Forwarded from Ethiopian Architecture and Urbanism
የሕንፃ አዋጁን መሻር ለምን አስፈለገ?
አዋጅ አይሻርም፤ ይሻሻላል እንጂ። በርግጥ ሊደረግ የታሰበው ግን ከመሻር ተለይቶ የሚታይ አይደለም። ረቂቁ የባለሞያውን ማለትም የአርኪቴክቱን ፡ የኢንጂነሩን ድርሻና ኃላፊነት እንዲቀርፅ ተደርጎ የተዘጋጀን አዋጅ ለድርጅት አሳልፎ ለመስጠት የተቀረፀ ረቂቅ ነው።
አንድ ቀላል ማሳያ እንመልከት። አሁን በስራ ላይ ያለው አዋጅ (ቁጥር 624 /2001) አንቀፅ 26 ምን ይላል?
26 የተመዘገቡ ባለሞያዎችን ስለመቅጠር
ለማንኛዉም ህንፃ ህንፃው ለሚገኝበት ምድብ የሚጠየቁ የዲዛይን አይነቶች ለየስራው በሚመጥኑ የተመዘገቡ ባለሞያዎች መሰራት አለባቸው፡፡ ዝርዝሩ ይህን አዋጅ ለማስፈጸም በሚወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ የሕንፃዉ ግ ንባታ እስኪጠናቀቅ ድረስም የባለሞያዎቹ ቁጥጥር ሊኖር ይገባል፡፡ የሕንፃ ዲዛይኑን ቴክኒካል ስራ የሚያስተባብረው አርኪቴክቱ ይሆናል፡፡
ከዚህ ቀጥሎ ደግሞ አዲሱ ማሻሻያ ረቂቅ በለሞያ የሚለውን በቀጥታ በድርጅት በመተካት አንዴት እንደተለወጠ እንመልከት:
19. የተመዘገበ አማካሪ ድርጅት ስለመቅጠር፡
ለማንኛውም ህንፃ ህንፃው በሚገኝበት ምድብ የሚጠየቁ የዲዛይን ዓይነቶች ለግንባታው በሚመጥን በተመዘገበ አማካሪ ድርጅት መሠራት አለበት፡፡ የህንፃ ዲዛይኑን ቴክኒካል ሥራ የሚያስተባብረው የዲዛይን ባለሙያ የምስክር ወረቀት ያለው ወይም አርክቴክቱ ነው፡፡ ዝርዝሩ ይህን አዋጅ ለማስፈፀም በሚወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ የህንፃው ግንባታ እስኪጠናቀቅ ድረስ የቁጥጥር ስራውን የሚያከናውነው አማካሪ ድርጅት የሥራ ተቋራጩን የግንባታ ባለሙያዎችንም ይቆጣጠራል፡፡ የግንባታ ሥራው ሲጠናቀቅ አማካሪ ድርጅት የፈረመበትና መጠናቀቁን የሚያረጋግጥ ምስክር ወረቀት ለተቋሙ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
አማካሪ ድርጅት በባህሪው ተለዋዋጭ የሆነ ፤ ንግድን ማእከል አድርጎ የሚቋቋም ተቋም በመሆኑ ቋሚ በሆነ ህንጻ አዋጅ ውስጥ የሚታቀፍ አይደለም፡፡
ይህ ከባለሞያ ወደ ድርጅት እንዲዞር ተደርጎ የተቀረፀ የሕንፃ አዋጅ አደጋ ምንድን ነዉ? የሕንፃ ሙያ ልክ እንደ ህክምና ፡ እንደ ህግ ባለሞያ በህግ ሊጠበቅ የሚገባ የሙያ ዘርፍ ነው። ይሄ የሚደረገው ደግሞ ባለሞያውን ለመጥቀም አይደለም። በዋነኛነት ማህበረሰቡ ተገቢውን የሙያ አገልግሎት በትክክለኛው ባለሞያ እንዲያገኝ ለማድረግ ነው።
ከተሞቻችን የተሻሉ ከተሞችና ተወዳዳሪ፣ ጤናማና ደህነነታቸው የተጠበቁ ከተሞች እንዲሆኑ ለማድረግ አዋጁ ስራው በቀጥታ ባለሞያው እንዲሰራው መደረጉን ማረጋገጥ አለበት። ዛሬ የህንፃ ፡ የከተማ ጥራት ወድቋል ብለን የምናስብ ከሆነ ይህ አዋጅ ቢፀድቅ ደግሞ ጨርሶ ይሞታል።
አለም አንድ እየሆነች ባለችበት ፤ በስራ እና በንግድ የአለም ትስስር እየጨመረ በመጣበት በዚህ ዘመን ህጎቻችን ከአለማቀፍ ህግጋት ጋር መተሰሳር አለባቸው፡፡ የአለማቀፍ የህንጻ ኮድ ክፍል 107 እንዲሚያሳየው ሃላፊነቱን የሚሰጠው ለተመዘገበ ባለሞያ ነው፡፡በሁሉም የአለም ዙሪያ ብንሄድ የምናገኘው ይህንኑ ነው፡፡
በመሠረቱ በስራ ላይ ያለውን አዋጅ ለመቀየር የሚያስፈልግ ምንም ምክንያት የለም። አዋጅ እንደ መዋቅር ነው። ቋሚ የሆነ መርህን ተከትሎ የሚዘጋጅ ነው። መነካት አያስፈልገውም። መሻሻል የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ካሉ በደንቡ ላይ ወይም በመመሪየዎች ላይ መካተት ይችላሉ።
ረቂቁ በቅርቡ ለፓርላማ ቀርቦ ለከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ መመራቱ ይታወሳል፡፡ ቋሚ ኮሚቴውም ከዚያ በኋላ የዘርፉን ባለሞያዎች ጠርቶ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የቀረቡትን ግብአቶች ለማካተት ከፍተኛ ፈቃደኝነት አሳይቷል፡፡
ይህ ማሻሻያ መሠረታዊ የመርህ መዛባት የታየበት በመሆኑ መስተካከል ይኖርበታል፡፡
በ ዘለቀ በላይ። ዘለቀ በላይ ታዋቂ አርክቴክት እና የዘለቀ በላይ አርክቴክት አማካሪ ድርጅት ባለቤት እና ስራአስኪያጅ ።
@ethiopianarchitectureandurbanism
አዋጅ አይሻርም፤ ይሻሻላል እንጂ። በርግጥ ሊደረግ የታሰበው ግን ከመሻር ተለይቶ የሚታይ አይደለም። ረቂቁ የባለሞያውን ማለትም የአርኪቴክቱን ፡ የኢንጂነሩን ድርሻና ኃላፊነት እንዲቀርፅ ተደርጎ የተዘጋጀን አዋጅ ለድርጅት አሳልፎ ለመስጠት የተቀረፀ ረቂቅ ነው።
አንድ ቀላል ማሳያ እንመልከት። አሁን በስራ ላይ ያለው አዋጅ (ቁጥር 624 /2001) አንቀፅ 26 ምን ይላል?
26 የተመዘገቡ ባለሞያዎችን ስለመቅጠር
ለማንኛዉም ህንፃ ህንፃው ለሚገኝበት ምድብ የሚጠየቁ የዲዛይን አይነቶች ለየስራው በሚመጥኑ የተመዘገቡ ባለሞያዎች መሰራት አለባቸው፡፡ ዝርዝሩ ይህን አዋጅ ለማስፈጸም በሚወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ የሕንፃዉ ግ ንባታ እስኪጠናቀቅ ድረስም የባለሞያዎቹ ቁጥጥር ሊኖር ይገባል፡፡ የሕንፃ ዲዛይኑን ቴክኒካል ስራ የሚያስተባብረው አርኪቴክቱ ይሆናል፡፡
ከዚህ ቀጥሎ ደግሞ አዲሱ ማሻሻያ ረቂቅ በለሞያ የሚለውን በቀጥታ በድርጅት በመተካት አንዴት እንደተለወጠ እንመልከት:
19. የተመዘገበ አማካሪ ድርጅት ስለመቅጠር፡
ለማንኛውም ህንፃ ህንፃው በሚገኝበት ምድብ የሚጠየቁ የዲዛይን ዓይነቶች ለግንባታው በሚመጥን በተመዘገበ አማካሪ ድርጅት መሠራት አለበት፡፡ የህንፃ ዲዛይኑን ቴክኒካል ሥራ የሚያስተባብረው የዲዛይን ባለሙያ የምስክር ወረቀት ያለው ወይም አርክቴክቱ ነው፡፡ ዝርዝሩ ይህን አዋጅ ለማስፈፀም በሚወጣው ደንብ ይወሰናል፡፡ የህንፃው ግንባታ እስኪጠናቀቅ ድረስ የቁጥጥር ስራውን የሚያከናውነው አማካሪ ድርጅት የሥራ ተቋራጩን የግንባታ ባለሙያዎችንም ይቆጣጠራል፡፡ የግንባታ ሥራው ሲጠናቀቅ አማካሪ ድርጅት የፈረመበትና መጠናቀቁን የሚያረጋግጥ ምስክር ወረቀት ለተቋሙ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
አማካሪ ድርጅት በባህሪው ተለዋዋጭ የሆነ ፤ ንግድን ማእከል አድርጎ የሚቋቋም ተቋም በመሆኑ ቋሚ በሆነ ህንጻ አዋጅ ውስጥ የሚታቀፍ አይደለም፡፡
ይህ ከባለሞያ ወደ ድርጅት እንዲዞር ተደርጎ የተቀረፀ የሕንፃ አዋጅ አደጋ ምንድን ነዉ? የሕንፃ ሙያ ልክ እንደ ህክምና ፡ እንደ ህግ ባለሞያ በህግ ሊጠበቅ የሚገባ የሙያ ዘርፍ ነው። ይሄ የሚደረገው ደግሞ ባለሞያውን ለመጥቀም አይደለም። በዋነኛነት ማህበረሰቡ ተገቢውን የሙያ አገልግሎት በትክክለኛው ባለሞያ እንዲያገኝ ለማድረግ ነው።
ከተሞቻችን የተሻሉ ከተሞችና ተወዳዳሪ፣ ጤናማና ደህነነታቸው የተጠበቁ ከተሞች እንዲሆኑ ለማድረግ አዋጁ ስራው በቀጥታ ባለሞያው እንዲሰራው መደረጉን ማረጋገጥ አለበት። ዛሬ የህንፃ ፡ የከተማ ጥራት ወድቋል ብለን የምናስብ ከሆነ ይህ አዋጅ ቢፀድቅ ደግሞ ጨርሶ ይሞታል።
አለም አንድ እየሆነች ባለችበት ፤ በስራ እና በንግድ የአለም ትስስር እየጨመረ በመጣበት በዚህ ዘመን ህጎቻችን ከአለማቀፍ ህግጋት ጋር መተሰሳር አለባቸው፡፡ የአለማቀፍ የህንጻ ኮድ ክፍል 107 እንዲሚያሳየው ሃላፊነቱን የሚሰጠው ለተመዘገበ ባለሞያ ነው፡፡በሁሉም የአለም ዙሪያ ብንሄድ የምናገኘው ይህንኑ ነው፡፡
በመሠረቱ በስራ ላይ ያለውን አዋጅ ለመቀየር የሚያስፈልግ ምንም ምክንያት የለም። አዋጅ እንደ መዋቅር ነው። ቋሚ የሆነ መርህን ተከትሎ የሚዘጋጅ ነው። መነካት አያስፈልገውም። መሻሻል የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ካሉ በደንቡ ላይ ወይም በመመሪየዎች ላይ መካተት ይችላሉ።
ረቂቁ በቅርቡ ለፓርላማ ቀርቦ ለከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ቋሚ ኮሚቴ መመራቱ ይታወሳል፡፡ ቋሚ ኮሚቴውም ከዚያ በኋላ የዘርፉን ባለሞያዎች ጠርቶ ውይይት የተደረገበት ሲሆን የቀረቡትን ግብአቶች ለማካተት ከፍተኛ ፈቃደኝነት አሳይቷል፡፡
ይህ ማሻሻያ መሠረታዊ የመርህ መዛባት የታየበት በመሆኑ መስተካከል ይኖርበታል፡፡
በ ዘለቀ በላይ። ዘለቀ በላይ ታዋቂ አርክቴክት እና የዘለቀ በላይ አርክቴክት አማካሪ ድርጅት ባለቤት እና ስራአስኪያጅ ።
@ethiopianarchitectureandurbanism
👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
KAZANYSH 2024
Architects from Ethiopia will participate in the upcoming “Kazanysh” architecture and construction forum, taking place from December 5 to 7 at the newly inaugurated Kamal Theater in Kazan, Russia.
This major event, initiated by Kazan’s Mayor Ilsur Metshin, will gather over 250 architecture and urban planning experts from across the globe, including representatives from Russia, China, Japan, Brazil, India, South Africa, Saudi Arabia, the UAE, Iran, and Egypt.
Building on the legacy of the recent BRICS+ summit, "Kazanysh" will be the largest international urban development forum of its kind. With over 5,000 anticipated attendees, including mayors and chief architects from BRICS nations and beyond, the forum aims to create an unparalleled platform for collaboration, fostering innovative approaches to urban development and sustainable city planning.
ketemajournal.com/story/kazanysh-2024/
@ketema_journal
Architects from Ethiopia will participate in the upcoming “Kazanysh” architecture and construction forum, taking place from December 5 to 7 at the newly inaugurated Kamal Theater in Kazan, Russia.
This major event, initiated by Kazan’s Mayor Ilsur Metshin, will gather over 250 architecture and urban planning experts from across the globe, including representatives from Russia, China, Japan, Brazil, India, South Africa, Saudi Arabia, the UAE, Iran, and Egypt.
Building on the legacy of the recent BRICS+ summit, "Kazanysh" will be the largest international urban development forum of its kind. With over 5,000 anticipated attendees, including mayors and chief architects from BRICS nations and beyond, the forum aims to create an unparalleled platform for collaboration, fostering innovative approaches to urban development and sustainable city planning.
ketemajournal.com/story/kazanysh-2024/
@ketema_journal
❤3👍2
Forwarded from Ethiopian Architecture and Urbanism
ካዛኒሽ ፎረም
ካዛን፣ ሩስያ
ኢትዮጵያውያን ህንጻ ነዳፊዎች እንደ ሀገር መድረክ የተሰጣቸው የመጀመርያው አለም አቀፍ የኪነህንጻ ፎረም።
በካዛኒሽ ፎረም ከDecember 5-7 2024 በአዲሱ የካማላ ቲያትር ሕንፃ ውስጥ በሚካሄደው የካዛኒሽ ፎረም ላይ ከሌሎች ሀገራት የተውጣጡ ድንቅ የኪነ-ህንፃ ፕሮጀክቶች ይቀርባሉ። ከእነዚህም መካከል በቬትናም የሚገኘው “የድራጎን ግንብ”፣ የብራዚል የደመና ድንኳን፣ የኢራን “የሕይወት ድልድይ”፣ በኢትዮጵያ የሚገኘው የዞማ ጥበብ ማዕከል እና ሌሎችም ይገኙበታል።
በቶኪዮ የኦሎምፒክ ስታዲየም እና በስኮትላንድ የሚገኘው የቪ ኤንድ ኤ ዱንዲ ሙዚየም ነዳፊ ጃፓናዊው ኬንጎ ኩማን እንዲሁም ታዋቂ የኢትዮጵያ ህንጻ ነዳፊዎች ጨምሮ የሌሎች ሀገራት ህንጻ ነዳፊዎች ንግግር ያደርጋሉ።
@ethiopianarchitectureandurbanism
ካዛን፣ ሩስያ
ኢትዮጵያውያን ህንጻ ነዳፊዎች እንደ ሀገር መድረክ የተሰጣቸው የመጀመርያው አለም አቀፍ የኪነህንጻ ፎረም።
በካዛኒሽ ፎረም ከDecember 5-7 2024 በአዲሱ የካማላ ቲያትር ሕንፃ ውስጥ በሚካሄደው የካዛኒሽ ፎረም ላይ ከሌሎች ሀገራት የተውጣጡ ድንቅ የኪነ-ህንፃ ፕሮጀክቶች ይቀርባሉ። ከእነዚህም መካከል በቬትናም የሚገኘው “የድራጎን ግንብ”፣ የብራዚል የደመና ድንኳን፣ የኢራን “የሕይወት ድልድይ”፣ በኢትዮጵያ የሚገኘው የዞማ ጥበብ ማዕከል እና ሌሎችም ይገኙበታል።
በቶኪዮ የኦሎምፒክ ስታዲየም እና በስኮትላንድ የሚገኘው የቪ ኤንድ ኤ ዱንዲ ሙዚየም ነዳፊ ጃፓናዊው ኬንጎ ኩማን እንዲሁም ታዋቂ የኢትዮጵያ ህንጻ ነዳፊዎች ጨምሮ የሌሎች ሀገራት ህንጻ ነዳፊዎች ንግግር ያደርጋሉ።
@ethiopianarchitectureandurbanism
❤4👍3
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
Check out this fascinating skylight and roof access glass structure designed by Zeleke Belay Architect.
https://vm.tiktok.com/ZMhvJHTdp
@ketema_journal
https://vm.tiktok.com/ZMhvJHTdp
@ketema_journal
❤3👍3👌1
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
"ማስታወሻ፤ ምናሴ አይተንፍሱ"
በሚል ርዕስ
መስከረም 16፣2017 ዓ.ም በሞት የተለዩንን የአቶ ምናሴ አይተንፍሱ (አርክቴክት) ሕይወት እና ሥራዎቻቸውን እናስታውሳለን።
ማክሰኞ፣ ሕዳር 17፣ 2017 በሸገር 102.1 ላይ እንዲከታተሉ እንጋብዛለን፡፡
ከቤት እስከ ከተማ
ለተሻለ ከተሜነት በኢትዮጵያ
Under the title "Remembering: Minassie Aytenfisu"
we will commemorate the life and works of Ato Minassie Aytenfisu, an architect who passed away on September 26, 2024.
Tune in on Sheger FM 102.1 on November 26, 2024, from 8 to 9 pm.
Kebet Eske Ketema
For Better Urbanity in Ethiopia
በሚል ርዕስ
መስከረም 16፣2017 ዓ.ም በሞት የተለዩንን የአቶ ምናሴ አይተንፍሱ (አርክቴክት) ሕይወት እና ሥራዎቻቸውን እናስታውሳለን።
ማክሰኞ፣ ሕዳር 17፣ 2017 በሸገር 102.1 ላይ እንዲከታተሉ እንጋብዛለን፡፡
ከቤት እስከ ከተማ
ለተሻለ ከተሜነት በኢትዮጵያ
Under the title "Remembering: Minassie Aytenfisu"
we will commemorate the life and works of Ato Minassie Aytenfisu, an architect who passed away on September 26, 2024.
Tune in on Sheger FM 102.1 on November 26, 2024, from 8 to 9 pm.
Kebet Eske Ketema
For Better Urbanity in Ethiopia
🙏1
Forwarded from TIKVAH-MAGAZINE
"የባለሙያውን ሚና ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ እና እንደ ስጋት የጠቀስናቸውን ጉዳዮች ተመልሰውልናል " -የኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የኢትዮጵያ ሕንፃዎች አዋጅን፤ አዋጅ ቁጥር 1356/2017 አድርጎ በሙሉ ድምጽ ማጽደቁ ይታወሳል።
አዋጁ የወጣው በነባሩ የኢትዮዽያ ህንፃ ሕግ ይታዩ የነበሩ ክፍተቶችን በመሙላት የህዝብ መገልገያ ህንፃዎች ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽነትንና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ለማስቻል ነው ተብሏል።
አዋጁ ከመጽደቁ በፊት ረቂቁ ለከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀረበበት ወቅት ረቂቁ ከዚህ ቀደም የነበረውን "ባለሞያ ተኮር " ሂደት በአዲሱ ረቂቅ "ድርጅት" ተኮር እንዲሆን መደረጉ አግባብ አይደለም በሚል ከኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር እና ከሌሎችም ትችት ሲቀርብበት ነበር።
ከዚህ ቀደም በነበረው አዋጅ ባለሞያ ተኮር የሆኑ እና የባለሞያውንም የሞያ ክብር የሚያረጋግጡ አንቀጾች በአዲሱ ረቂቅም እንዲካተቱ እና ወደ ድርጅት ተኮር ወደ ሆነ አሰራር እንዳይቀየሩ የኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር ጠንከር ያለ ክርክር ሲያደርግ ቆይቷል።
ክርክር ሲያደርግ ከቆየባቸው ነጥቦች ውስጥ አዋጁ ማተኮር ያለበት እያንዳንዱ ባለሞያ ማለትም አርክቴክት፣ ስትራክቸራል ኢንጂነር፣ የኤሌክትሪክ ባለሞያ የሚመለከተውን ስራ ብቻ እንዲሰራ አዋጁ ማረጋገጥ አለበት የሚለው አንዱ ነው።
ይህ ካልሆነ ድርጅቱ እነዚህን ባለሞያዎች ቀጥሮ ሲያሰራ ሃላፊነታቸውን በትክክል መወጣታቸውን በማያረጋግጥ መንገድ ከመሆኑም በላይ ጥቅሙ ወደ ድርጅት ሲሄድ ጥፋት ሲኖር ግን የጥፋት ተጠያቂነትን ወደ ባለሞያው የሚያመጣ አሰራር መሆኑን ሲገልጽ ቆይቷል።
በተጨማሪም የህንጻ ዲዛይን ስራን ማንኛውም ሰርተፍኬት ያለው ባለሞያ ወይም ሌላ ሰው ማስተባበር እንዲችል በመጀመሪያው ረቂቅ ላይ መቅረቡ አግባብ አለመሆኑን እና ሁሉም ሙያውን አክብሮ እንዲሰራ መደረግ እንዳለበትም ሲገልጽ ቆይቷል።
የማህበር ፕሬዝዳንት አርክቴክት ሐብታሙ ጌታቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደተናገሩት "ረቂቁ ላይ ሃሳባችንን ከሰጠን በኋላ የመጨረሻ ረቂቁን የማየት እድል አልነበረንም አሳዩን ስንል እናንተ የምትሰጡትን ግብአት ስለጨረሳችሁ ተሳትፏቹ አልቋል ስንባል ከተጠያቂነት ለመዳን በሚል ረቂቁ በሙያ እና በሙያ ባለሙያ ላይ ስጋት የሚያሳድር በመሆኑ ስጋቶች አሉን በሚል አቋማችንን አሳውቀናል" ብለዋል።
ማህበሩ በወቅቱ በአቋም መግለጫው ያሳወቃቸው እና በረቂቁ ላይ መካተት አለባቸው በማለት አጽንኦት የሰጠባቸው ነጥቦች
1) አዋጁ ድርጅት ተኮር ሳይሆን ባለሙያ ተኮር ተደርጎ መዘጋጀት እንዳለበት።
2 ) የሙያ ጥሰት ተጠያቂነት የሚመጣው በገለልተኛ የባለሙያ ቦርድ ተገምግሞ እንጂ ሚዛናዊነትን ባልጠበቀ መልኩ አንድ ተቋም ራሱ ከሳሽ ራሱ መርማሪ እና ራሱ ፈራጅ መሆን እንደሌለበት።
3 ) የሕንፃ ዲዛይን ስራ የአርክቴክቱ የፈጠራ ውጤት እንደመሆኑ በብቸኝነት የዲዛይን ስራን ማስተባበር ያለበት አርክቴክቱ መሆን አለበት የሚሉ ነበሩ።
የማህበሩ ፕሬዝዳንት አርክቴክት ሐብታሙ በአቋም መግለጫው የተካተቱት ነጥቦች በትክክል መመለሳቸውን እና በአዋጁ ተካተው እንዲጸድቁ መደረጉን ነግረውናል።
"በተለይ የባለሙያውን ሚና ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ እና እንደ ስጋት የጠቀስናቸውን መሰረታዊ ጉዳዮች በሙሉ ምላሽ በማግኘታቸው ይህንን ድምፃችንን ሰምተው ተገቢውን ማስተካከያ ያደረጉ አካላትን በሙሉ ማህበሩ ማመስገን ይፈልጋል" ብለዋል።
"በብዛት እኛ ሃገር ያለው ልምምድ እንደሚያሳየው የህንጻውን ዲዛይን የሰራው ባለሞያ ሳይሆን ሌሎች ገብተው ህንጻውን ሲያምሱት ይታያል መጨረሻ ላይ ተጠያቂ የሚሆነው ግን ዲዛይነሩ ነው የአሁኑ አዋጅ ግን በግልጽ ህንጻውን ዲዛይን ያደረጉት ሰዎች ገብተው ሥራውን ሰርተው ተቆጣጥረው የማስረከብ ሃላፊነትን ከተጠያቂነት ጋር ሰጥቷል ለዚህም ምስጋና አለን" ብለዋል።
የማህበሩ ፕሬዝዳንት "ገለልተኛ የሞያ አጣሪ ቦርድ የሚለው ወይም በአቋም መግለጫው ላይ በሁለተኛነት የተቀመጠው ይቀራል በደንብ እና በመመሪያ ጸንቶ ይወጣል ብለን እናስባለን ተጠሪነቱ ለተቋሙ መሆን የለበትም ነው የምንለው የፍትህ መዛባት እንዳያስከትል ይህን መለየት አለብን የሚል አቋም አለን "ሲሉ አክለዋል።
#TikvahEthiopia
@TikvahethMagazine
የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የኢትዮጵያ ሕንፃዎች አዋጅን፤ አዋጅ ቁጥር 1356/2017 አድርጎ በሙሉ ድምጽ ማጽደቁ ይታወሳል።
አዋጁ የወጣው በነባሩ የኢትዮዽያ ህንፃ ሕግ ይታዩ የነበሩ ክፍተቶችን በመሙላት የህዝብ መገልገያ ህንፃዎች ለአካል ጉዳተኞች ተደራሽነትንና ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ለማስቻል ነው ተብሏል።
አዋጁ ከመጽደቁ በፊት ረቂቁ ለከተማ መሰረተ ልማት እና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በቀረበበት ወቅት ረቂቁ ከዚህ ቀደም የነበረውን "ባለሞያ ተኮር " ሂደት በአዲሱ ረቂቅ "ድርጅት" ተኮር እንዲሆን መደረጉ አግባብ አይደለም በሚል ከኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር እና ከሌሎችም ትችት ሲቀርብበት ነበር።
ከዚህ ቀደም በነበረው አዋጅ ባለሞያ ተኮር የሆኑ እና የባለሞያውንም የሞያ ክብር የሚያረጋግጡ አንቀጾች በአዲሱ ረቂቅም እንዲካተቱ እና ወደ ድርጅት ተኮር ወደ ሆነ አሰራር እንዳይቀየሩ የኢትዮጵያ አርክቴክቶች ማህበር ጠንከር ያለ ክርክር ሲያደርግ ቆይቷል።
ክርክር ሲያደርግ ከቆየባቸው ነጥቦች ውስጥ አዋጁ ማተኮር ያለበት እያንዳንዱ ባለሞያ ማለትም አርክቴክት፣ ስትራክቸራል ኢንጂነር፣ የኤሌክትሪክ ባለሞያ የሚመለከተውን ስራ ብቻ እንዲሰራ አዋጁ ማረጋገጥ አለበት የሚለው አንዱ ነው።
ይህ ካልሆነ ድርጅቱ እነዚህን ባለሞያዎች ቀጥሮ ሲያሰራ ሃላፊነታቸውን በትክክል መወጣታቸውን በማያረጋግጥ መንገድ ከመሆኑም በላይ ጥቅሙ ወደ ድርጅት ሲሄድ ጥፋት ሲኖር ግን የጥፋት ተጠያቂነትን ወደ ባለሞያው የሚያመጣ አሰራር መሆኑን ሲገልጽ ቆይቷል።
በተጨማሪም የህንጻ ዲዛይን ስራን ማንኛውም ሰርተፍኬት ያለው ባለሞያ ወይም ሌላ ሰው ማስተባበር እንዲችል በመጀመሪያው ረቂቅ ላይ መቅረቡ አግባብ አለመሆኑን እና ሁሉም ሙያውን አክብሮ እንዲሰራ መደረግ እንዳለበትም ሲገልጽ ቆይቷል።
የማህበር ፕሬዝዳንት አርክቴክት ሐብታሙ ጌታቸው ለቲክቫህ ኢትዮጵያ እንደተናገሩት "ረቂቁ ላይ ሃሳባችንን ከሰጠን በኋላ የመጨረሻ ረቂቁን የማየት እድል አልነበረንም አሳዩን ስንል እናንተ የምትሰጡትን ግብአት ስለጨረሳችሁ ተሳትፏቹ አልቋል ስንባል ከተጠያቂነት ለመዳን በሚል ረቂቁ በሙያ እና በሙያ ባለሙያ ላይ ስጋት የሚያሳድር በመሆኑ ስጋቶች አሉን በሚል አቋማችንን አሳውቀናል" ብለዋል።
ማህበሩ በወቅቱ በአቋም መግለጫው ያሳወቃቸው እና በረቂቁ ላይ መካተት አለባቸው በማለት አጽንኦት የሰጠባቸው ነጥቦች
1) አዋጁ ድርጅት ተኮር ሳይሆን ባለሙያ ተኮር ተደርጎ መዘጋጀት እንዳለበት።
2 ) የሙያ ጥሰት ተጠያቂነት የሚመጣው በገለልተኛ የባለሙያ ቦርድ ተገምግሞ እንጂ ሚዛናዊነትን ባልጠበቀ መልኩ አንድ ተቋም ራሱ ከሳሽ ራሱ መርማሪ እና ራሱ ፈራጅ መሆን እንደሌለበት።
3 ) የሕንፃ ዲዛይን ስራ የአርክቴክቱ የፈጠራ ውጤት እንደመሆኑ በብቸኝነት የዲዛይን ስራን ማስተባበር ያለበት አርክቴክቱ መሆን አለበት የሚሉ ነበሩ።
የማህበሩ ፕሬዝዳንት አርክቴክት ሐብታሙ በአቋም መግለጫው የተካተቱት ነጥቦች በትክክል መመለሳቸውን እና በአዋጁ ተካተው እንዲጸድቁ መደረጉን ነግረውናል።
"በተለይ የባለሙያውን ሚና ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ እና እንደ ስጋት የጠቀስናቸውን መሰረታዊ ጉዳዮች በሙሉ ምላሽ በማግኘታቸው ይህንን ድምፃችንን ሰምተው ተገቢውን ማስተካከያ ያደረጉ አካላትን በሙሉ ማህበሩ ማመስገን ይፈልጋል" ብለዋል።
"በብዛት እኛ ሃገር ያለው ልምምድ እንደሚያሳየው የህንጻውን ዲዛይን የሰራው ባለሞያ ሳይሆን ሌሎች ገብተው ህንጻውን ሲያምሱት ይታያል መጨረሻ ላይ ተጠያቂ የሚሆነው ግን ዲዛይነሩ ነው የአሁኑ አዋጅ ግን በግልጽ ህንጻውን ዲዛይን ያደረጉት ሰዎች ገብተው ሥራውን ሰርተው ተቆጣጥረው የማስረከብ ሃላፊነትን ከተጠያቂነት ጋር ሰጥቷል ለዚህም ምስጋና አለን" ብለዋል።
የማህበሩ ፕሬዝዳንት "ገለልተኛ የሞያ አጣሪ ቦርድ የሚለው ወይም በአቋም መግለጫው ላይ በሁለተኛነት የተቀመጠው ይቀራል በደንብ እና በመመሪያ ጸንቶ ይወጣል ብለን እናስባለን ተጠሪነቱ ለተቋሙ መሆን የለበትም ነው የምንለው የፍትህ መዛባት እንዳያስከትል ይህን መለየት አለብን የሚል አቋም አለን "ሲሉ አክለዋል።
#TikvahEthiopia
@TikvahethMagazine
👍1
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
‘Quality Village’ inaugurated on the 23rd of Nov 2024.
The institutions housed within Quality Village include the Ethiopian Standards Institute, Ethiopian Conformity Assessment Enterprise, Ethiopian Metrology Institute, Ethiopian Accreditation Service, and Ethiopian Technology Authority.
Do you know who designed it?
@ketema_journal
The institutions housed within Quality Village include the Ethiopian Standards Institute, Ethiopian Conformity Assessment Enterprise, Ethiopian Metrology Institute, Ethiopian Accreditation Service, and Ethiopian Technology Authority.
Do you know who designed it?
@ketema_journal
👍1
Dear Readers,
In this issue, we delve into the captivating story of Africa Hall, a landmark that embodies the spirit of African unity and modernism. Originally constructed in 1961 as a gift from Emperor Haile Selassie I, the Hall has stood as a beacon of hope and progress in Addis Ababa, Ethiopia. Designed by Italian architect Arturo Mezzedimi, it became a pivotal site for African diplomacy, including the founding of the African Union.
Check it out! 👇
https://ketemajournal.com/v-28-flipbook/
SEPTEMBER • OCTOBER • 2024
Printed versions available at:
Abrehot Library
Tomoca Coffee (all branches)
Gelani Coffee, Dumerso Coffee
Kebena House, Zoma Museum
And more destinations
@ketema_journal
In this issue, we delve into the captivating story of Africa Hall, a landmark that embodies the spirit of African unity and modernism. Originally constructed in 1961 as a gift from Emperor Haile Selassie I, the Hall has stood as a beacon of hope and progress in Addis Ababa, Ethiopia. Designed by Italian architect Arturo Mezzedimi, it became a pivotal site for African diplomacy, including the founding of the African Union.
Check it out! 👇
https://ketemajournal.com/v-28-flipbook/
SEPTEMBER • OCTOBER • 2024
Printed versions available at:
Abrehot Library
Tomoca Coffee (all branches)
Gelani Coffee, Dumerso Coffee
Kebena House, Zoma Museum
And more destinations
@ketema_journal
👍6❤3🔥1👏1
Forwarded from The Urban Center ( Kebet Eske Ketema)
The Design and Construction of The IEC Church
with
Malcolm McGregor (Lead Architect) and Wick Jackson (Contractor)
A public lecture titled: "A Church and Sanctuary Seen from the Skies"
Event Details
📅 Date: Friday, January, 17 / 2025
🕒 Time: Evening 06:00 PM - 7:30 PM
💰 Experience Fee: 200 ETB
📍 Location: The Urban Center, front of St. Estifanos Church Main Gate, left of OLA Energies Gas Station, behind Mega Bookstore.
Registration is Mandatory!
With an Experience fee to be made at the gate.
Please complete this form to secure your spot. You will receive a confirmation SMS.
To register: https://cutt.ly/Je9w1KAi
with
Malcolm McGregor (Lead Architect) and Wick Jackson (Contractor)
A public lecture titled: "A Church and Sanctuary Seen from the Skies"
Event Details
📅 Date: Friday, January, 17 / 2025
🕒 Time: Evening 06:00 PM - 7:30 PM
💰 Experience Fee: 200 ETB
📍 Location: The Urban Center, front of St. Estifanos Church Main Gate, left of OLA Energies Gas Station, behind Mega Bookstore.
Registration is Mandatory!
With an Experience fee to be made at the gate.
Please complete this form to secure your spot. You will receive a confirmation SMS.
To register: https://cutt.ly/Je9w1KAi
👍2
Forwarded from Ethiopian Architecture and Urbanism
ስለ ጎንደር ቤተመንግስት አዲስ መልክ የተጻፈ ምልከታ
በ ዮሀንስ መኮንን።
Gondar Castle’s New Look: A Restoration Raising Eyebrows!
———————————-
(Note: This is not politics)
The restoration of Gondar Castle has caused public curiosity. The castle, known for its yellowish appearance, seems so much whiter now, and many wonder why.
I have visited the castle multiple times and had the opportunity to supervise several conservation studies on it conducted by my MSc students at AAU.
Here are a few points from a professional perspective:
1) Using new lime mortar in the restoration resulted in a generally whiter color, which will gradually turn light yellow over time.
2) The stone surfaces, which algae and lichens had darkened before restoration, were cleaned during restoration, resulting in a new whitish look.
3. The difference in lighting—Pictures taken at different times and in different lighting can significantly change the color.
Limestone buildings turn yellow over time as iron impurities oxidize when exposed to moisture and air
ዮሀንስ መኮንን። ህንጻ ነዳፊ፣ መምህር እና የቅርስ ጥበቃ ባለሙያ።
@ethiopianarchitectureandurbanism
በ ዮሀንስ መኮንን።
Gondar Castle’s New Look: A Restoration Raising Eyebrows!
———————————-
(Note: This is not politics)
The restoration of Gondar Castle has caused public curiosity. The castle, known for its yellowish appearance, seems so much whiter now, and many wonder why.
I have visited the castle multiple times and had the opportunity to supervise several conservation studies on it conducted by my MSc students at AAU.
Here are a few points from a professional perspective:
1) Using new lime mortar in the restoration resulted in a generally whiter color, which will gradually turn light yellow over time.
2) The stone surfaces, which algae and lichens had darkened before restoration, were cleaned during restoration, resulting in a new whitish look.
3. The difference in lighting—Pictures taken at different times and in different lighting can significantly change the color.
Limestone buildings turn yellow over time as iron impurities oxidize when exposed to moisture and air
ዮሀንስ መኮንን። ህንጻ ነዳፊ፣ መምህር እና የቅርስ ጥበቃ ባለሙያ።
@ethiopianarchitectureandurbanism
❤2👏1
Forwarded from Association of Ethiopian Architects | AEA
VACANCY ANNOUNCEMENT
The Association of Ethiopian Architects (AEA) is pleased to announce openings for the positions of Manager and Administrative Assistant. Please refer to the attached documents for detailed job descriptions, qualifications, and application instructions.
Applicants shall submit their CV with relevant testimonials and credentials to the following address... [email protected]
More Information @aea.et
The Association of Ethiopian Architects (AEA) is pleased to announce openings for the positions of Manager and Administrative Assistant. Please refer to the attached documents for detailed job descriptions, qualifications, and application instructions.
Applicants shall submit their CV with relevant testimonials and credentials to the following address... [email protected]
More Information @aea.et
👍2❤1
Forwarded from Semawit Ayele
🛎 Hear ye, Hear ye...
Calling All Member Architects!
Mark your calendars.
The Association of Ethiopian Architects - AEA is proud to announce its 24th Annual General Assembly on Saturday February 22, 2025. ️
The annual event where AEA activities reporting, inspiring discussions, networking opportunities, enticing exhibits, and celebrations is not to be missed.
Come and learn from the best in the industry and expand your professional network!
Be sure to have settled your membership fees to attend the event!
Calling All Member Architects!
Mark your calendars.
The Association of Ethiopian Architects - AEA is proud to announce its 24th Annual General Assembly on Saturday February 22, 2025. ️
The annual event where AEA activities reporting, inspiring discussions, networking opportunities, enticing exhibits, and celebrations is not to be missed.
Come and learn from the best in the industry and expand your professional network!
Be sure to have settled your membership fees to attend the event!
