ግጭቱን ፈርተው ወደ ሱዳን የገቡ ተፈናቃዮች ቁጥር ከ30 ሺህ በላይ መድረሱ ተገለፀ
ወደ ሁለት ሳምንት ባስቆጠረው የፌደራል መንግሥትና ትግራይ ክልል ግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ከ30 ሺህ እንደበለጠና ከቀን ወደ ቀንም እየጨመረ መሄዱን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር፣ ዩኤንኤችሲአር አስታውቋል።
ግጭቱ ያስከተለው ሰብዓዊ ቀውስ መባባሱን የገለፁት በካርቱም የዩኤንኤችሲአር ድንገተኛ ምላሽ አስተባባሪ ጀንስ ሄዝማን ሁኔታውን "አስጊ ነው" ብለውታል።
በድንጋጤ የተዋጡና፣ እራፊ ጨርቅ ላያቸው ላይ ጣል ያደረጉና በፍርሃት የተሞሉ ተፈናቃዮች ወደ ሱዳን ያቀኑ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ ግማሽ የሚሆኑት ታዳጊዎች እንደሆኑም መረጃዎች ይጠቁማሉ።
ኢትዮጵያ፣ ትግራይ ክልልና ሱዳንን የሚያዋስነው ድንበር የሚገቡ ኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች ሁኔታም እየተከታተሉ ያሉት አስተባባሪው ከቢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ በምስራቃዊዋ የሱዳን ግዛት በሶስት ቦታዎች የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር መጨመር አሳሳቢም ነው ብለዋል።
በተለይም በሃምዳያት በኩል ከፍተኛ የሆኑ ተፈናቃዮች ቁጥርም እየተመዘገበ ነው፤ በየቀኑም "አስገራሚ" በሚባል ሁኔታም እየጨመረ መሆኑን አስተባባሪው ይናገራሉ።
በትናንትናው ዕለት፣ ህዳር 7/ 2013 ዓ.ም ብቻ 2 ሺህ 300 አዲስ ተፈናቃዮች ሱዳን ገብተዋል። ከትናንት በስቲያ እንዲሁም ከ 5 ሺህ በላይ አዲስ ተፈናቃዮች መግባታቸውንም አስተባባሪው አስረድተዋል።
@livlav
@livlav
ወደ ሁለት ሳምንት ባስቆጠረው የፌደራል መንግሥትና ትግራይ ክልል ግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ከ30 ሺህ እንደበለጠና ከቀን ወደ ቀንም እየጨመረ መሄዱን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ጉዳዮች ከፍተኛ ኮሚሽነር፣ ዩኤንኤችሲአር አስታውቋል።
ግጭቱ ያስከተለው ሰብዓዊ ቀውስ መባባሱን የገለፁት በካርቱም የዩኤንኤችሲአር ድንገተኛ ምላሽ አስተባባሪ ጀንስ ሄዝማን ሁኔታውን "አስጊ ነው" ብለውታል።
በድንጋጤ የተዋጡና፣ እራፊ ጨርቅ ላያቸው ላይ ጣል ያደረጉና በፍርሃት የተሞሉ ተፈናቃዮች ወደ ሱዳን ያቀኑ ሲሆን ከነዚህም ውስጥ ግማሽ የሚሆኑት ታዳጊዎች እንደሆኑም መረጃዎች ይጠቁማሉ።
ኢትዮጵያ፣ ትግራይ ክልልና ሱዳንን የሚያዋስነው ድንበር የሚገቡ ኢትዮጵያውያን ተፈናቃዮች ሁኔታም እየተከታተሉ ያሉት አስተባባሪው ከቢቢሲ ጋር ባደረጉት ቆይታ በምስራቃዊዋ የሱዳን ግዛት በሶስት ቦታዎች የሚገቡ ስደተኞች ቁጥር መጨመር አሳሳቢም ነው ብለዋል።
በተለይም በሃምዳያት በኩል ከፍተኛ የሆኑ ተፈናቃዮች ቁጥርም እየተመዘገበ ነው፤ በየቀኑም "አስገራሚ" በሚባል ሁኔታም እየጨመረ መሆኑን አስተባባሪው ይናገራሉ።
በትናንትናው ዕለት፣ ህዳር 7/ 2013 ዓ.ም ብቻ 2 ሺህ 300 አዲስ ተፈናቃዮች ሱዳን ገብተዋል። ከትናንት በስቲያ እንዲሁም ከ 5 ሺህ በላይ አዲስ ተፈናቃዮች መግባታቸውንም አስተባባሪው አስረድተዋል።
@livlav
@livlav
#DrLiaTadesse
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :
• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 4,871
• በበሽታው የተያዙ - 533
• ህይወታቸው ያለፈ - 13
• ከበሽታው ያገገሙ - 300
አጠቃላይ 103,928 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,601 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል ፤ 64,593 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።
305 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
@livlav
የባለፉት 24 ሰዓት የኮቪድ-19 ሪፖርት :
• የተደረገ የላብራቶሪ ምርመራ - 4,871
• በበሽታው የተያዙ - 533
• ህይወታቸው ያለፈ - 13
• ከበሽታው ያገገሙ - 300
አጠቃላይ 103,928 ሰዎች በበሽታው መያዛቸው ሲረጋገጥ ፤ የ1,601 ሰዎች ህይወታቸውን አጥተዋል ፤ 64,593 ሰዎች ደግሞ ከበሽታው አገግመዋል።
305 ሰዎች በፅኑ ታመው የህክምና ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል።
@livlav
ህወሃት የአክሱም አየር ማረፊያ ላይ ጉዳት ማድረሱ ተገለጸ‼️
የኢዜአ ምንጮች እንደገለጹት፤ ቡድኑ በመሰረተ ልማቶች ላይ ከፍተኛ ውድመት እየፈጸመ በመሸሽ ላይ ይገኛል።
በዚህ ድርጊቱም ዘርፈ ብዙ ጥቅም እየሰጠ ይገኝ በነበረው የአክሱም አየር ማረፊያ ላይ ጉዳት አድርሷል።
የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው የአክሱም ከተማ የተገነባው የአየር ማረፊያ በ526 ሚሊዮን 860 ሺህ 200 ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን ለአካባቢው ማህበረሰብና ለአገር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሙ ሰፊ ነበር።
የአየር ማረፊያው መጎዳት የአክሱም ሐውልትን ከጉዳት ለመታደግ የሚደረገውን የጥገና ስራ ማስተጓጎልን ጨምሮ በርካታ ችግር ሊያስከትል እንደሚችል ተጠቁሟል።
በቱሪስቶች ዘንድ የሚያወቀው ይህ አየር ማረፊያ በቀንና በምሽት አገልግሎት የሚሰጥና የተሟላ እንደነበር ኢዜአ ያገኘው መረጃ ያሳያል።
@livlav
@livlav
የኢዜአ ምንጮች እንደገለጹት፤ ቡድኑ በመሰረተ ልማቶች ላይ ከፍተኛ ውድመት እየፈጸመ በመሸሽ ላይ ይገኛል።
በዚህ ድርጊቱም ዘርፈ ብዙ ጥቅም እየሰጠ ይገኝ በነበረው የአክሱም አየር ማረፊያ ላይ ጉዳት አድርሷል።
የቱሪስት መዳረሻ በሆነችው የአክሱም ከተማ የተገነባው የአየር ማረፊያ በ526 ሚሊዮን 860 ሺህ 200 ብር ወጪ የተገነባ ሲሆን ለአካባቢው ማህበረሰብና ለአገር ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥቅሙ ሰፊ ነበር።
የአየር ማረፊያው መጎዳት የአክሱም ሐውልትን ከጉዳት ለመታደግ የሚደረገውን የጥገና ስራ ማስተጓጎልን ጨምሮ በርካታ ችግር ሊያስከትል እንደሚችል ተጠቁሟል።
በቱሪስቶች ዘንድ የሚያወቀው ይህ አየር ማረፊያ በቀንና በምሽት አገልግሎት የሚሰጥና የተሟላ እንደነበር ኢዜአ ያገኘው መረጃ ያሳያል።
@livlav
@livlav
#FDREDefenseForce
ዛሬ መከላከያ ሠራዊት ከአዲግራት ወደ መቐለ በሚወስደው መንገድ የምትገኘውን 'እዳጋ ሐሙስ' ከተማን መቆጣጠሩን አሳውቋል።
የመከላከያ ሠራዊቱ የዘመቻው የመጨረሻ ግብ የሆነችውን መቐለ ለመያዝ እየገሠገሠ ነው ሲል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ገልጿል።
@livlav
ዛሬ መከላከያ ሠራዊት ከአዲግራት ወደ መቐለ በሚወስደው መንገድ የምትገኘውን 'እዳጋ ሐሙስ' ከተማን መቆጣጠሩን አሳውቋል።
የመከላከያ ሠራዊቱ የዘመቻው የመጨረሻ ግብ የሆነችውን መቐለ ለመያዝ እየገሠገሠ ነው ሲል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያ ገልጿል።
@livlav
#UPDATE
ሀገር መከላከያ ሰራዊት መቐለ ከተማን እና በህግ የሚፈለጉትን የህወሓት ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችለውን ስትራቴጂክ ቦታዎችን መያዙን አሳውቋል።
የትግራይ ክልል ህዝብ ከመጀመሪያው ዕለት አንስቶ ለመከላከያ ሰራዊት ወገንተኝነቱን አሳይቷል ብሏል።
የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሀውዜን ፣ አል ነጃሺ ፣ አዲቀየህ ፣ ማይመሳኖን እና ውቅሮን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አሳውቋል።
በአድዋ ግንባር የተንቀሳቀሰው መከላከያ ሰራዊት ሃውዜን ፣ አብርሃ ወአፅበሃንና ውቅሮን የተቆጣጠረ ሲሆን አጉላን በግማሽ ቀን መቆጣጠሩን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በመቐለ ከተማ አቅራቢያ ወደሚገኘው መሰቦ ተራራ እየገሰገሰ መሆኑን የገለፀ ሲሆን ይህም መቐለ በጥቂት ቀናት ውስጥ ለመቆጣጠር እንደሚያስችለው ጠቁሟል።
በሁለተኛው ግንባርም በአዲግራት በኩል ሳንቀጣ እና አልነጃሺን በመቆጣጠር ውቅሮ መግባቱን ገልጿል።
* ዝርዝር መረጃው (በኢዜአ) ከላይ ተያይዟል።
@livlav
ሀገር መከላከያ ሰራዊት መቐለ ከተማን እና በህግ የሚፈለጉትን የህወሓት ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችለውን ስትራቴጂክ ቦታዎችን መያዙን አሳውቋል።
የትግራይ ክልል ህዝብ ከመጀመሪያው ዕለት አንስቶ ለመከላከያ ሰራዊት ወገንተኝነቱን አሳይቷል ብሏል።
የሀገር መከላከያ ሰራዊት ሀውዜን ፣ አል ነጃሺ ፣ አዲቀየህ ፣ ማይመሳኖን እና ውቅሮን ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን አሳውቋል።
በአድዋ ግንባር የተንቀሳቀሰው መከላከያ ሰራዊት ሃውዜን ፣ አብርሃ ወአፅበሃንና ውቅሮን የተቆጣጠረ ሲሆን አጉላን በግማሽ ቀን መቆጣጠሩን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት በመቐለ ከተማ አቅራቢያ ወደሚገኘው መሰቦ ተራራ እየገሰገሰ መሆኑን የገለፀ ሲሆን ይህም መቐለ በጥቂት ቀናት ውስጥ ለመቆጣጠር እንደሚያስችለው ጠቁሟል።
በሁለተኛው ግንባርም በአዲግራት በኩል ሳንቀጣ እና አልነጃሺን በመቆጣጠር ውቅሮ መግባቱን ገልጿል።
* ዝርዝር መረጃው (በኢዜአ) ከላይ ተያይዟል።
@livlav
#ሀሰተኛ_መረጃ
"ሱዳን ፖስት" የተባለ ድረ-ገጽ ደቡብ ሱዳን በሀገሯ የሚገኙትን የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለማባረሯ እና ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ በሚገኙ የደቡብ ሱዳን ዲፕሎማቶች ላይ ተመሳሳይ እርምጃ ስለመውሰዷ በትናንትናው እለት አስነብቧል።
ሱዳን ፖስት ያሰራጨው መረጃ "ውሸት" መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለኢትዮጵያ ቼክ ዛሬ ጠዋት አረጋግጠዋል።
የደቡብ ሱዳን ኤምባሲ ተመሳሳይ ማረጋገጫ የሰጠ ሲሆን "ይህ ፍፁም ውሸት ነው፣ እንዲህ አይነት ነገር አልነበረም፣ ሆን ተብሎ ሀገራቱን ለማጋጨት የሚደረግ ሴራ ነው" ብሏል።
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ቼክ
@livlav
ሼር ሼር
"ሱዳን ፖስት" የተባለ ድረ-ገጽ ደቡብ ሱዳን በሀገሯ የሚገኙትን የኢትዮጵያ አምባሳደር ስለማባረሯ እና ኢትዮጵያ በአዲስ አበባ በሚገኙ የደቡብ ሱዳን ዲፕሎማቶች ላይ ተመሳሳይ እርምጃ ስለመውሰዷ በትናንትናው እለት አስነብቧል።
ሱዳን ፖስት ያሰራጨው መረጃ "ውሸት" መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ለኢትዮጵያ ቼክ ዛሬ ጠዋት አረጋግጠዋል።
የደቡብ ሱዳን ኤምባሲ ተመሳሳይ ማረጋገጫ የሰጠ ሲሆን "ይህ ፍፁም ውሸት ነው፣ እንዲህ አይነት ነገር አልነበረም፣ ሆን ተብሎ ሀገራቱን ለማጋጨት የሚደረግ ሴራ ነው" ብሏል።
ምንጭ፦ ኢትዮጵያ ቼክ
@livlav
ሼር ሼር
▪ትላንት ምሽት ሜሲ ጎሏን ካስቆጠረ በሆላ ማስታወሻነቷን ለማራዶና ባሰጠበት አጋጣሚ ቢጫ ያሳዬት ዳኛ ከጨዋታው በሆላ :
" ቢጫ ካርዱን ለማውጣት ወደ ኋላ ኪሴ ስገባ ልቤ በጣም ነው የታመመው, እኔ እንደማስበው ከሆነ ለእንደዚህ አይነት ክስተቶች ፊፋ ልዬ የሆነ ህግ ማውጣት አለበት ተጨዋቾች ማህበረሰባቸውን ለመደገፍ ለታላላቅ ኮዋክብቶች ሀዘናቸውን ለመግለፅ እንደዚህ አይነት የደስታ አገላለፆችን ሲጠቀሙ ያለ ቢጫ በዝምታ ሊታለፉ የሚገቡበት ህግ ሊኖር ይገባል, እኔ ስራዬን እየሰራው ነው ነገር ግን ያን በማድረጌ በጣም ሀዘን ተሰምቶኛል ማራዶና የምንጊዜውም ምርጡ እግር ኳስ ተጨዋች ነበር, ፊፋ እና ላሊጋ ይህንን ህግ እንደሚያስወጡት ተስፋ አደርጋለሁ."
"SHARE
@livlav
" ቢጫ ካርዱን ለማውጣት ወደ ኋላ ኪሴ ስገባ ልቤ በጣም ነው የታመመው, እኔ እንደማስበው ከሆነ ለእንደዚህ አይነት ክስተቶች ፊፋ ልዬ የሆነ ህግ ማውጣት አለበት ተጨዋቾች ማህበረሰባቸውን ለመደገፍ ለታላላቅ ኮዋክብቶች ሀዘናቸውን ለመግለፅ እንደዚህ አይነት የደስታ አገላለፆችን ሲጠቀሙ ያለ ቢጫ በዝምታ ሊታለፉ የሚገቡበት ህግ ሊኖር ይገባል, እኔ ስራዬን እየሰራው ነው ነገር ግን ያን በማድረጌ በጣም ሀዘን ተሰምቶኛል ማራዶና የምንጊዜውም ምርጡ እግር ኳስ ተጨዋች ነበር, ፊፋ እና ላሊጋ ይህንን ህግ እንደሚያስወጡት ተስፋ አደርጋለሁ."
"SHARE
@livlav