አለው:: ስለ ጾም ሲነሳ አስቀድሞ የሚመጣው ጥያቄ
አስፈላጊነቱ ነው:: "ጾም ለምን ያስፈልጋል?" ብሎ
ከመጠየቅ "ሃይማኖት ለምን ያስፈልጋል?" ብሎ
መጠየቁ ይቀላል::
+ምክንያቱም ከሃይማኖታዊ ትዕዛዛት ትልቁ በመሆኑ
እርሱን መቃወም ሃይማኖትንና አዛዡን እግዚአብሔርን
መቃወም ነውና:: እኛ ሃገር ላይ የተለመደች ክፉ ልማድ
አለች:: የከበደችንን ነገር "አያስፈልግም" በሚል
እንከራከራለን::
+ደግሞ ጾምን ለመሻር ጥቅስ የሚጠቅሱ ወገኖች
በጣም ይገርሙኛል:: ኃጢአትን ለመሥራት : ጾምንም
ለመሻር ጥቅስን መጥቀስ አያስፈልግም:: እኛ ግን
¤ከፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጀምሮ (ማቴ. 4:2)
¤አበው ቅዱሳን ጾመው (ዘዳ. 9:19, ነገ. 19:8, ሐዋ.
13:3, ቆሮ. 4:11) አሳይተውናልና እንደ አቅማችን
እንጾማለን::
+የጾሙ የመጀመሪያው ሳምንት (ዘወረደ) የሚጾመው
እስከ 12 ሰዓት ሲሆን ከቅድስት (ከ2ኛው ሳምንት) እስከ
ተጽኢኖ (የኒቆዲሞስ ዓርብ) ድረስ ደግሞ እስከ 11
ሰዓት ይጾማል::
በሰሙነ ሕማማት ግን የምንጾመው "እስከ ይሠርቅ
ኮከብ" (እስከ ምሽት 1 ሰዓት) ድረስ ይሆናል::
+ነገር ግን ሁሉም እንደ መጠኑ ነውና ከመምሕረ ንስሃ
ጋር ሊጨዋወቱት ይገባል:: በዓቢይ ጾም ለቻለ ቂጣ
በጨው እየበላ: ውሃ እየተጐነጨ ሊጾም ይገባል::
በእነዚህ 55 ቀናትም ከዕለተ ሆሳዕና በቀር ከበሮ
አይጐሰምም:: ጸናጽል አይጸነጸልም:: ተድላ ደስታም
አይደረግም::
+አብዝቶ መብላት : ሳቅ ማብዛትና ጌጥን ማብዛትም
እንዲሁ አይገባም:: ለቻለ ደግሞ በሌሊት ሰዓታቱን፡
በግህ ኪዳንና ስብሐተ ነግሁን : በመዓልት ቅዳሴውን :
በሰርክ (ምሽት) ደግሞ ምሕላውን ሊሳተፍ ይገባል::
+በእነዚህ 55 ቀናት ፈቃደ ሥጋ ሊደክም : ፈቃደ ነፍስ
ልትሰለጥን ግድ ነውና:: ከሌላው ጊዜ በተሻለ ወቅቱ
ምጽዋትና ጸሎት የሚደረግበት ነው:: በዚያውም ላይ
ነገሮችን እያመቻቹ በእነዚህ ዕለታት ቅዱስ ቃሉን
መስማት (ማንበብ) ይገባል:: በትዳር ውስጥ ላሉም
መኝታን መለየት ግድ ነው::
=>ከ7ቱ አጽዋማት አንዱ የሆነው ይህ ጾም=
1.ዐቢይ (ታላቁ) ጾም
2.የጌታ ጾም
3.ጾመ ሑዳድ
4.የድል ጾም
5.የካሳ ጾም
6.አርባ ጾም
7.የፍቅር ጾም . . .
በሚሉ መጠሪያዎችም ይታወቃል::
=>የጾሙ መግቢያ የመጀመሪያ ሳምንት ደግሞ=
1.ጾመ ሕርቃል
2.ጾመ በረከት ዘሐዋርያት
3.ሰሙነ ዘወረደም ይባላል::
=>ጾሙን የሰላም : የፍቅር : የምሕረት : የፀጋ :
የበረከት ያድርግልን:: ጾሞ ለማበርከትም ያብቃን፡፡
=>+"+ አሁንስ ይላል እግዚአብሔር በፍጹም ልባችሁ
በጾምም በልቅሶና በዋይታ ወደ እኔ ተመለሱ:: ልባችሁን
እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ:: አምላካችሁም
እግዚአብሔር ቸርና መሐሪ: ቁጣው የዘገየ: ምሕረቱም የበዛ: ለክፋትም የተጸጸተ ነውና ወደ እርሱ ተመለሱ:: +"+ (ትን. ኢዩኤል 2:12)
✞✝✞ ወስብሐት ለእግዚአብሔር ✞✝✞
ሰው ሁሉ ለመናገር የዘገየ ለመስማት የፈጠነ ይሁን !
(ያዕቆብ 1፥19)
@haymanoteabew
@haymanoteabew
እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን የአብይ ፆም ሰባተኛው ሳምንት
"ኒቆዲሞስ" ይባላል።
◄◉►ኒቆዲሞስ◄◉►
ኒቆዲሞስ ማለት :- በቤተክርስቲያን ሰባተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት ኒቆዲሞስ ይባላል።
◾ትርጓሜው የአይሁድ መምህር ወይም ደሞ የጌታችን ደቀ መዝሙር የሌሊቱ ተማሪ ማለት
ነው።
ኒቆዲሞስ ፈሪሳዊ ነው።ዮሐ 3:1
ኒቆዲሞስ የአይሁድ አለቃ ነው።ዮሐ 3: 1
ኒቆዲሞስ መምህረ እስራኤል ነው።ዮሐ 3:10
ኒቆዲሞስ ምሁረ ኦሪት ነው።የሐ 7:51
◾ኒቆዲሞስ በኢየሩስ አሌም በሀብት በእውቀት ዝና በስልጣን የታወቀ ነው።ኒቆዲሞስ ስለ ሶስት ነገር ሌሊት ሌሊት እየሄደ ከጌታ እግር ስር ይማር ነበር።
1 አይሁድ ፈርቶ:-በዛን ሰአት በአይሁድ ህግ የክርስቶስ ደቀ መዝሙር የሆነ ሀብት ንብረቱ ስለ ሚቀማ ከነሱ ለመሸሽ ሌሊትን መረጠ።
2,ውዳሴ ከንቱን ሽቶ:-በወቅቱ የነበረ እውቅ ሊቅ ነበርና
እንዴት ከመምህር ስር ይማራል እንዳይሉት።
3 ልቡናው እንዲሰበሰብ:-ከቀን ይልቅ ሌሊት የአይምሮ
እረፍ ስላላት እሱን ሽቶ ነው።
◾ኒቆዲሞስ ከጌታ እግር ስር ቁጭ ብሎ ስለ ምስጢረ ጥምቀትና ዳግመኛ ልጅነት የፅድቅ ስራ በሰፊው ተምሮአል።ዮሐ 3፡ 1-12
@haymanoteabew
@haymanoteabew
መልካም እለተ ስንበት ይሁንልን
"ኒቆዲሞስ" ይባላል።
◄◉►ኒቆዲሞስ◄◉►
ኒቆዲሞስ ማለት :- በቤተክርስቲያን ሰባተኛው የዐቢይ ጾም ሳምንት ኒቆዲሞስ ይባላል።
◾ትርጓሜው የአይሁድ መምህር ወይም ደሞ የጌታችን ደቀ መዝሙር የሌሊቱ ተማሪ ማለት
ነው።
ኒቆዲሞስ ፈሪሳዊ ነው።ዮሐ 3:1
ኒቆዲሞስ የአይሁድ አለቃ ነው።ዮሐ 3: 1
ኒቆዲሞስ መምህረ እስራኤል ነው።ዮሐ 3:10
ኒቆዲሞስ ምሁረ ኦሪት ነው።የሐ 7:51
◾ኒቆዲሞስ በኢየሩስ አሌም በሀብት በእውቀት ዝና በስልጣን የታወቀ ነው።ኒቆዲሞስ ስለ ሶስት ነገር ሌሊት ሌሊት እየሄደ ከጌታ እግር ስር ይማር ነበር።
1 አይሁድ ፈርቶ:-በዛን ሰአት በአይሁድ ህግ የክርስቶስ ደቀ መዝሙር የሆነ ሀብት ንብረቱ ስለ ሚቀማ ከነሱ ለመሸሽ ሌሊትን መረጠ።
2,ውዳሴ ከንቱን ሽቶ:-በወቅቱ የነበረ እውቅ ሊቅ ነበርና
እንዴት ከመምህር ስር ይማራል እንዳይሉት።
3 ልቡናው እንዲሰበሰብ:-ከቀን ይልቅ ሌሊት የአይምሮ
እረፍ ስላላት እሱን ሽቶ ነው።
◾ኒቆዲሞስ ከጌታ እግር ስር ቁጭ ብሎ ስለ ምስጢረ ጥምቀትና ዳግመኛ ልጅነት የፅድቅ ስራ በሰፊው ተምሮአል።ዮሐ 3፡ 1-12
@haymanoteabew
@haymanoteabew
መልካም እለተ ስንበት ይሁንልን
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
#ሆሣዕና_በአርያም’’
#ሆሣዕና_ለወልደ_ዳዊት_ዕለተ #ሆሣዕናሁ_አርዓየ
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
👉ሆሣዕና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ከስምንቱ የ ዐቢይ ጾም እሑዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣኤ ቀድሞ የሚገኝ
የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው።
👉ስምንተኛው እሁድ ሆሳህና ይባላል፦ ሆሳህና ማለት መድኃኒት ማለት ነው።
#ጌታ ሆሳህና በአርያም እየተባለ ወደ ቤተመቅደስ የገባበት ዕለት መታሰቢያ ነው።【ማቴ 21÷12】
🌿🌿🌿🌿🌿💠🌿🌿🌿💠🌿🌿🌿
👉ይህ እለትም የመጨረሻው ሳምንት ነው። በዚህ እለትም የሚፈፀመው
ሥርዓት አምልኮ ከሌሎቹ ሰንበታት የሰፋና የረዘመ ነው።
👉ከሰርክ ሆሳህና እስከ ትንሳኤ ያለው
ሰባት ቀን ሕመማት ይባላል። በእነዚህ ቀኖች ብዙ አዝማድ መባልዕት አይበሉም።
👉ስግደት፣ በመስገድ የጌታችን መከራና ሞት የሚያስታውሱ መጻሕፍትን፣ በማንበብ፣ አዳም ከፈጣሪው ጋር ተጣልቶ የኖረበትን የጨለማና የመከራ ዘመን በማስታወስ መንበረ ታቦቱን
ጥቁር ልብስ በማልበስ፣ ጥቁር ልብስ ተክኖ በመልበስ ስረዓቱ ይከናወናል።
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
‘አንቺ የ ጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበለሽ ፣አንቺ የ ኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ
እልል በይ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው ትሑትም ሆኖ በአህያም
በአህያያቱም ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል…
ሰላምን ይናገራል’’
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
ትንቢተ ዘካርያስ ምዕራፍ ፱ ቁጥር ፱። በማለት እንደሚመጣና የሠላምንም ብሥራት እንደሚያበሥር ተናገሮ ነበር። ሲመጣም
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
‘‘ሁሉም ፈጥነው ልብሳቸውን ወሰዱ በሰገነቱም መሰላል እርከን ላይ ከእግሩ
በታች አነጠፉት።ቀንደ መለከትም እየነፉ፣ - እዩ ነግሦአል አሉ።’’
በማለት ሊደረግለት የሚገባውን ገልጿል። መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ ፣ ምዕራፍ ፱፣ ቁጥር ፲፫
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
@haymanoteabew 🌿🌿🌿🌿
@haymanoteabew 🌿🌿🌿🌿
@haymanoteabew 🌿🌿🌿🌿
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
#ሆሣዕና_በአርያም’’
#ሆሣዕና_ለወልደ_ዳዊት_ዕለተ #ሆሣዕናሁ_አርዓየ
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
👉ሆሣዕና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ከስምንቱ የ ዐቢይ ጾም እሑዶች አንዱና የመጨረሻው ሳምንት ተብሎ የሚጠራው ከትንሣኤ ቀድሞ የሚገኝ
የሕማማት መግቢያ ዋዜማ ነው።
👉ስምንተኛው እሁድ ሆሳህና ይባላል፦ ሆሳህና ማለት መድኃኒት ማለት ነው።
#ጌታ ሆሳህና በአርያም እየተባለ ወደ ቤተመቅደስ የገባበት ዕለት መታሰቢያ ነው።【ማቴ 21÷12】
🌿🌿🌿🌿🌿💠🌿🌿🌿💠🌿🌿🌿
👉ይህ እለትም የመጨረሻው ሳምንት ነው። በዚህ እለትም የሚፈፀመው
ሥርዓት አምልኮ ከሌሎቹ ሰንበታት የሰፋና የረዘመ ነው።
👉ከሰርክ ሆሳህና እስከ ትንሳኤ ያለው
ሰባት ቀን ሕመማት ይባላል። በእነዚህ ቀኖች ብዙ አዝማድ መባልዕት አይበሉም።
👉ስግደት፣ በመስገድ የጌታችን መከራና ሞት የሚያስታውሱ መጻሕፍትን፣ በማንበብ፣ አዳም ከፈጣሪው ጋር ተጣልቶ የኖረበትን የጨለማና የመከራ ዘመን በማስታወስ መንበረ ታቦቱን
ጥቁር ልብስ በማልበስ፣ ጥቁር ልብስ ተክኖ በመልበስ ስረዓቱ ይከናወናል።
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
‘አንቺ የ ጽዮን ልጅ ሆይ እጅግ ደስ ይበለሽ ፣አንቺ የ ኢየሩሳሌም ልጅ ሆይ
እልል በይ እነሆ ንጉሥሽ ጻድቅና አዳኝ ነው ትሑትም ሆኖ በአህያም
በአህያያቱም ግልገል በውርንጫይቱ ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል…
ሰላምን ይናገራል’’
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
ትንቢተ ዘካርያስ ምዕራፍ ፱ ቁጥር ፱። በማለት እንደሚመጣና የሠላምንም ብሥራት እንደሚያበሥር ተናገሮ ነበር። ሲመጣም
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
‘‘ሁሉም ፈጥነው ልብሳቸውን ወሰዱ በሰገነቱም መሰላል እርከን ላይ ከእግሩ
በታች አነጠፉት።ቀንደ መለከትም እየነፉ፣ - እዩ ነግሦአል አሉ።’’
በማለት ሊደረግለት የሚገባውን ገልጿል። መጽሐፈ ነገሥት ካልዕ ፣ ምዕራፍ ፱፣ ቁጥር ፲፫
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
@haymanoteabew 🌿🌿🌿🌿
@haymanoteabew 🌿🌿🌿🌿
@haymanoteabew 🌿🌿🌿🌿
🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿🌿
#ሰሙነ_ሕማማት
#ሕማማት_የሚለው_ቃል ‹‹ሐመ›› ከሚል የግእዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን በብዙ ቁጥር ሲነገር ሕማማት ይሆናል፤ ይህም ብዙ መከራ ብዙ ስቃይ ማለት ነው፡፡
#ሰሞነ_ሕማማት_ስንልም_የስቃይ የመከራ ሳምንት ማለታችን ነው፡፡
" በእውነት ደዌያቸችንን ተቀበለ፣ ሕማማችንንም ተሸከመ፣ እርሱ ስለ መተላለፋችን ቆሰለ፣ ስለ በደላችንም ደቀቀ፣ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፣ በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን›› "
(ኢሳ ፶፫፥፬) ተብሎ በኢሳይያስ ትንቢት
እንደተነገረው በዚህ ሳምንት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለድኅነተ ዓለም ሲል በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወስኖ የተቀበለው ጸዋትወ መከራ የሚዘከርበት ሳምንት ነው፡፡
@haymanoteabew
+ ዳግመኛም ሰሞነ ሕማማት ውስጥ ያሉት ዕለታት ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበሩት የ5500ው የስቃይ ዓመታት (ዓመተ ፍዳ፤ ዓመተ ኩነኔ) መታሰቢያ እንደመሆናቸው ወደ ሲዖል የወረዱ የሰው ልጆች ስቃይም ይታሰብበታል፡፡
💠💠💠💠💠💠💠💠💠
ኤፌ ፪፥ ፩፣ ቆላ ፪፥ ፲፫ #የዚህ_ጾም መነሻም በፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 15 ላይ ተደንግጓል፡፡ ጥንታዊ ቀዳማዊ መሆኑም ይታወቃል፡፡
+ የሰሞነ ሕማማት ሳምንት#ቅዱስ ሳምንት› ይባላል፤ ከሌሎቹ ሳምንታት ሁሉ የተለየ የከበረ ነውና፤
#ምክንያቱም በዚህ ሳምንት በእያንዳንዱ ዕለት ስለ ፍጹም ፍቅር የተከፈለ የመሥዋዕት ሥራ ስለተሠራበት፤ የሰው ልጆች ድኅነት ስለተፈጸመበት፤ መድኃኔዓለም ስለእኛ ቤዛ ሆኖ ለመስቀል ሞት ታዛዥ ሆኖ ነፍሱን ስለካሰልን ‹ቅዱስ ሳምንት› ተብሏል፡፡
በተጨማሪም ‹የመጨረሻ ሳምንት› ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም በመዋዕለ ሥጋዌው ለፈጸማቸው የቤዛነት፤ የአርአያነት ተግባራት ፍጻሜ በመሆኑ ነው፡፡
+ በዚህ ልዩ በሆነ ሳምንት ካህናትና ምዕመናን በነግህ፤ በሠለስት፤ በቀተር፤ በተሰዓትና በሰርክ ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን በመጓዝ ስለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማማተ መስቀል የሚያዘክረውን ምዕራፍ ከቅዱሳት መጻሕፍት በማንበብና በመጸለይ ሕማሙንና ሞቱን ያዘክራሉ፤ ቅዱስ ያሬድ በመጨረሻው ሳምንት በየዕለቱ በጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ላይ የተፈጸመውን ነገረ መስቀል በተመለከተ ያዘጋጀውን መዝሙር ይዘምራሉ፤ አብዝተው ስግደትን ይሰግዳሉ፡፡
#በሰሞነ_ሕማማት_የማይፈቀዱ
👉ከጸሎተ ሐሙስ በቀር ቅዳሴ አይቀደስም፤
👉 የዘወትር የቤተ ክርስቲያኒቱ አገልግሎት የሆነው
#ሥርዓተ_ጥምቀተ፤
#ክርስትና፣
#ሥርዓተ_ፍትሐት፣
#ሥርዓተ_ማኅሌት፣
ሥርዓተ ተክሊልና ሌሎችም የተለመዱ አገልግሎቶች አይካሔዱም፡፡
👉በመስቀል መባረክ፣
👉 ኑዛዜ መስጠትና መቀበል፣
👉እግዚአብሔር ይፍታህ ማለት የለም፡፡ 👉ከዓመት እስከ ዓመት በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አማካይነት ለምእመናን ይሰጡ የነበሩ መንፈሳውያት አገልግሎቶች አቁመው በሌላ ወቅታዊ ማለትም
#የጌታችንን_ሕማሙን_መከራውን፤ መከሰሱን፤ መያዙን፤ ልብሱን መገፈፉን፤ በጲላጦስ ዐደባባይ መቆሙን፣ መስቀል ላይ መዋሉን፤ ሐሞት መጠጣቱን እና ሌሎችንም ለኀጢአተኛው የሰው ልጅ ሲባል የተከፈለውን ዕዳ በሚያስታውሱ አገልግሎቶች ይተካሉ፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#ሰሙነ_ሕማማት_የጌታችንን_መከራ ከማሰብ ጋር በርካታ ድርጊቶች መፈጸማቸውንም የምናስታውበት ሳምንት ነው፡፡
እያንዳንዱ የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ልዩ ልዩ ታሪኮችን፣ ምስጢራትን እና ትምህርቶችን ይዘዋል፡፡ እግዚአብሔር ቢፈቅድና ብንኖር የየዕለቱን ትምህርት በቀጣይ የምናይ ይሆናል።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#ሕማማት_የሚለው_ቃል ‹‹ሐመ›› ከሚል የግእዝ ግሥ የተገኘ ሲሆን በብዙ ቁጥር ሲነገር ሕማማት ይሆናል፤ ይህም ብዙ መከራ ብዙ ስቃይ ማለት ነው፡፡
#ሰሞነ_ሕማማት_ስንልም_የስቃይ የመከራ ሳምንት ማለታችን ነው፡፡
" በእውነት ደዌያቸችንን ተቀበለ፣ ሕማማችንንም ተሸከመ፣ እርሱ ስለ መተላለፋችን ቆሰለ፣ ስለ በደላችንም ደቀቀ፣ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፣ በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን›› "
(ኢሳ ፶፫፥፬) ተብሎ በኢሳይያስ ትንቢት
እንደተነገረው በዚህ ሳምንት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለድኅነተ ዓለም ሲል በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወስኖ የተቀበለው ጸዋትወ መከራ የሚዘከርበት ሳምንት ነው፡፡
@haymanoteabew
+ ዳግመኛም ሰሞነ ሕማማት ውስጥ ያሉት ዕለታት ከክርስቶስ ልደት በፊት የነበሩት የ5500ው የስቃይ ዓመታት (ዓመተ ፍዳ፤ ዓመተ ኩነኔ) መታሰቢያ እንደመሆናቸው ወደ ሲዖል የወረዱ የሰው ልጆች ስቃይም ይታሰብበታል፡፡
💠💠💠💠💠💠💠💠💠
ኤፌ ፪፥ ፩፣ ቆላ ፪፥ ፲፫ #የዚህ_ጾም መነሻም በፍትሐ ነገሥት አንቀጽ 15 ላይ ተደንግጓል፡፡ ጥንታዊ ቀዳማዊ መሆኑም ይታወቃል፡፡
+ የሰሞነ ሕማማት ሳምንት#ቅዱስ ሳምንት› ይባላል፤ ከሌሎቹ ሳምንታት ሁሉ የተለየ የከበረ ነውና፤
#ምክንያቱም በዚህ ሳምንት በእያንዳንዱ ዕለት ስለ ፍጹም ፍቅር የተከፈለ የመሥዋዕት ሥራ ስለተሠራበት፤ የሰው ልጆች ድኅነት ስለተፈጸመበት፤ መድኃኔዓለም ስለእኛ ቤዛ ሆኖ ለመስቀል ሞት ታዛዥ ሆኖ ነፍሱን ስለካሰልን ‹ቅዱስ ሳምንት› ተብሏል፡፡
በተጨማሪም ‹የመጨረሻ ሳምንት› ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም በመዋዕለ ሥጋዌው ለፈጸማቸው የቤዛነት፤ የአርአያነት ተግባራት ፍጻሜ በመሆኑ ነው፡፡
+ በዚህ ልዩ በሆነ ሳምንት ካህናትና ምዕመናን በነግህ፤ በሠለስት፤ በቀተር፤ በተሰዓትና በሰርክ ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን በመጓዝ ስለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማማተ መስቀል የሚያዘክረውን ምዕራፍ ከቅዱሳት መጻሕፍት በማንበብና በመጸለይ ሕማሙንና ሞቱን ያዘክራሉ፤ ቅዱስ ያሬድ በመጨረሻው ሳምንት በየዕለቱ በጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ላይ የተፈጸመውን ነገረ መስቀል በተመለከተ ያዘጋጀውን መዝሙር ይዘምራሉ፤ አብዝተው ስግደትን ይሰግዳሉ፡፡
#በሰሞነ_ሕማማት_የማይፈቀዱ
👉ከጸሎተ ሐሙስ በቀር ቅዳሴ አይቀደስም፤
👉 የዘወትር የቤተ ክርስቲያኒቱ አገልግሎት የሆነው
#ሥርዓተ_ጥምቀተ፤
#ክርስትና፣
#ሥርዓተ_ፍትሐት፣
#ሥርዓተ_ማኅሌት፣
ሥርዓተ ተክሊልና ሌሎችም የተለመዱ አገልግሎቶች አይካሔዱም፡፡
👉በመስቀል መባረክ፣
👉 ኑዛዜ መስጠትና መቀበል፣
👉እግዚአብሔር ይፍታህ ማለት የለም፡፡ 👉ከዓመት እስከ ዓመት በቅድስት ቤተ ክርስቲያን አማካይነት ለምእመናን ይሰጡ የነበሩ መንፈሳውያት አገልግሎቶች አቁመው በሌላ ወቅታዊ ማለትም
#የጌታችንን_ሕማሙን_መከራውን፤ መከሰሱን፤ መያዙን፤ ልብሱን መገፈፉን፤ በጲላጦስ ዐደባባይ መቆሙን፣ መስቀል ላይ መዋሉን፤ ሐሞት መጠጣቱን እና ሌሎችንም ለኀጢአተኛው የሰው ልጅ ሲባል የተከፈለውን ዕዳ በሚያስታውሱ አገልግሎቶች ይተካሉ፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
#ሰሙነ_ሕማማት_የጌታችንን_መከራ ከማሰብ ጋር በርካታ ድርጊቶች መፈጸማቸውንም የምናስታውበት ሳምንት ነው፡፡
እያንዳንዱ የሰሙነ ሕማማት ዕለታት ልዩ ልዩ ታሪኮችን፣ ምስጢራትን እና ትምህርቶችን ይዘዋል፡፡ እግዚአብሔር ቢፈቅድና ብንኖር የየዕለቱን ትምህርት በቀጣይ የምናይ ይሆናል።
ወስብሐት ለእግዚአብሔር ወለወላዲቱ ድንግል ወለመስቀሉ ክቡር
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#ሰኞ_መርገመ_በለስ
ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሆሣዕና ዕለት ቢታንያ አድሮ በማግሥቱም ከቢታኒያ ሲመጡ ተራበ፡፡ (ማር ፲፩÷፲፩-፲፪)
ቅጠል ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ወደ በለሲቱ ቀረበ፤ ነገር ግን ከቅጠል በቀር አንዳች ፍሬ አላገኘባትም፤ ከአሁን ጀምሮ ማንም ከአንቺ ፍሬ አይብላ ብሎ ረገማት።
#በለስ_የተባለች_ቤተ_እስራኤል_ናት፤ ፍሬ የተባለች ሃይማኖትና ምግባር ናት፤ ከእስራኤል ፍቅርን፤ ሃይማኖትን፤ ምግባርን ፈለገ አላገኘም፤ እስራኤል (ሕዝበ እግዚአብሔር) መባልን እንጂ፤ ደግ ሰው አይገኝብሽ ብሎ ረገማት፤ በመርገሙ ምክንያት እርሱ ከለያቸው በስተቀር ደግ ሰው ጠፋባት፡፡
#በለስ_ኦሪት_ናት፤ ኦሪትን በዚህ ዓለም ሰፍና ቢያገኛት ኦሪትና ነቢያትን ልሽር አልመጣሁም ልፈጽም እንጂ በማለት ፈጸማት፤ ሕገ ኦሪትን ከመፈጸም በቀር በእርሷ ድኅነት አላደረገባትምና፤ ፍሬ በአንቺ አይሁን አላት፤ ደኅነት በአንቺ አይደረግብሽ ብሏታልና እንደመድረቅ ፈጥና አለፈች፡፡
#በለስ_ኃጢአት_ናት፤ የበለስ ቅጠል ሰፊ እንደሆነች ሁሉ ኃጢአት በዚህ ዓለም ሰፍታ ሰፍና አገኛት፤ በለስ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ቆይቶ ግን ይመራል፤ ኃጢአትም ሲሰሩት ደስ ደስ ያሰኛል፤ ኋላ ግን ያሳዝናል፤
ወደ እርሷም ሄዶ ማለትም ከኃጥአን ጋር ዋለ፤ ኃጥእ ከመባል በቀር በአንደበቱ ሐሰት፤ በሰውነቱ ክፋት እንዳልተገኘበት ለማመልከት ፍሬ አላገኘባትም አለ፤ በአንቺ ፍሬ አይገኝ የሚለውም፤ በኃጢአት ፍዳ ተይዞ የሚቀር አይኑር ለማለት ነው፤ ስትረገም ፈጥና መድረቋም፣ በአዳም ምክንያት ያገኘችን ዕዳ በደል በእርሱ ካሣነት እንደጠፋችልን ለመግለጽ ነው፡፡
ጌታ ወደ በለሷ ፍሬ ፍለጋ መሔዱን እየጠቀሱ ክርስቶስን ከአምላክነቱ ሊያወርዱ የሚሞክሩ አካላት አሉ:: እንኩዋን የሁሉ ፈጣሪ እርሱ (ኤፌ. ፪:፲, ዮሐ. ፩:፩, ሮሜ. ፱:፭, ኢሳ. ፱:፮) ባሮቹ ነቢያት እነ ኤልሳዕ (፪ነገ. ፭:፳፭) : ሐዋርያት እነ ቅዱስ ዼጥሮስ በሌሉበት የተደረገውን ያውቃሉ:: (ሐዋ ፭:፩)
ታዲያ "ለምን እንዲህ አደረገ?" ቢሉ:-
👉"አውቀዋለሁ" ብሎ ሥራውን አይተውምና::
👉ፍሬ (ምግባርን) ሊሻ ወደ እኛ እንደሚመጣ ለማስረዳት::
👉መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈ ለእኛ እንዲረዳ ነውና::
👉"አኮ ኢያዕሚሮ ኅቡዓተ: አላ ከመ የሐብ መካነ ለጥንተ ትስብእቱ ዘኢየአምር ኅቡዓተ" እንዳለ ዓምደ ሃየማኖት ማር ቄርሎስ አላዋቂ ሥጋን እንደ ተዋሐደ ሲያስረዳን ነው::
#አንጽሆተ_ቤተመቅደስ_የተፈጸመበት_ዕለት
ጌታችን በለስን ከረገማት በኋላ ወደ ቤተመቅደስ ሄደ ቤተመቅደስ፣ቤተ ጸሎት፣ ቤተ መሥዋዕት መሆኑ ቀርቶ ቤተ ምስያጥ (የንግድ ቤት) ሆኖ ቢያገኘው ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች፤ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት ብሎ የሚሸጡበትን ሁሉ ገለበጠባቸው፤ ገርፎም አስወጣቸው።
ይህም የሚያሳየው ማደሪያው ቤቱ የነበርን የአዳም ልጆች ኃጢአት ሰፍኖብን ስንኖር ቢያገኘን ኃጢአታችንን ሁሉ እንዳራቀልን የሚገልጽ ነው፡፡
👉 ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ «ወመሰለ ሎሙ ወይቤሎሙ አሐዱ ብእሲ በለሰ ቦቱ ውስተ አጸደ ወይኑ ወየሐውር ይንሣእ ፍሬሃ ወኢይረክብ ...»፤ ይህንም ምሳሌ አለ ለአንድ ሰው በወይኑ አትክልት የተተከለች በለስ ነበረችው ፍሬም ሊፈልግባት ወጥቶ ምንም አላገኘም፡፡ በማለት በበለስ ስለተመሰለ የሰው ልጅ ሕይወት በማሰብ እንዲመለስ ንስሐ እንዲገባ በሕይወትም እንዲኖር እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ማሳሰቡን ያጠይቃል፡፡ ንስሐ አልገባም አልመለስም ያለም በለሷ እንደ ጠወለገችና እንደተቆረጠች ሁሉ ፍሬ ባለማፍራታቸው እንደሚቆረጡ እንዲሁም ወደ እሳት እንደሚጣሉ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስረዳል፡፡ በለስ የተባለች ቤተ እስራኤል ፍሬ የተባለ ደግሞ ሃይማኖትና ምግባርን ነው፡፡ ሁላችን ቤተ እስራኤላውያን ፍሬ
ሃይማኖት ወምግባር አስተባብረን ይዘን መገኘት ይገባናል፡፡ ፍሬ አልባ እንዳንሆን ጌታ ሲመጣም እንዳናፍር የመጽሐፉን ቃል ልንጠብቅና ልንፈጽም ይገባናል፡፡ በዚህ የሕማማት የመጀመሪያ ቀን ዕለተ ሰኑይ የምናስበው የምንዘክረው የሰው ልጅ ሕይወት በከንቱ በቸልተኝነት እንዳይደክም እንዳይጠወለግ እንዳይደርቅ ወደ እሳትም እንዳይጣል ማድረግ ይገባናል፡፡
+ጌታ ወደ ሁላችን ፍሬ (ምግባርን) ፍለጋ ይመጣልና ከመርገም (ቅጣት) ለማምለጥ ለንስሃ የሚገባ ፍሬን እናድርግ:: (ማቴ. ፫:፰)
እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ፃማ ወድካም ዓመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሕክሙ ለብርሃነ ትንሣኤሁ እግዚአብሔር በፍስሓ ወበሰላም አሜን !
@haymanoteabew
@haymanoteabew
@haymanoteabew
ጌታችንና አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሆሣዕና ዕለት ቢታንያ አድሮ በማግሥቱም ከቢታኒያ ሲመጡ ተራበ፡፡ (ማር ፲፩÷፲፩-፲፪)
ቅጠል ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ወደ በለሲቱ ቀረበ፤ ነገር ግን ከቅጠል በቀር አንዳች ፍሬ አላገኘባትም፤ ከአሁን ጀምሮ ማንም ከአንቺ ፍሬ አይብላ ብሎ ረገማት።
#በለስ_የተባለች_ቤተ_እስራኤል_ናት፤ ፍሬ የተባለች ሃይማኖትና ምግባር ናት፤ ከእስራኤል ፍቅርን፤ ሃይማኖትን፤ ምግባርን ፈለገ አላገኘም፤ እስራኤል (ሕዝበ እግዚአብሔር) መባልን እንጂ፤ ደግ ሰው አይገኝብሽ ብሎ ረገማት፤ በመርገሙ ምክንያት እርሱ ከለያቸው በስተቀር ደግ ሰው ጠፋባት፡፡
#በለስ_ኦሪት_ናት፤ ኦሪትን በዚህ ዓለም ሰፍና ቢያገኛት ኦሪትና ነቢያትን ልሽር አልመጣሁም ልፈጽም እንጂ በማለት ፈጸማት፤ ሕገ ኦሪትን ከመፈጸም በቀር በእርሷ ድኅነት አላደረገባትምና፤ ፍሬ በአንቺ አይሁን አላት፤ ደኅነት በአንቺ አይደረግብሽ ብሏታልና እንደመድረቅ ፈጥና አለፈች፡፡
#በለስ_ኃጢአት_ናት፤ የበለስ ቅጠል ሰፊ እንደሆነች ሁሉ ኃጢአት በዚህ ዓለም ሰፍታ ሰፍና አገኛት፤ በለስ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ቆይቶ ግን ይመራል፤ ኃጢአትም ሲሰሩት ደስ ደስ ያሰኛል፤ ኋላ ግን ያሳዝናል፤
ወደ እርሷም ሄዶ ማለትም ከኃጥአን ጋር ዋለ፤ ኃጥእ ከመባል በቀር በአንደበቱ ሐሰት፤ በሰውነቱ ክፋት እንዳልተገኘበት ለማመልከት ፍሬ አላገኘባትም አለ፤ በአንቺ ፍሬ አይገኝ የሚለውም፤ በኃጢአት ፍዳ ተይዞ የሚቀር አይኑር ለማለት ነው፤ ስትረገም ፈጥና መድረቋም፣ በአዳም ምክንያት ያገኘችን ዕዳ በደል በእርሱ ካሣነት እንደጠፋችልን ለመግለጽ ነው፡፡
ጌታ ወደ በለሷ ፍሬ ፍለጋ መሔዱን እየጠቀሱ ክርስቶስን ከአምላክነቱ ሊያወርዱ የሚሞክሩ አካላት አሉ:: እንኩዋን የሁሉ ፈጣሪ እርሱ (ኤፌ. ፪:፲, ዮሐ. ፩:፩, ሮሜ. ፱:፭, ኢሳ. ፱:፮) ባሮቹ ነቢያት እነ ኤልሳዕ (፪ነገ. ፭:፳፭) : ሐዋርያት እነ ቅዱስ ዼጥሮስ በሌሉበት የተደረገውን ያውቃሉ:: (ሐዋ ፭:፩)
ታዲያ "ለምን እንዲህ አደረገ?" ቢሉ:-
👉"አውቀዋለሁ" ብሎ ሥራውን አይተውምና::
👉ፍሬ (ምግባርን) ሊሻ ወደ እኛ እንደሚመጣ ለማስረዳት::
👉መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈ ለእኛ እንዲረዳ ነውና::
👉"አኮ ኢያዕሚሮ ኅቡዓተ: አላ ከመ የሐብ መካነ ለጥንተ ትስብእቱ ዘኢየአምር ኅቡዓተ" እንዳለ ዓምደ ሃየማኖት ማር ቄርሎስ አላዋቂ ሥጋን እንደ ተዋሐደ ሲያስረዳን ነው::
#አንጽሆተ_ቤተመቅደስ_የተፈጸመበት_ዕለት
ጌታችን በለስን ከረገማት በኋላ ወደ ቤተመቅደስ ሄደ ቤተመቅደስ፣ቤተ ጸሎት፣ ቤተ መሥዋዕት መሆኑ ቀርቶ ቤተ ምስያጥ (የንግድ ቤት) ሆኖ ቢያገኘው ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች፤ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት ብሎ የሚሸጡበትን ሁሉ ገለበጠባቸው፤ ገርፎም አስወጣቸው።
ይህም የሚያሳየው ማደሪያው ቤቱ የነበርን የአዳም ልጆች ኃጢአት ሰፍኖብን ስንኖር ቢያገኘን ኃጢአታችንን ሁሉ እንዳራቀልን የሚገልጽ ነው፡፡
👉 ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ «ወመሰለ ሎሙ ወይቤሎሙ አሐዱ ብእሲ በለሰ ቦቱ ውስተ አጸደ ወይኑ ወየሐውር ይንሣእ ፍሬሃ ወኢይረክብ ...»፤ ይህንም ምሳሌ አለ ለአንድ ሰው በወይኑ አትክልት የተተከለች በለስ ነበረችው ፍሬም ሊፈልግባት ወጥቶ ምንም አላገኘም፡፡ በማለት በበለስ ስለተመሰለ የሰው ልጅ ሕይወት በማሰብ እንዲመለስ ንስሐ እንዲገባ በሕይወትም እንዲኖር እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ማሳሰቡን ያጠይቃል፡፡ ንስሐ አልገባም አልመለስም ያለም በለሷ እንደ ጠወለገችና እንደተቆረጠች ሁሉ ፍሬ ባለማፍራታቸው እንደሚቆረጡ እንዲሁም ወደ እሳት እንደሚጣሉ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስረዳል፡፡ በለስ የተባለች ቤተ እስራኤል ፍሬ የተባለ ደግሞ ሃይማኖትና ምግባርን ነው፡፡ ሁላችን ቤተ እስራኤላውያን ፍሬ
ሃይማኖት ወምግባር አስተባብረን ይዘን መገኘት ይገባናል፡፡ ፍሬ አልባ እንዳንሆን ጌታ ሲመጣም እንዳናፍር የመጽሐፉን ቃል ልንጠብቅና ልንፈጽም ይገባናል፡፡ በዚህ የሕማማት የመጀመሪያ ቀን ዕለተ ሰኑይ የምናስበው የምንዘክረው የሰው ልጅ ሕይወት በከንቱ በቸልተኝነት እንዳይደክም እንዳይጠወለግ እንዳይደርቅ ወደ እሳትም እንዳይጣል ማድረግ ይገባናል፡፡
+ጌታ ወደ ሁላችን ፍሬ (ምግባርን) ፍለጋ ይመጣልና ከመርገም (ቅጣት) ለማምለጥ ለንስሃ የሚገባ ፍሬን እናድርግ:: (ማቴ. ፫:፰)
እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ፃማ ወድካም ዓመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሕክሙ ለብርሃነ ትንሣኤሁ እግዚአብሔር በፍስሓ ወበሰላም አሜን !
@haymanoteabew
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#ማክሰኞ_የጥያቄ_ቀን
የሰሙነ ሕማማት ማክሰኞ የጥያቄ ቀን ይባላል፤ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰኞ ባደረገው አንጽሖተ ቤተ መቅደስ ምክንያት በዚህ ዕለት ስለ ሥልጣኑ ከካህናት አለቆች ከፈሪሳውያንም ከሰዱቃውያንን እንዲሁም ከሄሮድስ ወገን ህዝብን ከህዝብ ጋር የሚያጋጩ መንፈሳዊ እና ፖለቲካዊ ጥያቄዎች ቀርበውለታል።
አይሁድ ዲያብሎስ በገዳመ ቆሮንቶስ እንዳደረገ አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እኩይ ጥያቄ ቢጠይቁትም የልባቸውን ሀሳብ አውቆባቸው በጥበብ ምክራቸውን አፍርሶባቸዋል፡፡ እነርሱ ከሰኞ ጀምረው ሞቱ ላይ መክረው ተማክረው በእንዴት ያለ ኃጢአት ወንጅለው እንዲገድሉት ሲያስቡ በእውነት ንጹሕ ሆኖ አግኝተውት ነበርና በሞቱ ላይ ሳይስማሙ ቢቀሩ ከእነርሱ ወገን ሞቱን አብዝተው የሚፈልጉቱ ሂደው በአንደበቱ ኃጢአት ብናገኝ ብለው ይህን ጥያቄ ጠየቁት፡፡
" ወደ መቅደስም ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሽማግሎች ወደ እርሱ ቀረቡና። በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ? አሉት።"
ማቴዎስ ፳፩:፳፫
" ኢየሱስም መልሶ። እኔ ደግሞ አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም ያችን ብትነግሩኝ እኔ ደግሞ እነዚህን በምን ሥልጣን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ፤ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረች? ከሰማይ ወይስ ከሰው? አላቸው። እነርሱም እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ። ከሰማይ ብንል። እንኪያስ ስለ ምን አላመናችሁበትም? ይለናል፤ ከሰው ግን ብንል፥ ዮሐንስን ሁሉም እንደ ነቢይ ያዩታልና ሕዝቡን እንፈራለን አሉ። ለኢየሱስም መልሰው። አናውቅም አሉት። እርሱም ደግሞ። እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም አላቸው።" ማቴዎስ ፳፩÷፳፬-፳፯
ሐዋርያው ቅዱስ ማቴዎስ «ወይቤሎሙ ኢየሱስ አማን እብለክሙ ከመ መጸብሓውያን ወዘማውያት ይቀድሙክሙ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር»፤ ኢየሱስ እንዲህ አላቸው እውነት እላችኋለሁ ቀራጮችና ጋለሞቶች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በመግባት ይቀድሙአችኋል ሲል አስተምሯል፡፡ ማቴ ፳፩÷፳፰
ይህንንም መጠየቃቸው እርሱ የሚያደርጋቸውን ሁሉ በራሱ ሥልጣን እንዲያደርግ አጥተውት አልነበረም ፤ ልቡናቸው በክፋትና በጥርጥር ስለተሞላ እንጂ። ከጌታችንም መልስ የተነሣ ምንም እንኳን ሦስት ዓመት ከሦስት ወር እየተከተሉ ጥያቄ ቢያቀርቡም በዛሬው ዕለት ግን የመጨረሻ የጥያቄ ቀን ነበር።
"ከዚያ ቀን ጀምሮ ወደ ፊት ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም። " ማቴ ፳፪÷፵፮
እኛ ከዚህ ምን እንማራለን? ዛሬም ቢኾን መልካም ሥራን በሠራን ጊዜ ከልዩ ልዩ ወገኖች የሚመጡ ፈተናዎች ለመልካም ሥራችን እንቅፋት ሊኾኑ እንደሚችሉ መገንዘብ አለብን፡፡ ብዙ ወገኖች ‹‹ለቅን አሳባችን ለምን ሰዎች ክፉ ነገር ይመልሱልናል?›› በማለት ሲጠይቁ ይሰማል፡፡ ለቅን አሳባችን ከዓለም ዘንድ ተቃራኒ ነገር እንደሚጠብቀን ለመረዳት ‹‹ዓለም የሚወደው
የገዛ ወገኑን ነው›› የሚለውን የጌታችንን ትምህርት ልብ ይሏል፡፡
በዘመናችን አሳልፈው ሊሰጡን የሚፈልጉ ሰዎች ፈታኝ ጥያቄ እንደሚያቀርቡልንም ከወዲሁ ልንገነዘብ ይገባል፡፡ ሰዎች እኛን ክፉ ለማናገር ወይም ለመፈታተን ለሚያቀርቡልን ጥያቄው ሁሉ መልሳችንን በመንፈሳዊ እና በጥበብ መሆን አለበት:: መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ንግግር እንዲህ ይላል::
"ከቃልህ የተነሣ ትጸድቃለህና ከቃልህም የተነሣ ትኰነናለህ።" ማቴዎስ ፲፪:፴፯
"ዘመኑን እየዋጃችሁ፥ በውጭ ባሉቱ ዘንድ በጥበብ ተመላለሱ። ለእያንዳንዱ እንዴት እንድትመልሱ እንደሚገባችሁ ታውቁ ዘንድ ንግግራችሁ ሁልጊዜ፥ በጨው እንደ ተቀመመ፥ በጸጋ ይሁን።" ቆላስይስ ፬÷፭-፮
#የትምህርት_ቀንም_ይባላል፡-
በዚህ ዕለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመሰቀሉ አስቀድሞ ለመጨረሻ ጊዜ በቤተመቅደስ ለረጅም ሰዓት ስላስተማረ የትምህርት ቀን ይባላል። ይኸውም ከሃይማኖት የራቁትን ፣ ከፍቅረ እግዚአብሔር የተለዩትን አስተምሮ ማቅረብ ፣ መክሮ መመለስ እንደሚገባ ሲያስተምረን ነው።
ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ በዚህ ሰሞን የሃይማኖት ትምህርት ሲማር ሲጠይቅ መሰንበቱም መጽሐፋዊ ሥርዓት ነው።
ማቴ ፳፩÷፳፰ ማቴ ፳፭÷፵፮ ማር ፲፩÷፪ ሉቃ ፳÷፱ ሉቃ ፳፩÷፴፰
"እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻማ ወድካም
አመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሕክሙ እግዚአብሔር ለብርሃነ ትንሣኤሁ በፍስሓ ወበሰላም!"
@haymanoteabew
@haymanoteabew
@haymanoteabew
የሰሙነ ሕማማት ማክሰኞ የጥያቄ ቀን ይባላል፤ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰኞ ባደረገው አንጽሖተ ቤተ መቅደስ ምክንያት በዚህ ዕለት ስለ ሥልጣኑ ከካህናት አለቆች ከፈሪሳውያንም ከሰዱቃውያንን እንዲሁም ከሄሮድስ ወገን ህዝብን ከህዝብ ጋር የሚያጋጩ መንፈሳዊ እና ፖለቲካዊ ጥያቄዎች ቀርበውለታል።
አይሁድ ዲያብሎስ በገዳመ ቆሮንቶስ እንዳደረገ አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እኩይ ጥያቄ ቢጠይቁትም የልባቸውን ሀሳብ አውቆባቸው በጥበብ ምክራቸውን አፍርሶባቸዋል፡፡ እነርሱ ከሰኞ ጀምረው ሞቱ ላይ መክረው ተማክረው በእንዴት ያለ ኃጢአት ወንጅለው እንዲገድሉት ሲያስቡ በእውነት ንጹሕ ሆኖ አግኝተውት ነበርና በሞቱ ላይ ሳይስማሙ ቢቀሩ ከእነርሱ ወገን ሞቱን አብዝተው የሚፈልጉቱ ሂደው በአንደበቱ ኃጢአት ብናገኝ ብለው ይህን ጥያቄ ጠየቁት፡፡
" ወደ መቅደስም ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሽማግሎች ወደ እርሱ ቀረቡና። በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ? ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ? አሉት።"
ማቴዎስ ፳፩:፳፫
" ኢየሱስም መልሶ። እኔ ደግሞ አንዲት ነገር እጠይቃችኋለሁ፤ እናንተም ያችን ብትነግሩኝ እኔ ደግሞ እነዚህን በምን ሥልጣን እንዳደርግ እነግራችኋለሁ፤ የዮሐንስ ጥምቀት ከወዴት ነበረች? ከሰማይ ወይስ ከሰው? አላቸው። እነርሱም እርስ በርሳቸው ሲነጋገሩ። ከሰማይ ብንል። እንኪያስ ስለ ምን አላመናችሁበትም? ይለናል፤ ከሰው ግን ብንል፥ ዮሐንስን ሁሉም እንደ ነቢይ ያዩታልና ሕዝቡን እንፈራለን አሉ። ለኢየሱስም መልሰው። አናውቅም አሉት። እርሱም ደግሞ። እኔም በምን ሥልጣን እነዚህን እንዳደርግ አልነግራችሁም አላቸው።" ማቴዎስ ፳፩÷፳፬-፳፯
ሐዋርያው ቅዱስ ማቴዎስ «ወይቤሎሙ ኢየሱስ አማን እብለክሙ ከመ መጸብሓውያን ወዘማውያት ይቀድሙክሙ ውስተ መንግሥተ እግዚአብሔር»፤ ኢየሱስ እንዲህ አላቸው እውነት እላችኋለሁ ቀራጮችና ጋለሞቶች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በመግባት ይቀድሙአችኋል ሲል አስተምሯል፡፡ ማቴ ፳፩÷፳፰
ይህንንም መጠየቃቸው እርሱ የሚያደርጋቸውን ሁሉ በራሱ ሥልጣን እንዲያደርግ አጥተውት አልነበረም ፤ ልቡናቸው በክፋትና በጥርጥር ስለተሞላ እንጂ። ከጌታችንም መልስ የተነሣ ምንም እንኳን ሦስት ዓመት ከሦስት ወር እየተከተሉ ጥያቄ ቢያቀርቡም በዛሬው ዕለት ግን የመጨረሻ የጥያቄ ቀን ነበር።
"ከዚያ ቀን ጀምሮ ወደ ፊት ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም። " ማቴ ፳፪÷፵፮
እኛ ከዚህ ምን እንማራለን? ዛሬም ቢኾን መልካም ሥራን በሠራን ጊዜ ከልዩ ልዩ ወገኖች የሚመጡ ፈተናዎች ለመልካም ሥራችን እንቅፋት ሊኾኑ እንደሚችሉ መገንዘብ አለብን፡፡ ብዙ ወገኖች ‹‹ለቅን አሳባችን ለምን ሰዎች ክፉ ነገር ይመልሱልናል?›› በማለት ሲጠይቁ ይሰማል፡፡ ለቅን አሳባችን ከዓለም ዘንድ ተቃራኒ ነገር እንደሚጠብቀን ለመረዳት ‹‹ዓለም የሚወደው
የገዛ ወገኑን ነው›› የሚለውን የጌታችንን ትምህርት ልብ ይሏል፡፡
በዘመናችን አሳልፈው ሊሰጡን የሚፈልጉ ሰዎች ፈታኝ ጥያቄ እንደሚያቀርቡልንም ከወዲሁ ልንገነዘብ ይገባል፡፡ ሰዎች እኛን ክፉ ለማናገር ወይም ለመፈታተን ለሚያቀርቡልን ጥያቄው ሁሉ መልሳችንን በመንፈሳዊ እና በጥበብ መሆን አለበት:: መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ንግግር እንዲህ ይላል::
"ከቃልህ የተነሣ ትጸድቃለህና ከቃልህም የተነሣ ትኰነናለህ።" ማቴዎስ ፲፪:፴፯
"ዘመኑን እየዋጃችሁ፥ በውጭ ባሉቱ ዘንድ በጥበብ ተመላለሱ። ለእያንዳንዱ እንዴት እንድትመልሱ እንደሚገባችሁ ታውቁ ዘንድ ንግግራችሁ ሁልጊዜ፥ በጨው እንደ ተቀመመ፥ በጸጋ ይሁን።" ቆላስይስ ፬÷፭-፮
#የትምህርት_ቀንም_ይባላል፡-
በዚህ ዕለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመሰቀሉ አስቀድሞ ለመጨረሻ ጊዜ በቤተመቅደስ ለረጅም ሰዓት ስላስተማረ የትምህርት ቀን ይባላል። ይኸውም ከሃይማኖት የራቁትን ፣ ከፍቅረ እግዚአብሔር የተለዩትን አስተምሮ ማቅረብ ፣ መክሮ መመለስ እንደሚገባ ሲያስተምረን ነው።
ክርስቲያን የሆነ ሁሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ በዚህ ሰሞን የሃይማኖት ትምህርት ሲማር ሲጠይቅ መሰንበቱም መጽሐፋዊ ሥርዓት ነው።
ማቴ ፳፩÷፳፰ ማቴ ፳፭÷፵፮ ማር ፲፩÷፪ ሉቃ ፳÷፱ ሉቃ ፳፩÷፴፰
"እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻማ ወድካም
አመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሕክሙ እግዚአብሔር ለብርሃነ ትንሣኤሁ በፍስሓ ወበሰላም!"
@haymanoteabew
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#ረቡዕ_ምክረ_አይሁድ
የሰሙነ ሕማማት ረቡዕ “እለተ ምክር”፣ “እለተ መዓዛ” እና “እለተ አንብዕ” ይባላል፡፡
.
“እለተ ምክር” -“እለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙለት ዛሬ ነበር፡፡ ዛሬም ይሙት ብለው ወሰኑ፡፡ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ ትልቁ ዳገት የነበረባቸው፡
👉በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ሰው ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ ነው፡፡ የሚበዙቱ ግን ይህን በክፋታቸው ብዛት አሸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡
👉ሌላኛው ጭንቅ “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን ፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ ተስእሎታችንን ኹሉ ገሚሱን በጥበብ ገሚሱን በትሕትና ተላልፏቸዋል” የሚሉቱ ነበሩ፡፡ ይህንንም ታዲያ አይሁድ በክፋታቸው ብዛት የሐሰት እማኞችን እናበጃለን በሚል ከወሰኑ በኋላ ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን በር ማንኳኳት ሄዱ ማለት ነው፡፡
👉ወቅቱ ከአባቶቻቸው ጀምሮ ለልጆቻችሁ ልጆች ይትረፍላቸው፤ ለዘለዓለምም ሕጌ ይህ ነው ብሎ እግዚአብሔር አምላክ የሠራላቸው ሥርዓት “በዓለ ፋሲካ” ነበርና በበዓል ይህን ደባ እንዴት እንተገብራለን፤ ሕዝቡም እንዳይታወክ ብለው ሰግተው ነበር፡፡ “ከዘመነ ሚጠተ እስራኤል” ወዲህ ደግሞ በየሀገሩ ተበትነው የሚገኙ ቊጥራቸው እጅግ የበዛ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት በዓለ ሰዊትን በዓለ ፋሲካን በዓለ ኃምሳ በዓለ ጰንጤ ቆስጤ ማለት ነው፤ እነዚህን ሦስት በዓላት ከያሉበት አገር ወደ ኢየሩሳሌም ወደ ቤተ መቅደስ መጥተው ለኃምሳ ቀናት ያክል ሊያከብሩ የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ኹሉም ከየአገሩ መጥተው ከተማ የሚከርሙ ነበሩ፡፡ እሊህም ኹሉ እንዳመኑበት ደግሞ በሆሣዕና እለት “ቡሩክ ዘይመጽዕ በስመ እግዚአብሔር” እያሉ ግልብጥ ብለው ወጥተው በክብር ሲቀበሉት ወደ ቤተ መቅደስም ሲሸኙት አይተው ፈርተው ነበርና ስለዚህ እንዴት እንደሚይዙና እንደሚገድሉት ተጨነቁ፡፡
#እለተ_መዓዛ - የመልካም መዓዛ ቀን ይባላል
ይኸውም ዘማዊቷ ሴት (ማርያም እንተ እፍረት) ባለሽቱዋ ማርያም ማለት ነች ከዝሙት ግብሯ በጸጸት ወደ ጌታ ተመለሰች መዓዛውም ዋጋውም እጅግ የተወደደ (300 ዲናር ያህል የሚያወጣ) በአልባስጥሮስ ብልቃጥ የተያዘ ሽቱ በእግሩ ላይ አርከፈከፈችበት፡፡ ለምጻሙ ሰው ስምዖን በቤቱ ድግስ አድርጎ ጌታም ከደቀመዛሙርቱ ጋር ታድሞለት ሳለ ያለማንም ከልካይ ገብታ ይህን አደረገች፡፡ በእውነት የንስሐዋ ጥንካሬ ታላቅ ነው፡፡
#እለተ_አንብዕ-የዕንባ ቀን ይባላል።
ይኸውም ማርያም እንተ እፍረት ከዚህ ከከበረ ሽቱ ጋር ጌታ አብልጦ ደግሞ የወደደላትን (ዛሬም ከእኛ ዘንድ ፈልጎ ያጣውን) የንስሐ እንባ አብራ አፈሰሰች፡፡ በቀደመ ሕይወቷ እጅግ ተጸጽታ ዳግምም ያን ግብሯን ላትመለስበት ቆርጣ የቀደመ ታሪኳን ተለየችውና ከጌታ ጋር አዲስ ሕይወት ጀመረች፡፡
በዚህች ሴት ድርጊት ከ12ቱ አንዱ የሆነው የአስቆሮቱ ሰው ይሁዳ ተከፋና ይህ ሽቱ ቢሸጥ ኖሮ ለድኾች መብል ልብስም ይኾናቸው ነበር ብሎ የስንፍና ቃል ተናገረ፡፡ እርሱ በወቅቱ ለ12ቱ ዐቃቤ ንዋይ “ገንዘብ ያዥ” ሹም ነበርና ከሚገኘው ገንዘብ ከአስሩ አንዱን ለራሱ ወደኪሱ የሚያገባ ሌባ ነበር። ከ300ው ዲናር ማለት 30ው የእርሱ ይሆን እንደነበር በማሰብ ተቆጭቶ አለ እንጂ ለድሆች አስቦ አልነበረም፡፡ ጌታ ግን ስለዚህ ገሠፀው፡፡ ታዲያ ጌታውን ለ30 ዲናር አሳልፎ የሸጠው ለዚህች ላመለጠችው ገንዘብ በነበረው ቁጭት ነበር፡፡ ይህ በሆን ማታ በራሱ አንቂነት አይሁድ ዘንድ ሂዶ የጌታችን ሞቱ ላይ ተስማምተው እንጂ እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው ነበርና እኔ አለሁ አላቸው፡፡ ዋጋውንም የተመነና 30 ዲናር ይህ ይኹን ያለ እርሱ ነበር፡፡
ባለ ሽቱዋ ማርያም ሽቱውን በራሱ ላይ ባርከፈከፈች ጊዜ ታላቅ አግራሞት ፈጥሮ ነበር፡፡ የሁለቱን በዳዮች ኹኔታ ብናነጻጽር በእውነተኛ ንስሐ በቅንነት ወደ አምላኩ የቀረበ ሰው ለዚህ ያክል ትልቅ ገንዘብ የማይሳሳና ዓለምን ከነጣዕሙ የተወ ሲኾን የገንዘብ ፍቅር ልቡናውን የነደፈው ሰው ግን ለዚህች ገንዘብ እስኪሳሳ ድረስ ከሰው ሕይወት ያስበልጣታል፡፡ ለሁለት ጌቶች መገዛት ስለማይኾንለት አንዱን ይተወዋል ማለት ነው፡፡
ይሁዳ ታዲያ ይህን እኩይ ግብር ካደረገ በኋላ ታላቅ ጸጸት ተጸጽቷል፡፡ ንጹሑን ሰው የገደልኩ እኔ ነኝ እያለ በመሪር ልቅሶ አንብቷል፤ ከሰውነት ተራ በታች እስኪወርድና ባይተዋር እስኪኾን ድረስ በኀዘን ልቡን ጐድቷል፡፡ ነገር ግን ይህ ኹሉ ኀዘንና ጸጸት እንደ ንስሐ አልተቈጠረለትም ነበር፡፡ ምክንያቱም ከጸጸት አልፎ ምሕረተ እግዚአብሔርን ፈልጎ አልተነሣም፣ ቀቢጸ ተስፋ ብቻ መጣበት፡፡ ንስሐ ምሉዕ የምትኾነውና ፈጽመን ወደአምላካችን ይቅርታ መምጣት የምንችለው ስንጸጸት ብቻ ሳይኾን የአምላካችንን ምሕረቱን ከልብ አብዝተን ስንሻና ይቅር በለኝ እያልን ስንናዘዝም ነው፡፡ በንስሐቸው እጅግ የምናደንቃቸው ቅዱሳን መጸጸት ብቻም ማዘንም ብቻም አልነበር ወደአምላካቸው በፍጹም መሻት ምሕረቱን እየፈለጉ ተከትለውታል፤ ርሱም ይቅር ብሏቸዋል፡፡
ይሁዳ ግን ጸጸቱን ለጥቆ የመጣ አንዳች ነገር ቢኖር ከንቱ ብልጣ ብልጥነት ነበር፤ ራስን ማጥፋትና የእግዚአብሔርን ምሕረት በእውነተኛ የንስሐ መንገድ ሳይኾን በብልጣ ብልጥነት ለማግኘት መጣር፡፡ ርሱም በቀኝ የተሰቀለውን ወንበዴ ፈያታዊ ዘየማንን ቀድሞ ገነት ለመግባት ዘዴ ዘየደ፡፡ ጌታችን በመስቀል ላይ ነፍሱን ከመለየቱ ቀድሞ ቶሎ ርሱ ቢሞትና በሲዖል ቢገኝ ከሲዖል ነፍሳት ጋር አንድ ላይ ግዕዛንን እንደሚያገኝ አስቦ ራሱን አጠፋ፡፡ ወንበዴው በአንጻሩ እኛ በደለኞች ነን ብሎ ፈጽሞ ከተጸጸተ ኋላ “ተዘከረኒ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ” አቤቱ በመንግሥትህ አስበኝ ብሎ ደግሞ ምሕረቱን ሲሻ ንስሐው ተፈጽማለታለች፡፡ ይህ ግን አዳምንም ቢኾን አብርሃም አባታችንንም ቢኾን ቀድሟቸው በሡራፊ ትንግርት አልፎ ገነት ገብቷል፡፡
ከእኛ ብዙዎች እንደበለሲቱ ለራሳችን ብቻ ቃርመን ወዝና ምቾት እናገኛለን፤ ለጌታችን የሚኾን የንስሐ ፍሬ ግን የለንም፡፡ እንደቤተ መቅደሶቹ ለዋጮች ደግሞ ፍቅረ እግዚአብሔርን በፍቅረ ንዋይ የተካን፤ ለሥጋ ብቻ እንጂ ለነፍስ ግድ የሌለን ብዙዎች ነን፡፡ ብዙዎቻችን ከይሁዳ ያልተናነሰ ፍቅረ ንዋይ አለን፤ እንጸጸታለን እንጂ ኃጢአታችንን ተናዝዘን ይቅር በለኝ ማለት ላይ እንሰንፋለን፡፡ አንዳንዶቻችን እንደውም ከይሁዳም ያነሰ ንስሐ ይታይብናል፡፡ ይህ ኃጢአት ነውን፤ አይደለም እያልን ራሳችንን እንሸነግላለን፡፡ የሠራነው ሥራ ኃጢአት ካልኾነ ጽድቅ ነው ማለት ነው፡፡ ጽድቅ ከኾነ ለርሱ ስለንስሐ አናወራም፡፡ የሠራነው ሥራ ግን ኃጢአት ከኾነ ሞት ያመጣብናልና ሄዶ መናዘዝ ነው፡፡ የሠራነው ሥራ ኃጢአት ይኹን አይኹን ግራ ከገባን ደግሞ ይህንም መናዘዝ ነው፡፡ ልንናዘዘው ከፈራን ኃጢአት መኾኑን አምነን ተቀብለናል ማለት ስለኾነ፡፡ የሚያሳፍር ኃጢአት ካልኾነ መናዘዝ ምን ያመራምራል፡፡ ነገር ግን ብዙዎቻችን ባጓጒል ፍልስፍና ራሳችንን ሸብሽበን ይዘናል፡፡ እናም ሞተ ነፍስ ሳይደርስብን ዛሬ ኃጢአታችንን ብንናዘዘው “ይቅር ይለን ዘንድ የታመነ ነው” ፩ኛ ዮሐ ፩፣፰
እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻማ ወድካም አመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሐክሙ እግዚአብሔር ለብርሃነ ትንሣኤሁ በፍስሐ ወበሰላም
@haymanoteabew
@haymanoteabew
@haymanoteabew
የሰሙነ ሕማማት ረቡዕ “እለተ ምክር”፣ “እለተ መዓዛ” እና “እለተ አንብዕ” ይባላል፡፡
.
“እለተ ምክር” -“እለተ ምክረ አይሁድ” ነው፡፡ ይህ ከሰኞው ምክር፣ ከማክሰኞውስ በምን ይለያል ቢሉ የአይሁድ አለቆች፣ ጸሐፍትና ፈሪሳውያን የተስማሙና እልባት ያገኙለት ዛሬ ነበር፡፡ ዛሬም ይሙት ብለው ወሰኑ፡፡ እዚህ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ሦስት ቀን ፈጅቶባቸዋል፡፡ ትልቁ ዳገት የነበረባቸው፡
👉በመሃላቸው “ይህ ሰው ንጹሕ ሰው ነው፤ ሞት አይገባውም” የሚሉ ርቱዓን ስለነበሩ ነው፡፡ የሚበዙቱ ግን ይህን በክፋታቸው ብዛት አሸንፈው መገደሉ ላይ ተስማሙ፡፡
👉ሌላኛው ጭንቅ “እንግደልስ ብንል ምን ምስክር አለን ፤ ሰውየው ንጹሕ ነው፤ ተፈትኖም ሐሰት አልተገኘበትም፤ ተስእሎታችንን ኹሉ ገሚሱን በጥበብ ገሚሱን በትሕትና ተላልፏቸዋል” የሚሉቱ ነበሩ፡፡ ይህንንም ታዲያ አይሁድ በክፋታቸው ብዛት የሐሰት እማኞችን እናበጃለን በሚል ከወሰኑ በኋላ ወዲያውኑ ለዚህ ጉዳይ ይጠቅሙናል ያሏቸውን በር ማንኳኳት ሄዱ ማለት ነው፡፡
👉ወቅቱ ከአባቶቻቸው ጀምሮ ለልጆቻችሁ ልጆች ይትረፍላቸው፤ ለዘለዓለምም ሕጌ ይህ ነው ብሎ እግዚአብሔር አምላክ የሠራላቸው ሥርዓት “በዓለ ፋሲካ” ነበርና በበዓል ይህን ደባ እንዴት እንተገብራለን፤ ሕዝቡም እንዳይታወክ ብለው ሰግተው ነበር፡፡ “ከዘመነ ሚጠተ እስራኤል” ወዲህ ደግሞ በየሀገሩ ተበትነው የሚገኙ ቊጥራቸው እጅግ የበዛ ቤተ እስራኤል በዓለ ስርየት በዓለ ሰዊትን በዓለ ፋሲካን በዓለ ኃምሳ በዓለ ጰንጤ ቆስጤ ማለት ነው፤ እነዚህን ሦስት በዓላት ከያሉበት አገር ወደ ኢየሩሳሌም ወደ ቤተ መቅደስ መጥተው ለኃምሳ ቀናት ያክል ሊያከብሩ የሚሰባሰቡበትና የሚሳለሙበት ሕግ ስላላቸው ኹሉም ከየአገሩ መጥተው ከተማ የሚከርሙ ነበሩ፡፡ እሊህም ኹሉ እንዳመኑበት ደግሞ በሆሣዕና እለት “ቡሩክ ዘይመጽዕ በስመ እግዚአብሔር” እያሉ ግልብጥ ብለው ወጥተው በክብር ሲቀበሉት ወደ ቤተ መቅደስም ሲሸኙት አይተው ፈርተው ነበርና ስለዚህ እንዴት እንደሚይዙና እንደሚገድሉት ተጨነቁ፡፡
#እለተ_መዓዛ - የመልካም መዓዛ ቀን ይባላል
ይኸውም ዘማዊቷ ሴት (ማርያም እንተ እፍረት) ባለሽቱዋ ማርያም ማለት ነች ከዝሙት ግብሯ በጸጸት ወደ ጌታ ተመለሰች መዓዛውም ዋጋውም እጅግ የተወደደ (300 ዲናር ያህል የሚያወጣ) በአልባስጥሮስ ብልቃጥ የተያዘ ሽቱ በእግሩ ላይ አርከፈከፈችበት፡፡ ለምጻሙ ሰው ስምዖን በቤቱ ድግስ አድርጎ ጌታም ከደቀመዛሙርቱ ጋር ታድሞለት ሳለ ያለማንም ከልካይ ገብታ ይህን አደረገች፡፡ በእውነት የንስሐዋ ጥንካሬ ታላቅ ነው፡፡
#እለተ_አንብዕ-የዕንባ ቀን ይባላል።
ይኸውም ማርያም እንተ እፍረት ከዚህ ከከበረ ሽቱ ጋር ጌታ አብልጦ ደግሞ የወደደላትን (ዛሬም ከእኛ ዘንድ ፈልጎ ያጣውን) የንስሐ እንባ አብራ አፈሰሰች፡፡ በቀደመ ሕይወቷ እጅግ ተጸጽታ ዳግምም ያን ግብሯን ላትመለስበት ቆርጣ የቀደመ ታሪኳን ተለየችውና ከጌታ ጋር አዲስ ሕይወት ጀመረች፡፡
በዚህች ሴት ድርጊት ከ12ቱ አንዱ የሆነው የአስቆሮቱ ሰው ይሁዳ ተከፋና ይህ ሽቱ ቢሸጥ ኖሮ ለድኾች መብል ልብስም ይኾናቸው ነበር ብሎ የስንፍና ቃል ተናገረ፡፡ እርሱ በወቅቱ ለ12ቱ ዐቃቤ ንዋይ “ገንዘብ ያዥ” ሹም ነበርና ከሚገኘው ገንዘብ ከአስሩ አንዱን ለራሱ ወደኪሱ የሚያገባ ሌባ ነበር። ከ300ው ዲናር ማለት 30ው የእርሱ ይሆን እንደነበር በማሰብ ተቆጭቶ አለ እንጂ ለድሆች አስቦ አልነበረም፡፡ ጌታ ግን ስለዚህ ገሠፀው፡፡ ታዲያ ጌታውን ለ30 ዲናር አሳልፎ የሸጠው ለዚህች ላመለጠችው ገንዘብ በነበረው ቁጭት ነበር፡፡ ይህ በሆን ማታ በራሱ አንቂነት አይሁድ ዘንድ ሂዶ የጌታችን ሞቱ ላይ ተስማምተው እንጂ እንዴት እንደሚይዙት ቸግሯቸው ነበርና እኔ አለሁ አላቸው፡፡ ዋጋውንም የተመነና 30 ዲናር ይህ ይኹን ያለ እርሱ ነበር፡፡
ባለ ሽቱዋ ማርያም ሽቱውን በራሱ ላይ ባርከፈከፈች ጊዜ ታላቅ አግራሞት ፈጥሮ ነበር፡፡ የሁለቱን በዳዮች ኹኔታ ብናነጻጽር በእውነተኛ ንስሐ በቅንነት ወደ አምላኩ የቀረበ ሰው ለዚህ ያክል ትልቅ ገንዘብ የማይሳሳና ዓለምን ከነጣዕሙ የተወ ሲኾን የገንዘብ ፍቅር ልቡናውን የነደፈው ሰው ግን ለዚህች ገንዘብ እስኪሳሳ ድረስ ከሰው ሕይወት ያስበልጣታል፡፡ ለሁለት ጌቶች መገዛት ስለማይኾንለት አንዱን ይተወዋል ማለት ነው፡፡
ይሁዳ ታዲያ ይህን እኩይ ግብር ካደረገ በኋላ ታላቅ ጸጸት ተጸጽቷል፡፡ ንጹሑን ሰው የገደልኩ እኔ ነኝ እያለ በመሪር ልቅሶ አንብቷል፤ ከሰውነት ተራ በታች እስኪወርድና ባይተዋር እስኪኾን ድረስ በኀዘን ልቡን ጐድቷል፡፡ ነገር ግን ይህ ኹሉ ኀዘንና ጸጸት እንደ ንስሐ አልተቈጠረለትም ነበር፡፡ ምክንያቱም ከጸጸት አልፎ ምሕረተ እግዚአብሔርን ፈልጎ አልተነሣም፣ ቀቢጸ ተስፋ ብቻ መጣበት፡፡ ንስሐ ምሉዕ የምትኾነውና ፈጽመን ወደአምላካችን ይቅርታ መምጣት የምንችለው ስንጸጸት ብቻ ሳይኾን የአምላካችንን ምሕረቱን ከልብ አብዝተን ስንሻና ይቅር በለኝ እያልን ስንናዘዝም ነው፡፡ በንስሐቸው እጅግ የምናደንቃቸው ቅዱሳን መጸጸት ብቻም ማዘንም ብቻም አልነበር ወደአምላካቸው በፍጹም መሻት ምሕረቱን እየፈለጉ ተከትለውታል፤ ርሱም ይቅር ብሏቸዋል፡፡
ይሁዳ ግን ጸጸቱን ለጥቆ የመጣ አንዳች ነገር ቢኖር ከንቱ ብልጣ ብልጥነት ነበር፤ ራስን ማጥፋትና የእግዚአብሔርን ምሕረት በእውነተኛ የንስሐ መንገድ ሳይኾን በብልጣ ብልጥነት ለማግኘት መጣር፡፡ ርሱም በቀኝ የተሰቀለውን ወንበዴ ፈያታዊ ዘየማንን ቀድሞ ገነት ለመግባት ዘዴ ዘየደ፡፡ ጌታችን በመስቀል ላይ ነፍሱን ከመለየቱ ቀድሞ ቶሎ ርሱ ቢሞትና በሲዖል ቢገኝ ከሲዖል ነፍሳት ጋር አንድ ላይ ግዕዛንን እንደሚያገኝ አስቦ ራሱን አጠፋ፡፡ ወንበዴው በአንጻሩ እኛ በደለኞች ነን ብሎ ፈጽሞ ከተጸጸተ ኋላ “ተዘከረኒ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ” አቤቱ በመንግሥትህ አስበኝ ብሎ ደግሞ ምሕረቱን ሲሻ ንስሐው ተፈጽማለታለች፡፡ ይህ ግን አዳምንም ቢኾን አብርሃም አባታችንንም ቢኾን ቀድሟቸው በሡራፊ ትንግርት አልፎ ገነት ገብቷል፡፡
ከእኛ ብዙዎች እንደበለሲቱ ለራሳችን ብቻ ቃርመን ወዝና ምቾት እናገኛለን፤ ለጌታችን የሚኾን የንስሐ ፍሬ ግን የለንም፡፡ እንደቤተ መቅደሶቹ ለዋጮች ደግሞ ፍቅረ እግዚአብሔርን በፍቅረ ንዋይ የተካን፤ ለሥጋ ብቻ እንጂ ለነፍስ ግድ የሌለን ብዙዎች ነን፡፡ ብዙዎቻችን ከይሁዳ ያልተናነሰ ፍቅረ ንዋይ አለን፤ እንጸጸታለን እንጂ ኃጢአታችንን ተናዝዘን ይቅር በለኝ ማለት ላይ እንሰንፋለን፡፡ አንዳንዶቻችን እንደውም ከይሁዳም ያነሰ ንስሐ ይታይብናል፡፡ ይህ ኃጢአት ነውን፤ አይደለም እያልን ራሳችንን እንሸነግላለን፡፡ የሠራነው ሥራ ኃጢአት ካልኾነ ጽድቅ ነው ማለት ነው፡፡ ጽድቅ ከኾነ ለርሱ ስለንስሐ አናወራም፡፡ የሠራነው ሥራ ግን ኃጢአት ከኾነ ሞት ያመጣብናልና ሄዶ መናዘዝ ነው፡፡ የሠራነው ሥራ ኃጢአት ይኹን አይኹን ግራ ከገባን ደግሞ ይህንም መናዘዝ ነው፡፡ ልንናዘዘው ከፈራን ኃጢአት መኾኑን አምነን ተቀብለናል ማለት ስለኾነ፡፡ የሚያሳፍር ኃጢአት ካልኾነ መናዘዝ ምን ያመራምራል፡፡ ነገር ግን ብዙዎቻችን ባጓጒል ፍልስፍና ራሳችንን ሸብሽበን ይዘናል፡፡ እናም ሞተ ነፍስ ሳይደርስብን ዛሬ ኃጢአታችንን ብንናዘዘው “ይቅር ይለን ዘንድ የታመነ ነው” ፩ኛ ዮሐ ፩፣፰
እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻማ ወድካም አመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሐክሙ እግዚአብሔር ለብርሃነ ትንሣኤሁ በፍስሐ ወበሰላም
@haymanoteabew
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#ሐሙስ_የምሥጢር_ቀን
ምሴተ ሐሙስ በምትባለው በዕለተ ሐሙስ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በትሕትና ዝቅ ብሎ የሐዋርያቱን እግር አጥቧል ፣ ድኅነት ይሆነን ዘንድ ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ለመጀመርያ ጊዜ ሰጥቷል ፣ በጌቴሴማኒ አብዝቶ በመጸለይ "ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ" ብሎ አስተምሯል በተጨማሪም በዚሁ ምሽት ይሁዳ ሊቃነ ካህናትን አስከትሎ በመምጣት ለሠላሳ ብር አሳልፎ ሰጥቶታል። የሰሙነ ሕማማት ሐሙስ በቤተክርስቲያናችን የተለያዩ ስያሜዎች አሉት።
#ሕጽበተ_እግር_ይባላል
በዚህ ዕለት ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀመዛሙርቱን እግር በፍፁም ትሕትና ዝቅ ብሎ አጥቧል። ሐዋርያት የታጠቡት ሕጽበት ስለ ትሕትና ወይስ ስለ ጥምቀት ቢሉ ሐዋርያት የታጠቡት ጥምቀት ነው። "ካላጠብኩህ ከእኔ ጋር ዕድል ፋንታ የለህም" ማለቱ ዕድል ፋንታ ሲል ልጅነት አታገኝም ሲል ነው። ስለዚህ ሐዋርያት መቼ ተጠመቁ ቢባል በሕጽበተ እግር ጊዜ ነው።
" ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ።"
ዮሐ ፲፫÷፭
#ጸሎት_ሐሙስ_ይባላል
ይኸውም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሚደክም ሥጋን የተዋሐደ ፍፁም አምላክ ፍፁም ሰው መሆኑን ለመግለጽና ለአርአያነት ጸሐፍት ፈሪሳውያን እና የአይሁድ ካህናት መጥተው እስኪይዙት ድረስ
በጌቴሴማኒ ሲጸልይ በመቆየቱ ነው
" በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ጌቴሴማኒ ወደምትባል ስፍራ መጣ ደቀ መዛሙርቱንም። ወዲያ ሄጄ ስጸልይ ሳለ በዚህ ተቀመጡ አላቸው።"
ማቴ ፳፮÷፴፮
#የምስጢር_ቀን_ይባላል
ከሰባቱ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን አንዱ በዚህ ዕለት ተመስርቷል። ይኸውም ይህ ስለ እናንተ በመስቀል ላይ የሚቆረሰው ስጋዬ ነው፤ እንካችሁ ብሉ ጽዋውንም አንስቶ አመሰገነ ይህ ስለ እናንተ ነገ በመስቀል ላይ የሚፈስ ደሜ ነው፤ ከእርሱም ጠጡ በማለት እኛ ከእርሱ ጋር አንድ የምንሆንበትን መንገድ ከጠላት ዲያብሎስ ሰውሮ ለደቀ መዛሙርቱ የገለጠበት
ቀን በመሆኑ የተሰጠ ስያሜ ነው።
" ሲበሉም ኢየሱስ እንጀራን አንሥቶ ባረከ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና። እንካችሁ፥ ብሉ ይህ ሥጋዬ ነው አለ። ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው እንዲህም አለ። ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ፤
ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ይህ ነው።"
ማቴ ፳፮÷፳፯-፳፰
#የሐዲስ_ኪዳን_ሐሙስ_ይባላል
ይኸውም መስዋዕተ ኦሪት ማለትም በእንሰሳ ደም የሚቀርበው መስዋዕት
ማብቃቱን ገልጦ፣ ለድኀነተ ዓለም ራሱን የተወደደ መስዋዕት አድርጎ ያቀረበበት
ዕለት በመሆኑ ነው። ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው ደሜ የሚሆን የአዲስ ኪዳን ነው። ከእርሱም ጠጡ በማለቱ ይታወቃል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ዘላለማዊ ቃል ኪዳን በራሱ ደም የፈጸመበት ዕለት መሆኑን በማሰብ የቃል ኪዳኑ ፈጻሚዎች ጠባቂዎች መሆን እንደሚገባን እንማራለን።
#የነጻነት_ሐሙስ_ይባላል
ለኃጢአትና ለዲያብሎስ ባርያ ሆኖ መኖር ማብቃቱ እንዲሁም የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነ የነጻነት ቀን ይባላል። ራሱም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጅ ነጻነት ሲናገር ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም፤ ባሪያ ጌታው የሚደርገውን አያውቅምና፤ ወዳጆቼ ግን ብያችኋለሁ በማለቱ ከባርነት ነጻ የወጣንበት ቀን መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስረዳል። ስለዚህ እያንዳንዱ ክርስቲያን ከኃጢአት ባርነት በመራቅ ከእግዚአብሔር ጋር ሕይወቱን በቅድስና መምራት ይኖርበታል።
" ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም፤ ባርያ ጌታው የሚያደርገውን አያውቅምና፤ ወዳጆች ግን ብያችኋለሁ፥ ከአባቴ የሰማሁትን ሁሉ ለእናንተ አስታውቄአችኋለሁና።"
ዮሐ ፲፭÷፲፭
#የትዕዛዝ_ሐሙስ_ይባላል
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር ካጠበ በኋላ "እናንተም እንዲህ አድርጉ" ብሎ ስላዘዘ ፣ በጌቴሴማኒ ሦስቱን የምሥጢር ሐዋርያት "ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ " ብሎ ስላዘዘ እንዲሁም ሥርዓተ ቁርባንን ከሰራ በኋላ "የተቀበልኩትን መከራ ለመታሰቢያ አድርጉ " ብሎ ስላዘዘ የትዕዛዝ ሐሙስ ይባላል።
" እናንተ መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ ።
" እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል። "
ዮሐ ፲፫÷፲፫
#አረንጓዴው_ሐሙስ_ይባላል
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጌቴሴማኒ የአትክልት ቦታ ስለጸለየ አረንጓዴ ሐሙስ ይባላል።
" በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ጌቴሴማኒ ወደምትባል ስፍራ መጣ ደቀ መዛሙርቱንም። ወዲያ ሄጄ ስጸልይ ሳለ በዚህ ተቀመጡ አላቸው።"
ማቴ ፳፮÷፴፮
በጸሎተ ሐሙስ የሚፈጸሙ ሥርዓቶች
#ሥርዓተ_ቅዳሴ
በዚህ ዕለት ከሰሙነ ሕማማት ቀናት በተለየ ቅዳሴ ይቀደሳል። የሚቀደሰውም በለሆሳስ /በዝግታ/ ሲሆን እንደ ቃጭል በመሆን የሚያገለግለውም ጽናጽል ነው። ይህም አይሁድ ጌታችንን ለመያዝ ሲመጡ ድምፃቸውን ዝግ አድርገው በለሆሳስ እየተነጋገሩ መምጣታቸውን ለማሰብ ነው። በቅዳሴውም ሥርዓተ ቁርባን ይፈጸምበታል። ይህም ጌታችን የሰጠውን ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን ለማሰብ ነው። በዚህ ዕለት ክርስቲያን የሆነ ሁሉ በንስሐ ታጥቦ ተዘጋጅቶ ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን መቀበል ይኖርበታል።
#ሕጽበተ_እግር
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መምህርና ጌታ ሲሆን በትሕትና የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠቡን እንዲሁም የዓለምን ኃጢአት ለማጠብ የመጣ መሆኑን ለማስታወስ በዕለቱ ካህናት በተለይም ሊቃነ ጳጳሳት "በመካከላችን ተገኝተህ የእኛንና የሕዝቡንም ኃጢአት እጠብ" ሲሉ በቤተ ክርስቲያናችን የተገኙትን ምእመናን እግር በወይንና በወይራ ቅጠል ያጥባሉ።
#ጉልባን
ጉልባን ከባቄላ ክክ፣ ከስንዴ ወይንም ከተፈተገ ገብስ ጋር አንድ ላይ ተቀቅሎ የሚዘጋጅና የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚባላ ንፍሮ ነው፡፡ የጉልባን ትውፊት እስራኤላውያን ከግብፅ ተሰደው በሚወጡበት ጊዜ በችኮላ ስለነበር፤ አቡክተው ጋግረው መብላት ያለመቻላቸውን ሁኔታ ያመለክታል፡፡ ያን ጊዜ ያልቦካውን ሊጥ እየጋገሩ ቂጣ መብላት፤ ንፍሮም ቀቅለው ስንቅ መያዝ ተግባራቸው ነበርና ይህን ለማሰብ በሰሙነ ሕማማት ቂጣና ጉልባን በማዘጋጀት በዓሉ ይታሰባል፡፡
በጸሎተ ሐሙስ ይህንን መሠረት በማድረግ የሚዘጋጀው ጉልባን አንዲህም ቂጣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል፡፡ ጨው ውኃ የሚያስጠማ በመሆኑ የጌታን መጠማት ያስታውሳል፡፡ ይህ ትውፊታዊ ሥርዓት ከእስራኤላውያን የመጣ ሲሆን በኢትዮጵያም አብዛኛዎቹ የትውፊት ክንዋኔዎች የብሉይ ኪዳን መነሻ ስላላቸው ሥርዓቱ ዛሬም ይከበራል፡፡
እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻማ ወድካም አመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሐክሙ እግዚአብሔር ለብርሃነ ትንሣኤሁ በፍስሓ ወበሰላም!
@haymanoteabew
@haymanoteabew
@haymanoteabew
ምሴተ ሐሙስ በምትባለው በዕለተ ሐሙስ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በትሕትና ዝቅ ብሎ የሐዋርያቱን እግር አጥቧል ፣ ድኅነት ይሆነን ዘንድ ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ለመጀመርያ ጊዜ ሰጥቷል ፣ በጌቴሴማኒ አብዝቶ በመጸለይ "ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ" ብሎ አስተምሯል በተጨማሪም በዚሁ ምሽት ይሁዳ ሊቃነ ካህናትን አስከትሎ በመምጣት ለሠላሳ ብር አሳልፎ ሰጥቶታል። የሰሙነ ሕማማት ሐሙስ በቤተክርስቲያናችን የተለያዩ ስያሜዎች አሉት።
#ሕጽበተ_እግር_ይባላል
በዚህ ዕለት ጌታችን መድኅኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀመዛሙርቱን እግር በፍፁም ትሕትና ዝቅ ብሎ አጥቧል። ሐዋርያት የታጠቡት ሕጽበት ስለ ትሕትና ወይስ ስለ ጥምቀት ቢሉ ሐዋርያት የታጠቡት ጥምቀት ነው። "ካላጠብኩህ ከእኔ ጋር ዕድል ፋንታ የለህም" ማለቱ ዕድል ፋንታ ሲል ልጅነት አታገኝም ሲል ነው። ስለዚህ ሐዋርያት መቼ ተጠመቁ ቢባል በሕጽበተ እግር ጊዜ ነው።
" ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ ፤ በኋላም በመታጠቢያው ውኃ ጨመረ፥ የደቀ መዛሙርቱንም እግር ሊያጥብና በታጠቀበትም ማበሻ ጨርቅ ሊያብስ ጀመረ።"
ዮሐ ፲፫÷፭
#ጸሎት_ሐሙስ_ይባላል
ይኸውም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሚደክም ሥጋን የተዋሐደ ፍፁም አምላክ ፍፁም ሰው መሆኑን ለመግለጽና ለአርአያነት ጸሐፍት ፈሪሳውያን እና የአይሁድ ካህናት መጥተው እስኪይዙት ድረስ
በጌቴሴማኒ ሲጸልይ በመቆየቱ ነው
" በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ጌቴሴማኒ ወደምትባል ስፍራ መጣ ደቀ መዛሙርቱንም። ወዲያ ሄጄ ስጸልይ ሳለ በዚህ ተቀመጡ አላቸው።"
ማቴ ፳፮÷፴፮
#የምስጢር_ቀን_ይባላል
ከሰባቱ ምስጢራተ ቤተክርስቲያን አንዱ በዚህ ዕለት ተመስርቷል። ይኸውም ይህ ስለ እናንተ በመስቀል ላይ የሚቆረሰው ስጋዬ ነው፤ እንካችሁ ብሉ ጽዋውንም አንስቶ አመሰገነ ይህ ስለ እናንተ ነገ በመስቀል ላይ የሚፈስ ደሜ ነው፤ ከእርሱም ጠጡ በማለት እኛ ከእርሱ ጋር አንድ የምንሆንበትን መንገድ ከጠላት ዲያብሎስ ሰውሮ ለደቀ መዛሙርቱ የገለጠበት
ቀን በመሆኑ የተሰጠ ስያሜ ነው።
" ሲበሉም ኢየሱስ እንጀራን አንሥቶ ባረከ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና። እንካችሁ፥ ብሉ ይህ ሥጋዬ ነው አለ። ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው እንዲህም አለ። ሁላችሁ ከእርሱ ጠጡ፤
ስለ ብዙዎች ለኃጢአት ይቅርታ የሚፈስ የአዲስ ኪዳን ደሜ ይህ ነው።"
ማቴ ፳፮÷፳፯-፳፰
#የሐዲስ_ኪዳን_ሐሙስ_ይባላል
ይኸውም መስዋዕተ ኦሪት ማለትም በእንሰሳ ደም የሚቀርበው መስዋዕት
ማብቃቱን ገልጦ፣ ለድኀነተ ዓለም ራሱን የተወደደ መስዋዕት አድርጎ ያቀረበበት
ዕለት በመሆኑ ነው። ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው ደሜ የሚሆን የአዲስ ኪዳን ነው። ከእርሱም ጠጡ በማለቱ ይታወቃል። ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ዘላለማዊ ቃል ኪዳን በራሱ ደም የፈጸመበት ዕለት መሆኑን በማሰብ የቃል ኪዳኑ ፈጻሚዎች ጠባቂዎች መሆን እንደሚገባን እንማራለን።
#የነጻነት_ሐሙስ_ይባላል
ለኃጢአትና ለዲያብሎስ ባርያ ሆኖ መኖር ማብቃቱ እንዲሁም የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነ የነጻነት ቀን ይባላል። ራሱም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጅ ነጻነት ሲናገር ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም፤ ባሪያ ጌታው የሚደርገውን አያውቅምና፤ ወዳጆቼ ግን ብያችኋለሁ በማለቱ ከባርነት ነጻ የወጣንበት ቀን መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስረዳል። ስለዚህ እያንዳንዱ ክርስቲያን ከኃጢአት ባርነት በመራቅ ከእግዚአብሔር ጋር ሕይወቱን በቅድስና መምራት ይኖርበታል።
" ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም፤ ባርያ ጌታው የሚያደርገውን አያውቅምና፤ ወዳጆች ግን ብያችኋለሁ፥ ከአባቴ የሰማሁትን ሁሉ ለእናንተ አስታውቄአችኋለሁና።"
ዮሐ ፲፭÷፲፭
#የትዕዛዝ_ሐሙስ_ይባላል
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር ካጠበ በኋላ "እናንተም እንዲህ አድርጉ" ብሎ ስላዘዘ ፣ በጌቴሴማኒ ሦስቱን የምሥጢር ሐዋርያት "ወደ ፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ " ብሎ ስላዘዘ እንዲሁም ሥርዓተ ቁርባንን ከሰራ በኋላ "የተቀበልኩትን መከራ ለመታሰቢያ አድርጉ " ብሎ ስላዘዘ የትዕዛዝ ሐሙስ ይባላል።
" እናንተ መምህርና ጌታ ትሉኛላችሁ፤ እንዲሁ ነኝና መልካም ትላላችሁ ።
" እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ፥ እናንተ ደግሞ እርስ በርሳችሁ እግራችሁን ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል። "
ዮሐ ፲፫÷፲፫
#አረንጓዴው_ሐሙስ_ይባላል
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በጌቴሴማኒ የአትክልት ቦታ ስለጸለየ አረንጓዴ ሐሙስ ይባላል።
" በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ከእነርሱ ጋር ጌቴሴማኒ ወደምትባል ስፍራ መጣ ደቀ መዛሙርቱንም። ወዲያ ሄጄ ስጸልይ ሳለ በዚህ ተቀመጡ አላቸው።"
ማቴ ፳፮÷፴፮
በጸሎተ ሐሙስ የሚፈጸሙ ሥርዓቶች
#ሥርዓተ_ቅዳሴ
በዚህ ዕለት ከሰሙነ ሕማማት ቀናት በተለየ ቅዳሴ ይቀደሳል። የሚቀደሰውም በለሆሳስ /በዝግታ/ ሲሆን እንደ ቃጭል በመሆን የሚያገለግለውም ጽናጽል ነው። ይህም አይሁድ ጌታችንን ለመያዝ ሲመጡ ድምፃቸውን ዝግ አድርገው በለሆሳስ እየተነጋገሩ መምጣታቸውን ለማሰብ ነው። በቅዳሴውም ሥርዓተ ቁርባን ይፈጸምበታል። ይህም ጌታችን የሰጠውን ዘለዓለማዊ ቃል ኪዳን ለማሰብ ነው። በዚህ ዕለት ክርስቲያን የሆነ ሁሉ በንስሐ ታጥቦ ተዘጋጅቶ ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን መቀበል ይኖርበታል።
#ሕጽበተ_እግር
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መምህርና ጌታ ሲሆን በትሕትና የደቀ መዛሙርቱን እግር ማጠቡን እንዲሁም የዓለምን ኃጢአት ለማጠብ የመጣ መሆኑን ለማስታወስ በዕለቱ ካህናት በተለይም ሊቃነ ጳጳሳት "በመካከላችን ተገኝተህ የእኛንና የሕዝቡንም ኃጢአት እጠብ" ሲሉ በቤተ ክርስቲያናችን የተገኙትን ምእመናን እግር በወይንና በወይራ ቅጠል ያጥባሉ።
#ጉልባን
ጉልባን ከባቄላ ክክ፣ ከስንዴ ወይንም ከተፈተገ ገብስ ጋር አንድ ላይ ተቀቅሎ የሚዘጋጅና የጸሎተ ሐሙስ ዕለት የሚባላ ንፍሮ ነው፡፡ የጉልባን ትውፊት እስራኤላውያን ከግብፅ ተሰደው በሚወጡበት ጊዜ በችኮላ ስለነበር፤ አቡክተው ጋግረው መብላት ያለመቻላቸውን ሁኔታ ያመለክታል፡፡ ያን ጊዜ ያልቦካውን ሊጥ እየጋገሩ ቂጣ መብላት፤ ንፍሮም ቀቅለው ስንቅ መያዝ ተግባራቸው ነበርና ይህን ለማሰብ በሰሙነ ሕማማት ቂጣና ጉልባን በማዘጋጀት በዓሉ ይታሰባል፡፡
በጸሎተ ሐሙስ ይህንን መሠረት በማድረግ የሚዘጋጀው ጉልባን አንዲህም ቂጣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል፡፡ ጨው ውኃ የሚያስጠማ በመሆኑ የጌታን መጠማት ያስታውሳል፡፡ ይህ ትውፊታዊ ሥርዓት ከእስራኤላውያን የመጣ ሲሆን በኢትዮጵያም አብዛኛዎቹ የትውፊት ክንዋኔዎች የብሉይ ኪዳን መነሻ ስላላቸው ሥርዓቱ ዛሬም ይከበራል፡፡
እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ጻማ ወድካም አመ ከመ ዮም ያብጽሐነ ያብጽሐክሙ እግዚአብሔር ለብርሃነ ትንሣኤሁ በፍስሓ ወበሰላም!
@haymanoteabew
@haymanoteabew
@haymanoteabew
#የጸሎተ_ሐሙስ_ትክክለኛ_ስዕል አሳሳል
ጌታችን የቅዱስ ቊርባን ምስጢርን በገለጸበት በጸሎተ ሐሙስ ሥዕል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመሀል ሆኖ ሐዋርያት በግራና በቀኝ ሆነው አንድ ኅብስትና ጽዋ በጠረጴዛው ላይ ተደርጎ ጌታችን ሲባርከው ይሣላል፡፡ ይሁዳ ሲሣል በቁጣ ሆኖ ግማሽ ፊት እና አንድ ዓይን ተደርጎ ይሣላል፡፡ ከይሁዳ በስተቀር ሌሎች ሐዋርያት ራስ ላይ ፀዳለ ብርሃን ይሣልባቸዋል፡፡
በአንዳንድ መናፍቃን የተሳሉ ሥዕላት የሚያሳዩት ግን ከአንድ ኅብስትና ጽዋ በላይ ሐዋርያትን በግማሽ ፊት ጽዋው ውስጥ ያለው ደሙ ሲፈስ ይሣላል፡፡ ይህ ደግሞ የኦሪትን የቂጣ በዓልን እንጂ የሐዲስ ኪዳን ሥርዓተ ቊርባን አያሳይም በመሆኑም በቤተክርስቲያን የጸሎተ ሐሙስ ሥዕል ላይ አንድ ኅብስትና አንድ ጽዋ ብቻ ሊኖር ይገባል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ሐዋርያት በሙሉ ከይሁዳ በስተቀር ገጻቸው እየታዩ መሣል ይኖርባቸዋል፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
ጌታችን የቅዱስ ቊርባን ምስጢርን በገለጸበት በጸሎተ ሐሙስ ሥዕል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከመሀል ሆኖ ሐዋርያት በግራና በቀኝ ሆነው አንድ ኅብስትና ጽዋ በጠረጴዛው ላይ ተደርጎ ጌታችን ሲባርከው ይሣላል፡፡ ይሁዳ ሲሣል በቁጣ ሆኖ ግማሽ ፊት እና አንድ ዓይን ተደርጎ ይሣላል፡፡ ከይሁዳ በስተቀር ሌሎች ሐዋርያት ራስ ላይ ፀዳለ ብርሃን ይሣልባቸዋል፡፡
በአንዳንድ መናፍቃን የተሳሉ ሥዕላት የሚያሳዩት ግን ከአንድ ኅብስትና ጽዋ በላይ ሐዋርያትን በግማሽ ፊት ጽዋው ውስጥ ያለው ደሙ ሲፈስ ይሣላል፡፡ ይህ ደግሞ የኦሪትን የቂጣ በዓልን እንጂ የሐዲስ ኪዳን ሥርዓተ ቊርባን አያሳይም በመሆኑም በቤተክርስቲያን የጸሎተ ሐሙስ ሥዕል ላይ አንድ ኅብስትና አንድ ጽዋ ብቻ ሊኖር ይገባል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ሐዋርያት በሙሉ ከይሁዳ በስተቀር ገጻቸው እየታዩ መሣል ይኖርባቸዋል፡፡
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
