#non_cafe
Barattoonni non_cafe guuttan hanga gaafa kibtaxaatti Kan kaffalamu ta'a hagasitti cafe fayyadamuu ni dandeessu

non_cafe የሞላችሁ ተማሪዎች እስክ ማክሰኞ ድረስ የሚከፈላችሁ ይሆናል::
እስከዛ ካፌ መጠቀም ትችላላችሁ::

Note: the payment will be 2500 birr for this month
💩29😁43🤔1
Exciting AI Course for JIT Students!

Are you curious about how Artificial Intelligence can revolutionize education? 
Join us for a special course led by an experienced IT specialist on transforming AI into a powerful and fascinating educational tool.

🗓 Date: Tuesday , October 14 
🕗 Time: 4:00 LT 
📍 Location: Varniro VH5201 
👉 Register Here

የአርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ (AI) ኮርስ ለJIT ተማሪዎች!  

አርቲፊሻል ኢንተሊጀንስ ትምህርትን እንዴት ማሻሻል እንደሚችል አስበዋል? 
በተሞላ በሆነ የቴክኖሎጂ ባለሙያ የሚመራ ይህንን አስደናቂ ኮርስ ተሳትፈው የAIን እንዴት እንደ አስደናቂ የትምህርት መሳሪያ ማድረግ ይማሩ።

🗓 ቀን፡ ማክሰኞ፣ ጥቅምት 04
🕗 ሰዓት፡ 4:00 LT 
📍 ቦታ፡ Varniro VH5201 
👉 ለመመዝገብ እዚህ ይጫኑ
4
🚀 Call for Startups!
Are you building innovative solutions in Agro-processing or Digital Services?
This is your opportunity to join Creative Hub Jimma and grow your startup with mentorship, workspace, and networking opportunities!

📅 Applications Open: October 13, 2025
Deadline: October 20, 2025
📍 Location: Creative Hub Jimma

Don’t miss this chance to be part of a community driving innovation and impact!
👉 Apply now through the link below:
🔗 https://forms.gle/1EsHEFD36HGyrbd9A

#CreativeHubJimma #StartupCall #AgroProcessing #DigitalInnovation #Entrepreneurship #Jimma #InnovationEthiopia transalte these in amharic also
8
📢 English Language Baseline Assessment – Jimma University 

⚡️Organized by: JU ELIC (English Language Improvement Centre) 
Purpose: To assess students' current English proficiency and offer training through a global partner. 

Who can join: All interested Jimma University students 

How to register: Fill out the form using this link: https://tinyurl.com/47scnvvw 
1
📢 Notice to All Regular Students Receiving Cost-Sharing Payments 

Starting from Tikimt 06, 2018 E.C., students registered under the non-cafeteria service (those receiving cost-sharing payments) will no longer be allowed to access cafeteria services.

🔒 Strict monitoring will be enforced at cafeteria entrances. Any student violating this rule will face immediate academic dismissal.

📌 Students who lost cafeteria access due to academic or administrative issues must resolve their situation with the Registrar’s Office. Access will only be reinstated once the issue is fully resolved.


📢 ማስታወቂያ ለኮስት-ሼሪንግ ክፍያ የሚቀበሉ መደበኛ ተማሪዎች 


ጥቅምት 06/2010 ዓ.ም ጀምሮ፣ በካፌቴሪያ አገልግሎት ውጭ የተመዘገቡ ተማሪዎች (ኮስት-ሼሪንግ ክፍያ የሚቀበሉ) ወደ ካፌቴሪያ አገልግሎት መግባት አይችሉም።


📌 በአስተዳደር ችግር ምክንያት ካፌቴሪያ አገልግሎት የተከለከሉ ተማሪዎች ችግራቸውን ከሬጅስትራር ቢሮ ጋር ማስተካከል አለባቸው።
4💩4
# cost share payment (for non - cafe )
For Students who has filled non cafe we need to announce that the payment has been settled in to your accounts.

Non-cafe የሞላችሁ ተማሪዎች በሙሉ የወጪ ክፉያዉ መጠናቀቁን ልናሳውቃቹ እኖዳለን::
2
#non-Cafe
For those who have filled the non cafe and haven't received the money yet ,the reason might be because of filling the form after 'meskrem 25(October 5), so you have to wait till the next month.

Non-cafe ሞልታችሁ ነገር ግን ገንዘቡ ያልደረሳችሁ ተማሪዎች ምክንያቱ የሞላችሁበት ግዜ ከመስከረም 25 -1-18 ቡሃላ በመሆኑ ሊሆን ስለሚችል እስከ ቀጣይ ወር ድረስ መጠበቅ ይኖርባቿል::
😁11🤯6
#students who filled Ai course

As u know the training was intended to be held on tuesday 4:00 LT but because of the coordinaters program overlap the training will not be given today.We will inform you the rearranged schedule.

የAi ኮርስ ስልጠና ለመውሰድ የተመዘገባችሁ ተማሪዎች አስተባባሪዎቹ ዛሬ ሊገኙ ስላልቻሉ ስልጠናው መቅረቱን ልናሳዉቃቹ እኖዳለን::
የሚሠጡበትን ቀን እናሳውቃቿለን::
😢2
Notice

In the  Technology Institute's learning classrooms, as well as inside the classrooms, any property (such as sockets) that is moved, lifted, or transferred from one place to another without permission—whether by a student or staff member—will be subject to legal accountability. We also inform you that surveillance cameras are in use, From now on, classroom supervisors are reminded to monitor and safeguard the classroom property entrusted to them.

Accordingly, starting today, entry into Rama after 11:00LT is prohibited.

ማስታወቂያ

የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የመማርያ ክላስ አካባቢ እንዲሁም ክላስ ዉስጥ ያሉ ማንኛዉም ንብረቶች (ሶኬቶች) ሲነቅል ወይም ሲያነሳ ከቦታ ወደ ቦታ ያለፍቃድ ሲያዘዋውር የተገኝ ተማሪም ሆነ ሰራተኛ በህግ የሚጠየቅ ሲሆን በካሜራም የምንከታተል መሆኑን ከወዲሁ እያሳወቅን ክላስ ተቆጣጣሪዎችም የተሰጣቸውን የክላስ ንብረት እንድትቆጣጠሩና እንድትከታተሉ ከወዲሁ እናሳስባለን

በተያየዘ ከዛሬ ጀምሮ ከ11:00 በኋላ ራማ መግባት ተከልክሏል ።
😁9👏54👍1🔥1😢1
LOST ID CARD
  
    Student ID   Ru1678/15
    Name: Oliyad Abayneh 

An ID card belonging to Oliyad Abayneh has been reported lost. If you come across an ID with the number RU1678/15, please help us reunite it with its rightful owner! 
👉 Kindly contact the Student Union Office or reply to this message. Your honesty makes a difference!
ይወዳደሩ! ያሸንፉ! ይሸለሙ!
የ CTF ውድድር ጥሪ
***
የኢን
ፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር #INSA  “የሳይበር ደህንነት - የዲጂታል ኢትዮጵያ መሰረት” በሚል መሪ ቃል ያዘጋጀውን 6ኛውን ሀገር አቀፍ የሳይበር ደህንነት ወር በማስመልከት የ CTF- Capture the Flag ውድድር በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ካምፓስ ቫርኔሮ ህንፃ ዊንግ-8 ላይ አዘጋጅቷል።

ውድድሩ ቅዳሜ ጥቅምት 8/ 2018 ዓ/ም ከጠዋቱ 3:00 ጀምሮ የሚካሄድ ሲሆን ፤ በዚህ ውድድር ላይ በመሳተፍ የሳይበር ደህንነት ክህሎትዎን እንዲፈትሹ እንዲሁም ከሌሎች የዘርፉ ባለሙያዎች ጋር በመወዳደር እንዲያሸንፉ ተጋብዘዋል።

በውድድሩ አሸናፊ ለሚሆኑ ልዩ ሽልማት ተዘጋጅቶላቸዋል።
በውድድሩ ለመሳተፍ ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ
https://forms.gle/jhDhphJvTgJCMVos5

***

Comp
ete! Win! Be rewarded!

The Information Network Security Administration (INSA) has organized a CTF - Capture the Flag competition at Jimma University, Jimma Institute of Technology Campus, Varnero Building, Wing-8, to mark the 6th National Cybersecurity Month which it is hosting under the theme “Cybersecurity - The Foundation of Digital Ethiopia.”
​The competition will take place on Saturday, October 18, 2025 9:00A.M. morning
​You are invited to participate in this competition to test your cybersecurity skills and compete to win against other professionals in the field.
​Special prizes have been prepared for the winners of the competition.

Cybersecurity Month CTF Jimma

📅 Date : Oct 18, 2025

🕒Time : 9:00 Morning

📍 Location: Jimma Institute of Technology Varnero building wing-8

💡 Why Participate?
Hands-on hacking experience
Compete with peers
Boost your cybersecurity resume
Fun, fast-paced, and FREE!

P.S. The information you provide will be used only for registration and communication related to this event.

Please use the following link to register for the Competition

CTF Competition Registration Form
https://forms.gle/jhDhphJvTgJCMVos5
5
NOTICE :FOR ALL NON CAFE STUDENTS

students who has been non cafe will not be allowed to use the cafteria begining from tomorrow morning (tuesday ,10,october)

non-cafe የሆናችሁ ተማሪዎች በሙሉ ከነገ ሀሙስ (6,2,2018)ጠዋትን ጨምሮ ካፌ መጠቀም የማትችሉ መሆኑን ልናሳዉቃቹ እኖዳለን::
😢14🎉1
NOTICE TO ALL JIMMA UNIVERSITY STUDENTS 

The Student Union is pleased to announce that registrations are now open for the Charity Club, one of the core student clubs at Jimma University. 
Students wishing to join are requested to register from October 18 to October 20, 2025, starting at 12:00 local time. Registration is first-come, first-served and will only be open for three days, so early registration is encouraged. 
Membership offers the chance to engage in meaningful community service and includes an official membership certificate
📍 Registration Location: Charity Club Office, first floor of the JIT Student Clinic 
📞 Contact: 0979 401 541 
JOIN US AND BECOME THE SOLUTION YOU WANT – JIT CHARITY CLUB

ማስታወቂያ ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች 
የተማሪዎች ህብረት አንዱ  ክለብ የሆነው የቻሪቲ ክለብ ምዝገባ እንደተከፈተ በደስታ እንገልፃለን። 

መቀላቀል ምትፈልጉ ተማሪዎች ከጥቅምት 08 እስከ 10  201712:00LT ጀምሮ መመዝገብ ይቻላል።

🏃‍♂‍➡️ምዝገባዉን በቀዳሚነት ያከናወነ ቅድሚያ ይሰጠዋል።🏃‍♂

አባልነት በማህበረሰብ አገልግሎት ላይ በትልቅ ድርሻ ማካተትን እና የአባልነት ማረጋገጫ ያካትታል። 
📍 የምዝገባ ቦታ፡ ቻሪቲ ክለብ ቢሮ፣ በJIT ተማሪ ክሊኒክ መጀመሪያ ወለል
📞 ስልክ፡ 0979 401 54

JIT ቻሪቲ ክለብ


BEKSISAA – BARATTOOTA YUNIVARSITII JIMMAA HUNDAAF 
Waldaan Barattootaa gammachuun beeksisa akka Charity Club – tokkoo keessaa kan gumii barattootaa Yunivarsitii Jimmaa – ammaaf galmee banameera
Barattoonni miseensa ta’u barbaadan guyyaa Onkoloolessa 08hanga 10, 2017 irraa kaasee sa’aa 12:00 irraa eegalee akka galmooftan kabajaan isin gaafanna. 
Galmeen kan duraan dhufe duraan galmaayee ta’a, guyyaa sadii qofatu kennamee jira. 
Miseensummaan carraa hojii hawaasummaa bu’aa qabeessa irratti hirmaachuufis ni kennama, akkasumas ragaa miseensummaa sirrii ni argattu. 

📍 Iddoo galmee: Biiroo Charity Club, lafa jalqabaa Kilinika Barattootaa JIT 
📞 Bilbila: 0979 401 541 
NU WALIIN HIRMAADHU – FURMAATA ATI BARBAADDU TA’I – JIT CHARITY CLUB
15
Forwarded from JiT Registrar- JU (Alebe Tenna)
Forwarded from JiT Registrar- JU (Alebe Tenna)
🚀 Hack the Future with AI!

Join Jimma University Hackathon and turn your ideas into impact using AI & emerging tech in e-commerce, logistics, and value chains! 💡🤖

📍 Jimma University
🗓️ October 30
👥 Teams of 4–5 students (~100 participants)

Don’t miss out - innovate, collaborate, and lead the change! 🌍

Apply now : https://docs.google.com/forms/d/1vXi_6Rn_fWHBKvLhxI5MTfVravMtZ-LK3UIAl5Dnvss/edit

#AIHackathon #JimmaHackathon #TechForGood #Innovation #EthiopiaTech #VentureMeda
5🔥2
Academic calendar for 2025/26 for freshman regular students
2
ዶ/ር ጀማል አባፊጣ ለአዲስ ገቢ ተማሪዎች ያስተላለፋት መልዕክት
ጥቅምት 11 2018 ፣ ጅማ ዩኒቨርሲቲ
*****
ውድ ተማሪዎቻችን
የምዕራቧ ፈርጥ በሆነችው በታሪካዊቷ ፣ በለምለሚቷና በውቢቷ ጅማ ከተማ የሚገኘው ወደ ጅማ ዩኒቨሪሲቲ እንኳን በሰላም መጣችሁ። አንጋፋውና በማኅበረሰብ ተኮር የትምህርት ፍልስፍናው በሃገራችን ፈር ቀዳጅ የሆነውን ዩኒቨርሲቲያችንን -ጅማ ዩኒቨርሲቲ- መርጣችሁ በመምጣታችሁ ደስ ብሎናል፣ እንኳን ደስ አላችሁ !

በሐገር አቀፍ ደረጃ የተሰጠውን የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ውጤት በማስመዝገብ ምርጫችሁን ጅማ ዩኒቨርሲቲ በማድረጋችሁ የተሰማኝን ደስታም በራሴና በመላው የዩኒቨርሲቲያችን ማኅበረሰብ ስም ለመግለፅ እወዳለሁ!

ውድ ተማሪዎቻችን!
በጅማ ዩኒቨርሲቲ በሚኖራችሁ ቆይታ ከልጅነታችሁ ጀምሮ የሰነቃችሁት ራዕይ ተሳክቶ ፣ ውጤታማ እንድትሆኑ ለማስቻል መላው የጅማ ዩኒቨርሲቲ ማኅበረሰብ የሚጠበቅብንን ሁሉ ለማድረግ አስፈላጊውን ሁሉ ዝግጅት አድርገን እየጠበቅናችሁ እንገኛለን።

በቆይታችሁ በዩኒቨርሲቲያችን ብቸኛውና ልዩ በሆነው በማኅበረሰብ ተኮር የትምህርት ፕሮግራማችን በመሳተፍ በክፍል ውስጥ የምትማሩትን የንድፈ ሃሳብ ትምህርት ወደ ተግባር በመቀየር ተግባራዊ ልምድ የመቅሰም እድል ይኖራችኋል።

በዘንድሮው አመት በተለይ ልዩ የወላጅ ተማሪ ቃልኪዳን ፕሮግራም ያዘጋጀን ሲሆን ፣ በዚህ ፕሮግራምም በእንግዳ አክባሪነቱ በሰላሙና በፍቅሩ የሚታወቀውን የጅማ አባጅፋርን ህዝብ በቅርበት የማወቅ ብሎም እንደ ወላጅ አስፈላጊውን የስነልቦናና ማህበራዊ ድጋፍ የምታገኙበት እድል ይኖራችኋል። በዚህም ከትምህርት ባሻገር ለዘመናት የሚታወስ ትዝታን ትሸምታላችሁ !

ውድ ተማሪዎቻችን
እናንተ ሁሌም ውዶቻችን ናችሁ ! ለዚህም የመምህራኖቻችን ፣ የሰራተኞቻችን የስራ ሃላፊዎቻችን ሁሉ ዋነኛ ትኩረት እናንተ ተማሪዎቻችንና የእናንተ ትምህርት ነው ፣ በመሆኑም የእናንተን ደህንነት፣ የእናንተን ምቾት፣ የእናንተን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የምንቆጥበው ጉልበት፣የምንሳሳለት ሃብት አይኖርም ! ስኬታችሁ ስኬታችን ነው ከዚያ ሌላ የስኬት መለኪያ የለንም !

ውድ አዲስ ገቢ ተማሪዎቻችን
በድጋሚ ጅማ ዩኒቨርሲቲ በመመደባችሁ እንኳን ደስ ያላችሁ እያልኩ ፣ ቆይታችሁ ያማረ ይሆን ዘንድ ጥልቅ ምኞቴን ልገልፅላችሁ እወዳለሁ።

ጀማል አባፊጣ (ፒ ኤች ዲ)
ፕሬዚዳንት
😁9🔥32🤯1
Dear second-year female students,

We would like to inform you that we have received your questions regarding the dorm problem you faced and we are discussing the matter with the relevant body. We kindly ask you to wait some time for a solution.

ውድ የሁለተኛ አመት የሴት ተማሪዎች በዶርም ዙሪያ ባጋጠማችው ችግር ምክንያት ጥያቄዎቻችሁን ለተማሪዎች ህብረት ባቀረባችሁት መሰረት ጥያቄዎቻችሁን ተቀብለን ከሚመለከተው አካል ጋራ እያወራን በመሆኑ ለመፍትሄ ሃሳቡ የተወሰነ ጊዜ እንድትጠብቁልን ስንል እናሳውቃለን::
👍10
2025/10/21 11:40:01
Back to Top
HTML Embed Code: