Telegram Web Link
በኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ትውልድ አዘጋጅነት በአዲስ አበባ እና በድሬዳዋ ከተማ በተከናወነው የአእላፋት ዝማሬ ላይ ቀርቦ የነበረው ''አንድ የኢትዮጵያ ሰው'' የተሰኘው የዕጣ ቲኬት ነገ በሰንበተ ክርስቲያን በJanderebaw media YouTube channel በቀጥታ ስርጭት የዕጣ ማውጣት መርሐግብር ይከናወናል።
ነገ ከቀኑ 10:00 ሰዓት ላይ ይጠብቁን።
ጾመ ነነዌ ሰኞ የካቲት ፫ ይገባል።
ጾም የሥጋ ምኞትን የምታጠፋ የነፍስን ቁስል የምታደርቅ ለጎልማሶችም ጸጥታንና እርጋታን የምታስተምር ደገኛ ሥርዓት ነች፡፡

እያንዳንዱን ዕለት ከክርስቶስ ጋር ሆኖ ለማሳለፍ ዝግጁ ናችሁ? አብረን እንጓዝ።

ፍሬ የምናፈራበት ጾም ያደርግልን።
የሳምንት 1 ዘወረደ ቻሌንጅ ከዕለታዊ መንፈሳዊ ምግባራት መከታተያ ጋር

1)በዚህ ጾም ከጌታ ዘንድ ምን መቀበል እንደምንፈልግ እናስቀምጥ
2)ማስወገድ የምንፈልጋቸውን ልማዶች/ኃጢአቶችን ለይቶ በማውጣት እግዚአብሔር ድል መንሳትን እንዲሰጠን መለመን

3)በ7ቱ የጸሎት ሰዓታት መጸለይ

4)ይህንን ወቅት በጽሞና እንዳናሳልፍ ከሚያደርጉን የሚያዘናጉ ነገሮች ታቅበን በአንጻሩ የሚያግዙ መጻሕፍትን ማንበብ: መዝሙራትን ማዳመጥ የመሳሰሉትን ማድረግ
41,64 በአቅማችን መስገድ

5)በቤተክርስቲያን በመገኘት የዕለቱን ወንጌል መማር

6)የማቴዎስ ወንጌል 4:1-11 ማስታወሻ በመያዝ ማጥናት
*እነዚን ሁሉ ከምጽዋት ጋር
*ዕለታዊ የመንፈሳዊ ምግባር መከታተያውን ከታች ያገኙታል::
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
አንተ ሰይፍና ጦር ጭሬም ይዘህ ትመጣብኛለህ እኔ ግን ዛሬ በተገዳደርኸው አምላክ ስም በሰራዊት ጌታ በእግዚአብሔር ስም እመጣብሃለሁ።
1ኛ ሳሙ 17፡45

ዐድዋ - ቅዱስ ጊዮርጊስ ገበዘ ኢትዮጵያ
የሳምንት 2 ቅድስት ቻሌንጅ

ዳሩ ግን፦እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ኹኑ ተብሎ ስለ፡ ተጻፈ የጠራችኹ ቅዱስ እንደ ኾነ፡ እናንተ ደግሞ በኑሯችኹ ዅሉ ቅዱሳን ኹኑ።
-1ኛ ጴጥ 1:15-16
ይህንን checklist ይጠቀሙ።
📥የሳምንት 2 ቅድስት ቻሌንጅ

ዳሩ ግን፦እኔ ቅዱስ ነኝና ቅዱሳን ኹኑ ተብሎ ስለ፡ ተጻፈ የጠራችኹ ቅዱስ እንደ ኾነ፡ እናንተ ደግሞ በኑሯችኹ ዅሉ ቅዱሳን ኹኑ፡፡ -1ኛ ጴጥ 1:15-16

👩‍🎤 Author: @janyared_2
2025/07/02 02:17:10
Back to Top
HTML Embed Code: