በጸጥታ ችግር ምክንያት ከ7 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታ አልተመለሱም
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንዳንድ አካባቢዎች በተፈጠረ የጸጥታ ችግር ምክንያት ከ7 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው አለመመለሳቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡
ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በባሕር ዳር ከተማ የክልሉ የትምህርት ንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው።
ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፥ በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች በተፈጠረ የጸጥታ ችግር ምክንያት ከ7 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዳልተመለሱ ገልጸዋል።
ግጭቶች የሕጻናትና ወጣቶችን አዕምሮ በመመረዝ የወደፊት ዕድላቸውን የሚያሰናክሉ በመሆናቸው፤ በአስቸኳይ መፍትሔ ሊሰጣቸው እንደሚገባ በአጽንኦት አንስተዋል፡፡
ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ በበኩላቸው፥ በክልሉ በትምህርት ላይ የደረሰውን የከፋ ጉዳት በመቀልበስ ወደነበረበት የመማር ማስተማር ሁኔታ ለመመለስ ባለድርሻ አካላት ርብርብ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በክልሉ በጸጥታ ችግር ምክንያት በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 7 ሚሊየን ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ቢታቀድም፤ የተመዘገቡት ተማሪዎች 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብቻ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡
ችግሩን ለመቅረፍ በትምህርት ዘመኑ በሁለት ዙር በተደረጉ ኢ-መደበኛ ምዝገባዎች የተመዘገቡት 76 ሺህ ተማሪዎች ብቻ መሆናቸውም ነው የተገለጸው፡፡
መድረኩ በትምህርት ዘርፍ በደረሰው ጉዳት ላይ በመምከር የቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በደሳለኝ ቢራራ@neaea_gov_et_student_results
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአንዳንድ አካባቢዎች በተፈጠረ የጸጥታ ችግር ምክንያት ከ7 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው አለመመለሳቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ገለጹ፡፡
ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እና የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች እና ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በባሕር ዳር ከተማ የክልሉ የትምህርት ንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው።
ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር፥ በኢትዮጵያ አንዳንድ አካባቢዎች በተፈጠረ የጸጥታ ችግር ምክንያት ከ7 ነጥብ 2 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው እንዳልተመለሱ ገልጸዋል።
ግጭቶች የሕጻናትና ወጣቶችን አዕምሮ በመመረዝ የወደፊት ዕድላቸውን የሚያሰናክሉ በመሆናቸው፤ በአስቸኳይ መፍትሔ ሊሰጣቸው እንደሚገባ በአጽንኦት አንስተዋል፡፡
ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ በበኩላቸው፥ በክልሉ በትምህርት ላይ የደረሰውን የከፋ ጉዳት በመቀልበስ ወደነበረበት የመማር ማስተማር ሁኔታ ለመመለስ ባለድርሻ አካላት ርብርብ እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
በክልሉ በጸጥታ ችግር ምክንያት በዘንድሮው የትምህርት ዘመን 7 ሚሊየን ተማሪዎችን መዝግቦ ለማስተማር ቢታቀድም፤ የተመዘገቡት ተማሪዎች 2 ነጥብ 8 ሚሊየን ብቻ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡
ችግሩን ለመቅረፍ በትምህርት ዘመኑ በሁለት ዙር በተደረጉ ኢ-መደበኛ ምዝገባዎች የተመዘገቡት 76 ሺህ ተማሪዎች ብቻ መሆናቸውም ነው የተገለጸው፡፡
መድረኩ በትምህርት ዘርፍ በደረሰው ጉዳት ላይ በመምከር የቀጣይ አቅጣጫዎችን ያስቀምጣል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
በደሳለኝ ቢራራ@neaea_gov_et_student_results
Forwarded from Www.eaes__et_student_results
✅OLD GROUP✅ ለታማኝ ቤተሰብ🔥
✅Old group ያለው ማለትም የቆየ Group ያላችሁ እንገዛለን:: እኛ ጋር ሲመጡ ልዩ የሚያደርገን ከሶስት በላይ ምታመጡ ከሆነ የቦነስ ብር እንሰጣለን:: በውስጥ አውሩኝ
✅ማሳሰቢያ‼️
1,old group ሲያመጡ history clear እንዳያረጉ❕በፍፁም
2. members ችግር የለውም
ዋናው groupፑ text ይኑረው
3. inbox ስትመጡ Hi አትበሉ
ቀጥታ ወደ ጉዳያቹ ግቡ
✅በሀቀኝነት!!
✅በእውነት!! እንሰራለን
በዚህም መሠረት :
✅2023....300
✅2022.....1000
✅2021....1000
✅2020....1000
✅2019....1000
✅2018....1000
✅2017....1000
በውስጥ አውሩኝ
Payment method
CBE
TELEBIRR
Abyssinia
Awash
ለየት የሚያረገን በባዶ ሜዳ owner
አስተላልፉ አንልም
full proof አለን
በታማኝነት እንገዛለን እንሸጣለን
💯 trusted
INBOX Me
@Lij_Mani
@Lij_Mani
✅Old group ያለው ማለትም የቆየ Group ያላችሁ እንገዛለን:: እኛ ጋር ሲመጡ ልዩ የሚያደርገን ከሶስት በላይ ምታመጡ ከሆነ የቦነስ ብር እንሰጣለን:: በውስጥ አውሩኝ
✅ማሳሰቢያ‼️
1,old group ሲያመጡ history clear እንዳያረጉ❕በፍፁም
2. members ችግር የለውም
ዋናው groupፑ text ይኑረው
3. inbox ስትመጡ Hi አትበሉ
ቀጥታ ወደ ጉዳያቹ ግቡ
✅በሀቀኝነት!!
✅በእውነት!! እንሰራለን
በዚህም መሠረት :
✅2023....300
✅2022.....1000
✅2021....1000
✅2020....1000
✅2019....1000
✅2018....1000
✅2017....1000
በውስጥ አውሩኝ
Payment method
CBE
TELEBIRR
Abyssinia
Awash
ለየት የሚያረገን በባዶ ሜዳ owner
አስተላልፉ አንልም
full proof አለን
በታማኝነት እንገዛለን እንሸጣለን
💯 trusted
INBOX Me
@Lij_Mani
@Lij_Mani
በ12ኛ ክፍል ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ት/ቤቶችን ለማብቃት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ትምህርት ቤቶችን ለማብቃት እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች በዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አድርገዋል።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ የመንግስት ትምህርት ቤቶችን በማብቃት ጥራት ያለው ትምህርት ለዜጎች ሁሉ ለማዳረስ እየተሰራ ነው።
በሁሉም መስክ ያለውን ችግር መፍታት የሚቻለው መሃንዲሶች፣ ቴክኖሎጂስቶች፣ ቴክኒሻኖችና ሌሎችን ባለሙያዎች በጥራትና በብቃት ማፍራት ሲቻል ነው ብለዋል፡፡
የት/ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል፣ መምህራንን አቅም በማሳደግና በሌሎች የአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፎች የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል፡፡
በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ት/ቤቶችን ለማብቃት እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው ማለታቸውንም የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡
በመድረኩ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በበኩላቸው÷ በትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት እጅግ ትልቁ ተግባር መሆኑን ጠቁመው፤ ከዚህ አንጻር እየተሰራ ያለው ስራ ተስፋ ሰጭ መሆኑን ተናግረዋል።
ትምህርት ላይ እየተደረገ ያለው ሪፎርም ሌሎችንም ተቋማት ሊቀይር የሚችል መሆኑን ነው የገለጹት የገለጹት፡፡
በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ ችግር ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ትምህርት ቤቶችን ለማብቃት እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የትምህርት ሚኒስቴር ሰራተኞች በዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ ውይይት አድርገዋል።
የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ የመንግስት ትምህርት ቤቶችን በማብቃት ጥራት ያለው ትምህርት ለዜጎች ሁሉ ለማዳረስ እየተሰራ ነው።
በሁሉም መስክ ያለውን ችግር መፍታት የሚቻለው መሃንዲሶች፣ ቴክኖሎጂስቶች፣ ቴክኒሻኖችና ሌሎችን ባለሙያዎች በጥራትና በብቃት ማፍራት ሲቻል ነው ብለዋል፡፡
የት/ቤቶችን ደረጃ በማሻሻል፣ መምህራንን አቅም በማሳደግና በሌሎች የአጠቃላይና ከፍተኛ ትምህርት ዘርፎች የተጀመሩ የሪፎርም ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተናግረዋል፡፡
በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ምንም ተማሪ ያላሳለፉ 700 ት/ቤቶችን ለማብቃት እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው ማለታቸውንም የሚኒስቴሩ መረጃ ያመላክታል፡፡
በመድረኩ የተገኙት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በበኩላቸው÷ በትምህርት ላይ የሚደረግ ኢንቨስትመንት እጅግ ትልቁ ተግባር መሆኑን ጠቁመው፤ ከዚህ አንጻር እየተሰራ ያለው ስራ ተስፋ ሰጭ መሆኑን ተናግረዋል።
ትምህርት ላይ እየተደረገ ያለው ሪፎርም ሌሎችንም ተቋማት ሊቀይር የሚችል መሆኑን ነው የገለጹት የገለጹት፡፡
በተፈጥሮና በሰው ሰራሽ ችግር ከትምህርት ገበታ ውጪ የሆኑ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት እንዲመለሱ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባም አጽንኦት ሰጥተዋል፡፡
የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበት ቀን ይፋ ተደረገ‼️
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።@neaea_gov_et_student_results
የ2017 ትምህርት ዘመን ኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ / የ12ኛ ክፍል ፈተና የሚሰጥበት መርሃ ግብር ይፋ ተደርጓል።
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ይፋ ባደረገው መርሃ ግብር ፈተናው ከሰኔ 23/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ/ም የሚሰጥ ይሆናል።
በወረቀት የሚፈተኑ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 21 እና 22/2017 ዓ/ም እንዲሁም የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች ሰኔ 29 እና 30/2017 ዓ/ም ወደሚፈተኑበት ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ይሆናል፡፡
በበይነ መረብ የሚፈተኑ ተፈታኞች ከመኖሪያ ቤታቸው በየቀኑ እየተመላለሱ በተመደቡበት መፈተኛ ማዕከል የሚፈተኑ ሲሆን ዝርዝር መርሃ ግብሩ ከላይ ተያይዟል።
የፈተናው ይዘት በተማሪው መጽሐፍ ላይ ያተኮረ በመሆኑ እያንዳንዱ ተፈታኝ በትምህርት ቤቱ የተማረበትን የተማሪ መጽሐፍ መሠረት አድርጎ ተገቢ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትን ለበለጠ እውቀትና መረዳት በመጠቀም እንዲዘጋጅ አገልግሎቱ ጥሪውን አስተላልፏል።
በፈተና ወቅት ለፈተና ስርቆትና ኩረጃ የሚውሉ ማንኛውንም ቁሳቁሶች መጠቀም የተከለከለ ነው ተብሏል።
መረጃው ከትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት የተላከ ነው።@neaea_gov_et_student_results
#DigitalID
ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ዕጩ ተመራቂዎች የታተመ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የግድ መያዝ ይኖርባችኋል።
ዲጂታል ኮፒ፣ ጊዚያዊ ስሊፕ ወይም የተማሪነት መታወቂያ ተቀባይነት እንደማይኖራቸው ተገልጿል።
በመሆኑም ለፈተናው ለመቀመጥ የታተመ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያዎን መያዝ እንዳይዘነጉ።
የፋይዳ ቁጥር ከጠፋብዎ ወይም ካልደረስዎ *9779# ላይ በመደወል በድጋሚ ማስላክ ይችላሉ።
https://www.tg-me.com/neaea_gov_et_student_results
ለከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ለመውሰድ ዕጩ ተመራቂዎች የታተመ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የግድ መያዝ ይኖርባችኋል።
ዲጂታል ኮፒ፣ ጊዚያዊ ስሊፕ ወይም የተማሪነት መታወቂያ ተቀባይነት እንደማይኖራቸው ተገልጿል።
በመሆኑም ለፈተናው ለመቀመጥ የታተመ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያዎን መያዝ እንዳይዘነጉ።
የፋይዳ ቁጥር ከጠፋብዎ ወይም ካልደረስዎ *9779# ላይ በመደወል በድጋሚ ማስላክ ይችላሉ።
https://www.tg-me.com/neaea_gov_et_student_results
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተናን የሚሰጡ ከ28 ሺህ በላይ #ፈታኞች መመልመላቸው ተገለፀ፡፡
ፈታኞቹ በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጠውን ፈተና በብቃት ለመስጠት ዝግጅት ያደረጉ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡
ዘንድሮ መልቀቂያ ፈተናውን በበይነመረብ የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች አስፈላጊውን ልምምድ እያደረጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
በፈተናው ወቅት የኢንተርኔት እና የመብራት መቆራረጥ እንዲሁም ሌሎች ችግሮች እንዳይፈጠሩ፤ ከ10 ተቋማት የተወጣጣ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ እየሠራ እንደሚገኝ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
https://www.tg-me.com/neaea_gov_et_student_results
ፈታኞቹ በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጠውን ፈተና በብቃት ለመስጠት ዝግጅት ያደረጉ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ለኢቲቪ ተናግረዋል፡፡
ዘንድሮ መልቀቂያ ፈተናውን በበይነመረብ የሚፈተኑ 150 ሺህ ተማሪዎች አስፈላጊውን ልምምድ እያደረጉ እንደሆነ ጠቅሰዋል።
በፈተናው ወቅት የኢንተርኔት እና የመብራት መቆራረጥ እንዲሁም ሌሎች ችግሮች እንዳይፈጠሩ፤ ከ10 ተቋማት የተወጣጣ ግብረ-ኃይል ተቋቁሞ እየሠራ እንደሚገኝ ሚኒስትሩ ገልፀዋል።
https://www.tg-me.com/neaea_gov_et_student_results
የ2017 ዓ.ም የሪሚዲያል ተማሪዎች የማጠቃለያ ፈተና አራተኛ ቀኑ ላይ ይገኛል፡፡ ፈተናው በጥብቅ ዲሲፕሊን እና የፈተና ስነ-ምግባር እየተሰጠ መሆኑ ተገልጿል፡፡
በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ካምፓስ ባለፉት ሦስት የፈተና ቀናት ተንቀሳቃሽ ስልክ ሲጠቀሙ የተገኙ ተማሪዎች ከመፈተኛ ክፍል እንዲሰናበቱና የትምህርት ዓይነቱ የፈተና ውጤታቸዉ እንዲሰረዝ መደረጉን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል።
77 ሺህ የሚሆኑ የሪሚዲያል ተማሪዎች በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት የሪሚዲያል ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ነገ በአረፋ በዓል ምክንያት የማይሰጥ ሲሆን፤ ቅዳሜ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡ ምስል፦ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
You can check you're exam result here
Rtn ቁጥራችሁን እዚ group @neaea_gov_et ላይ በመልቀቅ የፈተና ውጤታችሁን በዚህ channel ላይ ትገኛላችሁ @neaea_gov_et_student_results
በወለጋ ዩኒቨርሲቲ ሻምቡ ካምፓስ ባለፉት ሦስት የፈተና ቀናት ተንቀሳቃሽ ስልክ ሲጠቀሙ የተገኙ ተማሪዎች ከመፈተኛ ክፍል እንዲሰናበቱና የትምህርት ዓይነቱ የፈተና ውጤታቸዉ እንዲሰረዝ መደረጉን ከዩኒቨርሲቲው የተገኘ መረጃ ያሳያል።
77 ሺህ የሚሆኑ የሪሚዲያል ተማሪዎች በ41 ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በተዘጋጁ 64 የፈተና ማዕከላት የሪሚዲያል ፈተና እየወሰዱ እንደሚገኙ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወቃል፡፡
የሪሚዲያል ተማሪዎች ፈተና ነገ በአረፋ በዓል ምክንያት የማይሰጥ ሲሆን፤ ቅዳሜ ግንቦት 30/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል፡፡ ምስል፦ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ
You can check you're exam result here
Rtn ቁጥራችሁን እዚ group @neaea_gov_et ላይ በመልቀቅ የፈተና ውጤታችሁን በዚህ channel ላይ ትገኛላችሁ @neaea_gov_et_student_results
አሳዛኝ ዜና
በዛሬው እለት የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የ2ኛ አመት ተማሪ የሆነ ወጣት ምንተስኖት ሰንበቱ በከምባታ ዞን አዲሎ ዙሪያ ወረዳ በገመድ ተሰቅሎ ሕይወቱ ጠፍቶ ተገኝቷል።
አስክሬኑ ለምርመራ ወደ ወራቤ ሆስፒታል ተልኳል።
via:ጉርሻ
@neaea_gov_et_student_results
በዛሬው እለት የወልቂጤ ዩኒቨርስቲ የ2ኛ አመት ተማሪ የሆነ ወጣት ምንተስኖት ሰንበቱ በከምባታ ዞን አዲሎ ዙሪያ ወረዳ በገመድ ተሰቅሎ ሕይወቱ ጠፍቶ ተገኝቷል።
አስክሬኑ ለምርመራ ወደ ወራቤ ሆስፒታል ተልኳል።
via:ጉርሻ
@neaea_gov_et_student_results
We need your support
By sharing our link on other groups Please do this for as
By sharing our link on other groups Please do this for as
ዩኒቨርሲቲዎች ከዛሬ ሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ በሚሰጠው ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ዙሪያ ለተፈታኝ ተማሪዎች ገለጻ ሰጥተዋል።
በኦንላይን የሚሰጠው የመውጫ ፈተናው በጥብቅ የፈተና ዲሲፕሊን እንደሚከናወን ተገልጿል።
ከተፈታኞች በተጨማሪ ፈታኝ መምህራን፣ አስተባባሪዎች፣ የፀጥታና ደህንነት አካላት በገለጻው ተሳትፈዋል።
ተፈታኝ ተማሪዎች በፈተና ወቅት ሊከተሏቸው የሚገቡ የፈተና ዲሲፕሊን፣ ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ ለመግባት የሚፈቀዱ ነገሮች እና በሌሎች ተያያዥ ደንቦች ላይ ገለጻ ተሰጥቷቸዋል።
ከ190 ሺህ በላይ ተፈታኞች ከነገ ሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለዘጠኝ ተከታታይ ቀናት የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ይወስዳሉ።
@neaea_gov_et_student_results
@neaea_gov_et_student_results
በኦንላይን የሚሰጠው የመውጫ ፈተናው በጥብቅ የፈተና ዲሲፕሊን እንደሚከናወን ተገልጿል።
ከተፈታኞች በተጨማሪ ፈታኝ መምህራን፣ አስተባባሪዎች፣ የፀጥታና ደህንነት አካላት በገለጻው ተሳትፈዋል።
ተፈታኝ ተማሪዎች በፈተና ወቅት ሊከተሏቸው የሚገቡ የፈተና ዲሲፕሊን፣ ወደ ፈተና ማዕከል ይዞ ለመግባት የሚፈቀዱ ነገሮች እና በሌሎች ተያያዥ ደንቦች ላይ ገለጻ ተሰጥቷቸዋል።
ከ190 ሺህ በላይ ተፈታኞች ከነገ ሰኔ 2/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለዘጠኝ ተከታታይ ቀናት የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና ይወስዳሉ።
@neaea_gov_et_student_results
@neaea_gov_et_student_results
#AAU #ExitExam
በርካታ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ፈተናቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይወስዳሉ።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና በየቀኑ በሦስት ፈረቃ መርሐግብር እንደሚሰጥ ተገልጿል።
ተፈታኞች በተመደቡበት ካምፓስ እና የፈተና ክፍል ብቻ ፈተናቸውን መውሰድ ይጠበቅባቸዋል።
(የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ቀን የ Management ፈተና መርሐግብር ከላይ ተያይዟል)
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት 2:30-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ረፋድ ከ 5:30-8:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት 8:00-9:30 ሰዓት
ተፈታኞች ከፈተናው ከሚጀመርበት ሰዓት 30 ደቂቃ አስቀድመው በመፈተኛ ክፍል መገኘት ይጠበቅባቸዋል።
ፈተናውን ለመውሰድ ወደተመደቡበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ካምፓስ ሲሔዱ የፋይዳ መታወቂያዎን መያዝ ይኖርብዎታል። ስልክ እና ሌሎች የተከለከሉ ነገሮችን የያዘ/የያዘች ተፈታኝ ወደ ግቢው እንዲገባ/እንድትገባ አይፈቀድላቸውም።
🔔 ስምዎ ከላይ በተያያዘው ዝርዝር ውስጥ ከሌለ የ Management and Business Management ተፈታኞች ሰኔ 5/2017 ዓ.ም በፈረቃ 3 ተፈታኞች ዝርዝር ላይ ተካተዋል።
@neaea_gov_et_student_results
በርካታ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ፈተናቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ይወስዳሉ።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና በየቀኑ በሦስት ፈረቃ መርሐግብር እንደሚሰጥ ተገልጿል።
ተፈታኞች በተመደቡበት ካምፓስ እና የፈተና ክፍል ብቻ ፈተናቸውን መውሰድ ይጠበቅባቸዋል።
(የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ቀን የ Management ፈተና መርሐግብር ከላይ ተያይዟል)
✅ ፈረቃ 1: ጠዋት 2:30-5:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 2: ረፋድ ከ 5:30-8:00 ሰዓት
✅ ፈረቃ 3: ከሰዓት 8:00-9:30 ሰዓት
ተፈታኞች ከፈተናው ከሚጀመርበት ሰዓት 30 ደቂቃ አስቀድመው በመፈተኛ ክፍል መገኘት ይጠበቅባቸዋል።
ፈተናውን ለመውሰድ ወደተመደቡበት የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ካምፓስ ሲሔዱ የፋይዳ መታወቂያዎን መያዝ ይኖርብዎታል። ስልክ እና ሌሎች የተከለከሉ ነገሮችን የያዘ/የያዘች ተፈታኝ ወደ ግቢው እንዲገባ/እንድትገባ አይፈቀድላቸውም።
🔔 ስምዎ ከላይ በተያያዘው ዝርዝር ውስጥ ከሌለ የ Management and Business Management ተፈታኞች ሰኔ 5/2017 ዓ.ም በፈረቃ 3 ተፈታኞች ዝርዝር ላይ ተካተዋል።
@neaea_gov_et_student_results
#HarariEducationBureau
በሀረሪ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከነገ ሰኔ 3/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይሰጣል።
በክልሉ 5,250 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በተመሳሳይ ከ5,800 በላይ ለሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
የፈተናዎቹን አሰጣጥ ስኬታማ ለማድረግ በቂ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዘከሪያእ አብዱልአዚዝ ተናግረዋል፡፡
@neaea_gov_et_student_results
በሀረሪ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ከነገ ሰኔ 3/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሁለት ቀናት ይሰጣል።
በክልሉ 5,250 የ8ኛ ክፍል ተማሪዎች ፈተናውን እንደሚወስዱ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አሳውቋል።
በተመሳሳይ ከ5,800 በላይ ለሚሆኑ የ6ኛ ክፍል ተማሪዎች ክልላዊ የ6ኛ ክፍል ፈተና ከሰኔ 10-12/2017 ዓ.ም የሚሰጥ መሆኑ ተገልጿል።
የፈተናዎቹን አሰጣጥ ስኬታማ ለማድረግ በቂ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የሀረሪ ክልል ትምህርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዘከሪያእ አብዱልአዚዝ ተናግረዋል፡፡
@neaea_gov_et_student_results
🔔 የመውጫ ፈተና የመጀመሪያ ቀን የኦንላይን ፈተና ውሎን ተከትሎ ከትምህርት ሚኒስቴር የተሰጠ ማሳሰቢያ፦
✅ ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናውን ሲጨርስ Finish and Submit ሳያደርግ መውጣት የለበትም። ተፈታኙ ይህንን ማድረጉንም በፈተና ክፍሉ የተመደበ ባለሙያ ማረጋገጫ ሳይሰጠው እና ተፈታኙም ፈተናውን መጨረሱን በፊርማው ሳያረጋግጥ ከመፈተኛ ክፍል መውጣት አይኖርበትም።
✅ በተለያየ ምክንያት ሲስተም ዘጋብን በማለት ፈተና ክፍል ውስጥ የሚቀመጡ ተፈታኞችን በተለያዩ መንገዶች የማጣራት ሥራ በመስራት አስፈለጊውን የእርምት ወይም አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰድ ይኖርበታል።
(ሚኒስቴሩ ለዩኒቨርሲቲዎች ያስተላለፈው ሙሉ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@neaea_gov_et_student_results
✅ ማንኛውም ተፈታኝ ፈተናውን ሲጨርስ Finish and Submit ሳያደርግ መውጣት የለበትም። ተፈታኙ ይህንን ማድረጉንም በፈተና ክፍሉ የተመደበ ባለሙያ ማረጋገጫ ሳይሰጠው እና ተፈታኙም ፈተናውን መጨረሱን በፊርማው ሳያረጋግጥ ከመፈተኛ ክፍል መውጣት አይኖርበትም።
✅ በተለያየ ምክንያት ሲስተም ዘጋብን በማለት ፈተና ክፍል ውስጥ የሚቀመጡ ተፈታኞችን በተለያዩ መንገዶች የማጣራት ሥራ በመስራት አስፈለጊውን የእርምት ወይም አስተዳደራዊ እርምጃ መወሰድ ይኖርበታል።
(ሚኒስቴሩ ለዩኒቨርሲቲዎች ያስተላለፈው ሙሉ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@neaea_gov_et_student_results
We need your support
By sharing our link on other groups Please do this for as
By sharing our link on other groups Please do this for as
12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይዘጋጁ!
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ለሀገር አቀፍ ፈተናው እየተዘጋጁ ነው?
ተፈታኝ ተማሪ ከሆኑ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ለፈተናው በቂ ዝግጅት ለማድረግ የሚያስችሉ ትምህርቶችን ማግኘት ይችላሉ።
በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ የቲቶርያል ቪዲዮዎችን ለማግኘት 👇
https://examinfo.moe.gov.et/guides
@neaea_gov_et_student_results
የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሰኔ 23/2017 ዓ.ም እስከ ሐምሌ 8/2017 ዓ.ም ይሰጣል፡፡
ለሀገር አቀፍ ፈተናው እየተዘጋጁ ነው?
ተፈታኝ ተማሪ ከሆኑ ከታች የተቀመጠውን ሊንክ በመጫን ለፈተናው በቂ ዝግጅት ለማድረግ የሚያስችሉ ትምህርቶችን ማግኘት ይችላሉ።
በትምህርት ሚኒስቴር የተዘጋጁ የቲቶርያል ቪዲዮዎችን ለማግኘት 👇
https://examinfo.moe.gov.et/guides
@neaea_gov_et_student_results