Forwarded from ABRET PRO
ሰፈር ወር ውስጥ ስላለው የመጨረሻ እሮብ
ከአሪፎች ከፊሎቹ የከሽፍና የተምኪን ባለቤት የሆኑት ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ:- በእያንዳንዱ አመት ሶስት መቶ ሺ በላ(የአላህ ቁጣ) ይወርዳል ከነዚህ ውስጥ ሀያ ሺ የሚሆኑት በላዎች በሰፈር ወር የመጨረሻው እሮብ ነው የሚወርደው ለዚህም ነው አመቱ ውስጥ ካሉት ቀናት ውስጥ የሰፈር ወር የመጨረሻው እሮብ አሳሳቢ የሆነው።
በዚያ ቀን 4 ረከአ የሰገደ ሰው በእያንዳንዱ ረከአ ከፋቲሀ በኃላ ኢና-አእጠይና 17 ጊዜ ፣ ቁል ሁወላሁ አሀድ 5 ጊዜ እንዲሁም ሙአውዘተይን አንዳንድ ጊዜ ከቀራ በመቀጠል በዱአኡል ሙአዘም አላህን ከለመነ አላህ በቸርነቱ የዚያን ቀን ከሚወርደው በላ በአጠቃላይ ይጠብቀዋል:: ኢሄን ሰው በላ የሚባል ነገር በዙሪያው ለአንድ አመት ድረስ መጠጋት አይችልም። እንዲሁ ሱራ *ያሲን* አንድ ግዜ እንድንቀራ… ( سَلامٌ قَوْلا مِنْ رَبٍّ رَحِيمٍ ) የሚለውን 313 ግዜ ደጋግመን እንድንቀራው አመላክተውናል::
ዱአኡል-ሙአዘም የሚባለው ኢሄ ነው:- ቢስሚላሂ ረህማኒረሂም ወሰለላሁ ተአላ አላ ሰይዲና ሙሀመዲን ወአላ አሊሂ ወሳህቢሂ ወሰለም። አላሁመ ያሸዲደል ቁዋ ወያ ሸዲደል ሚሀል ያ አዚዝ ዘለት ሊኢዘቲከ ጀሚአ ኸልቂክ። ኢክፊኒ ሚን ጀሚአ ኸልቂክ ያ ሙህሲን ያ ሙጅሚል ያ ሙተፈዲል ያ ሙንኢም ያ ሙክሪም ያ መን ላኢላሀ ኢላ አንተ ኢርሀምኒ ቢረህመቲከ ያአርሀመራሂሚን።
አላሁመ ቢሲሪ ሀሰን ወአኺሂ ወጀዲሂ ወአቢሂ ወኡሚሂ ወበኒሂ ኢክፊኒ ሸረ ሀዘ የውም ወማ የንዚሉ ፊሂ ያ ካፊየል ሙሂማት ያዳፊአል በሊያት (ፈሰየክፊኩሁሙላህ ወሁወ ሰሚኡል አሊም) ሀስቡነላህ ወኒእመል ወኪል ወላሀውል ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂል አሊዪል አዚም ወሰለላሁ ተአላ አላ ሰይዲና ሙሀመዲን ወአላ አሊሂ ወሳህቢሂ ወሰለም።
ከአሪፎች ከፊሎቹ የከሽፍና የተምኪን ባለቤት የሆኑት ሲናገሩ እንዲህ ይላሉ:- በእያንዳንዱ አመት ሶስት መቶ ሺ በላ(የአላህ ቁጣ) ይወርዳል ከነዚህ ውስጥ ሀያ ሺ የሚሆኑት በላዎች በሰፈር ወር የመጨረሻው እሮብ ነው የሚወርደው ለዚህም ነው አመቱ ውስጥ ካሉት ቀናት ውስጥ የሰፈር ወር የመጨረሻው እሮብ አሳሳቢ የሆነው።
በዚያ ቀን 4 ረከአ የሰገደ ሰው በእያንዳንዱ ረከአ ከፋቲሀ በኃላ ኢና-አእጠይና 17 ጊዜ ፣ ቁል ሁወላሁ አሀድ 5 ጊዜ እንዲሁም ሙአውዘተይን አንዳንድ ጊዜ ከቀራ በመቀጠል በዱአኡል ሙአዘም አላህን ከለመነ አላህ በቸርነቱ የዚያን ቀን ከሚወርደው በላ በአጠቃላይ ይጠብቀዋል:: ኢሄን ሰው በላ የሚባል ነገር በዙሪያው ለአንድ አመት ድረስ መጠጋት አይችልም። እንዲሁ ሱራ *ያሲን* አንድ ግዜ እንድንቀራ… ( سَلامٌ قَوْلا مِنْ رَبٍّ رَحِيمٍ ) የሚለውን 313 ግዜ ደጋግመን እንድንቀራው አመላክተውናል::
ዱአኡል-ሙአዘም የሚባለው ኢሄ ነው:- ቢስሚላሂ ረህማኒረሂም ወሰለላሁ ተአላ አላ ሰይዲና ሙሀመዲን ወአላ አሊሂ ወሳህቢሂ ወሰለም። አላሁመ ያሸዲደል ቁዋ ወያ ሸዲደል ሚሀል ያ አዚዝ ዘለት ሊኢዘቲከ ጀሚአ ኸልቂክ። ኢክፊኒ ሚን ጀሚአ ኸልቂክ ያ ሙህሲን ያ ሙጅሚል ያ ሙተፈዲል ያ ሙንኢም ያ ሙክሪም ያ መን ላኢላሀ ኢላ አንተ ኢርሀምኒ ቢረህመቲከ ያአርሀመራሂሚን።
አላሁመ ቢሲሪ ሀሰን ወአኺሂ ወጀዲሂ ወአቢሂ ወኡሚሂ ወበኒሂ ኢክፊኒ ሸረ ሀዘ የውም ወማ የንዚሉ ፊሂ ያ ካፊየል ሙሂማት ያዳፊአል በሊያት (ፈሰየክፊኩሁሙላህ ወሁወ ሰሚኡል አሊም) ሀስቡነላህ ወኒእመል ወኪል ወላሀውል ወላ ቁወተ ኢላ ቢላሂል አሊዪል አዚም ወሰለላሁ ተአላ አላ ሰይዲና ሙሀመዲን ወአላ አሊሂ ወሳህቢሂ ወሰለም።
Forwarded from ﷽ዚክረ መንዙማﷺ
⛔️<የሰው ዓይን እውነት ነው፥ግመልን በድስት፣ሰውየውን በመቃብር ውስጥ ያስገባዋል> ረሱለላህ ﷺ
አውቀንም ኾነ ሳናውቅ ለሰዎች ህመምና ስቃይ ምክንያት እንዳንኾን እንጠንቀቅ፤በሌሎች ላይ መልካምና ውብ ነገር ስንመለከት ዝም ብሎ ከመደነቅና ከመደመም ይልቅ ማሻአላህ በማለት እንባርካቸው።
እራሳችንንም እንደው ቢያንስ በጠዋትና በማታ ውዳሴዎች እንጠብቅ፤ያለንን ነገር ኹላ ወደ አደባባይ ይዘን አንውጣ፤እዩኝ እዩኝ ማለት መጨረሻው ደብቁኝ ደብቁኝን ያመጣል።
ይህ ከሰሞኑ በሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ያገኘሁት ወጣት አይመን አል ዐሊይ ይባላል፤ የጆርዳን የውበት ንጉስ በሚለው የሚዲያ መጠሪያው ይታወቃል፥በሚያነሳቸው ማህበራዊ ጉዳይ contentoch ብዙ ተከታዮችን አፍርቷል፤አኹን ላይ ግን በምታዩት መልኩ በአንድ አመት ልዩነት ውስጥ በሆስፒታል አልጋ ላይ ተኝቶ በጠና ህመም እየተሰቃየ ይገኛል።
# አላህ ሙሉ ዓፊያውን ይመልስለት 🤲
አውቀንም ኾነ ሳናውቅ ለሰዎች ህመምና ስቃይ ምክንያት እንዳንኾን እንጠንቀቅ፤በሌሎች ላይ መልካምና ውብ ነገር ስንመለከት ዝም ብሎ ከመደነቅና ከመደመም ይልቅ ማሻአላህ በማለት እንባርካቸው።
እራሳችንንም እንደው ቢያንስ በጠዋትና በማታ ውዳሴዎች እንጠብቅ፤ያለንን ነገር ኹላ ወደ አደባባይ ይዘን አንውጣ፤እዩኝ እዩኝ ማለት መጨረሻው ደብቁኝ ደብቁኝን ያመጣል።
ይህ ከሰሞኑ በሚዲያ ላይ እየተዘዋወረ ያገኘሁት ወጣት አይመን አል ዐሊይ ይባላል፤ የጆርዳን የውበት ንጉስ በሚለው የሚዲያ መጠሪያው ይታወቃል፥በሚያነሳቸው ማህበራዊ ጉዳይ contentoch ብዙ ተከታዮችን አፍርቷል፤አኹን ላይ ግን በምታዩት መልኩ በአንድ አመት ልዩነት ውስጥ በሆስፒታል አልጋ ላይ ተኝቶ በጠና ህመም እየተሰቃየ ይገኛል።
# አላህ ሙሉ ዓፊያውን ይመልስለት 🤲
Forwarded from AL MADAD ( المدد )
ከአንዲት እህት እንደተዘገበው...
" በህልሜ ጨለማ ክፍል ውስጥ ሆኜ መውጫ አጥቼ ጨንቆኛል .. በእንደዛ ጭንቀት ውስጥ እንዳለው ስደናበር እንደ ድንገት ጣቴ ላይ ካለ ቀለበት ትልቅ አልማዝ ነገር በርቶ ታየኝና የነበርኩበትን ክፍል ወገግ አድርጎ አበራልኝ .. መውጫውንም በር አይቼ ስወጣ ... ከእንቅልፍ ነቃው..ነገር ግን ስነቃ ጣቴ ላይ የነበረው ከመተኛቴ በፊት 500 ግዜ ሰለዋት ያወረድኩበት የቀለበት ተስቢህ ነበር .."
አሏሁመ ሰሊ ወሰሊም በባሪክ ዐለይሂ ወዐላ ኣሊሂ ወሰሕቢህﷺ☺️
እሳቸው ﷺ ላይ ሰለዋት በማውረድ ከብዙ አይነት ጨለማ እንወጣለን:: ከብዙ አይነት እጣዎችና እድሎችም ጋር እንገናኛለን::
https://www.tg-me.com/mededulhabib
" በህልሜ ጨለማ ክፍል ውስጥ ሆኜ መውጫ አጥቼ ጨንቆኛል .. በእንደዛ ጭንቀት ውስጥ እንዳለው ስደናበር እንደ ድንገት ጣቴ ላይ ካለ ቀለበት ትልቅ አልማዝ ነገር በርቶ ታየኝና የነበርኩበትን ክፍል ወገግ አድርጎ አበራልኝ .. መውጫውንም በር አይቼ ስወጣ ... ከእንቅልፍ ነቃው..ነገር ግን ስነቃ ጣቴ ላይ የነበረው ከመተኛቴ በፊት 500 ግዜ ሰለዋት ያወረድኩበት የቀለበት ተስቢህ ነበር .."
አሏሁመ ሰሊ ወሰሊም በባሪክ ዐለይሂ ወዐላ ኣሊሂ ወሰሕቢህﷺ☺️
እሳቸው ﷺ ላይ ሰለዋት በማውረድ ከብዙ አይነት ጨለማ እንወጣለን:: ከብዙ አይነት እጣዎችና እድሎችም ጋር እንገናኛለን::
https://www.tg-me.com/mededulhabib
Forwarded from 𝑺𝑴𝑰𝑳𝑬 𝑻𝑼𝑩𝑬 (©͡Í͡k͡ú͡~͡§͡m͡i͡l͡£͡Ⓜ͡️͡)
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
راحة القلب❤️
Forwarded from Islamic
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
رحمة سيدنا محمد ﷺ بأمته
💚 አላሁመ ሶሊ ወሰሊም ወባሪክ አለይህ አደደ ኸልቂክ ወሪዳ ነፍሲክ ወዚነተ አር-ሺክ ወሚዳደ ከሊማቲክ 💚
💚 አላሁመ ሶሊ ወሰሊም ወባሪክ አለይህ አደደ ኸልቂክ ወሪዳ ነፍሲክ ወዚነተ አር-ሺክ ወሚዳደ ከሊማቲክ 💚
ደካማ ጎኔ
ከ university ጀምሮ ጠብቀን ያኖርነው ፍቅር ባዶውን አልቀረም ነበር ።ልክ እንደራሱ ቆንጆ የሆነ ልጅ ሰቶኛል ገና ሳንጋባ በፊት እንዲህ ይለኝ ነበር "ሴት ልጅ ከወለድን ልክ እንዳነቺ ቆንጅዬ ነው ምትሆነው ስለዚህ ልጃችን ሴት ብትሆን ደስ ይለኛል ምናልባት አብረን ካረጀን የወጣትነት መልክሽን እና ያሳለፍናቸውን ጊዜያቶች እሷን ሳይ አስታውሳቸዋለሁ" የኔ አባት🥰 ይህን ያህል ነበር እኮ ሚወደኝ ግን ደሞ የተወለደው ልጅ ወንድ ሆነ አባቱን copy የሆነ ልጅ ... አቤት የዛ ቀን የነበረው ደስታ !! እንደዛ ቀን ደስተኛ ሆኖ አይቼው አላውቅም ቤተሰቦቼ አንድም ቀን ከቤተሰቦቹ ጋር እንደ አማች ተያይተው አያውቁም የሱ ቤተሰቦችም የኔ ቤተሰቦችም ሁለታችንንም እንደ ልጃቸው ነበር ሚያዩን ። ልጃችን እያደገ በመጣ ቁጥር ውበቱም እየጨመረ መልኩም አባቱን እየመሰለ መጣ "የኔ መስታወት" እያለ ነበር ሚጠራው ምክንያቱም……
ሙሉውን TikTok ላይ ያገኛሉ
https://vm.tiktok.com/ZMk4DEDs2
ከ university ጀምሮ ጠብቀን ያኖርነው ፍቅር ባዶውን አልቀረም ነበር ።ልክ እንደራሱ ቆንጆ የሆነ ልጅ ሰቶኛል ገና ሳንጋባ በፊት እንዲህ ይለኝ ነበር "ሴት ልጅ ከወለድን ልክ እንዳነቺ ቆንጅዬ ነው ምትሆነው ስለዚህ ልጃችን ሴት ብትሆን ደስ ይለኛል ምናልባት አብረን ካረጀን የወጣትነት መልክሽን እና ያሳለፍናቸውን ጊዜያቶች እሷን ሳይ አስታውሳቸዋለሁ" የኔ አባት🥰 ይህን ያህል ነበር እኮ ሚወደኝ ግን ደሞ የተወለደው ልጅ ወንድ ሆነ አባቱን copy የሆነ ልጅ ... አቤት የዛ ቀን የነበረው ደስታ !! እንደዛ ቀን ደስተኛ ሆኖ አይቼው አላውቅም ቤተሰቦቼ አንድም ቀን ከቤተሰቦቹ ጋር እንደ አማች ተያይተው አያውቁም የሱ ቤተሰቦችም የኔ ቤተሰቦችም ሁለታችንንም እንደ ልጃቸው ነበር ሚያዩን ። ልጃችን እያደገ በመጣ ቁጥር ውበቱም እየጨመረ መልኩም አባቱን እየመሰለ መጣ "የኔ መስታወት" እያለ ነበር ሚጠራው ምክንያቱም……
ሙሉውን TikTok ላይ ያገኛሉ
https://vm.tiktok.com/ZMk4DEDs2
Forwarded from Hasen Injamo
መስጂዶች የጸብ ሜዳ ሲሆኑ ዝም ብለህ የምትቀመጥ ምእመን ነገ ልጅህ መስጂድ አይሄድም እንዴ? ፓኪስታን, ሊቢያ, ሶሪያ, ሶማሊያ ወዘተ መስጂድ ውስጥ የሚሞቱት እኮ ምንም የማይመለከታቸው ንጹሓን ናቸው:: እዚህም prospected ሟች ያንተው የኔው ልጅ እንዳይሆን ዛሬውኑ ተከላከል:: እንከላከል:: ይህንን የምልህ ሌሎች ሀገሮች ላይ ከሚያደርጉት በመነሳት ነው:: የጠቀስኳቸው ሀገራት ላይ አንዱ ባንዱ ጣት እየተቀሳሰረ ነው ሀገራቸውና መስጂዳቸውን ያጡት:: አንዱ አላሁ አክበር ብሎ ይገ^ድላል:: ሟች ላኢላሃ ኢለላህ እያለ ይሞታል:: ያሳዝናል::
(ፎቶ: አዲስ አበባ ሎሚ ሜዳ ዐሊ መስጂድ ረመዷን ጾመው ውለው ማታ ሊሰግዱ በገቡ ምእመናን ላይ ኢማም ካልተገለበጠ ብሎ መጅሊሱ ያስፈጸመው ተግባር ነው)::
(ፎቶ: አዲስ አበባ ሎሚ ሜዳ ዐሊ መስጂድ ረመዷን ጾመው ውለው ማታ ሊሰግዱ በገቡ ምእመናን ላይ ኢማም ካልተገለበጠ ብሎ መጅሊሱ ያስፈጸመው ተግባር ነው)::
© ከ Atiqa Ahmed Ali Facebook የተወሰድ
#ኸሚስ_አመሻሹ_ላይ
እንደ ዓይን እንደ ጆሮ እንደ እግር እንደ እጅ፣
ወዳጅ ማለት አብሮ የሚጓዝ ነው’ንጂ፣
ይሄ ምን ያደርጋል የሚቀር እደጅ። ይላሉ ሸኽ ሁሴን። አዎን! ወዳጅ ሁልጊዜ የሚያዋየው፣ አብሮ የሚዘልቀው፣ ሲፈልጉት የሚገኘው፣ ሲጠሩት የሚመልሰው ነው!ሙሐባ ማለት ከራሚው ነው! "እወዳው ድረስ!" ይላል የወሎ ሰው ሲመርቅ!የተጀመረ ሁሉ ሲጨረስ ደስ ይላል። ኺትማ ድረስ ያልዘለቀ እንኳን ሙሐባ ቡንም ደግ አይደለም እል የለ?!የነቢ ውዴታችንም ስንሰግድ ስንቀራም፣ ስንበላ ስንተኛም፣ ስንነቃም፣ እንደው በቁም ብቻም ሳይሆን መለከል መውት ሲጎበኘን በጘርጘራም፣ በለሕድም በሲራጥም ሲሆን ነው! "የቂያማ ለታ ሙሐመድ ነው ዋሴ!" ያሉት ድረስ ከዛ በጀነትም!
አንዴ ስሙ የሚያምረኝ ገብረሏህ ገብረልዐዚዝ ሸይኽ በድሩዲን አል ሑሰይንይ ስለተባሉ ታላቅ የሻም ወልይ አውግቶ ነበር። ሸይኹ እያሰገዱ ባሉበት ሰዓት ባልተለመደ መልኩ ተሸሁድ (አተሕያት) ላይ ብዙ ጊዜ ቆዩ። ከጨረሱ በኋላ ሰጋጁ ስለ ምክንያቱ ጠየቃቸው። እሳቸውም « ተሸሁድ እየቀራሁ “አሰላሙ ዐለይከ አዩሃ ነብዩ ወረሕመቱሏሂ ወበረካቱህ" ስል ሰላምታዬን አልመለሱልኝም ነበር። እናም እስኪመልሱልኝ ድረስ ደጋግሜ እያልኩ ነበርና ነው የዘገየሁት» ብለው መለሱላቸው። ሰዎቹም በጣም በመገረም «ሰላምታውን ሲመልሱልዎት ይሰማዎታል እንዴ?» ብለው ሲጠይቋቸው አስገራሚ ምላሽ ነበር የመለሱት «በኛና በሳቸው መካከል ለአፍታ እንኳ ግርዶሽ ከገባ ሩሓችን ከአካላችን ትወጣለች» 😢 አሶላቱ ወሰላሙ ዐለይከ ያረሱለሏህ!
ያጫፈረ ሁሉ መች ባልደረባ ነው፣
ብዙው ተደላቂ ድቤ ጋር ቀሪ ነው። ብለዋል ሌሎቹ አባቶቻችን ደግሞ!
አዎን ደጅ ከሚቀሩት አያድርገን! ሙሒቦቹ ጭፈራው ሳይሆን በነቢ የተቃኘው የቀልባቸው ዜማ ነው የሚሰማቸው፣ ከድልቂያውና ከድቤው ምት በላይ ነቢን እያለ የሚመታው ልባቸው ነው የሚወዘውዛቸው! ከዳር ላለ ባይገባውም ቅሉ!
ከቶ የኔን ነገር የሚያውቅልኝ ማን ነው?፣
እሆዱ ካልገባ የዳር ሰው አማን ነው። አይደል ያሉትስ?
ፊት ያስለመደውን አይተውም ትልቅ ሰው፣
ሲሆን ይጨምራል የፊቱ እያነሰው። ይላሉ ሌላው ማዲሕ ደግሞ። በዱንያ ሳለን በሲድቅ የደጋገምነው ስም፣ የናፈቅነው ዛት እስከ መጨረሻው ይከተለናል እንደ ታላቁ ሸዕራዊና ሌሎቹ ደጋጎች!!
ሙፈሲር መሐመድ ሙተወሊ ሻዕራዊ በሀያኛው ክፍለ ዘመን ኖረው የእውቀት እና የአስተሳሰብ ምጥቀታቸው ግና የ‘ነ ኢማም ሻፊዒና ኢማም አቡ ሀኒፋ ዘመን ሰው የሚያስመስላቸው ስማቸውም ምግባራቸውም የገዘፈ ታላቅ ዓሊምና የነቢ ወዳጅ ነበሩ። ታድያ ሽይኽ ሻዕራዊ በሞቱበት ቀን በአልጋቸው ላይ እያሉ ከልጆቻቸው አንዱ ሸሐዳን ሊያስይዛቸው ወደርሳቸው ቀርቦ "ያ ሸይኽ መሐመድ ላኢላሃኢልለሏህ ሙሐመድ ረሱሉሏህ በል" አላቸው። ሽይኽ ሻዕራዊ "ላኢላሃኢለሏህ!" ብለው ዝም አሉ። ጌታችን ረሂሙ ያስጠጋው ስሙን ከስሙ ነውና ሸሐዳ የሚከምለው ስማቸውን ከስሙ ጋር በመጥራት መሆኑን የሚያውቀው ልጃቸው ሙሉውን ሸሐዳ እንዲሉ ደግሞ ነገራቸው "ያ ሸይኽ ላኢላሃኢልለሏህ ሙሐመድ ረሱሉሏህ በል" ከዛ ሸይኽ ሻዕራዊ አሽሀዱአላ ኢላሃ ኢለላህ ብለው መሰከሩና ፊታቸውን ወደ አንዱ ጥግ አዙረው በጣታቸው በመጠቆም "አንተ የአላህ መልዕክተኛ እንደሆንክ እመሰክራለሁ!" ብለው ወደ አኸራ ተሻገሩ። መገን ሰው! ሰይዱል ከውነይን ከጎናቸው ሆነው እኮ ነው!!
ወዳጅ ማለት አብሮ የሚጓዝ ነው‘ንጂ አሉ! ዳኢመን ቢላ አደድድድ እያሉ መወዝወዝ ነው አቦ!
ሰይዲ! በቀልባችን፣ በፊታችንም በሁለት ዓለም ቤታችንም አንጣሁ!
#ሶሉ_ዓለል_ሀቢብ!
አሏሁመ ሶሊ ወሰሊም ወባሪክ ዓላ ሰይዱና ወመውላና ሙሐመድ!💚💚💚
www.tg-me.com/mahbubil
#ኸሚስ_አመሻሹ_ላይ
እንደ ዓይን እንደ ጆሮ እንደ እግር እንደ እጅ፣
ወዳጅ ማለት አብሮ የሚጓዝ ነው’ንጂ፣
ይሄ ምን ያደርጋል የሚቀር እደጅ። ይላሉ ሸኽ ሁሴን። አዎን! ወዳጅ ሁልጊዜ የሚያዋየው፣ አብሮ የሚዘልቀው፣ ሲፈልጉት የሚገኘው፣ ሲጠሩት የሚመልሰው ነው!ሙሐባ ማለት ከራሚው ነው! "እወዳው ድረስ!" ይላል የወሎ ሰው ሲመርቅ!የተጀመረ ሁሉ ሲጨረስ ደስ ይላል። ኺትማ ድረስ ያልዘለቀ እንኳን ሙሐባ ቡንም ደግ አይደለም እል የለ?!የነቢ ውዴታችንም ስንሰግድ ስንቀራም፣ ስንበላ ስንተኛም፣ ስንነቃም፣ እንደው በቁም ብቻም ሳይሆን መለከል መውት ሲጎበኘን በጘርጘራም፣ በለሕድም በሲራጥም ሲሆን ነው! "የቂያማ ለታ ሙሐመድ ነው ዋሴ!" ያሉት ድረስ ከዛ በጀነትም!
አንዴ ስሙ የሚያምረኝ ገብረሏህ ገብረልዐዚዝ ሸይኽ በድሩዲን አል ሑሰይንይ ስለተባሉ ታላቅ የሻም ወልይ አውግቶ ነበር። ሸይኹ እያሰገዱ ባሉበት ሰዓት ባልተለመደ መልኩ ተሸሁድ (አተሕያት) ላይ ብዙ ጊዜ ቆዩ። ከጨረሱ በኋላ ሰጋጁ ስለ ምክንያቱ ጠየቃቸው። እሳቸውም « ተሸሁድ እየቀራሁ “አሰላሙ ዐለይከ አዩሃ ነብዩ ወረሕመቱሏሂ ወበረካቱህ" ስል ሰላምታዬን አልመለሱልኝም ነበር። እናም እስኪመልሱልኝ ድረስ ደጋግሜ እያልኩ ነበርና ነው የዘገየሁት» ብለው መለሱላቸው። ሰዎቹም በጣም በመገረም «ሰላምታውን ሲመልሱልዎት ይሰማዎታል እንዴ?» ብለው ሲጠይቋቸው አስገራሚ ምላሽ ነበር የመለሱት «በኛና በሳቸው መካከል ለአፍታ እንኳ ግርዶሽ ከገባ ሩሓችን ከአካላችን ትወጣለች» 😢 አሶላቱ ወሰላሙ ዐለይከ ያረሱለሏህ!
ያጫፈረ ሁሉ መች ባልደረባ ነው፣
ብዙው ተደላቂ ድቤ ጋር ቀሪ ነው። ብለዋል ሌሎቹ አባቶቻችን ደግሞ!
አዎን ደጅ ከሚቀሩት አያድርገን! ሙሒቦቹ ጭፈራው ሳይሆን በነቢ የተቃኘው የቀልባቸው ዜማ ነው የሚሰማቸው፣ ከድልቂያውና ከድቤው ምት በላይ ነቢን እያለ የሚመታው ልባቸው ነው የሚወዘውዛቸው! ከዳር ላለ ባይገባውም ቅሉ!
ከቶ የኔን ነገር የሚያውቅልኝ ማን ነው?፣
እሆዱ ካልገባ የዳር ሰው አማን ነው። አይደል ያሉትስ?
ፊት ያስለመደውን አይተውም ትልቅ ሰው፣
ሲሆን ይጨምራል የፊቱ እያነሰው። ይላሉ ሌላው ማዲሕ ደግሞ። በዱንያ ሳለን በሲድቅ የደጋገምነው ስም፣ የናፈቅነው ዛት እስከ መጨረሻው ይከተለናል እንደ ታላቁ ሸዕራዊና ሌሎቹ ደጋጎች!!
ሙፈሲር መሐመድ ሙተወሊ ሻዕራዊ በሀያኛው ክፍለ ዘመን ኖረው የእውቀት እና የአስተሳሰብ ምጥቀታቸው ግና የ‘ነ ኢማም ሻፊዒና ኢማም አቡ ሀኒፋ ዘመን ሰው የሚያስመስላቸው ስማቸውም ምግባራቸውም የገዘፈ ታላቅ ዓሊምና የነቢ ወዳጅ ነበሩ። ታድያ ሽይኽ ሻዕራዊ በሞቱበት ቀን በአልጋቸው ላይ እያሉ ከልጆቻቸው አንዱ ሸሐዳን ሊያስይዛቸው ወደርሳቸው ቀርቦ "ያ ሸይኽ መሐመድ ላኢላሃኢልለሏህ ሙሐመድ ረሱሉሏህ በል" አላቸው። ሽይኽ ሻዕራዊ "ላኢላሃኢለሏህ!" ብለው ዝም አሉ። ጌታችን ረሂሙ ያስጠጋው ስሙን ከስሙ ነውና ሸሐዳ የሚከምለው ስማቸውን ከስሙ ጋር በመጥራት መሆኑን የሚያውቀው ልጃቸው ሙሉውን ሸሐዳ እንዲሉ ደግሞ ነገራቸው "ያ ሸይኽ ላኢላሃኢልለሏህ ሙሐመድ ረሱሉሏህ በል" ከዛ ሸይኽ ሻዕራዊ አሽሀዱአላ ኢላሃ ኢለላህ ብለው መሰከሩና ፊታቸውን ወደ አንዱ ጥግ አዙረው በጣታቸው በመጠቆም "አንተ የአላህ መልዕክተኛ እንደሆንክ እመሰክራለሁ!" ብለው ወደ አኸራ ተሻገሩ። መገን ሰው! ሰይዱል ከውነይን ከጎናቸው ሆነው እኮ ነው!!
ወዳጅ ማለት አብሮ የሚጓዝ ነው‘ንጂ አሉ! ዳኢመን ቢላ አደድድድ እያሉ መወዝወዝ ነው አቦ!
ሰይዲ! በቀልባችን፣ በፊታችንም በሁለት ዓለም ቤታችንም አንጣሁ!
#ሶሉ_ዓለል_ሀቢብ!
አሏሁመ ሶሊ ወሰሊም ወባሪክ ዓላ ሰይዱና ወመውላና ሙሐመድ!💚💚💚
www.tg-me.com/mahbubil
© ከ Atiqa Ahmed Ali Facebook የተወሰድ
#ኸሚስ_አመሻሹ_ላይ!
አንድ የክፍለ ሃገር ሰው መሃል አገር ገብቶ ንብረቱ ተዘርፎ በሌላም በሌላም ነገር ተማሮ ወደ አገሩ ሊመለስ እንደተሳፈረ ዞር ሲል ሰማዩ ጠቋቁሮና ደመና አርግዞ ቢያይ "የታባቱ በልልኝ ይሄን ከተማ ጌታዬ!" አለ። ይሄ ወግ ትዝ ያለኝ ከሰሞኑ ግርግር በኋላ አንድ ወዳጄ "እኔማ እንደ በደዊኑ (የዓረብ ገጠሬ) ‘ጌታዬ ሆይ እኔንና ሙሐመድን ብቻ ምረህ ሌላውን ቅጣልኝ’ ትያለሽ ብዬ ነበር የጠበቅኩት።" ብሎ አስቆኝ ነው።😀
እነሆ የዓረቡ ገጠሬ ታሪክ…!
የኔ ውድ ነብይ ሰለዋቱ ረቢ ወሰላሙ ዓለይህ ‘አምር ቢልመዕሩፍ ወንነህይ አኒል ሙንከር’ ስለተባለ ብቻ ሰውን ከመጥፎ ለመከልከልና በመልካም ለማዘዝ በሚል አያስደነግጡም አያስደነብሩም!…የኔ ወለላ ሁሉን ሲያደርጉ ከማር በጣፈጠ መንገድ ነበር። ተግሳፃቸው ሆነ አስተምህሮታቸው የግብር ይውጣ እና ራስን ቅዱስ ሌላውን እርኩስ ያደረገ አይነት አይደለም! አዛኝና እጅግ ለስላሳ ነበሩ። ለዛም ነው
فَبِمَا رَحْمَةٍ مِّنَ اللَّهِ لِنتَ لَهُمْ ۖ وَلَوْ كُنتَ فَظًّا غَلِيظَ الْقَلْبِ لَانفَضُّوا مِنْ حَوْلِكَ ۖ فَاعْفُ عَنْهُمْ وَاسْتَغْفِرْ لَهُمْ وَشَاوِرْهُمْ فِي الْأَمْرِ ۖ
ያላቸው። "ከአላህም በሆነች ችሮታ ለዘብክላቸው። ዐመለ መጥፎ፣ ልበ ደረቅም በሆንክ ኖሮ ከዙሪያህ በተበተኑ ነበር። ከእነርሱም ይቅር በል። ለእነርሱም ምህረትን ለምንላቸው።"
ታድያ አንድ ጊዜ ምን ሆነ መሰላችሁ?…ያ የገጠር ሰው መስጅድ ውስጥ ገብቶ በአንዱ ጥግ ላይ ሽንቱን መሽናት ጀመረ። በዚህ ጊዜ ሰዎች ሁሉ ተንጫጩበት፣ ጮሁበት።
ያኔ ጥበብን እንደ ሸማ የደረቡት አዛኙ ነብይ "ተውት አታቋርጡት ይጨርስ!" አሉና ቦታው ላይ በባልዲ ውሃ አምጥተው እንዲደፉበት ሰዎችን አዘዙ። ከዚያም ተነስተው ወደ ሰውዬው በመሄድ "መስጅድ የሚገነባው አላህን ለማስታወስና ሶላት ለመስገድ ነው፤ ስለሆነም አይሸናበትም።" አሉት። ሰውዬውም ምክራቸውን እንደሰማ "አላህ ሆይ!እኔና ሙሐመድን ብቻ ማር ከእኛ ጋር ሌላ ማንንም አትማር!" አለ።😀
ውጤቱን ግን አያችሁ?!… ጥበብ፣ ሥነ ምግባርና እዝነት ሲጠፋ ሰዎች ሳያውቁት ለሙስሊሞች በአጠቃላይ ቀስ በቀስም ለኢስላም ጥላቻ ያድርባቸዋል፣ እንደ ውዴዋ በጥበብ መላሽ ካላገኘ ስንቱ ከመንገድ እንደወጣ፣ ስንቱ ከመግባት እንደታቀበ አላህ ይወቀው! ረሱልም ሰ.ዓ.ወ በሰውዬው ንግግር ፈገግ ብለው "ለሁሉም የሚዳረሰውን የአላህን ምህረት አጠበብከው!" አሉት።
ሰውዬው ከዚያ በኋላ እንዲህ ሲል ይሰማ ነበር…"ለነብዩ አባቴም እናቴም መስዋእት ይሁኑላቸውና ከመቀመጫቸው ተነስተው ወደ‘ኔ መጡ፤ አልሰደቡኝም፤ አልወቀሱኝም፤ አልመቱኝም!"
መርዝ የተባለ ሁሉ ወተትም ሀውድም በሆነው ዚክራቸው ይረክሳልና ወዳጆቻቸው ትካዜ አያገኛቸውም!
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያረሱለሏህ!
#ሶሉ_ዓለል_ሃቢብ!
አላሁመሶሊ ወሰሊም ወባሪክ ዓለይህ!💚💚💚
https://youtu.be/wE9v0d9yvHY?si=Y6im8DzyZTOFRdmm
#ኸሚስ_አመሻሹ_ላይ!
አንድ የክፍለ ሃገር ሰው መሃል አገር ገብቶ ንብረቱ ተዘርፎ በሌላም በሌላም ነገር ተማሮ ወደ አገሩ ሊመለስ እንደተሳፈረ ዞር ሲል ሰማዩ ጠቋቁሮና ደመና አርግዞ ቢያይ "የታባቱ በልልኝ ይሄን ከተማ ጌታዬ!" አለ። ይሄ ወግ ትዝ ያለኝ ከሰሞኑ ግርግር በኋላ አንድ ወዳጄ "እኔማ እንደ በደዊኑ (የዓረብ ገጠሬ) ‘ጌታዬ ሆይ እኔንና ሙሐመድን ብቻ ምረህ ሌላውን ቅጣልኝ’ ትያለሽ ብዬ ነበር የጠበቅኩት።" ብሎ አስቆኝ ነው።😀
እነሆ የዓረቡ ገጠሬ ታሪክ…!
የኔ ውድ ነብይ ሰለዋቱ ረቢ ወሰላሙ ዓለይህ ‘አምር ቢልመዕሩፍ ወንነህይ አኒል ሙንከር’ ስለተባለ ብቻ ሰውን ከመጥፎ ለመከልከልና በመልካም ለማዘዝ በሚል አያስደነግጡም አያስደነብሩም!…የኔ ወለላ ሁሉን ሲያደርጉ ከማር በጣፈጠ መንገድ ነበር። ተግሳፃቸው ሆነ አስተምህሮታቸው የግብር ይውጣ እና ራስን ቅዱስ ሌላውን እርኩስ ያደረገ አይነት አይደለም! አዛኝና እጅግ ለስላሳ ነበሩ። ለዛም ነው
فَبِمَا رَحْمَةٍ مِّنَ اللَّهِ لِنتَ لَهُمْ ۖ وَلَوْ كُنتَ فَظًّا غَلِيظَ الْقَلْبِ لَانفَضُّوا مِنْ حَوْلِكَ ۖ فَاعْفُ عَنْهُمْ وَاسْتَغْفِرْ لَهُمْ وَشَاوِرْهُمْ فِي الْأَمْرِ ۖ
ያላቸው። "ከአላህም በሆነች ችሮታ ለዘብክላቸው። ዐመለ መጥፎ፣ ልበ ደረቅም በሆንክ ኖሮ ከዙሪያህ በተበተኑ ነበር። ከእነርሱም ይቅር በል። ለእነርሱም ምህረትን ለምንላቸው።"
ታድያ አንድ ጊዜ ምን ሆነ መሰላችሁ?…ያ የገጠር ሰው መስጅድ ውስጥ ገብቶ በአንዱ ጥግ ላይ ሽንቱን መሽናት ጀመረ። በዚህ ጊዜ ሰዎች ሁሉ ተንጫጩበት፣ ጮሁበት።
ያኔ ጥበብን እንደ ሸማ የደረቡት አዛኙ ነብይ "ተውት አታቋርጡት ይጨርስ!" አሉና ቦታው ላይ በባልዲ ውሃ አምጥተው እንዲደፉበት ሰዎችን አዘዙ። ከዚያም ተነስተው ወደ ሰውዬው በመሄድ "መስጅድ የሚገነባው አላህን ለማስታወስና ሶላት ለመስገድ ነው፤ ስለሆነም አይሸናበትም።" አሉት። ሰውዬውም ምክራቸውን እንደሰማ "አላህ ሆይ!እኔና ሙሐመድን ብቻ ማር ከእኛ ጋር ሌላ ማንንም አትማር!" አለ።😀
ውጤቱን ግን አያችሁ?!… ጥበብ፣ ሥነ ምግባርና እዝነት ሲጠፋ ሰዎች ሳያውቁት ለሙስሊሞች በአጠቃላይ ቀስ በቀስም ለኢስላም ጥላቻ ያድርባቸዋል፣ እንደ ውዴዋ በጥበብ መላሽ ካላገኘ ስንቱ ከመንገድ እንደወጣ፣ ስንቱ ከመግባት እንደታቀበ አላህ ይወቀው! ረሱልም ሰ.ዓ.ወ በሰውዬው ንግግር ፈገግ ብለው "ለሁሉም የሚዳረሰውን የአላህን ምህረት አጠበብከው!" አሉት።
ሰውዬው ከዚያ በኋላ እንዲህ ሲል ይሰማ ነበር…"ለነብዩ አባቴም እናቴም መስዋእት ይሁኑላቸውና ከመቀመጫቸው ተነስተው ወደ‘ኔ መጡ፤ አልሰደቡኝም፤ አልወቀሱኝም፤ አልመቱኝም!"
መርዝ የተባለ ሁሉ ወተትም ሀውድም በሆነው ዚክራቸው ይረክሳልና ወዳጆቻቸው ትካዜ አያገኛቸውም!
ፊዳከ አቢ ወኡሚ ያረሱለሏህ!
#ሶሉ_ዓለል_ሃቢብ!
አላሁመሶሊ ወሰሊም ወባሪክ ዓለይህ!💚💚💚
https://youtu.be/wE9v0d9yvHY?si=Y6im8DzyZTOFRdmm
YouTube
ጀማሉል ዓለም ||Jemalul alem olmenzuma@MuazHabibofficial @alfarukmultimediaproduction@ALFaruqTube
ይህ መንዙማ ከድሮ በወጣቶች የተባሉ መንዙማዎች ውስጥ አንዱ ነው።
#menzuma #ethiopian #ethiopianbroadcastingcorporation #neshida #muaz_habib #ebstv #nizam_media #ethionews_ #alfaruk #alfaruq
#menzuma #ethiopian #ethiopianbroadcastingcorporation #neshida #muaz_habib #ebstv #nizam_media #ethionews_ #alfaruk #alfaruq
Forwarded from 🌹አል ፋሩቅ የሙፍቲዬ ትውልድ💚