Dear second-year female students,
We would like to inform you that we have received your questions regarding the dorm problem you faced and we are discussing the matter with the relevant body. We kindly ask you to wait some time for a solution.
ውድ የሁለተኛ አመት የሴት ተማሪዎች በዶርም ዙሪያ ባጋጠማችው ችግር ምክንያት ጥያቄዎቻችሁን ለተማሪዎች ህብረት ባቀረባችሁት መሰረት ጥያቄዎቻችሁን ተቀብለን ከሚመለከተው አካል ጋራ እያወራን በመሆኑ ለመፍትሄ ሃሳቡ የተወሰነ ጊዜ እንድትጠብቁልን ስንል እናሳውቃለን::
We would like to inform you that we have received your questions regarding the dorm problem you faced and we are discussing the matter with the relevant body. We kindly ask you to wait some time for a solution.
ውድ የሁለተኛ አመት የሴት ተማሪዎች በዶርም ዙሪያ ባጋጠማችው ችግር ምክንያት ጥያቄዎቻችሁን ለተማሪዎች ህብረት ባቀረባችሁት መሰረት ጥያቄዎቻችሁን ተቀብለን ከሚመለከተው አካል ጋራ እያወራን በመሆኑ ለመፍትሄ ሃሳቡ የተወሰነ ጊዜ እንድትጠብቁልን ስንል እናሳውቃለን::
👍11❤2💩2
Dear Estimated freshman coordinators Team,
This is a kind reminder for students registered to welcome freshman students . for students whose names are listed on the paper,we would like to inform that we will have an orientation session tomorrow at 3:00 LT around Rama Hall.
Please note that attendance is mandatory—students who miss this orientation will not be eligible to receive a badge to welcome the incoming freshmen.
We appreciate your cooperation
ውድ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል የተመዘገባችሁ አባላቶቻችን:
ሰላም! እንደምን አላችሁ?
የስም ዝርዝር ዉስጥ ስማችሁ ያለ ተማሪዎች በሙሉ ለአዲሶቹ ተማሪዎች አቀባበልን አስመልክቶ ነገ ከጠዋቱ በ3፡00 በ ራማ አዳራሽ የአቅጣጫ ማስጨበጫ ስልጠና እንደሚኖር ለማሳወቅ እንወደዋለን ።
ስልጠናው ላይ መገኘት ግዴታ መሆኑን እባክዎ ልብ ይበሉ። በስልጠናው ላይ የማይገኙ ተማሪዎች አዲሶቹን ተማሪዎች ለመቀበል የሚያስችላቸውን መለያ (Badge) እንደማያገኙ እናሳውቃለን።
ለትብብርዎ እናመሰግናለን!
This is a kind reminder for students registered to welcome freshman students . for students whose names are listed on the paper,we would like to inform that we will have an orientation session tomorrow at 3:00 LT around Rama Hall.
Please note that attendance is mandatory—students who miss this orientation will not be eligible to receive a badge to welcome the incoming freshmen.
We appreciate your cooperation
ውድ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል የተመዘገባችሁ አባላቶቻችን:
ሰላም! እንደምን አላችሁ?
የስም ዝርዝር ዉስጥ ስማችሁ ያለ ተማሪዎች በሙሉ ለአዲሶቹ ተማሪዎች አቀባበልን አስመልክቶ ነገ ከጠዋቱ በ3፡00 በ ራማ አዳራሽ የአቅጣጫ ማስጨበጫ ስልጠና እንደሚኖር ለማሳወቅ እንወደዋለን ።
ስልጠናው ላይ መገኘት ግዴታ መሆኑን እባክዎ ልብ ይበሉ። በስልጠናው ላይ የማይገኙ ተማሪዎች አዲሶቹን ተማሪዎች ለመቀበል የሚያስችላቸውን መለያ (Badge) እንደማያገኙ እናሳውቃለን።
ለትብብርዎ እናመሰግናለን!
❤10😁10👍2💩1
Forwarded from Jimma Institute of Technology (JiT)-Official (Alebe Tenna)
To All JiT Campus Freshman Natural Science Students of 2018 A.Y
**********************************
Dear our esteemed 2018 (2025/26) Natural science freshman students who have been assigned to JiT campus,
You are welcome to Jimma University, Jimma Institute of Technology.
This is to notify you that Sunday (16/02/2018 E.C or October 26, 2025 G.C) you will have general orientation program at JiT campus hall-01 near by registrar office. Be aware of and avail youself in the morning @ 2:30 L.T ( 8:30A.M).
******************************
To get Official information, Please join JiT Telegram channel using the following link
https://www.tg-me.com/JiTRegistrar
********************************
**********************************
Dear our esteemed 2018 (2025/26) Natural science freshman students who have been assigned to JiT campus,
You are welcome to Jimma University, Jimma Institute of Technology.
This is to notify you that Sunday (16/02/2018 E.C or October 26, 2025 G.C) you will have general orientation program at JiT campus hall-01 near by registrar office. Be aware of and avail youself in the morning @ 2:30 L.T ( 8:30A.M).
******************************
To get Official information, Please join JiT Telegram channel using the following link
https://www.tg-me.com/JiTRegistrar
********************************
❤2👍1
ለውድ አዲስ ገቢ ተማሪዎቻችንን ከመግቢያ ኬላ ጀምሮ እስከ ዶርም ድረስ ሞቅ ያለ አቀባበል ላደረጉላችሁ የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች በሙሉ ምስጋናችን ከልብ ነዉ። የእናንተ ደግነትና እንክብካቤ ለአዲሶቹ ተማሪዎቻችን ትልቅ ትርጉም አለዉ።ላደረጋችሁት ወደር የለሽ ትብብር እና ላሳያችሁን ቅንነት እጅግ አድርገን እናመሠግናለን::
በመቀጠል፣ ውድ አዲስ ገቢ ተማሪዎቻችን፣ ወደ ግቢያችንን በድጋሚ እንኳን ደህና መጣችሁ! ይህ አዲስ ምዕራፍ ለእናንተ የተሳካ እንዲሆን መልካሙን ሁሉ እንመኛለን።
በትምህርታችሁ ጎብዝ ሁኑ፣ መልካም ጓደኞችንም አፍሩ! ስንል ከወዲሁ መልካም ምኖታችንን እንገልፃለን::
በተጨማሪም ነገ የሚሰጠውን ኦረንቴሽን ሁላችሁም አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንድትከታተሉ ስንል ለማስታወስ እኖዳለን፡🙏
#stu_union
በመቀጠል፣ ውድ አዲስ ገቢ ተማሪዎቻችን፣ ወደ ግቢያችንን በድጋሚ እንኳን ደህና መጣችሁ! ይህ አዲስ ምዕራፍ ለእናንተ የተሳካ እንዲሆን መልካሙን ሁሉ እንመኛለን።
በትምህርታችሁ ጎብዝ ሁኑ፣ መልካም ጓደኞችንም አፍሩ! ስንል ከወዲሁ መልካም ምኖታችንን እንገልፃለን::
በተጨማሪም ነገ የሚሰጠውን ኦረንቴሽን ሁላችሁም አዲስ ገቢ ተማሪዎች እንድትከታተሉ ስንል ለማስታወስ እኖዳለን፡🙏
#stu_union
❤13🔥3
Notice: Cost-Sharing Registration for Non-Café Students (Next Month)
The cost-sharing registration for non-café students for next month will begin tomorrow and will remain open until Thursday. Please make sure to complete your registration within this period.
Note: The registration process is the same as last month and should be completed via SRS.
Thank you for your cooperation.
The registration also includes individuals who received payment last month. You are required to register again to complete the process.
# የnon-cafe ምዝገባ (የቀጣይ ወር)
ለሚቀጥለው ወር የወጪ መጋራት(cost -share) ምዝገባ ነገ ይጀምራል እና እስከ ሐሙስ ድረስ ይቆያል። ምዝገባው የቅድመ ምረቃ non-cafe የሚሆኑ ተማሪዎችን እንዲሁም ባለፈው ወር ክፍያ የተቀበሉ ግለሰቦችን ያጠቃልላል። የምዝገባ ሂደቱ ካለፈው ወር ጋር ተመሳሳይ ሲሆን በ SRS በኩል መከናወን አለበት።
The cost-sharing registration for non-café students for next month will begin tomorrow and will remain open until Thursday. Please make sure to complete your registration within this period.
Note: The registration process is the same as last month and should be completed via SRS.
Thank you for your cooperation.
The registration also includes individuals who received payment last month. You are required to register again to complete the process.
# የnon-cafe ምዝገባ (የቀጣይ ወር)
ለሚቀጥለው ወር የወጪ መጋራት(cost -share) ምዝገባ ነገ ይጀምራል እና እስከ ሐሙስ ድረስ ይቆያል። ምዝገባው የቅድመ ምረቃ non-cafe የሚሆኑ ተማሪዎችን እንዲሁም ባለፈው ወር ክፍያ የተቀበሉ ግለሰቦችን ያጠቃልላል። የምዝገባ ሂደቱ ካለፈው ወር ጋር ተመሳሳይ ሲሆን በ SRS በኩል መከናወን አለበት።
❤7
Forwarded from 𝕯𝖆𝖌𝖎
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ለ2018 አዲስ ለተመደባችሁ ተማሪዎች በሙሉ! የጅማ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ አመራሮች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ አባገዳዎችና ሀደስንቄዎች በተገኙበት ስለ ትምህርት ቆይታችሁ ገለጻ በዛሬው እለት ተደርጓል ።
በዚህ አጋጣሚ፣ ጅማ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለሁላችሁም መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆንላችሁ ይመኛል። በቀጣይ ስለ ዩኒቨርሲቲው አዳዲስ መረጃዎች እና ዝግጅቶች ለማወቅ ቻናላችንን ይከታተሉ። እናመሰግናለን!
Welcome to all newly admitted students of Jimma University for the year 2018!
At the Jimma Institute of Technology, high-ranking officials, religious leaders and community elders have gathered to provide you with an orientation about your academic journey.
On this occasion, the Jimma Institute of Technology wishes you all a successful and fulfilling academic experience.
To stay updated with new information and upcoming events about the university, please follow our channel.
Thank you!
በዚህ አጋጣሚ፣ ጅማ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ለሁላችሁም መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆንላችሁ ይመኛል። በቀጣይ ስለ ዩኒቨርሲቲው አዳዲስ መረጃዎች እና ዝግጅቶች ለማወቅ ቻናላችንን ይከታተሉ። እናመሰግናለን!
Welcome to all newly admitted students of Jimma University for the year 2018!
At the Jimma Institute of Technology, high-ranking officials, religious leaders and community elders have gathered to provide you with an orientation about your academic journey.
On this occasion, the Jimma Institute of Technology wishes you all a successful and fulfilling academic experience.
To stay updated with new information and upcoming events about the university, please follow our channel.
Thank you!
❤5😁1
