🔵🌙 ዒድ አል አድሓ ብሔራዊ በዓል ሆኖ ሲከበር ሐምሳ (50) ዓመት ደፈነ
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ዛሬ በመላው ሀገሪቱ በአደባባይ የሚያከብሩት ዒድ አል አድሓ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረው በታኅሣሥ 1967 ነበር።
ዝርዝሩን ያንብቡ፦ https://www.tg-me.com/minberkheber/1163
የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ዛሬ በመላው ሀገሪቱ በአደባባይ የሚያከብሩት ዒድ አል አድሓ ለመጀመሪያ ጊዜ የተከበረው በታኅሣሥ 1967 ነበር።
ዝርዝሩን ያንብቡ፦ https://www.tg-me.com/minberkheber/1163
❤12👍2
በአዲስ አበባ ስታዲየም በሚከናወነው የዒድ ሰላት ላይ ለመሣተፍ ምዕመናን ከተለያዩ የከተማው ክፍሎች እየተጓዙ በሥፍራው ደርሰዋል።
ሚንበር ቲቪ በስታዲየም የሚከናወነውን የዒድ ሰላት እንዲሁም ሙሉ የበዓል መርሐ ግብሩን በማኅበራዊ ትስስር መድረኮች አማራጮች (ዩትዩብ፣ ፌስቡክ እና ቴሌግራም) በቀጥታ እያስተላለፈ ይገኛል። ይቀላቀሉን። በዓሉን በጋራ እናሳልፍ።🤗 🎊
ሚንበር ቲቪ በስታዲየም የሚከናወነውን የዒድ ሰላት እንዲሁም ሙሉ የበዓል መርሐ ግብሩን በማኅበራዊ ትስስር መድረኮች አማራጮች (ዩትዩብ፣ ፌስቡክ እና ቴሌግራም) በቀጥታ እያስተላለፈ ይገኛል። ይቀላቀሉን። በዓሉን በጋራ እናሳልፍ።🤗 🎊
❤15👍4😢4
በአሁኑ ሰዓት የዒድ ሰላት ከተጠናቀቀ በኋላ በአንዋር መስጅድ ኢማም ሸይኽ ጠሃ ሐሩን አማካይነት ኹጥባ ተደርጎ በይፋ ተጠናቋል።
👍4❤1😍1