🔴 Warning
ስሞኑን ዝንጀሮ ዶርም በመግባት የሚበሉ ነገሮችን እየወሰዱ ስለሆነ ከ ዶርም ስቶጡ በር እና መስኮት በመዝጋት ጥንቃቄ እንድታደርጉ በተለይ በ zone 1 block 8 ያላቹህ ተማሪዎች ጥንቃቄ እንድታደርጉ ስንል እናሳስባለን
Dhihoo kanaa jaldeeyyiin dormii senuun wantoota nyaataman fudhachaa waan jiraniif yaroo dormii baatan balabala fi foddaa cuufuun ofeeggannoo akka taasiftan isiin beeksifna kessatu baratonni zoonii 1 blockii 8ffaa .
ስሞኑን ዝንጀሮ ዶርም በመግባት የሚበሉ ነገሮችን እየወሰዱ ስለሆነ ከ ዶርም ስቶጡ በር እና መስኮት በመዝጋት ጥንቃቄ እንድታደርጉ በተለይ በ zone 1 block 8 ያላቹህ ተማሪዎች ጥንቃቄ እንድታደርጉ ስንል እናሳስባለን
Dhihoo kanaa jaldeeyyiin dormii senuun wantoota nyaataman fudhachaa waan jiraniif yaroo dormii baatan balabala fi foddaa cuufuun ofeeggannoo akka taasiftan isiin beeksifna kessatu baratonni zoonii 1 blockii 8ffaa .
𝐕𝐞𝐧𝐭𝐮𝐫𝐞 𝟑𝟔𝟎 – 𝐓𝐡𝐢𝐫𝐝 𝐂𝐨𝐡𝐨𝐫𝐭 𝐄𝐯𝐞𝐧𝐭
Theme: Role of Women in AI and Tech-Based Startups and upcoming Hackathon Info Session !
👩🏫 Guest Speakers:
🔹 Dr. Senait SamuelBramo
Ph.D., Assistant Professor, Jimma University
Director of Women, Children & Youth Affairs Office, Jimma University Institiut of Technology.
🔹Ms. Ikram Alkadir
-MSc Student in Artificial Intelligence, Jimma University
CCO & AI Engineer, Debo Engineering
Our moderator: Ms. Ebise Getachow (Lecturer and Researcher at Jimma University)
Register here : https://forms.gle/M5EsAqkkaQdpTcBs7
📅 Event Details:
Date: May 20, 2025
Time: 2:30 AM (Local Time)
Venue: JU Innovation Incubation Center, Jimma University
Theme: Role of Women in AI and Tech-Based Startups and upcoming Hackathon Info Session !
👩🏫 Guest Speakers:
🔹 Dr. Senait SamuelBramo
Ph.D., Assistant Professor, Jimma University
Director of Women, Children & Youth Affairs Office, Jimma University Institiut of Technology.
🔹Ms. Ikram Alkadir
-MSc Student in Artificial Intelligence, Jimma University
CCO & AI Engineer, Debo Engineering
Our moderator: Ms. Ebise Getachow (Lecturer and Researcher at Jimma University)
Register here : https://forms.gle/M5EsAqkkaQdpTcBs7
📅 Event Details:
Date: May 20, 2025
Time: 2:30 AM (Local Time)
Venue: JU Innovation Incubation Center, Jimma University
#JiT 👟 👟 👟
🔸 በነገው ዕለት ማለትም እሁድ ከጧቱ 3ሰአት ላይ የJiT GC CUP እግር ኳስ ጨዋታ በኤሌክትሪካል ምህንድስና እና በሲቪል ምህንድስና የፍፃሜ ጨዋታ የሚካሄድ በመሆኑ ሁላችሁም የJiT ተማሪዎች ይህን ትልቅ ትንቅንቅ የሚደረግበትን የዋንጫ ጨዋታ እንድትታደሙ በማለት የጅ.ቴ.ኢ ስፖርት ክለብ ያሳውቃል።
✍️ ረምዚ አብደላ ( የጅ.ቴ.ኢ ስፖርት ክለብ ሰብሳቢ)
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#የሐዘን_መግለጫ
ተማሪ አማኑኤል ታከለ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የ4ኛ አመት የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪ የነበር ሲሆን ባደረበት ህመም ምክንያት ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል።
ሆኖም የጅ.ቴ.ኢ ተማሪዎች ህብረት ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ መፅናናትን እንመኛለን።
ተማሪ አማኑኤል ታከለ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የ4ኛ አመት የኮምፒውተር ሳይንስ ተማሪ የነበር ሲሆን ባደረበት ህመም ምክንያት ከዚህ አለም በሞት ተለይቷል።
ሆኖም የጅ.ቴ.ኢ ተማሪዎች ህብረት ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ እንዲሁም ለጓደኞቹ መፅናናትን እንመኛለን።
JiT Students Union
#JiT 👟 👟 👟 🔸 በነገው ዕለት ማለትም እሁድ ከጧቱ 3ሰአት ላይ የJiT GC CUP እግር ኳስ ጨዋታ በኤሌክትሪካል ምህንድስና እና በሲቪል ምህንድስና የፍፃሜ ጨዋታ የሚካሄድ በመሆኑ ሁላችሁም የJiT ተማሪዎች ይህን ትልቅ ትንቅንቅ የሚደረግበትን የዋንጫ ጨዋታ እንድትታደሙ በማለት የጅ.ቴ.ኢ ስፖርት ክለብ ያሳውቃል። ✍️ ረምዚ አብደላ ( የጅ.ቴ.ኢ ስፖርት ክለብ ሰብሳቢ)
#GC_CUP
✨ ቀድም ብለን ባሳወቅናችሁ መሰረት የGC CUP የፍፃሜ ውድድር በሰላም መጠናቀቁን እና የጨዋታውም አሸናፊዎች የኢሌክትሪካል ምህንድስና ተማሪዎች መሆናቸውን ልናሳውቃችሁ እንወዳለን።
ጅ.ቴ.ኢ የተማሪዎች ህብረት
ጅ.ቴ.ኢ የተማሪዎች ህብረት
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#Charity
⭐ ከላይ በምስሉ ላይ እንደምትመለከቱት የተለያየ ችግር ያጋጠማቸውን እና እርዳታን የሚሹ የማህበረሰባችን ሰወች በእናንተ በተማሪዎች ትብብር እና ድጋፍ መሰረት ከ14ሺህ ብር በላይ በመሰብሰብ ለሁለቱ ሰዎች አድርሰናል፤ሆኖም ይህ እንዲሆን ለተባበራችሁ ተማሪዎቻችን እርዳታን ያገኙት ሰዎች እና እኛ የተማሪዎች ህብረት ላቅ ያለ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
✍️ ጅ.ቴ.ኢ የተማሪዎች ህብረት
⭐ Akkuma suuraa armaan olii irratti argitan namoota rakkoo adda addaa isaan mudatee fi gargaarsa barbaadaniif birrii kuma 14 ol walitti qabnee jirra, galata tumsaa fi deeggarsa barattoonni kenyaa gootaniin. nutis gamtaa barattootaa fi qaamoleen deeggarsa keessan argatanis deggersa nuuf gootaniif galata guddaa isiniif qabna .
✍️ J.I.T Gamtaa Barattootaa
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
JiT Students Union
DOC-20250523-WA0001. (2).pdf
for further information you can call 👉 +251902048771
Notice👇
concerning graduation dates!
There is no change from the former schedule.
So it will be held on June 21/ Sane 14, (coming Saturday).
Thank you!
concerning graduation dates!
There is no change from the former schedule.
So it will be held on June 21/ Sane 14, (coming Saturday).
Thank you!
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM
#For_All_GC Students:
🎓 Please be informed that Temporary Degrees will be issued tomorrow, Sane 16, 2017 E.C., at 4:00 local time to 10:30 Only. To receive yours, ensure you have completed and submitted the clearance form Today
🔹 Important: No university services will be available after Sane 17.
Please open Telegram to view this post
VIEW IN TELEGRAM