Telegram Web Link
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
<<ሕዝቡም ሁሉ ከተጠመቁ በኋላ ኢየሱስ ደግሞ ተጠመቀ።ሲጸልይም ሰማይ ተከፈተ። >> - ሉቃ 3:21

እንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ በሰላም አደረሳችሁ አደረሰን ።
በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ የተዘጋጀ የደም ልገሳ መርሐግብር

በእለቱ ደም በመለገስ በቋሚነት አባል መሆን ከፈለጉ ፎረሙን በመሙላት ይመዝገቡ።
👇👇👇
https://forms.gle/3dK8tm6EKbZHNADy9

"ከበጎ ነገር ጋር ተባበሩ " ሮሜ 12:9
ይህን ምስል ስቶሪ እና ፕሮፋይል በማድረግ ያጋሩ።

የብዙኃን ደም ልገሳ መርሐግብር   

ጥር 17 እና 18 ፡ በቦሌ መድኃኔዓለም
ከጠዋቱ 3:30 ጀምሮ

ባዮ ላይ ባለው ሊንክ ይመዝገቡ።
በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ ከተማ በተከናወነው የአእላፋት ዝማሬ ላይ ቀርቦ የነበረው ''አንድ የኢትዮጵያ ሰው'' የተሰኘው የዕጣ ቲኬት ነገ በሰንበተ ክርስቲያን በJanderebaw media YouTube channel በቀጥታ ስርጭት የዕጣ ማውጣት መርሐግብር ይከናወናል።
ነገ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ ይጠብቁን።
ጾመ ነነዌ ሰኞ የካቲት ፫ ይገባል።
ጾም የሥጋ ምኞትን የምታጠፋ የነፍስን ቁስል የምታደርቅ ለጎልማሶችም ጸጥታንና እርጋታን የምታስተምር ደገኛ ሥርዓት ነች፡፡

እያንዳንዱን ዕለት ከክርስቶስ ጋር ሆኖ ለማሳለፍ ዝግጁ ናችሁ? አብረን እንጓዝ።

ፍሬ የምናፈራበት ጾም ያደርግልን።
የሳምንት 1 ዘወረደ ቻሌንጅ ከዕለታዊ መንፈሳዊ ምግባራት መከታተያ ጋር

1)በዚህ ጾም ከጌታ ዘንድ ምን መቀበል እንደምንፈልግ እናስቀምጥ
2)ማስወገድ የምንፈልጋቸውን ልማዶች/ኃጢአቶችን ለይቶ በማውጣት እግዚአብሔር ድል መንሳትን እንዲሰጠን መለመን

3)በ7ቱ የጸሎት ሰዓታት መጸለይ

4)ይህንን ወቅት በጽሞና እንዳናሳልፍ ከሚያደርጉን የሚያዘናጉ ነገሮች ታቅበን በአንጻሩ የሚያግዙ መጻሕፍትን ማንበብ: መዝሙራትን ማዳመጥ የመሳሰሉትን ማድረግ
41,64 በአቅማችን መስገድ

5)በቤተክርስቲያን በመገኘት የዕለቱን ወንጌል መማር

6)የማቴዎስ ወንጌል 4:1-11 ማስታወሻ በመያዝ ማጥናት
*እነዚን ሁሉ ከምጽዋት ጋር
*ዕለታዊ የመንፈሳዊ ምግባር መከታተያውን ከታች ያገኙታል::
2025/07/05 14:45:48
Back to Top
HTML Embed Code: