እንደሚባለው ከሆነ በ6ኛው እና በ7ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እዚ አረብ ምድር እና ሰሜን አፍሪካ አከባቢ፣ ሰዎች ሴት ልጅ ስትወለድላቸው አንዳንዱ በቢላ ይገድሏታል፤ በብዛት ግን በህይወት ይቀብሯታል። አንዳንዶች ገና እንደተወለደች ሲገድሉ፣ ቸር የሆኑት እስከተወሰነ እንድታድግ ይፈቅዱላት ነበር ይባላል። ይሄ ሁሉ ሴት ልጅ ከተወለደች ውርደት/disgraceful ነው ብለው ስለሚያስቡ ነበር።
አንድ እንዲ ልጅ የተወለደለት ሰው ተመሳሳይ ዕጣ ደረሰው- ሴት ልጅ ነበረች ከእናትየው ማሕፀን የወጣችው። እና በርህራሄም ይሁን በሌላ ምክንያት ትንሽ ከፍ ትላለች። ነገር ግን የማይቀረው ቀን ሲመጣ እንጠልጥሎ ይወስዳትና፤ ጉድጓድ ይቆፍርላታል። ጉድጓድ ሲቆፍር ጢሙ በአፈር ይቆሽሻል፣ እና ልጁ ከስሩ እየሄደች ከጹሙ ላይ አፈሩን ታብስለት እና ትለቅምለት ነበር። ከዛ ጉድጓዱን ቆፍሮ ሲጨርስ፣ ወደ ጉድጓዱ ወረወራትና፤ አፈሩን መልሶ ደምድሞ ወደ ቤቱ ተመለሰ።
ህይወት እንዲህ ስትጨክንብህስ?
@mahtot
አንድ እንዲ ልጅ የተወለደለት ሰው ተመሳሳይ ዕጣ ደረሰው- ሴት ልጅ ነበረች ከእናትየው ማሕፀን የወጣችው። እና በርህራሄም ይሁን በሌላ ምክንያት ትንሽ ከፍ ትላለች። ነገር ግን የማይቀረው ቀን ሲመጣ እንጠልጥሎ ይወስዳትና፤ ጉድጓድ ይቆፍርላታል። ጉድጓድ ሲቆፍር ጢሙ በአፈር ይቆሽሻል፣ እና ልጁ ከስሩ እየሄደች ከጹሙ ላይ አፈሩን ታብስለት እና ትለቅምለት ነበር። ከዛ ጉድጓዱን ቆፍሮ ሲጨርስ፣ ወደ ጉድጓዱ ወረወራትና፤ አፈሩን መልሶ ደምድሞ ወደ ቤቱ ተመለሰ።
ህይወት እንዲህ ስትጨክንብህስ?
@mahtot