ህይወት የግዜ ጥርቅም ነው። ስንኖርበት ቀስ በቀስ ይቀንሳል። በመቀነሱም ውስጥ የሚያስደስት እና የሚያሳዝን ሁኔታዎችን እናሳልፋለን። ሁሉም ግዜያቸውን ጠብቀው ነው የሚከወኑት,የሚያስደስቱት ክንውኖች እኛ ስለፈለግን አይፈጥኑም፣እኛን የሚያስከፉ ነገሮች እኛ ስለጠላናቸው አይንጓደዱም! በዚህ መሀል ግን ጥሩም አገኘን መጥፎ ብቸኛ ማጣፈጫው ነገር ትግዕስት ነው። ታጋሾች እንሁን! እንመነዳበታለን ከአላህ!... ያውም ያለ ሂሳብ.
www.tg-me.com/@mind_islam
#አጫጭር_ማስታወሻዎች_እንዲደርሳችሁ_ቻናሉን_ጆይን_ያድርጉ
#ከላይ_ያለውን_ሊንኩን_ሼር_በማድረግ
#ቤተሰብ_እናብዛ
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
www.tg-me.com/@mind_islam
#አጫጭር_ማስታወሻዎች_እንዲደርሳችሁ_ቻናሉን_ጆይን_ያድርጉ
#ከላይ_ያለውን_ሊንኩን_ሼር_በማድረግ
#ቤተሰብ_እናብዛ
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
👍5
አሁን ላይ የምንተገብረው ተግባራችን የሆነ ሰዓት አወቅነውም አላወቀነውም አስበንበታል። ጥሩ የምንተገብር ከሆነ ይበልጥ ወደፊት ጥሩ ለመተግበር አሁን ማሰብ ይጠበቅብናል። መጥፎ ነገር ላይ ካለን አሁን ላይ ማቆምን መምረጥ እና መወሰን ይኖርብናል። ሳይታሰብ የሚፈፀም ነገር የለም።
www.tg-me.com/@mind_islam
#አጫጭር_ማስታወሻዎች_እንዲደርሳችሁ_ቻናሉን_ጆይን_ያድርጉ
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
www.tg-me.com/@mind_islam
#አጫጭር_ማስታወሻዎች_እንዲደርሳችሁ_ቻናሉን_ጆይን_ያድርጉ
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
👍1
ረሱል ሰ.ዐ.ወ ሰውን ነው ሰው አድርገው የገነቡት!
መጀመሪያ ሰው መሆንህን አሰብ..ምክንያቱም ውስጥህን አትዋሽምና!
ከዚያም ሰው ሆነህ ስትገነባ አላህ ያዘዘህን ትተገብራለህ...ካልተገነባህ ግን ትፈርሳለህ!
ያንተ ጥንካሬ በተገነባሀው ልክ ይወሰናል።
www.tg-me.com/@mind_islam
#አጫጭር_ማስታወሻዎች_እንዲደርሳችሁ_ቻናሉን_ጆይን_ያድርጉ #ሊንኩን_ሼር_በማድረግ
#ቻናሉን_እናሳድገው
መጀመሪያ ሰው መሆንህን አሰብ..ምክንያቱም ውስጥህን አትዋሽምና!
ከዚያም ሰው ሆነህ ስትገነባ አላህ ያዘዘህን ትተገብራለህ...ካልተገነባህ ግን ትፈርሳለህ!
ያንተ ጥንካሬ በተገነባሀው ልክ ይወሰናል።
www.tg-me.com/@mind_islam
#አጫጭር_ማስታወሻዎች_እንዲደርሳችሁ_ቻናሉን_ጆይን_ያድርጉ #ሊንኩን_ሼር_በማድረግ
#ቻናሉን_እናሳድገው
👍3
እኛ ሰዎች ጥሩ ነገርን ለመፈፀም አልያም ከመጥፎ ነገር ለመራቅ የመጨረሻችን እንደሆን ከተሰማን እና ካወቅን ከውስጣችን ያንን ነገር ለመተግበር አልያም እድላችንን ለመጠቀም እጅጉኑ ትኩረት እሰጥበታለን።እንበልና ያሁኑ ጁሙዓ የህይወታችንን የመጨረሻው ጁሙዓ መሆኑን ብናውቅ ምን እያደረግን እንደምናሳልፈው እንገምት።የመጨረሻው ጁሙዓ አለመሆኑም ምንም ማረጋገጫ የለንም...!
(ሶሉ አለ ነቢ ያሙስሊሚን!)
www.tg-me.com/@mind_islam
#ሊንኩን_ሼር_በማድረግ #ቻናሉን_እናሳድገው
(ሶሉ አለ ነቢ ያሙስሊሚን!)
www.tg-me.com/@mind_islam
#ሊንኩን_ሼር_በማድረግ #ቻናሉን_እናሳድገው
❤3👍3
አላህ ላከበረው፣ላዘጋጀው የተከበረው የረመዷን ወር መዘጋጀት በአላህ ላመነ የአላህ ባርያ ግድ ነው። ኢንሻአላህ በተለያዩ የሶሻል ሚዲያ ቴሌግራምን ጨምሮ ጠቃሚ የሚሆኑ ትምህርቶችን በደናንተ የምናደርስ ይሆናል።
ኢንሻአላህ...
እናንተም የአጅሩ ተካፋይ ሊሆኑ ዘንድ ሼር ያድርጉ!
www.tg-me.com/@mind_islam
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
ኢንሻአላህ...
እናንተም የአጅሩ ተካፋይ ሊሆኑ ዘንድ ሼር ያድርጉ!
www.tg-me.com/@mind_islam
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
👍5
ሙዕሚን የረመዳን ቀናቶች ወደሱ በቀረቡ ግዜ ልቡ በሀሴት እና በብርሀን ትፈካለች።ምክንያቱም በያንዳንዱ የረመዳን ቀናቶች ውስጥ ምን እንዳለ ያውቃልና!
@www.tg-me.com/@mind_islam
#ሊንኩን_ሼር_በማድረግ
#ቻናሉን_ያሳድጉት
@www.tg-me.com/@mind_islam
#ሊንኩን_ሼር_በማድረግ
#ቻናሉን_ያሳድጉት
❤5
ለውጥ የሚጀምረው ከማሰብ መቻል ነው። ከዚያም ወደ ተግባር ይለወጣል። ነገር ግን አብዘሀኞቻችን እንዳለመታደል ሆኖ በደመነፍስ ተግብረን እንደገና ስለፈፀምነው ተግባር እናስባለን።ለዚያ ነው የማንለወጠው..! ደመነፍስን የምትነዳው ልባችን ናት። የምናስበው ደግሞ በአዕምሯችን ነው። አላህ የሚመለከተው ልባችንን እንዲሁም ተግባራችንን ነው።የኛ ተግባር መሆን ያለበት አዕምሯችንን ከልባችን ጋር ማያያዝ ብቻ ነው። ያኔ ማሰብ ከምንተገብረው ተግባራችን ቀዳሚ መሆኑን እናውቃለን።
www.tg-me.com/@mind_islam
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
www.tg-me.com/@mind_islam
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
❤2👍2
" ጥንካሬ ሲተረጎም!"
ብዙዎቻችን በብዙ መልክ ጥንካሬን የምንለካበት ሚዛን ይኖረናል። አንዳንዶች ተሳስተን, ሌሎቻችን ደግሞ ልክ ልንሆን እንችላለን። በብዙ እይታዎች አንፃር!.. አንዳንዶች ጥንካሬን ባልተረጋገጠ ታሪክ ስንለካ፤ ሌሎች ደግሞ ባለንበት ዘመን በሚከወነው እውነታ ይመዝኑታል።ጥንካሬን ከሀብት እና ከማጣትም ጋር የሚመዝኑም አይጠፉም። ከዚህም ባስ ሲል... ጥንካሬን ከጀግንነት ጋር በማያያዝ... ክብረትን እና ዝናን ማገኘት የመጨረሻው ቁንጮ ነው ብለው የሚያስቡ ሙስሊሞችም ከምንግዜውም በላይ ተበራክተዋል። ይሄ ሁሉ አስተሳሰብ ከእምነታችን መላላት መሆኑን ሙስሊሞች ልብ ልንል ይገባል።በተለይ ወጣቶች! የሰው ልጅ በእምነት የሚኖር ፍጡር ነው።ሌሎች ፍጡሮች ለአላህ ተገዢነትን ብቻ እንጂ የኔ እምነት ይሄ ነው ብለው አይናገሩም አይወያዩም ብሎም በዕምነታቸው ምክንያት አይጋደሉም፣ መስዋት አይከፍሉም። የሰው ልጅ ግን ለዚህ ታድሏል።ጥንካሬ የሚመዘነው በእምነት ብቻ ነው። እኛ ሙስሊሞች በኢማናችን ልክ ነው ጥንካሬያችን! ለአላህ ባለን ቅርበት እና ርቀት ብቻ ነው የምንለካው። የዘር እና የቀለም፤የጎሳና የጎጥ፣የተራነት እና የባለስልጣንነት በኢስላም ላይ ቦታ እንደሌለው ምሳሌ አድርገን ልንወስድ የሚገባን, የነብይነት ህይወታቸው የ23 አመት ጉዞ ብቸኛ መመዘኛችን መሆኑን እንወቅ፣እንገንዘብ። ከጥቃቅን እስከ ትላልቅ የእለት ከእለት ዉሏችን በቁርአን አንቀፆች እና በሀዲሶች ይለካ! ዉስጣችንንም እንመርምር ፣የማይነጥፍ እና የማይዛነፍ ሚዛን ለጥንካሬያችን እናስቀምጥ። እንደ ተምሳሌታችን ነብዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) ጥንካሬን በወህይ እውቀት እንገንባ! እምነታችን፣ኑሮአችን፣ትምህርታችን፣መረዳዳታችን፣ሰራችን፣ትግላችን ሁሌም በዲነል ኢስላም ይመዘን።ያኔ ጠንካሮች እንሆናለን። የተረሳውንም ጥንካሬን ለትውልድ እናስተምራለን እናሳያለን!..
www.tg-me.com/@mind_islam
youtube.com/@islam_mindset
tiktok.com/@islam_mindset
fb.com/@islam_mindset
#ፎሎው_ያድርጉ
#ቻናሉን_እናሳድገው
#ቤተሰብ_እንሁን
#እንጠቀማለን_ኢንሻአላህ
ብዙዎቻችን በብዙ መልክ ጥንካሬን የምንለካበት ሚዛን ይኖረናል። አንዳንዶች ተሳስተን, ሌሎቻችን ደግሞ ልክ ልንሆን እንችላለን። በብዙ እይታዎች አንፃር!.. አንዳንዶች ጥንካሬን ባልተረጋገጠ ታሪክ ስንለካ፤ ሌሎች ደግሞ ባለንበት ዘመን በሚከወነው እውነታ ይመዝኑታል።ጥንካሬን ከሀብት እና ከማጣትም ጋር የሚመዝኑም አይጠፉም። ከዚህም ባስ ሲል... ጥንካሬን ከጀግንነት ጋር በማያያዝ... ክብረትን እና ዝናን ማገኘት የመጨረሻው ቁንጮ ነው ብለው የሚያስቡ ሙስሊሞችም ከምንግዜውም በላይ ተበራክተዋል። ይሄ ሁሉ አስተሳሰብ ከእምነታችን መላላት መሆኑን ሙስሊሞች ልብ ልንል ይገባል።በተለይ ወጣቶች! የሰው ልጅ በእምነት የሚኖር ፍጡር ነው።ሌሎች ፍጡሮች ለአላህ ተገዢነትን ብቻ እንጂ የኔ እምነት ይሄ ነው ብለው አይናገሩም አይወያዩም ብሎም በዕምነታቸው ምክንያት አይጋደሉም፣ መስዋት አይከፍሉም። የሰው ልጅ ግን ለዚህ ታድሏል።ጥንካሬ የሚመዘነው በእምነት ብቻ ነው። እኛ ሙስሊሞች በኢማናችን ልክ ነው ጥንካሬያችን! ለአላህ ባለን ቅርበት እና ርቀት ብቻ ነው የምንለካው። የዘር እና የቀለም፤የጎሳና የጎጥ፣የተራነት እና የባለስልጣንነት በኢስላም ላይ ቦታ እንደሌለው ምሳሌ አድርገን ልንወስድ የሚገባን, የነብይነት ህይወታቸው የ23 አመት ጉዞ ብቸኛ መመዘኛችን መሆኑን እንወቅ፣እንገንዘብ። ከጥቃቅን እስከ ትላልቅ የእለት ከእለት ዉሏችን በቁርአን አንቀፆች እና በሀዲሶች ይለካ! ዉስጣችንንም እንመርምር ፣የማይነጥፍ እና የማይዛነፍ ሚዛን ለጥንካሬያችን እናስቀምጥ። እንደ ተምሳሌታችን ነብዩ ሙሀመድ(ሰ.ዐ.ወ) ጥንካሬን በወህይ እውቀት እንገንባ! እምነታችን፣ኑሮአችን፣ትምህርታችን፣መረዳዳታችን፣ሰራችን፣ትግላችን ሁሌም በዲነል ኢስላም ይመዘን።ያኔ ጠንካሮች እንሆናለን። የተረሳውንም ጥንካሬን ለትውልድ እናስተምራለን እናሳያለን!..
www.tg-me.com/@mind_islam
youtube.com/@islam_mindset
tiktok.com/@islam_mindset
fb.com/@islam_mindset
#ፎሎው_ያድርጉ
#ቻናሉን_እናሳድገው
#ቤተሰብ_እንሁን
#እንጠቀማለን_ኢንሻአላህ
👍4❤2
ግዜ ሰጥተህ የምታሳልፋቸው ,የምትፈፅማቸው ,እንዲሁም የምትጨነቅለት አልያም የምትደሰትበት ነገር ሁሉ ስላንተ ይናገራል።ከዚህ ሁሉ ነገር ግን አንተ በምትሰራቸው ነገሮች ምን ያህል ደስተኛ ነህ ,ምን ያህሉስ ፈልገኸው ትፈፅመዋለህ፤ ምን ያህሉስ ደስ ብሎህ ትከውነዋለህ። የራስህን ማንነት የምታውቀው በዚህ ምልክት ነው። ምክንያቱም አላህ ስለ ሙናፊቆች በቀላሉ ሲገልፅልን ሶላትን ሲሰግዱ እንኳ ዉስጣቸውን እየደበራቸው ነው ብሎ አይደል! ...ሁሌም ቢሆን አስታውስ!
www.tg-me.com/@mind_islam
#join
#ቤተሰብ_እንሁን
www.tg-me.com/@mind_islam
#join
#ቤተሰብ_እንሁን
👍2
ረመዳን ግዜውን ጠብቆ ለሚጠቀምበት ብዙ ትሩፋቶችን በውስጡ ይዞ ሊገባ ሰዓታቶችን እየቆጠረ ይገኛል። ይሄ ሁሉ ግን በህይወት ለደረሰ ብቻም ሳይሆን ለሚጠቀምበት መሆኑን እንገንዘብ። ረመዳንን ከሚጠቀሙበት እንዲሁም ከሚጠቅማቸው ውስጥ አላህ ያድርገን!....አሚን.
www.tg-me.com/@mind_islam
www.tg-me.com/@mind_islam
ረመዳን - 1
በረመዳን ለመጠቀም ዘንድ ረመዳንን የእውነት በውስጣችንን ልናውቀው በአዕምሯችን ልናስተነትነው ይገባል።
ረመዳን ብሎ ማለት.. በደማችን ውስጥ የሚዘዋወረውን ዋና ጠላታችን የሚታሰርበት ወር ነው!..
ረመዳን ብሎ ማለት ከሱ በፊትም ሆነ በኋላ ምንም አይነት መመሪያ የማይበልጠው የአላህ ንግግሩ ቁርአን የወረደበት ቀን ነው...
ረመዳን ማለት ውስጣችንን በጠንካራ ጉትጎታ የምታሳስተን ነፍስያችን በረሀብ የምትከስምበት ወር ነው...
ረመዳን ብሎ ማለት አላህ በእያንዳንዱ ለሊት በሱ የእውነት ላመኑ ባሮቹን ከጀሀነም እሳት ነፃ የሚልበት ቀን ነው...
ረመዳን ብሎ ማለት አላህ ከወራቶቹ ሁሉ ያላቀው ወር ሲሆን አላህ ዘንድ ከፍ ማለት ከፈለክ በረመዳን ደረጃህን ከፍ አድርግ!...
ረመዳን ብሎ ማለት በውስጡ የቀናቶች ንጉስ የሆነችን ቀን ለይለቱል ቀድርን በውስጡ የያዘ ወር ነው...
...እናም ይሄንን ሁሉ መጠቀም ካልቻልክ ከተረገሙት ውስጥ መሆንህ አረጋግጠሀል...አላህ የረመዳን ትሩፋቶችን ከሚጠቀሙት ያድርገን......
www.tg-me.com/@mind_islam
#remedan
#Remedan
በረመዳን ለመጠቀም ዘንድ ረመዳንን የእውነት በውስጣችንን ልናውቀው በአዕምሯችን ልናስተነትነው ይገባል።
ረመዳን ብሎ ማለት.. በደማችን ውስጥ የሚዘዋወረውን ዋና ጠላታችን የሚታሰርበት ወር ነው!..
ረመዳን ብሎ ማለት ከሱ በፊትም ሆነ በኋላ ምንም አይነት መመሪያ የማይበልጠው የአላህ ንግግሩ ቁርአን የወረደበት ቀን ነው...
ረመዳን ማለት ውስጣችንን በጠንካራ ጉትጎታ የምታሳስተን ነፍስያችን በረሀብ የምትከስምበት ወር ነው...
ረመዳን ብሎ ማለት አላህ በእያንዳንዱ ለሊት በሱ የእውነት ላመኑ ባሮቹን ከጀሀነም እሳት ነፃ የሚልበት ቀን ነው...
ረመዳን ብሎ ማለት አላህ ከወራቶቹ ሁሉ ያላቀው ወር ሲሆን አላህ ዘንድ ከፍ ማለት ከፈለክ በረመዳን ደረጃህን ከፍ አድርግ!...
ረመዳን ብሎ ማለት በውስጡ የቀናቶች ንጉስ የሆነችን ቀን ለይለቱል ቀድርን በውስጡ የያዘ ወር ነው...
...እናም ይሄንን ሁሉ መጠቀም ካልቻልክ ከተረገሙት ውስጥ መሆንህ አረጋግጠሀል...አላህ የረመዳን ትሩፋቶችን ከሚጠቀሙት ያድርገን......
www.tg-me.com/@mind_islam
#remedan
#Remedan
❤5👍2
ረመዳን - 1 (part 2)
የረመዳን የመጀመሪያው ቀን ሊያልፍብን ሰዓታቶች ቀርተውታል። ይበልጥ በዱዓ,በዚክር እንዲሁም ቁርአን በመቅራት ከአሱር እስከ መግሪብ ያለውን ግዜ እንጠቀምበት። ምክንያቱም ይቺ ግዜ አላህ ዘንድ ትልቅ ቦታ አላት። የማታ አዝካሮችን በማለት ዛሬ እንጀምረው፣ ዱዓ አድርጉልን ያሉ ወንድሞችን እና እህቶችን ዱዓ እናድርግላቸው፣ ቁርአን ቢያንስ አንድ ጁዝ እንቅራበት እንዲሁም በጥሩ እንሰናበተው...አደራ በመዳከም እና በማይጠቅሙ ነገሮች በነዚህ ሰዓቶች እንጠንቀቅ። ምክንያቱም ስራዎች የሚመዘኑት በመጨረሻ መሆናቸውን አንርሳ!
(ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ቤተሰብ እንሁን!)
www.tg-me.com/@mind_islam
የረመዳን የመጀመሪያው ቀን ሊያልፍብን ሰዓታቶች ቀርተውታል። ይበልጥ በዱዓ,በዚክር እንዲሁም ቁርአን በመቅራት ከአሱር እስከ መግሪብ ያለውን ግዜ እንጠቀምበት። ምክንያቱም ይቺ ግዜ አላህ ዘንድ ትልቅ ቦታ አላት። የማታ አዝካሮችን በማለት ዛሬ እንጀምረው፣ ዱዓ አድርጉልን ያሉ ወንድሞችን እና እህቶችን ዱዓ እናድርግላቸው፣ ቁርአን ቢያንስ አንድ ጁዝ እንቅራበት እንዲሁም በጥሩ እንሰናበተው...አደራ በመዳከም እና በማይጠቅሙ ነገሮች በነዚህ ሰዓቶች እንጠንቀቅ። ምክንያቱም ስራዎች የሚመዘኑት በመጨረሻ መሆናቸውን አንርሳ!
(ከታች ያለውን ሊንክ በመጫን ቤተሰብ እንሁን!)
www.tg-me.com/@mind_islam
👍4
ረመዳን - 3 (part-1)
የረመዳን ጉዞ
ረመዳን አይቆምም ይጓዛል! ነገር ግን እኛ አለመቆማችንን እርግጠኛ እንሁን። ምክንያቱም ረመዳን የመጨረሻይቱ ቀን ላይ አብረነው መጓዛችንን ይመሰክርልናል አልያም አለመጓዛችንን ይመሰክርብናል። በቀላሉ እንዳንሸወድ አብዘሀኞች እንደተሸወዱት ማለት ነው... ገና ነው ረመዳን ብለው ሳያስቡት እንዳለቀባቸው ማለት ነው። ከሰዓታቶቹ እና ከቀናቶቹ ጋር አብረን ከረመዳን ወር በኢባዳ እንጓዝ, ያኔ ነው ረመዳን እኛን የሚለውጠን...ካልሆነ ግን ረመዳንን በማይረባ ነገር ለውጠነዋል!
www.tg-me.com/@mind_islam
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
#ቤተሰብ_ይሁኑ
የረመዳን ጉዞ
ረመዳን አይቆምም ይጓዛል! ነገር ግን እኛ አለመቆማችንን እርግጠኛ እንሁን። ምክንያቱም ረመዳን የመጨረሻይቱ ቀን ላይ አብረነው መጓዛችንን ይመሰክርልናል አልያም አለመጓዛችንን ይመሰክርብናል። በቀላሉ እንዳንሸወድ አብዘሀኞች እንደተሸወዱት ማለት ነው... ገና ነው ረመዳን ብለው ሳያስቡት እንዳለቀባቸው ማለት ነው። ከሰዓታቶቹ እና ከቀናቶቹ ጋር አብረን ከረመዳን ወር በኢባዳ እንጓዝ, ያኔ ነው ረመዳን እኛን የሚለውጠን...ካልሆነ ግን ረመዳንን በማይረባ ነገር ለውጠነዋል!
www.tg-me.com/@mind_islam
#ጀዛኩሙሏህ_ኸይረን
#ቤተሰብ_ይሁኑ
የሰራነውን መገምገም
ከአሱር ሶላት እስከ መግሪብ ሰዓት ባሉት ግዜያቶች ስራችንን የለሊቱን እና የቀኑን ዘወር ብለን መመልከትን ልምድ ይኑረን። ምክንያቱም የተሳሳትነው ነገር ካለም እስከ መግሪብ ኢስቲግፋር የምንለበትን የተዋቡ ሰዓታቶች አሉን። የምናስታውሰው ስህተት ከሌለም ይበልጥ በኢባዳ ቀኑን መጨረስ ትልቅ ትሩፉት እናገኝበታለን። ራሳችንን በረመዳን መገምገም የምንችልበት ወር እንዲሁም እኛም ራሳችንን በመገምገማችን ትልቅ እድለኞች መሆናችንን እናስተንትን።
www.tg-me.com/@mind_islam
ከአሱር ሶላት እስከ መግሪብ ሰዓት ባሉት ግዜያቶች ስራችንን የለሊቱን እና የቀኑን ዘወር ብለን መመልከትን ልምድ ይኑረን። ምክንያቱም የተሳሳትነው ነገር ካለም እስከ መግሪብ ኢስቲግፋር የምንለበትን የተዋቡ ሰዓታቶች አሉን። የምናስታውሰው ስህተት ከሌለም ይበልጥ በኢባዳ ቀኑን መጨረስ ትልቅ ትሩፉት እናገኝበታለን። ራሳችንን በረመዳን መገምገም የምንችልበት ወር እንዲሁም እኛም ራሳችንን በመገምገማችን ትልቅ እድለኞች መሆናችንን እናስተንትን።
www.tg-me.com/@mind_islam
የማይጠገበው የሸይክ ሙሐመድ አንሲ ዳዕዋ ነገ ማለትም ጁሙዓ ረመዳን-5-1445 ዓ.ሒ ከቀኑ 7:30 youtube.com/@Islam_mindset ዩቲዩብ ቻናላችን ላይ ገብተው በጥሞና ብታዳምጡ ተጠቃሚ ይሆናሉ።
ነገ ቅዳሜ ማለትም ረመዳን-6 ከቀኑ 8:00 ላይ በዩትዩብ ቻናላችን የሼኽ ሙሐመድ አንሲ ትምህርት ይውሰዱ።
youtube.com/@islam_mindset ያገኙናል!
youtube.com/@islam_mindset ያገኙናል!
❤1
" የድግግሞሽ ፀጋ"
በህይወት እስካለን ድረስ ፍጥረተ አለሙ ሲደጋገም እንመለከታለን። ለሊት ከቀኑ እንዲሁም ቀኑ ከለሊት፤ ብርዱ ከሙቀቱ እንዲሁም ሙቀቱ ከብርዱ፤ አመት ከአመት አንዳይነት ወራቶች በኛ ላይ ይመላለሳሉ። የአላህ ድንጋጌዎችም እንደዚሁ ናቸው። በየቀኑ አምስት አውቃት ሶላቶችን ሰዓታቸውን ጠብቀን እንሰግዳቸዋለን፣ በየአመቱ ዘካ ግዴታ የሚሆንበት ሰው የአመቱን ግዜ ጠብቆ ይሰጣል፣ እንዲሁም ረመዳን በየአመቱ ይመላለሳል። ሀጅም ወሩን ጠብቆ ይመጣል። ይሄ ግን የሚሆነው በህይወት ላለ ሰው ብቻ ነው። ምክንያቱም የሞቱ ሰዎች በነሱ ላይ የመጨረሻይቱን ቀን መጠባበቅ ብቻ ነው ስራቸው! የስራ መዝገባቸውም ተጠቅሎ ተቀምጧል። መጥፎ የሰሩትን ነገር ሊያካክስ የሚችል ስራ መስራት አይችሉም፤ ጥሩ የሆነውንም ስራ ይበልጥ እንስራ ብለው አይንቀሳቀሱም። ከዚህ የምንረዳው አላህ በኛ ላይ ከዋላቸው ፀጋዎች መሀል የጊዜ ድግግሞሽ ፀጋ መሆን ነው። ምክንያቱም አላህ አንድን ፀጋ ደጋግሞ ሰጠን ማለት ምናልባችም ደጋግሞ እድል እየሰጠን ነው ካለንበት ወንጀላችን እንድንመለስ አልያም ወደሱ ይበልጥ እንድንቃረብ!
www.tg-me.com/@mind_islam
#ቤተሰብ_ይሁኑ
በህይወት እስካለን ድረስ ፍጥረተ አለሙ ሲደጋገም እንመለከታለን። ለሊት ከቀኑ እንዲሁም ቀኑ ከለሊት፤ ብርዱ ከሙቀቱ እንዲሁም ሙቀቱ ከብርዱ፤ አመት ከአመት አንዳይነት ወራቶች በኛ ላይ ይመላለሳሉ። የአላህ ድንጋጌዎችም እንደዚሁ ናቸው። በየቀኑ አምስት አውቃት ሶላቶችን ሰዓታቸውን ጠብቀን እንሰግዳቸዋለን፣ በየአመቱ ዘካ ግዴታ የሚሆንበት ሰው የአመቱን ግዜ ጠብቆ ይሰጣል፣ እንዲሁም ረመዳን በየአመቱ ይመላለሳል። ሀጅም ወሩን ጠብቆ ይመጣል። ይሄ ግን የሚሆነው በህይወት ላለ ሰው ብቻ ነው። ምክንያቱም የሞቱ ሰዎች በነሱ ላይ የመጨረሻይቱን ቀን መጠባበቅ ብቻ ነው ስራቸው! የስራ መዝገባቸውም ተጠቅሎ ተቀምጧል። መጥፎ የሰሩትን ነገር ሊያካክስ የሚችል ስራ መስራት አይችሉም፤ ጥሩ የሆነውንም ስራ ይበልጥ እንስራ ብለው አይንቀሳቀሱም። ከዚህ የምንረዳው አላህ በኛ ላይ ከዋላቸው ፀጋዎች መሀል የጊዜ ድግግሞሽ ፀጋ መሆን ነው። ምክንያቱም አላህ አንድን ፀጋ ደጋግሞ ሰጠን ማለት ምናልባችም ደጋግሞ እድል እየሰጠን ነው ካለንበት ወንጀላችን እንድንመለስ አልያም ወደሱ ይበልጥ እንድንቃረብ!
www.tg-me.com/@mind_islam
#ቤተሰብ_ይሁኑ
👍1
