🇪🇹ተደራጅ ይልቅስ‼️
ኢማሜህ ተገድሎ በቀን በጠራራ፡
ከግማሽ በላይ ነን እያልክ አታቅራራ፡
የሙስሊሞች መብት መቼ ይከበራል፡
ተፅዕኖ ከሌለው ቁጥር ምን ይሰራል⁉️
ያለ ምንም ሰበብ መስጂዱ ይፈርሳል፡
ሁሉም በያለበት ያንተን ስም ይወቅሳል፡
ሙስሊም ባልፈፀመው#ኢስላም ይከሰሳል፡
ሽርክን እያወገዝክ በሱና ላይ ቀስቅስ
በመጣ በሔደው ዘወትር አታልቅስ፡
አታመንታ ወስን ተደራጅ ይልቅስ፡
....ኑር...✍️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
ኢማሜህ ተገድሎ በቀን በጠራራ፡
ከግማሽ በላይ ነን እያልክ አታቅራራ፡
የሙስሊሞች መብት መቼ ይከበራል፡
ተፅዕኖ ከሌለው ቁጥር ምን ይሰራል⁉️
ያለ ምንም ሰበብ መስጂዱ ይፈርሳል፡
ሁሉም በያለበት ያንተን ስም ይወቅሳል፡
ሙስሊም ባልፈፀመው#ኢስላም ይከሰሳል፡
ሽርክን እያወገዝክ በሱና ላይ ቀስቅስ
በመጣ በሔደው ዘወትር አታልቅስ፡
አታመንታ ወስን ተደራጅ ይልቅስ፡
....ኑር...✍️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍100
Audio
✅እስኪ ስሙትናንቁ‼️
«ced of truth»በእውነተኛ ማረጋገጫ የአህመድ ግራኝ ዘመን አይነት ችግር ገጥሞናል።»
«መረጃ የማጋራችሁ ፖለቲከኛ ሆኘ አይደለም ግን የተናገሩትን ወላሒ እየፈፀሙት ነው።»
✅ለዚህ ነው ቢያንስ ራሳችንን እንከላከል የምለው‼️
ይህች ሴት #መስከረም_አበራ ትባላለች የባህርዳር ዩኒበርሲቲ መምህርና የፋኖ ቀንደኛ ተንታኝ ነኝ ባይ ናት ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
«ced of truth»በእውነተኛ ማረጋገጫ የአህመድ ግራኝ ዘመን አይነት ችግር ገጥሞናል።»
«መረጃ የማጋራችሁ ፖለቲከኛ ሆኘ አይደለም ግን የተናገሩትን ወላሒ እየፈፀሙት ነው።»
✅ለዚህ ነው ቢያንስ ራሳችንን እንከላከል የምለው‼️
ይህች ሴት #መስከረም_አበራ ትባላለች የባህርዳር ዩኒበርሲቲ መምህርና የፋኖ ቀንደኛ ተንታኝ ነኝ ባይ ናት ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍22
የሰለፎች አቋም የቢድዓ ባለቤት ሲሞት
-----------------------------------
ማንም ምንም ይበል በአቋምህ ላይ ፅና፡
ከመስመር አትለፍ ከተውሒድ ከሱና፡
ከሰለፎች አቋም እንዳትንሸራተት፡
ሰውን ለማስደሰት እንዳትፈፅም ስህተት፡
መናገር ከፈራህ ዝም ብለህ እለፍ፡
ከቢዲዓ ሰው ጋር ፈፅሞ አትሰለፍ፡
.....ይሔው ሰለፎችህን ስማ‼️
ቢድዓ በዲን ላይ የከፋ አደጋ እንደሆነና የሱን ባለቤቶች መራቅ እንደሚገባ የሰለፎች ንግግሮች ያስገነዝቡናል። የቢድዓ ባለቤት ሲሞት የነበራቸውን አቋም ከታች የተወሰኑትን እንመለከታለን፡
1. ኢማሙ አሕመድ ኢብኑ ሐንበል (ረሂመሁላህ):
"አንድ የቢድዓ ሰው ሲሞት እኛ አናዝንለትም። ከሱና ባለቤቶች ውጪ ያለው ሁሉ ከሞተ፣ አላህ ሙስሊሞችን ከሱ እረፍት አደረገላቸው ይሉ ነበር።"
2. ኢብኑል ቀይም (ረሂመሁላህ):
"አንድ ሰው ቢድዓን ለህዝቡ ሲያንሰራፋና ከሱና እንዲርቁ ሲያደርግ ኖሮ ከሞተ፣ ሰዎች በሞቱ ማዘን የለባቸውም። ይልቁንም አላህ እሱን ወስዶ ህዝቡን ከክፋቱ ስላሳረፈው ማመስገን አለባቸው ይላሉ።"
3. ፉዶይል ኢብኑ ኢያድ (ረሂመሁላህ):
"የቢድዓ ባለቤት ሲሞት፣ እስልምና ውስጥ አንዱ የዲን ስራ ቀለለ ይሉ ነበር።"
4. ሱፍያን አስ-ሰውሪ (ረሂመሁላህ):
"የቢድዓ ባለቤት ሲሞት፣ በአላህ ፍቃድ ከምድር ላይ አንዱ የሰይጣን መልክተኛ ቀነሰ ይሉ ነበር።"
እነዚህ ንግግሮች በጠቅላላ ሰለፎች በቢድዓ ባለቤቶች ላይ የነበራቸውን ጠንካራ አቋም ያሳያሉ። የቢድዓን አደገኛነት እና የቢዲዓ ባለቤቶች መሞት ለኡማው እረፍት እንደሆነ ያመለክታሉ። አላህ ይጠብቀን።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
-----------------------------------
ማንም ምንም ይበል በአቋምህ ላይ ፅና፡
ከመስመር አትለፍ ከተውሒድ ከሱና፡
ከሰለፎች አቋም እንዳትንሸራተት፡
ሰውን ለማስደሰት እንዳትፈፅም ስህተት፡
መናገር ከፈራህ ዝም ብለህ እለፍ፡
ከቢዲዓ ሰው ጋር ፈፅሞ አትሰለፍ፡
.....ይሔው ሰለፎችህን ስማ‼️
ቢድዓ በዲን ላይ የከፋ አደጋ እንደሆነና የሱን ባለቤቶች መራቅ እንደሚገባ የሰለፎች ንግግሮች ያስገነዝቡናል። የቢድዓ ባለቤት ሲሞት የነበራቸውን አቋም ከታች የተወሰኑትን እንመለከታለን፡
1. ኢማሙ አሕመድ ኢብኑ ሐንበል (ረሂመሁላህ):
"አንድ የቢድዓ ሰው ሲሞት እኛ አናዝንለትም። ከሱና ባለቤቶች ውጪ ያለው ሁሉ ከሞተ፣ አላህ ሙስሊሞችን ከሱ እረፍት አደረገላቸው ይሉ ነበር።"
2. ኢብኑል ቀይም (ረሂመሁላህ):
"አንድ ሰው ቢድዓን ለህዝቡ ሲያንሰራፋና ከሱና እንዲርቁ ሲያደርግ ኖሮ ከሞተ፣ ሰዎች በሞቱ ማዘን የለባቸውም። ይልቁንም አላህ እሱን ወስዶ ህዝቡን ከክፋቱ ስላሳረፈው ማመስገን አለባቸው ይላሉ።"
3. ፉዶይል ኢብኑ ኢያድ (ረሂመሁላህ):
"የቢድዓ ባለቤት ሲሞት፣ እስልምና ውስጥ አንዱ የዲን ስራ ቀለለ ይሉ ነበር።"
4. ሱፍያን አስ-ሰውሪ (ረሂመሁላህ):
"የቢድዓ ባለቤት ሲሞት፣ በአላህ ፍቃድ ከምድር ላይ አንዱ የሰይጣን መልክተኛ ቀነሰ ይሉ ነበር።"
እነዚህ ንግግሮች በጠቅላላ ሰለፎች በቢድዓ ባለቤቶች ላይ የነበራቸውን ጠንካራ አቋም ያሳያሉ። የቢድዓን አደገኛነት እና የቢዲዓ ባለቤቶች መሞት ለኡማው እረፍት እንደሆነ ያመለክታሉ። አላህ ይጠብቀን።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍57
This media is not supported in your browser
VIEW IN TELEGRAM
❌በሙስሊሙ ላይ የታወጀ ጦርነት❌
ይሔው ግልፅ ያለ የጦርነት ነጋሪት፡
ይሔው ፍንትም ያለ የግድያ እብሪት፡
......ምን እንደሚሉ ስሟቸው‼️
➥#ይህ_እስላም‼️
➥#ይህ_እስላም‼️
➥#ይህ_እስላም‼️
አየህ አማራ አየህ አማራ!!
ይህ እስላም
ይሔ ኦሮሞ ሴት ልጅ ሲበላ‼️
...እኔ መረጃውን አድርሻለሁ እናንተ ምስክር ናችሁ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
ይሔው ግልፅ ያለ የጦርነት ነጋሪት፡
ይሔው ፍንትም ያለ የግድያ እብሪት፡
......ምን እንደሚሉ ስሟቸው‼️
➥#ይህ_እስላም‼️
➥#ይህ_እስላም‼️
➥#ይህ_እስላም‼️
አየህ አማራ አየህ አማራ!!
ይህ እስላም
ይሔ ኦሮሞ ሴት ልጅ ሲበላ‼️
...እኔ መረጃውን አድርሻለሁ እናንተ ምስክር ናችሁ።
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍71
እኛ አዛን ሰምተን ፈጂር ሰገድን #የአክሱም ሙስሊሞችስ⁉️
እንድጠመቁ ተገደዱ⁉️
ወይስ ወደ ሳዑድ ተሰደዱ⁉️
ያልተመለሰልኝ ጥያቄ⁉️
ማንን ልጠይቅ ማንን አውቄ⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
እንድጠመቁ ተገደዱ⁉️
ወይስ ወደ ሳዑድ ተሰደዱ⁉️
ያልተመለሰልኝ ጥያቄ⁉️
ማንን ልጠይቅ ማንን አውቄ⁉️
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
www.tg-me.com/nuredinal_arebi
👍48