Telegram Web Link
Dear Estimated freshman coordinators  Team, 
This is a kind reminder  for students registered to welcome freshman students . for students whose names  are listed on the paper,we would like to inform that we will have an orientation session tomorrow at 3:00 LT around Rama Hall. 
Please note that attendance is mandatory—students who miss this orientation will not be eligible to receive a badge to welcome the incoming freshmen. 
We appreciate your cooperation

ውድ አዲስ ገቢ ተማሪዎችን ለመቀበል የተመዘገባችሁ  አባላቶቻችን:
ሰላም! እንደምን አላችሁ?

የስም ዝርዝር ዉስጥ ስማችሁ ያለ ተማሪዎች በሙሉ ለአዲሶቹ ተማሪዎች አቀባበልን አስመልክቶ ነገ ከጠዋቱ በ3፡00 በ ራማ አዳራሽ የአቅጣጫ ማስጨበጫ ስልጠና እንደሚኖር ለማሳወቅ እንወደዋለን ።

ስልጠናው ላይ መገኘት ግዴታ መሆኑን እባክዎ ልብ ይበሉ። በስልጠናው ላይ የማይገኙ ተማሪዎች አዲሶቹን ተማሪዎች ለመቀበል የሚያስችላቸውን መለያ (Badge) እንደማያገኙ እናሳውቃለን።

ለትብብርዎ  እናመሰግናለን!
😁108👍1💩1
2025/10/22 20:54:36
Back to Top
HTML Embed Code: